Best websites to test your hacking skills
https://pwnable.kr/
https://hack.me/
https://ctflearn.com/
https://google-gruyere.appspot.com/
https://www.root-me.org/en/
https://www.hackthebox.eu/
https://www.hacking-lab.com/
http://www.gameofhacks.com/
https://overthewire.org/
https://microcorruption.com/
https://xss-game.appspot.com/?utm_source...dium=email
https://www.hackthissite.org/pages/index/index.php
https://crackmes.one/
https://pentest.training/
https://www.hellboundhackers.org/
http://hax.tor.hu/
https://thisislegal.com/
https://tryhackme.com/
Share
Invite more friends to our channel
@samitecno
https://pwnable.kr/
https://hack.me/
https://ctflearn.com/
https://google-gruyere.appspot.com/
https://www.root-me.org/en/
https://www.hackthebox.eu/
https://www.hacking-lab.com/
http://www.gameofhacks.com/
https://overthewire.org/
https://microcorruption.com/
https://xss-game.appspot.com/?utm_source...dium=email
https://www.hackthissite.org/pages/index/index.php
https://crackmes.one/
https://pentest.training/
https://www.hellboundhackers.org/
http://hax.tor.hu/
https://thisislegal.com/
https://tryhackme.com/
Share
Invite more friends to our channel
@samitecno
Forwarded from Used phone seller
' አዲሱ የትምህርት ስርዓት '
በዘንድሮ 2014 ዓ/ም ትምህርት ዘመን በሙከራ ደረጃ እንዲሁም በ2015 ዓ/ም ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ የሚገባው አዲሱ የኢትዮጵያ 🇪🇹 የትምህርት ስርዓት ምን ምን ጉዳዮችን አካቷል ?
- አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ለሀገር በቀል እውቀት ትኩረት የሰጠ ነው።
- ከመዋለ ህፃናት አንስቶ የግብረገብ ትምህርት መስጠት የሚያስገድድ ነው።
- በብቃት ላይ የተመሰረተ ፣ የሞያ እና የቀለም ትምህርትንም አብሮ በሚያስኬድ መልኩ የተቀረፀ ነው።
- ከምርት እና ከተግባር ጋር የተሳሰረ ብቃትን 21ኛው ክ/ዘመን የሚፈልገውን እውቀት የሚያስጨብጥ ፣ በቴክኖሊጂ ተደግፎ እንዲሰጥ የሚያስችል ነው።
አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ተማሪዎች ከቅድመ መደበኛ እስከ 6ኛ የግብረገብ ትምህርት አይነት፣ ከ7ኛ ክፍል ጀምሮ የስነዜጋ ትምህርት እንዲወስዱ ያስገድዳል።
ከ9ኛ ክፍል ጀምሮ ይሰጥ የነበረው የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትምህርት ከ7ኛ ክፍል እንዲጀመር ያደርጋል።
የጤና፣ የግብርና ትምህርት አይነቶችም ተካተዋል።
12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ ተማሪ በመለስተኛ ባለሞያነት በዲፕሎማ ተመርቆ ወደስራ እንዲገባም ያስችለል። ለዚህም ከ11ኛ ክፍል ጀምሮ ከመደበኛ ትምህርቶች በተጨማሪ ተማሪዎች በመረጡት የትምህርት መስክ በተግባር የተደገፈ ስልጠና የሚያገኙበት እንድል ተመቻችቷል።
11ኛ እና 12ኛ ክፍል በሁለት ይከፈላሉ የማህበራዊ (ሶሻል) እና የተፈጠሮ (ናቹራል) ሳይንስ በሚል።
ተፈጥሮ ሳይንስ (ናቹራል) የመረጠ ተማሪ ሰባት (7) ትምህርቶችን ለአካዳሚክስ ይጠቀምበታል፤ ይህም ለ12ኛ ክፍል ፈተና የሚቀመጥበት ነው።
እነዚህም የትምህርት አይነቶች ፦
- እንግሊዘኛ
- ሂሳብ
- ፊዚክስ
- ኬሚስትሪ
- ባይሎጂ
- ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
- #ግብርና ናቸው።
" ግብርና " 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲማሩ ይደረጋል ፤ በብሄራዊ ፈተናም (የ12ኛ ክፍል ፈተና) እንዲመጣም ይደረጋል።
