ገዳማት ኤርትራ ምሕጋዝ እዩ ባህግና
297 subscribers
352 photos
37 videos
8 files
199 links
Download Telegram
ጉዕዛ ገዳማ ስለስተ ታሕሳስ ናብ ኤረር ባእታ ገዳማ ዓመታዊ በዓል ናይ ወላዲተኣምላክ ናብ ቤተ መቅደስ ዝኣተወትሉ ክንከይድ ንደሊ ደዊልና ንመዝገብ።
ዓቢ ገዳም ዋልድባ ሓጥያትን እክሊ ኣይሳገርኪ ዝተባህለሉ ቦታ ኣብዚ ግዜ ካብ ምእመናት ሓገዝ ይደሊ ኣሎ እሞ ዓቅምና ንሓግዞም ንበረከት ጥራይ ዘይኮነ ኣብ ሰማያት ድማ ክንረብሐሉ ምእንቲ ኣብ ዘለናዮ ንክሰበሉ 8 ሰዓት ብእግሪ ጥራይ ከይተጓዕዝና እሞ ንቀዳደመሉ እግዚኣብሔር ይመስገን ኢልና። ኣብዚ ዘሎ ኣድራሻ ናይ ገዳሙ እዩ ብእኡ ጌርና ንልኣከሎም ንደውለሎም። መም ኣባ ሃይለስላሴ 0921575964
1000082896458
ንግድባንክ
0993744717
ናይ ዋልዳባ ኣቦታት ጸሎቶም ይብጽሓና
#ቅዱስ_ኣባ_ገብረ_ክርስቶስ_ዘሊባን_ወገሪቆ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ።

ጽኑዕ እምነቶም፡ መንነቶም ክሳዕ ዝሥወር ዝገበረ ናይ እምነት ሓርበኛ እዮም። “ዘይፍለጥ ክኸውን እየ ዝፈቱ፥ ከምዝኾነ ታራ ሰብ ክቝጸር ከኣ እደሊ” ዝብሉ ዝነበሩ አባ ገብረ ክርስቶስ። ኣብ መወዳእታ ናይ ዓሠርተው ትሽዓተ ክፍለ ዘመን ብ ፲፰፻፺፰(1898) ዓ.ም. ኣብ ኤርትራ ኣብ ሊባን ወገሪቆ ተወልዱ። አባ ገብረ ክርስቶስ ስም ወላዲኦም ናይዝጊ ብሂል ጻድቅ፤ ስም ወላዲቶም ድማ ምልእቱ ከም ዝብሃል ካብ ብሕይወት ዘለዉ ቤተ ሰቦም ዝረኸብናዮ ሓበሬታ የረድእ።

እዞም ብንእሽቶኦም ልሳኖም ብትምህርቲ ቤተ ክርስቲያን ዝኸፈቱ ኣቦ፤ ጊዜ ቍልዕነቶም ኣብ መጓሰን ትምህርቲ ቤተ ክርስቲያን ኣብ ምምሃርን እዮም ኣኅሊፎምዎ። ኣበይ ዲቁና ወሲዶም፧ መን ነይሩ መምህሮም፧ እኳ ክንፈልጦ እንተዘይከኣልና፡ ፍቕሪ እግዚአብሔር ብንእሽቶኦም ቀለም ኮይኑ ኣብ ልቦም ስለ ዝተጻሕፈ፡ ንዝያዳ መንፈሳዊ ትምህርትን መንፈሳዊ ሕይወት ንምዕባይን ምስ ሥድራን መቕርብን ስለዘይከኣል፡ ናብ ገዳም ፃዕዳ እምባ እንዳ ሥላሴ ብምኻድ መንፈሳዊ ትምህርቶም እናቐጸሉ፡ ብርድእና የገልግሉ ምንባሮም ይፍለጥ። ተወሳኺ ካልእ ምንጪ ከም ዝሕብሮ ናብ ደብረ ዳሞ (ኢትዮጵያ) ብምኻድ ዜማን ቅኔን ከም ዝተማህሩ ይሕብር። አባ ገብረ ክርስቶስ ነጋዲ (በጻሒ) ቅዱሳት መካናትን ገዳማትን ብምንባሮም። ኣብ ኢትዮጵያ ኣብ ዝነበሩሉ ጊዜ ኣብ ቀላይ ጣና ንዝርከባ ገዳማት ከምኡውን ኣብያተ ክርስቲያን ላሊበላ በጺሖም ምንባሮም ይንገር።

