#አቢሲንያ_ባንክ
ይታፈሳል!
ነገ ቅዳሜ ጥር 3 ከረፋዱ 4:30 ቀጣይ ዙር የጥያቄ እና መልስ ውድድር በቴሌግራም ቻናላችን ላይ ይደረጋል። በየሳምንቱ አስር አሸናፊዎች ይሸለማሉ! ዛሬውኑ የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀልና ቀላል ጥያቄዎችን በመመለስ ይሸለሙ!
የቴሌግራም ሊንክ 👇
https://t.me/BoAEth
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
#Telegram #giveaway #contest #Boa #bankinginethiopia #banksinethiopia #bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
ይታፈሳል!
ነገ ቅዳሜ ጥር 3 ከረፋዱ 4:30 ቀጣይ ዙር የጥያቄ እና መልስ ውድድር በቴሌግራም ቻናላችን ላይ ይደረጋል። በየሳምንቱ አስር አሸናፊዎች ይሸለማሉ! ዛሬውኑ የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀልና ቀላል ጥያቄዎችን በመመለስ ይሸለሙ!
የቴሌግራም ሊንክ 👇
https://t.me/BoAEth
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
#Telegram #giveaway #contest #Boa #bankinginethiopia #banksinethiopia #bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
👍140❤61🔥11🤩10👌8👏1
የቴሌግራም ጥያቄና መልስ ውድድር ለተሳተፋችሁ ምስጋናችንን እያቀረብን፣ ቀጣይ ዙር የጥያቄና መልስ ውድድር ቅዳሜ ጥር 10 ከረፋዱ 4:30 በቴሌግራም ቻናላችን ላይ ይደረጋል፡፡ በየሳምንቱ አስር አሸናፊዎች ይሸለማሉ!
ዛሬውኑ የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ይሸለሙ!
https://t.me/BoAEth
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
#Telegram #giveaway #contest #Boa #bankinginethiopia #banksinethiopia #bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
ዛሬውኑ የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ይሸለሙ!
https://t.me/BoAEth
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
#Telegram #giveaway #contest #Boa #bankinginethiopia #banksinethiopia #bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
👍159❤27🔥16👏15👌14🤩13😱2
ባንካችን አቢሲንያ የ6ተኛ ዙር “እንሸልምዎ” መርሐ ግብር በሐይሌ ግራንድ ሆቴል በማካሄድ ለመርሐ ግብሩ ያዘጋጃቸውን ሽልማቶች ለባለ ዕድል ደንበኞቹ አስረከበ!!
ከየካቲት 26 እስከ ሰኔ 25/ 2016 ዓ/ም ድረስ ለ 4 ወራት ሲካሄድ ለነበረው ደምበኞች ከብር 200 ጀምሮ ሲቆጥቡ፣ እንዲሁም ከውጭ ከወዳጅ ዘመድ የተላከላቸውን የውጪ አገር ገንዘብ በባንካችን ቅርንጫፎች ወይም በቨርቹዋል ማዕከላችን ቀርበው ለተቀበሉ፣ በእጃቸው ያለውን የውጪ አገር ገንዘብ ለመነዝሩ፣ዓለም አቀፍ ካርዶችን ተጠቅመው በባንካችን ለመነዝሩ ወይም ለተገበያዩ፤ በተጨማሪም በባንካችን የሲዊፍት አድራሻ ABYSETAA በኩል ወደ ሒሳባቸው ገቢ ላደረጉ፣ ከባንካችን ጋር አብረው ከሚሠሩ የኃዋላ አስተላላፊ ወኪሎች በኩል ገንዘብ ለተቀበሉ፣ ከ8 ሚልዮን በላይ ደንበኞች መካከል ጥቅምት 19 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳራሽ ባደረገው የዕጣ ማውጣት ሥነ-ሥርዓት ለሽልማት ያዘጋጀውን ሃዮንዳይ አክሰንት ሴዳን መኪናን ጨምሮ በቁጥር 22 ሽልማቶች አሸናፊ ባለዕድል ደንበኞቹን በዕጣ መለየቱ ይታወሳል፡፡
