እንኳን ለኢትዮጵያ አርበኞች ቀን አደረሰን!
አቢሲንያ
የሁሉም ምርጫ !
#EthiopiaPatriotsDay #PatriotsDay #Ethiopia #Ethiopian #VictoryDay
አቢሲንያ
የሁሉም ምርጫ !
#EthiopiaPatriotsDay #PatriotsDay #Ethiopia #Ethiopian #VictoryDay
👍140👌9❤8🤩8🔥3
በአዲሱ ሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ ገደቡ ተነስቷል!
ውድ ደንበኛችን! የባንካችንን አዲሱን የሞባይል መተግበሪያ ተጠቅመዉ ከሂሳብዎ ወደ ሌላ የባንካችን ሂሳብ ገንዘብ ያለ ገደብ ማስተላለፍ ይችላሉ። #Mobilebanking #Unlimited_Transfer #withinBoa #bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
ውድ ደንበኛችን! የባንካችንን አዲሱን የሞባይል መተግበሪያ ተጠቅመዉ ከሂሳብዎ ወደ ሌላ የባንካችን ሂሳብ ገንዘብ ያለ ገደብ ማስተላለፍ ይችላሉ። #Mobilebanking #Unlimited_Transfer #withinBoa #bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
👍136❤44😁7🤔5🤩2😱1
ባንካችን ፤ ለ 3 ቀናት የሚቆየውን የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) አባል ሀገራት የሚሳተፉበት ስድስተኛው ሴት የሥራ ፈጣሪዎች የንግድ ትርዒትና ባዛር በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል መጀመሩን ተከትሎ በኤግዚቢሽኑ ላይ አጋር በመሆን ንቁ ተሳትፎ አድርጓል።
በዚህ ታላቅ መድረክ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከተለያዩ ከአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወደ 400 የሚሆኑ ሴት ሥራ ፈጣሪዎችን በአንድ ላይ ያሰባሰበ ሲሆን፣ የዝግጅቱ ዋነኛ ዓላማም በአፍሪካ ሴት ሥራ ፈጣሪዎች መካከል ጠንካራ የሥራ ግንኙነትና ትስስር መፍጠር ነው።
በዚህ በኮሜሳ (የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ የጋራ ገበያ) በተዘጋጀው መድረክ ላይ የአቢሲንያ ባንክ አጋር ሆኖ መገኘት በተለይ ለሴት ሥራ ፈጣሪዎች ያለውን ድጋፍ ለማሳየት፣ የተለያዩ የፋይናንስ አገልግሎቶቹንና ምርቶቹን ለማስተዋወቅ እንዲሁም በአህጉር አቀፍ ደረጃ የንግድ ትስስር እንዲፈጥሩ ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር ያለመ ነው፡፡
በዝግጅቱ ላይ በመገኘት ባንካችን ለደምበኞቹ ስለሚያቀርባቸው የባንክ አገልግሎቶች ለተሳታፊዎቹ ሰፊ ማብራሪያ የሰጡት የባንካችን ቺፍ -ኢንተርፕራይዝ ኦፊሰር የሆኑት ወ/ሮ መሠረት አስፋው በኮሜሳ መድረክ በተዘጋጀው የፓናል ውይይት ላይ ባንኩን ወክለው ተሳትፈዋል። ይህም ሴት ሥራ ፈጣሪዎችን የንግድ ሥራዎቻቸውን ለማስፋፋትና ለማዘመን የሚያስችሏቸውን የፋይናንስ አማራጮች እንዲገነዘቡ እድል ይፈጥርላቸዋል።
እንዲህ ያሉ መድረኮች የሴቶችን የኢኮኖሚ ተሳትፎ ከማሳደግ ባለፈ የአፍሪካን የንግድና ኢንቨስትመንት ትስስር በማጠናከር ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል።
