This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በአቢሲንያ ባንክ የክፍያ አማራጮች ለሚቀበሉ የንግድ ቤቶች እስከ 1.6 ሚሊዮን ብር ጉርሻ እንዲሁም ለደንበኞች የአፓርታማ መኖርያ ቤት እጣ!
👍45❤9🤩4
ባንካችን አቢሲንያ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ፎረምና የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ላይ ተሳተፈ
ባንካችን አቢሲንያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባዘጋጀውና በሳይንስ ሙዚየም ከግንቦት 7 እስከ ግንቦት 8 ቀን 2017 ዓ.ም እየተካሄደ ባለው የኢትዮጵያ የፋይናንስ ፎረም ላይ ተሳተፈ ።
አቢሲንያ ባንክ በዚህ ፖሊሲ አውጪዎች፣ የፋይናንስ ተቋማት፣ የልማት አጋሮች፣ የግሉ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት፣ የዘርፉ ከፍተኛ ባለሙያዎች እና የዳያስፖራ ኮሚዩኒ ተገናኝተው ልምድ በተለዋወጡበትና ለፋይናስ ዘርፉ እድገት ባሉ ዕድሎች ላይ በተወያዩበት ፎረም ላይ በመሳተፍ ጥሩ ልምድ ቀስሟል።
በተመሳሳይ ባንካችን አቢሲንያ ከግንቦት 8 እስከ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ አዲስ ዓለም አቀፍ የኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ በሚገኘው የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ላይም ተሳትፎ ጥሩ ልምዶችን ወስዷል።
በዚህ ኤክስፖ ላይ ከመላው ዓለም የተውጣጡ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች፣ የፖሊሲ አውጭዎች፣ ተመራማሪዎችና ምሁራን በመሳተፍ ላይ የሚገኙ ሲሆን እናንተም እንድትጎበኙት እንጋብዛለን።
ባንካችን አቢሲንያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባዘጋጀውና በሳይንስ ሙዚየም ከግንቦት 7 እስከ ግንቦት 8 ቀን 2017 ዓ.ም እየተካሄደ ባለው የኢትዮጵያ የፋይናንስ ፎረም ላይ ተሳተፈ ።
አቢሲንያ ባንክ በዚህ ፖሊሲ አውጪዎች፣ የፋይናንስ ተቋማት፣ የልማት አጋሮች፣ የግሉ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት፣ የዘርፉ ከፍተኛ ባለሙያዎች እና የዳያስፖራ ኮሚዩኒ ተገናኝተው ልምድ በተለዋወጡበትና ለፋይናስ ዘርፉ እድገት ባሉ ዕድሎች ላይ በተወያዩበት ፎረም ላይ በመሳተፍ ጥሩ ልምድ ቀስሟል።
በተመሳሳይ ባንካችን አቢሲንያ ከግንቦት 8 እስከ ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ አዲስ ዓለም አቀፍ የኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ በሚገኘው የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ላይም ተሳትፎ ጥሩ ልምዶችን ወስዷል።
በዚህ ኤክስፖ ላይ ከመላው ዓለም የተውጣጡ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች፣ የፖሊሲ አውጭዎች፣ ተመራማሪዎችና ምሁራን በመሳተፍ ላይ የሚገኙ ሲሆን እናንተም እንድትጎበኙት እንጋብዛለን።
👍55❤23