ትላንት ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም. የባንካችን የበላይ የሥራ አመራሮች፣ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት የፈቃድ አሰጣጥና ቁጥጥር ምክትል ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ዮዲት ወልዴ፣ ተሸላሚ ባለዕድል ደንበኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ለ6ተኛ ዙር “እንሸልምዎ” መርሐ ግብር ያዘጋጃቸውን በቁጥር 22 ሽልማቶች ለአሸናፊ ባለዕድል ደንበኞቹ በሐይሌ ግራንድ ሆቴል ባዘጋጀው መርሐ ግብር በይፋ አስረክቧል፡፡
ባንካችን ካዘጋጃቸው ሽልማቶች መካከል የዘመናዊ ሃዮንዳይ አክሰንት ሴዳን መኪና ዕጣ አሸናፊ የሆኑት የባንካችን አዳማ ዲስትሪክት፣ ዱቢሳ ቅርንጫፍ ደንበኛ አቶ አበበ ቦሮ ሽልማታቸውን በአካል ተገኝተው የተረከቡ ሲሆን፣ባንካችን ቃሉን ጠብቆ ሽልማቱን ማስረከቡ እንዳስደሰታቸው ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም በቀጣይ በሚካሄዱ የሽልማት መርሐ ግብሮች ላይ ሌሎች እንደሳቸው ቆጥበው እንዲሸለሙ እና ከባንካችን ጋር እንዲሠሩ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል!!!
በተጨማሪም ባንካችን አቢሲንያ 7ኛውን ዙር የሽልማት መርሐ ግብር በቅርቡ እንደሚጀምር ለማስታወስ እንወዳለን!!!
#Banking #SaveAndWin #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
ከየካቲት 26 እስከ ሰኔ 25/ 2016 ዓ/ም ድረስ ለ 4 ወራት ሲካሄድ ለነበረው ደምበኞች ከብር 200 ጀምሮ ሲቆጥቡ፣ እንዲሁም ከውጭ ከወዳጅ ዘመድ የተላከላቸውን የውጪ አገር ገንዘብ በባንካችን ቅርንጫፎች ወይም በቨርቹዋል ማዕከላችን ቀርበው ለተቀበሉ፣ በእጃቸው ያለውን የውጪ አገር ገንዘብ ለመነዝሩ፣ዓለም አቀፍ ካርዶችን ተጠቅመው በባንካችን ለመነዝሩ ወይም ለተገበያዩ፤ በተጨማሪም በባንካችን የሲዊፍት አድራሻ ABYSETAA በኩል ወደ ሒሳባቸው ገቢ ላደረጉ፣ ከባንካችን ጋር አብረው ከሚሠሩ የኃዋላ አስተላላፊ ወኪሎች በኩል ገንዘብ ለተቀበሉ፣ ከ8 ሚልዮን በላይ ደንበኞች መካከል ጥቅምት 19 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳራሽ ባደረገው የዕጣ ማውጣት ሥነ-ሥርዓት ለሽልማት ያዘጋጀውን ሃዮንዳይ አክሰንት ሴዳን መኪናን ጨምሮ በቁጥር 22 ሽልማቶች አሸናፊ ባለዕድል ደንበኞቹን በዕጣ መለየቱ ይታወሳል፡፡
ትላንት ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም. የባንካችን የበላይ የሥራ አመራሮች፣ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት የፈቃድ አሰጣጥና ቁጥጥር ምክትል ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ዮዲት ወልዴ፣ ተሸላሚ ባለዕድል ደንበኞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ለ6ተኛ ዙር “እንሸልምዎ” መርሐ ግብር ያዘጋጃቸውን በቁጥር 22 ሽልማቶች ለአሸናፊ ባለዕድል ደንበኞቹ በሐይሌ ግራንድ ሆቴል ባዘጋጀው መርሐ ግብር በይፋ አስረክቧል፡፡
ባንካችን ካዘጋጃቸው ሽልማቶች መካከል የዘመናዊ ሃዮንዳይ አክሰንት ሴዳን መኪና ዕጣ አሸናፊ የሆኑት የባንካችን አዳማ ዲስትሪክት፣ ዱቢሳ ቅርንጫፍ ደንበኛ አቶ አበበ ቦሮ ሽልማታቸውን በአካል ተገኝተው የተረከቡ ሲሆን፣ባንካችን ቃሉን ጠብቆ ሽልማቱን ማስረከቡ እንዳስደሰታቸው ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም በቀጣይ በሚካሄዱ የሽልማት መርሐ ግብሮች ላይ ሌሎች እንደሳቸው ቆጥበው እንዲሸለሙ እና ከባንካችን ጋር እንዲሠሩ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል!!!