አቢሲንያ ባንክ በ6ኛው የኮሜሳ የንግድ ባዛርና ኤግዚቢሽን በወርቅ ደረጃ አጋር በመሆን ድጋፉን ያሳየ ሲሆን መሰል በማኅበረሰብ ህይወት ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ዝግጅቶችን በመደገፍና በማገዝ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን መወጣቱን አጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
በዚህ ታላቅ መድረክ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከተለያዩ ከአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወደ 400 የሚሆኑ ሴት ሥራ ፈጣሪዎችን በአንድ ላይ ያሰባሰበ ሲሆን፣ የዝግጅቱ ዋነኛ ዓላማም በአፍሪካ ሴት ሥራ ፈጣሪዎች መካከል ጠንካራ የሥራ ግንኙነትና ትስስር መፍጠር ነው።
በዚህ በኮሜሳ (የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ የጋራ ገበያ) በተዘጋጀው መድረክ ላይ የአቢሲንያ ባንክ አጋር ሆኖ መገኘት በተለይ ለሴት ሥራ ፈጣሪዎች ያለውን ድጋፍ ለማሳየት፣ የተለያዩ የፋይናንስ አገልግሎቶቹንና ምርቶቹን ለማስተዋወቅ እንዲሁም በአህጉር አቀፍ ደረጃ የንግድ ትስስር እንዲፈጥሩ ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር ያለመ ነው፡፡
በዝግጅቱ ላይ በመገኘት ባንካችን ለደምበኞቹ ስለሚያቀርባቸው የባንክ አገልግሎቶች ለተሳታፊዎቹ ሰፊ ማብራሪያ የሰጡት የባንካችን ቺፍ -ኢንተርፕራይዝ ኦፊሰር የሆኑት ወ/ሮ መሠረት አስፋው በኮሜሳ መድረክ በተዘጋጀው የፓናል ውይይት ላይ ባንኩን ወክለው ተሳትፈዋል። ይህም ሴት ሥራ ፈጣሪዎችን የንግድ ሥራዎቻቸውን ለማስፋፋትና ለማዘመን የሚያስችሏቸውን የፋይናንስ አማራጮች እንዲገነዘቡ እድል ይፈጥርላቸዋል።
እንዲህ ያሉ መድረኮች የሴቶችን የኢኮኖሚ ተሳትፎ ከማሳደግ ባለፈ የአፍሪካን የንግድና ኢንቨስትመንት ትስስር በማጠናከር ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል።
አቢሲንያ ባንክ በ6ኛው የኮሜሳ የንግድ ባዛርና ኤግዚቢሽን በወርቅ ደረጃ አጋር በመሆን ድጋፉን ያሳየ ሲሆን መሰል በማኅበረሰብ ህይወት ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ዝግጅቶችን በመደገፍና በማገዝ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን መወጣቱን አጠናክሮ ይቀጥላል፡፡
👍50❤27
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በጉርሻ 1.6 ሚሊዮን ብዙ ነው? ግን እውነት ነው! ክፍያዎችን በአቢሲንያ ባንክ በመቀበል ብቻ ቢዝነስ የሚደጉም ጉርሻ!!
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
👍97😁9❤7👏7👌4
ባንካችን አቢሲንያ “ማርች 8” አስመልክቶ ያዘጋጀውን የእችላለሁ መርሐ-ግብር የመዝጊያ ፕሮግራም አካሄደ
ባንካችን አቢሲንያ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ማርች 8ን አስመልክቶ ለ4ተኛ ጊዜ ባዘጋጀው መርሐ-ግብር በድምጽ፣ በቲክቶክ ቪዲዮ እና በሥራ ፈጠራ ውድድሮች ላይ ተሳትፈው ያሸነፉ እንስቶችን ሸለመ፡፡
ተወዳዳሪዎቹ በድምጽ እና በቲክቶክ ቪዲዮ ያቀረቡት ሥራ በባለሙያና በማህበራዊ ሚዲያ በተሰጠ የሕዝብ ድምጽ ተለይተው አሸናፊ ሆነው ከ1ኛ-3ኛ ለወጡ እንስቶች ከብር 50,000 - 100,000 የሚደርስ ሽልማት የተበረከተ ሲሆን፣ በሥራ ፈጠራ ውድድር አሸናፊ ለሆኑ 50 እንስቶችም ለሥራ ማስፋፊያ የሚሆን በአነስተኛ የወለድ ምጣኔ ካለመያዣ እስከ ብር 500,000 (አምስት መቶ ሺህ) የብድር አገልግሎት የሚሰጥ ይሆናል፡፡