ከ7ቱ ውጭ ደግሞ በምርጫ ተማሪዎች 5 የትምህርት መስኮችን መምረጥ ይችላሉ፤ እነዚህ መርጠው የሚማሩት ሲሆን ፤ የትምህርት መስኮቹ ፦
- ማኑፋክቸሪንግ
- ኮንስትራክሽን
- ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
- ጤና ሳይንስ እና ግብርና ሳይንስ ናቸው። ከአምስቱ አንዱን መርጠው ይማራሉ።
የማህበራዊ (ሶሻል) ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ 6 የጋራ ትምህርቶች አላቸው ለ12ኛ ክፍል ፈተና የሚያቀመጡበት / ጥሩ ነጥብ ካላቸው ወደዩኒቨርሲቲ የሚገቡበት ነው።
ከዚህ ውጭ ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ፦
- ከቋንቋ እና ማህበራዊ ሳይንስ
- ቢዝነስ
- ስነ ጥበባት መካከል አንዱን መርጠው ይማራሉ።
ከላይ የተገለፁት ኮርሶች የሁሉም ሞጁሎች ተዘጋጅተው አልቀዋል።
በተለያዩ የሙያ መስኮች የሰለጠነ 12ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ ተማሪ ለማፍራት ትምህርት ሚኒስቴር ከተለያዩ ተቋማት ጋር የመግባቢያ ስምምነትን ተፈራርሟል።
ሰባቱ ተቋማት የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በመረጡት የትምህርት መስክ ተግባራዊ ትምህርት እንዲያገኙ ማመቻቸት ይጠበቅባቸዋል።
አዲሱ የኢትዮጵያ ትምህርት ስርዓት በዘንድሮው ዓመት 2014 ዓ/ም እስከ ስምንተኛ ለሙከራ በተመረጡ ትምህርት ቤቶች ፣ 11ኛ ክፍል በሁሉም የሀገሪቱ ክፍል ባሉ ትምህርት ቤቶች ስራ ይጀምራል።
የ8ኛ ክፍል እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ለክልላዊ እና ብሄራዊ ፈተና የሚዘጋጁበት ዓመት ስለሆነ እነሱ ላይ ተፈፃሚ አይሆንም። በ2015 ሙሉ በሙሉ በመላው ሀገሪቱ በሁሉም የትምህርት ደረጃዎች ተግባራዊ ይደረጋል።
#NB : ከላይ ያለው መረጃ ሙሉ በሙሉ የተገኘው ከ30ኛው የሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ ላይ ነው።
"በ2014 #በሙከራ ደረጃ ይትገበራል " ማለት ምን ማለት ነው ?
በሀገሪቱ ውስጥ ካሉ በተመረጡ ትምህርት ቤቶች ላይ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ይደረጋል ማለት ነው።
ለምሳሌ ፦ አንደኛ ደረጃ ከ40 ሺህ በላይ ትምህርት ቤቶች አሉ ከነዛ ውስጥ የተወሰኑ (በሺዎች የሚቆጠሩ) ተመርጠው ሙሉ ትግበራ ይደረግባቸዋል።
አንድ ትምህርት ቤት ከ1 እስከ 12ኛ ክፍል ቢኖረው ከ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ውጭ በትምህርት ቤቱ ሙሉ ትግበራ ይደረጋል።
በዚህም ሙከራ ተብሎ የተገለፀው በሁሉም የሀገሪቱ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ስለማይተገበር ነው።
ነገር ግን በተመረጡት ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ይተገበራል።
ሙከራ ይደረግባቸዋል በተባሉ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ደግሞ ለተወሰኑ ክፍሎች የድሮው ለተወሰኑ ክፍሎች አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ይተገበራል ማለትም አይደለም ፤ በትምህርት ቤቱ ሙሉ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ይተገበራል።
(11ኛ ክፍል ግን በመላው ሀገሪቱ ተግባራዊ ይደረጋል) - ይህን መረጃ ከቀድሞው የትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር ኢ/ር ጌታሁን መኩሪያ ነው ያገኘነው)
በስርዓተ ትምህርቱ ዝግጅት ላይ ፦
- በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
- በመቐለ ዩኒቨርሲቲ (መጀመሪያ አካባቢ-ከግጭቱ በፊት)
- በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
- በጅማ ዩኒቨርሲቲ
- በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያሉ ከ200 በላይ ምሁራን ተሳትፈውበታል።
@moeethiopia
@moeethiopia
በዘንድሮ 2014 ዓ/ም ትምህርት ዘመን በሙከራ ደረጃ እንዲሁም በ2015 ዓ/ም ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ የሚገባው አዲሱ የኢትዮጵያ 🇪🇹 የትምህርት ስርዓት ምን ምን ጉዳዮችን አካቷል ?
- አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ለሀገር በቀል እውቀት ትኩረት የሰጠ ነው።
- ከመዋለ ህፃናት አንስቶ የግብረገብ ትምህርት መስጠት የሚያስገድድ ነው።
- በብቃት ላይ የተመሰረተ ፣ የሞያ እና የቀለም ትምህርትንም አብሮ በሚያስኬድ መልኩ የተቀረፀ ነው።
- ከምርት እና ከተግባር ጋር የተሳሰረ ብቃትን 21ኛው ክ/ዘመን የሚፈልገውን እውቀት የሚያስጨብጥ ፣ በቴክኖሊጂ ተደግፎ እንዲሰጥ የሚያስችል ነው።
አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ተማሪዎች ከቅድመ መደበኛ እስከ 6ኛ የግብረገብ ትምህርት አይነት፣ ከ7ኛ ክፍል ጀምሮ የስነዜጋ ትምህርት እንዲወስዱ ያስገድዳል።
ከ9ኛ ክፍል ጀምሮ ይሰጥ የነበረው የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትምህርት ከ7ኛ ክፍል እንዲጀመር ያደርጋል።
የጤና፣ የግብርና ትምህርት አይነቶችም ተካተዋል።
12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ ተማሪ በመለስተኛ ባለሞያነት በዲፕሎማ ተመርቆ ወደስራ እንዲገባም ያስችለል። ለዚህም ከ11ኛ ክፍል ጀምሮ ከመደበኛ ትምህርቶች በተጨማሪ ተማሪዎች በመረጡት የትምህርት መስክ በተግባር የተደገፈ ስልጠና የሚያገኙበት እንድል ተመቻችቷል።
11ኛ እና 12ኛ ክፍል በሁለት ይከፈላሉ የማህበራዊ (ሶሻል) እና የተፈጠሮ (ናቹራል) ሳይንስ በሚል።
ተፈጥሮ ሳይንስ (ናቹራል) የመረጠ ተማሪ ሰባት (7) ትምህርቶችን ለአካዳሚክስ ይጠቀምበታል፤ ይህም ለ12ኛ ክፍል ፈተና የሚቀመጥበት ነው።
እነዚህም የትምህርት አይነቶች ፦
- እንግሊዘኛ
- ሂሳብ
- ፊዚክስ
- ኬሚስትሪ
- ባይሎጂ
- ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
- #ግብርና ናቸው።
" ግብርና " 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲማሩ ይደረጋል ፤ በብሄራዊ ፈተናም (የ12ኛ ክፍል ፈተና) እንዲመጣም ይደረጋል።
ከ7ቱ ውጭ ደግሞ በምርጫ ተማሪዎች 5 የትምህርት መስኮችን መምረጥ ይችላሉ፤ እነዚህ መርጠው የሚማሩት ሲሆን ፤ የትምህርት መስኮቹ ፦
- ማኑፋክቸሪንግ
- ኮንስትራክሽን
- ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
- ጤና ሳይንስ እና ግብርና ሳይንስ ናቸው። ከአምስቱ አንዱን መርጠው ይማራሉ።
የማህበራዊ (ሶሻል) ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ 6 የጋራ ትምህርቶች አላቸው ለ12ኛ ክፍል ፈተና የሚያቀመጡበት / ጥሩ ነጥብ ካላቸው ወደዩኒቨርሲቲ የሚገቡበት ነው።
ከዚህ ውጭ ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ፦
- ከቋንቋ እና ማህበራዊ ሳይንስ
- ቢዝነስ
- ስነ ጥበባት መካከል አንዱን መርጠው ይማራሉ።
ከላይ የተገለፁት ኮርሶች የሁሉም ሞጁሎች ተዘጋጅተው አልቀዋል።
በተለያዩ የሙያ መስኮች የሰለጠነ 12ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ ተማሪ ለማፍራት ትምህርት ሚኒስቴር ከተለያዩ ተቋማት ጋር የመግባቢያ ስምምነትን ተፈራርሟል።
ሰባቱ ተቋማት የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በመረጡት የትምህርት መስክ ተግባራዊ ትምህርት እንዲያገኙ ማመቻቸት ይጠበቅባቸዋል።
አዲሱ የኢትዮጵያ ትምህርት ስርዓት በዘንድሮው ዓመት 2014 ዓ/ም እስከ ስምንተኛ ለሙከራ በተመረጡ ትምህርት ቤቶች ፣ 11ኛ ክፍል በሁሉም የሀገሪቱ ክፍል ባሉ ትምህርት ቤቶች ስራ ይጀምራል።
የ8ኛ ክፍል እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ለክልላዊ እና ብሄራዊ ፈተና የሚዘጋጁበት ዓመት ስለሆነ እነሱ ላይ ተፈፃሚ አይሆንም። በ2015 ሙሉ በሙሉ በመላው ሀገሪቱ በሁሉም የትምህርት ደረጃዎች ተግባራዊ ይደረጋል።
#NB : ከላይ ያለው መረጃ ሙሉ በሙሉ የተገኘው ከ30ኛው የሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባኤ ላይ ነው።
"በ2014 #በሙከራ ደረጃ ይትገበራል " ማለት ምን ማለት ነው ?