በተጨማሪም ባንካችን አቢሲንያ 7ኛውን ዙር የሽልማት መርሐ ግብር በቅርቡ እንደሚጀምር ለማስታወስ እንወዳለን!!!
#Banking #SaveAndWin #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
👍84❤23🤩7😱6🤔2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በአቢሲንያ የቨርቹዋል ባንኪንግ ማዕከሎች የATM ካርድ በቆማችሁበት በሰከንዶች ውስጥ ማግኘት ትችላላችሁ።
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
❤71👍39🤩18👏7👌1
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ!
አቢሲንያ ባንክ መጪው የጥምቀት በዓል ከወዳጅ ዘመድ ጋር በጋራ የሚያከብሩት የደስታ በዓል እንዲሆንልዎ ይመኛል !
የሁሉም ምርጫ! #Timket #BoA #bankinginethiopia #banksinethiopia #bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
አቢሲንያ ባንክ መጪው የጥምቀት በዓል ከወዳጅ ዘመድ ጋር በጋራ የሚያከብሩት የደስታ በዓል እንዲሆንልዎ ይመኛል !
የሁሉም ምርጫ! #Timket #BoA #bankinginethiopia #banksinethiopia #bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
❤71👍29🤩7🥰6👌6🔥3👏1
የቴሌግራም ጥያቄና መልስ ውድድር ለተሳተፋችሁ ምስጋናችንን እያቀረብን፣ ቀጣይ ዙር የጥያቄና መልስ ውድድር ቅዳሜ ጥር 17 ከረፋዱ 4:30 በቴሌግራም ቻናላችን ላይ ይደረጋል፡፡ በየሳምንቱ አስር አሸናፊዎች ይሸለማሉ! ዛሬውኑ የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ይሸለሙ! https://t.me/BoAEth አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ! #Telegram #giveaway #contest #Boa #bankinginethiopia #banksinethiopia #bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
👍93❤27🤩12👌12👏1
ብልህ ለራሱ ያውቃል ... በአቢሲንያ ሞባይል ባንኪንግ ህይወትን ቀለል አድርጎ ይመራል።#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
👍77❤22🤔8🤩5
አሁኑኑ እስከ 375 ሺ ብር ድረስ በመበደር ንግድዎን ያቀላጥፉ!