በዚህ ውድድር ከቀደሙት ዙሮች በተለየ ሁኔታ የተለያዩ ሕብረተሰቡን አሳታፊ የሆኑና ባንካችን ማኅበራዊ ኃላፊነቱን በተጨማሪ እንዲወጣ የሚያስችሉ ሥራዎች የተሠሩ ሲሆን ከእነዚህም አንዱ ለአንድ ሳምንት የቆየ የደም ልገሳ ፕሮግራም በመላው ሃገራችን በሚገኙ አስሩም የባንካችን ዲስትሪክት ጽ/ቤቶች ተከናውኗል፡፡
በተጨማሪም ሴት ደንበኞችና ከባንካችን ብድር ወስደው ሥራቸውን ማስፋፋት የቻሉ ሴት ሥራ ፈጣሪዎች ሥራቸውን ያስተዋወቁበትና ለሽያጭ ያቀረቡበት የንግድ ትርዒትና ባዛር የተከናወነ ሲሆን ከዚህም ባሻገር ከ400 በላይ ለሚሆኑ ሴት ሥራ ፈጣሪዎችም ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
የዘንድሮውን እችላለሁ የሽያጭ ዘመቻ አካቶ ባለፉት ሦስት ዓመታት በተከናወኑት ዘመቻዎች ባንካችን ከብር 80 ሚሊዮን በላይ ብድር ለ175 ሴት ደንበኞች ያለዋስትና በመስጠት ባንካችን የሴት ደንበኞችን ስኬት ለማገዝ ያለውን ፍላጎት በሚገባ ያሳየ ሲሆን በሴቶች ዘንድ ያለውን ዝቅተኛ የባንክ አገልግሎት ተጠቃሚነትም ወደ ተሻለ ደረጃ ለማምጣት ችሏል፡፡
ባንካችን አቢሲንያ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ማርች 8ን አስመልክቶ ለ4ተኛ ጊዜ ባዘጋጀው መርሐ-ግብር በድምጽ፣ በቲክቶክ ቪዲዮ እና በሥራ ፈጠራ ውድድሮች ላይ ተሳትፈው ያሸነፉ እንስቶችን ሸለመ፡፡
ተወዳዳሪዎቹ በድምጽ እና በቲክቶክ ቪዲዮ ያቀረቡት ሥራ በባለሙያና በማህበራዊ ሚዲያ በተሰጠ የሕዝብ ድምጽ ተለይተው አሸናፊ ሆነው ከ1ኛ-3ኛ ለወጡ እንስቶች ከብር 50,000 - 100,000 የሚደርስ ሽልማት የተበረከተ ሲሆን፣ በሥራ ፈጠራ ውድድር አሸናፊ ለሆኑ 50 እንስቶችም ለሥራ ማስፋፊያ የሚሆን በአነስተኛ የወለድ ምጣኔ ካለመያዣ እስከ ብር 500,000 (አምስት መቶ ሺህ) የብድር አገልግሎት የሚሰጥ ይሆናል፡፡
በዚህ ውድድር ከቀደሙት ዙሮች በተለየ ሁኔታ የተለያዩ ሕብረተሰቡን አሳታፊ የሆኑና ባንካችን ማኅበራዊ ኃላፊነቱን በተጨማሪ እንዲወጣ የሚያስችሉ ሥራዎች የተሠሩ ሲሆን ከእነዚህም አንዱ ለአንድ ሳምንት የቆየ የደም ልገሳ ፕሮግራም በመላው ሃገራችን በሚገኙ አስሩም የባንካችን ዲስትሪክት ጽ/ቤቶች ተከናውኗል፡፡
በተጨማሪም ሴት ደንበኞችና ከባንካችን ብድር ወስደው ሥራቸውን ማስፋፋት የቻሉ ሴት ሥራ ፈጣሪዎች ሥራቸውን ያስተዋወቁበትና ለሽያጭ ያቀረቡበት የንግድ ትርዒትና ባዛር የተከናወነ ሲሆን ከዚህም ባሻገር ከ400 በላይ ለሚሆኑ ሴት ሥራ ፈጣሪዎችም ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
የዘንድሮውን እችላለሁ የሽያጭ ዘመቻ አካቶ ባለፉት ሦስት ዓመታት በተከናወኑት ዘመቻዎች ባንካችን ከብር 80 ሚሊዮን በላይ ብድር ለ175 ሴት ደንበኞች ያለዋስትና በመስጠት ባንካችን የሴት ደንበኞችን ስኬት ለማገዝ ያለውን ፍላጎት በሚገባ ያሳየ ሲሆን በሴቶች ዘንድ ያለውን ዝቅተኛ የባንክ አገልግሎት ተጠቃሚነትም ወደ ተሻለ ደረጃ ለማምጣት ችሏል፡፡
👍54❤25🔥3👏3👌3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በአቢሲንያ ባንክ የክፍያ አማራጮች ለሚቀበሉ የንግድ ቤቶች እስከ 1.6 ሚሊዮን ብር ጉርሻ እንዲሁም ለደንበኞች የአፓርታማ መኖርያ ቤት እጣ!
👍45❤9🤩4