አባ ገብረ ክርስቶስ ዋላ’ኳ ኣብ ኢትዮጵያ ዝርከባ ገዳማት ይመሃሩ፡ ምንኵስናኦም ግና ኣብ ፃዕዳ እምባ እንዳ ሥላሴ ምዃኑ ይፍለጥ። ኣብ ፃዕዳ እምባ እንዳ ሥላሴ ኣቐድም ኣቢሎም ዝነበሩ ብዕድመ ነዊኅ እዋን ዝገበሩ ኣረጋውያን አባ ገብረ ኤዎስጣቴዎስ ተባሂሎም ይጽውዑ ከም ዝነበሩ ይሕብሩ። አባ ገብረክርስቶስ፡ ኣብ’ቲ ገዳም ከለዉ፡ ኣዲኦም ምልእቱ ኣብኡ ምህላዎም ስለዝተሓበራ፡ ክበጽሓኦም ኣብ ዝኸዳሉ እዋን፡ “ፈላሲ ካብ በዓቱ፤ ዓሣ ካብ ባሕሩ ኣይወፅእን እዩ” ብምባል፡ ገጽ ወላዲቶም ንኸይርእዩ ብትሪ ተቓወሙ። ኣዲኦም ምልእቱውን ንፍቓዶም ብምቕባል፡ “ደኃን፤ መንግሥተ ሰማያት ቤትና’ዩ፥ ኣብኡ ክንራኸብ ኢና” ብምባል ልቢ ማኅበር ዘረስርስ ቃል ሂበን ንዓደን ተመልሳ።

ምኻድ ናብ ግብጺ

ኣብ ገዳም ፃዕዳ እምባ ኬድና ዝረኸብናዮ ኣፈ ታሪኻዊ ሓበሬታ ከም ዝሕብሮ፡ አበ ምኔት ናይ’ቲ ገዳም ዝነበሩ አባ ግርማጽዮን (ደኃር አቡነ አትናቴዎስ) ንአባ ገብረ ክርስቶስ ኣብ ጾመ ፍልሰታ ንዕዮ ማኅበር ክልኣኹ ሓበርዎም። አባ ገብረ ክርስቶስ ድማ፡ “ሕጂ ጾመ ፍልሰታ’ዩ፥ ውሥጢ ገዳም ኣትየ ሱባኤ ዘካይደሉ እምበር። ሥራሕ ግዳም ዝሠርሓሉ ጊዜ ኣይኮነን” ብምባል ዓቢይ ፍቕሪ ናይ ኣዴና ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ከም ዝነበሮም ንአባ ግርማጽዮን ኣርኣይዎም። “ኣይፋልካን፤ ከም ቀደምካ ብጥብኣት ትራድኣሉ ጊዜ’ዩ” ኢሎም ምስ ኣጽንዑሎም ግና፡ ብዘይፍቓድ አበ ምኔት ናብ ገዳም ኣትዮም ክልተ ሰሙን ምሉእ (ምሉእ ጾመ ፍልሰታ) ብዘይመቝነን በዓቶም ከምዝዓፀዉ ይንገር። ጾመ ፍልሰታ ወዲኦም ናብ አበ ምኔት ብምኻድ፡ “ንስኻ ብሥራሕካ፤ ኣነ ብግብረይ ኣብ’ዚ ኣይንቕበርን ኢና” ብምባል፡ ንጊዚኡ ታራ ዝመስል፤ ደኃር ትንቢት ኮይኑ ዝተነጸረ ቃል ብምዝራብ ናብ ግብጺ ኣምርሑ።

አባ ግርማጽዮን መዓርግ ጵጵስና ተሸይሞም ካብ’ቲ ገዳም ብሥራሕ ወፂኦም ኣብ ካልእ ከባቢ ክቕበሩ ከለዉ፡ አባ ገብረክርስቶስ ድማ ካብ ገዳም ፃዕዳ እምባ ነቒሎም፤ ብሱዳን ኣቢሎም ናብ ገዳም ኣልበራሙስ ግብጺ ኣተዉ። ናብ ገዳም ኣልበራሙስ ዝኣተውሉ ጊዜ ድኅሪ ናይቲ ሽዱሽተ መዓልቲ ውግእ እስራኤልን ግብጽን ብምንባሩ፡ ነቲ ዶባት ብኸመይ ሰጊሮምዎ ነቶም ገዳማውያን ዘደንጸወ ፍጻሜ’ዩ ነይሩ። ካብ’ዚ ዝተላዕለ ድማ፡ እቶም ግብጻውያን መነኮሳት “ነጊድኩም ትምለሱ እንተዄንኩም ጽቡቕ፥ ኣብ’ዚ ግና ክንቅበለኩም ኣይንኽእልን ኢና” ምስበልዎም፡ “እዚ ደብሪ እዚ። “ኡመኑር” (ናይ ኣደይ እዩ)፥ ክነግድ ጥራይ ዘይኮንኩ ከኣ ክቕመጥውን ይግብኣኒ እዩ” ብምባል፡ ምስ ድንግል ማርያም ጽኑዕ ፍቕሪ ከም ዘለዎም ኣመስከሩ። ብድኅሪዚስ እቶም ገዳማውያንውን ኣይቀጸሉን፥ ክነብሩ ፈቐዱሎም። ስሞም ድማ አባ ዓብደል መሲሕ (ትርጕሙ አባ ገብረክርስቶስ) ብምባል ክጽውዕዎም ጀመሩ።