ባንካችን በሴቶችና ወጣቶች ባለቤትነት ለሚንቀሳቀሱ ጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ንግድ ተቋማቶች የሥራ ማስኬጃ ብድር እየሰጠ ይገኛል፡፡ ብድሩን በአነስተኛ ወለድና የዋስትና ማሲያዣ ለመጠቀም ዛሬውኑ ወደ ቅርንጫፎቻችን ጎራ ብለው ይመዝገቡ፡፡
አገልግሎቱ በአፋር፣ አማራ፣ ቤንሻንጉል-ጉሙዝ፣ መካከለኛው ኢትዮጵያ፣ ድሬዳዋ፣ ጋምቤላ፣ ሀረሪ፣ ኦሮሚያ፣ ሲዳማ፣ ሶማሌ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያና ትግራይ የሚተገበር ነው፡፡ አመልካቾች ከታች የተጠቀሱት መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
-ጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ንግድ ያላቸው ወጣቶችና ሴቶች ፣ የታደሰ የንግድ ፈቃድ እና ቢያንስ ለአንድ ዓመት በንግድ ሥራ ላይ ያሉ (ለጀማሪዎች 6 ወር)
- የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ ፣ በግብርና እና በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለተሠማሩ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል
-በመጠነኛ ዋስትና እና በዝቅተኛ ወለድ፣ ከወለድ ነፃ (IFB) በሆነ አገልግሎትም ጭምር
ለማመልከት በአቅራቢያችሁ የሚገኙ ቅርንጫፎቻችንን መጎብኘት ወይም በቀጥታ በ www.ethiomesmer.com ድረገጽ በመግባት መመዝገብ ይቻላል። ለበለጠ መረጃ በ 0970303030 ወይም 0976363636 ያግኙን።
ባንካችን በሴቶችና ወጣቶች ባለቤትነት ለሚንቀሳቀሱ ጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ንግድ ተቋማቶች የሥራ ማስኬጃ ብድር እየሰጠ ይገኛል፡፡ ብድሩን በአነስተኛ ወለድና የዋስትና ማሲያዣ ለመጠቀም ዛሬውኑ ወደ ቅርንጫፎቻችን ጎራ ብለው ይመዝገቡ፡፡
አገልግሎቱ በአፋር፣ አማራ፣ ቤንሻንጉል-ጉሙዝ፣ መካከለኛው ኢትዮጵያ፣ ድሬዳዋ፣ ጋምቤላ፣ ሀረሪ፣ ኦሮሚያ፣ ሲዳማ፣ ሶማሌ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያና ትግራይ የሚተገበር ነው፡፡ አመልካቾች ከታች የተጠቀሱት መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
-ጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ንግድ ያላቸው ወጣቶችና ሴቶች ፣ የታደሰ የንግድ ፈቃድ እና ቢያንስ ለአንድ ዓመት በንግድ ሥራ ላይ ያሉ (ለጀማሪዎች 6 ወር)
- የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ ፣ በግብርና እና በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለተሠማሩ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል
-በመጠነኛ ዋስትና እና በዝቅተኛ ወለድ፣ ከወለድ ነፃ (IFB) በሆነ አገልግሎትም ጭምር
ለማመልከት በአቅራቢያችሁ የሚገኙ ቅርንጫፎቻችንን መጎብኘት ወይም በቀጥታ በ www.ethiomesmer.com ድረገጽ በመግባት መመዝገብ ይቻላል። ለበለጠ መረጃ በ 0970303030 ወይም 0976363636 ያግኙን።
👍185❤31🤩14👏10👌8🔥6
የቴሌግራም ጥያቄና መልስ ውድድር ለተሳተፋችሁ ምስጋናችንን እያቀረብን፣ ቀጣይ ዙር የጥያቄና መልስ ውድድር ቅዳሜ ጥር 10 ከረፋዱ 4:30 በቴሌግራም ቻናላችን ላይ ይደረጋል፡፡ በየሳምንቱ አስር አሸናፊዎች ይሸለማሉ!
ዛሬውኑ የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ይሸለሙ!
@BoAEth
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
#Telegram #giveaway #contest #Boa #bankinginethiopia #banksinethiopia #bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
ዛሬውኑ የቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ይሸለሙ!
@BoAEth
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
#Telegram #giveaway #contest #Boa #bankinginethiopia #banksinethiopia #bankofabyssinia #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
👍101❤52🤩14🤔13🔥5
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አዲስ ነገር ! እጅግ የተለየ ነው
ዝግጁ ይሁኑ!
#NewArrival #LaunchSoon #DigitalEthiopia #Ethiopia #Teaser #ComingSoon #CafeBranch #TechInnovation #DigitalBanking #BankofAbyssinia #ChakBuna #TheChoiceForAll #የሁሉም_ምርጫ
ዝግጁ ይሁኑ!