በሀገሪቱ ውስጥ ካሉ በተመረጡ ትምህርት ቤቶች ላይ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ይደረጋል ማለት ነው።
ለምሳሌ ፦ አንደኛ ደረጃ ከ40 ሺህ በላይ ትምህርት ቤቶች አሉ ከነዛ ውስጥ የተወሰኑ (በሺዎች የሚቆጠሩ) ተመርጠው ሙሉ ትግበራ ይደረግባቸዋል።
አንድ ትምህርት ቤት ከ1 እስከ 12ኛ ክፍል ቢኖረው ከ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ውጭ በትምህርት ቤቱ ሙሉ ትግበራ ይደረጋል።
በዚህም ሙከራ ተብሎ የተገለፀው በሁሉም የሀገሪቱ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ስለማይተገበር ነው።
ነገር ግን በተመረጡት ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ይተገበራል።
ሙከራ ይደረግባቸዋል በተባሉ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ደግሞ ለተወሰኑ ክፍሎች የድሮው ለተወሰኑ ክፍሎች አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ይተገበራል ማለትም አይደለም ፤ በትምህርት ቤቱ ሙሉ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት ይተገበራል።
(11ኛ ክፍል ግን በመላው ሀገሪቱ ተግባራዊ ይደረጋል) - ይህን መረጃ ከቀድሞው የትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር ኢ/ር ጌታሁን መኩሪያ ነው ያገኘነው)
በስርዓተ ትምህርቱ ዝግጅት ላይ ፦
- በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
- በመቐለ ዩኒቨርሲቲ (መጀመሪያ አካባቢ-ከግጭቱ በፊት)
- በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
- በጅማ ዩኒቨርሲቲ
- በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያሉ ከ200 በላይ ምሁራን ተሳትፈውበታል።
@moeethiopia
@moeethiopia
👍1
📱Bilbilli gabaarraa bittan network biyya keenyaa keessatti kan hin tajaajillee fi foorjidii ta’ee kisaaraa keessa akka hin gallee gaafa qafoo moobaayilaa bitnu maal gochuu qabna.
1. Qafoo moobaayilaa bituuf jirtan keessa sim kaardii galchaa
2. *868# irratti bilbiluun filannoowwan sadii isinii dhufa
1-Phone Unlock
2-Switch Lock
3-Check Status)
Kanneen keessas filannoo 3ffaa isa check status jedhu filachuun bakka duwwaa isnii dhufu irratti lakkoofa 3 barreesuun send jedhaanii.
Yeroo kana filannoowan lamatu isiniif dhufa:-
1 By IMEI
2 By Phone number.
Kanaan booda filannoo jalqabaa(by IMEI) jedhu filachuuf bakka duwaa isinii dhufu irratti lakkoofsa 1 galchuun send isa jedhu cuqaastu.
Ergasiis Enter IMEI number kan jedhu isinii dhufa. Yeroo kana bakka duwwaa sanarratti lakkoofsa IMEI bilbilichaa galchuun send kan jedhu yoo cuqaastan bataluma sanatti bilbilichi network ethio telecom irratti kan hojjatu yookis kan hin hojjenne ta’uu isinitti hima.
Namooni bilbila haaraa bittanis saatii sadiif charge gootan malee hin baninaa jedhamtanii saamsitanii fudhattanii gallaan kisaaraa keessa galuun wan hin oolleef bakkuma bittan sanatti haala kanaan mirkaneefachuun bituun murteessaadha. Horaa Bulaa!