#NewArrival #LaunchSoon #DigitalEthiopia #Ethiopia #Teaser #ComingSoon #CafeBranch #TechInnovation #DigitalBanking #BankofAbyssinia #ChakBuna #TheChoiceForAll #የሁሉም_ምርጫ
❤68👍63👏14😁11
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አቢሲንያ ባንክ ከጥሬ ገንዘብ እንዲሁም ከወረቀት ንክኪ ነጻ (CASHLESS & PAPERLESS) የባንክ አገልግሎትን ያጣመረ ዘመናዊ ማዕከል የምርቃት ሥነስርዓት ቀጥታ ስርጭት በባንካችን የፌስቡክ ገጽ ላይ ይከታተሉ፡፡
Link: https://www.facebook.com/BoAeth
#Cashless #Paperless #RelaxAndBank #AbyssiniaBank #ChakBunna #CoffeeAndBanking
#BankingInnovation #DigitalBanking #CashlessBanking
#CashlessExperience
Link: https://www.facebook.com/BoAeth
#Cashless #Paperless #RelaxAndBank #AbyssiniaBank #ChakBunna #CoffeeAndBanking
#BankingInnovation #DigitalBanking #CashlessBanking
#CashlessExperience
👍111❤24🔥8🤩6👏1
ባንካችን ዘመናዊ የባንክ አገልግሎት በካፌ የሚሰጠውን ማዕከል በድምቀት አስመረቀ!
ባንካችን አቢሲንያ በዋናው መስሪያ ቤት በሚገኘውና ከጫካ ቡና ጋር በመተባበር የከፈተውን ዘመናዊ የባንክ አገልግሎት በካፌ የሚሰጠውን ማዕከል በትላንትናው ዕለት ጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም የባንካችን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ በቃሉ ዘለቀ፣ የጫካ ቡና ባለቤት አቶ ብስራት በላይ እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት አስመርቋል፡፡
ይህ ዘመናዊ የባንክ አገልግሎት በካፌ በውስጡ በሚገኙ የኢንተርአክቲቨ ቴለር ማሽኖችና (ITM) የራስ አገዝ አገልግሎት መስጠት በሚችሉ ታብሌቶች አማካኝነት ከጥሬ ገንዘብና ከወረቀት ንክኪ ነጻ በሆነ መልኩ ደንበኞች ከቅርንጫፎች ማግኘት የሚችሉትን የባንክ አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ፡፡
በተጨማሪም በማዕከሉ ውስጥ በሚሰጠው የካፌና የሬስቶራንት አገልግሎት ከጥሬ ገንዘብና ከወረቀት ንክኪ ነጻ (Cashless and Paperless) መልኩ በተለያዩ የዲጅታል አማራጮች የአገልግሎት ክፍያ የሚስተናገድ ይሆናል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ሊንኩን ይጠቀሙ፡-https://surl.li/ypzbwf
ባንካችን አቢሲንያ በዋናው መስሪያ ቤት በሚገኘውና ከጫካ ቡና ጋር በመተባበር የከፈተውን ዘመናዊ የባንክ አገልግሎት በካፌ የሚሰጠውን ማዕከል በትላንትናው ዕለት ጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም የባንካችን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ በቃሉ ዘለቀ፣ የጫካ ቡና ባለቤት አቶ ብስራት በላይ እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት አስመርቋል፡፡
ይህ ዘመናዊ የባንክ አገልግሎት በካፌ በውስጡ በሚገኙ የኢንተርአክቲቨ ቴለር ማሽኖችና (ITM) የራስ አገዝ አገልግሎት መስጠት በሚችሉ ታብሌቶች አማካኝነት ከጥሬ ገንዘብና ከወረቀት ንክኪ ነጻ በሆነ መልኩ ደንበኞች ከቅርንጫፎች ማግኘት የሚችሉትን የባንክ አገልግሎት ማግኘት ይችላሉ፡፡
በተጨማሪም በማዕከሉ ውስጥ በሚሰጠው የካፌና የሬስቶራንት አገልግሎት ከጥሬ ገንዘብና ከወረቀት ንክኪ ነጻ (Cashless and Paperless) መልኩ በተለያዩ የዲጅታል አማራጮች የአገልግሎት ክፍያ የሚስተናገድ ይሆናል፡፡
ለተጨማሪ መረጃ ሊንኩን ይጠቀሙ፡-https://surl.li/ypzbwf
👍137❤46👏13👌12🔥11🤩6