Don`t forget share all of u
@samitecno
@free_ict_group
1. Qafoo moobaayilaa bituuf jirtan keessa sim kaardii galchaa
2. *868# irratti bilbiluun filannoowwan sadii isinii dhufa
1-Phone Unlock
2-Switch Lock
3-Check Status)
Kanneen keessas filannoo 3ffaa isa check status jedhu filachuun bakka duwwaa isnii dhufu irratti lakkoofa 3 barreesuun send jedhaanii.
Yeroo kana filannoowan lamatu isiniif dhufa:-
1 By IMEI
2 By Phone number.
Kanaan booda filannoo jalqabaa(by IMEI) jedhu filachuuf bakka duwaa isinii dhufu irratti lakkoofsa 1 galchuun send isa jedhu cuqaastu.
Ergasiis Enter IMEI number kan jedhu isinii dhufa. Yeroo kana bakka duwwaa sanarratti lakkoofsa IMEI bilbilichaa galchuun send kan jedhu yoo cuqaastan bataluma sanatti bilbilichi network ethio telecom irratti kan hojjatu yookis kan hin hojjenne ta’uu isinitti hima.
Namooni bilbila haaraa bittanis saatii sadiif charge gootan malee hin baninaa jedhamtanii saamsitanii fudhattanii gallaan kisaaraa keessa galuun wan hin oolleef bakkuma bittan sanatti haala kanaan mirkaneefachuun bituun murteessaadha. Horaa Bulaa!
Don`t forget share all of u
@samitecno
@free_ict_group
http://oroict.com
Itti dhiyaadha dhaabbata guddaa afaan oromo afaan technologitti babbalisuuf hojjechaa jiruudha...
Hojii boonsa hojjechaa jiruu hamiile haa taanuf
Saba gudda technology guddatu barbaachisa...
Share and support us
@samitecno
@free_ict_group
Itti dhiyaadha dhaabbata guddaa afaan oromo afaan technologitti babbalisuuf hojjechaa jiruudha...
Hojii boonsa hojjechaa jiruu hamiile haa taanuf
Saba gudda technology guddatu barbaachisa...
Share and support us
@samitecno
@free_ict_group
Forwarded from All_in_one_📚 (Sami①)
#Update
#Dhiyateera 12ffa
Qormaata kutaa 12ffaa Onkololeessa 29 hanga Sadaasa 2 ni laatama!
Qormaata kutaa 12ffaa kan bara 2013 Onkololeessa 29 hanga Sadaasa 02 bara 2014 ALH akka laatamu Eejensiin Madaallii Barnoota fi Qormaata Biyyaaleessaa beeksise.
@samitecno
#Dhiyateera 12ffa
Qormaata kutaa 12ffaa Onkololeessa 29 hanga Sadaasa 2 ni laatama!
Qormaata kutaa 12ffaa kan bara 2013 Onkololeessa 29 hanga Sadaasa 02 bara 2014 ALH akka laatamu Eejensiin Madaallii Barnoota fi Qormaata Biyyaaleessaa beeksise.
@samitecno
MalMath Step by step solver_v6.0.18_apkpure.com.apk
4.4 MB
best maths solver apk
ZArchiver_v0.9.5.8_apkpure.com.apk
4.8 MB
best extracter zip file apk for android @samitecno @free_ict_group
Everything-1.4.1.1009.x86-Setup.exe
1.6 MB
name: search everything type: for windows size: 1.6 join us channel: @samitecno group: @free_ict_group
tsetup-x64.3.1.8.exe
33.1 MB
telegram for windows x64 join us @samitecno @free_ict_group
TeraBox_1.0.0.10.exe
51.2 MB
terabox for windows join us @samitecno @free_ict_group
Jaalatamtoota maatii #schooltech akkam jirtu ani nagaa koodha yeroodhaaf barnoonni kenyaa sababi internetin naannoo kenyaa irraa citee tureef dhifaama isiinin Jenna...
Akka gudda isiin jaalannu isiiniyyu beektu har'aa booda barnoota bareeda qabanne isiinif dhufneerra channel keenya #join gochuu Fi hiriyoota kessaanif share gochuu hin dagatina
Akka gudda isiin jaalannu isiiniyyu beektu har'aa booda barnoota bareeda qabanne isiinif dhufneerra channel keenya #join gochuu Fi hiriyoota kessaanif share gochuu hin dagatina