አባ ገብረክርስቶስ ናይ ምንኵስና ሕይወት ጥራይ ዘይኮነስ፡ ናይ ብሕትውና ሕይወት'ውን ስለዝነበሮም፡ እቶም ገዳማውያን ብማኅበር ምስኣቶም ኪኾኑ፡ “መነኮስ፡ መጓይይቱ ንሳቶም ስለዝኾኑ፡ ምስ ከምኡ ዝኣመሰሉ መነኮሳት ክነብር ኣለዎ። ብዘይ መጓይይቲ ናይ ጕያ ውድድር ኣይግበርን’ዩ” ክብሉ ነገርዎም። ንሶም ግና፡ “ጒያይ ናብ ክርስቶስ’ዩ፤ መግበይ ክርስቶስ’ዩ” ብምባል ጽኑዕ ተባሕትዎ ንምፍጻም ካብ’ቲ ገዳም ኣርባዕተ ኪሎ ሜትር ርኂቖም፤ ናብ በዓቲ ቅዱስ ሚናስ ብምኻድ ሕይወት ብሕትውና ተተኃኃዝዎ። እቲ ከባቢ ርጉእ ብዘይምንባሩ፡ እቲ ጉዳይ ንናይ’ቲ እዋን ፓትርያርክ ግብጺ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ ነገርዎም። አቡነ ቄርሎስ ግና ብመንፈስ ነቲ ጉዳይ ስለዝረኣይዎ፡ “ባሕታውያን ሓበሻ በይንኻ ምዃን እዮም ዝፈትዉ፥ ንዓና ንዅላትና ኪጽልዩልና። ደኃን ኅደግዎም” ብምባል ፍቓድ ሃብዎም።

አባ ገብረክርስቶስ፡ ካብ’ቲ በዓቶም እናወፅኡውን ማይ ብምውራድን ካልእ ገዳም ዝጠልቦ ዕዮ ብምዕያይን ነቲ ገዳም ዓቢይ ናይ ርድእና ሕይወት ኪንዮ ብቓል ብግብሪ መሃርዎ። ብተወሳኺ ናይ ጸሎትን ትምህርትን ሕይወት ዝያዳ ኵሉ ሕይወቶም ዓብዩ ብምንባሩ፡ “እንታይ ይምገቡ፧” ዝብል ኣብ ነፍስ ወከፍ ገዳማዊ ዓቢይ ሕቶ ኮነ። መልሲ ናይ አባ ገብረክርስቶስ ግና፡ “ክርስቶስ ዝህበኒ መግቢ ኣሎኒ” ኪንዮ ምባል፡ ካልእ ምላሽ ኣይነበሮን። በዚ ዓቢይ መንፈሳዊ ተጋድሎኦም ተደሪኾም ትምህርቲ ብሕትውና ካብኦም ዝተማህሩ ተማሃሮ ነይሮም እዮም። ሓደ ካብኣቶም ከኣ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሲኖዳ ሣልሳይ ናይ ሎሚ ፓትርያሪክ ሃገረ ግብጺ እዮም። አቡነ ሲኖዳ ብቓሎም ብዛዕባኦም ክምስክሩ ከለ’ዉ “ንዅሎም ቅዱሳን ብታሪኽ ኢና እንፈልጦም፥ ብዓይንና ዝረኣናዮም ቅዱስ ግና አባ ዓብደል መሲሕ እዮም” ይብሉ።

ኣብ ሃገረ ግብጺ፡ ፍሉይ ትምህርቲ ዝገደፍዎ፡ ነቲ ጠፊኡ ዝነበረ ናይ ብሕትውና ሕይወት ምብርባሮም ዝዓበየ ክኸውን ከሎ፡ “ንቃለ እግዚአብሔር ኣብ ልበይን ቃለይን’የ ዝኅዞ” ብምባል፡ መዝሙር ዳዊት ብቓሎም ብምውፃኦም ግብጻውያን መነኮሳት ብሥርዓት ኣመሃህራ ቤተ ክርስቲያን ሃገርና ከም ዝድነቑ ዝገበሩ ኣቦ እዮም። ኣብ መዝገብ ዝኽርታት ተማሃሮኦም ተጻሒፎም ዘለዉ ጥቕስታት'ውን ዓቢይ ትምህርቲ ዝህቡ እዮም። ውኁዳን ካብ’ኣቶም ንምጥቃስ፦

“ኣነ ዘይፍለጥ ክኸውን’የ ዝፈቱ፤ ከም ታራ ሰብ ከኣ ክፍለጥ እደሊ።”
“መግበይ፡ ጽዓተይ፡ ሓኪመይ ክርስቶስ’ዩ።”
“ፍልጠት እግዚአብሔር ኣካላዊ ጣዕሚ ኣብ ዝፈቱ ሰብእነት ኣይነብርን’ዩ።”
“ብሠናይ ምግባር ዘይተሰነየ ጸሎት፡ ከም መንገብገብ ዘይብሉ ኣሞራ’ዩ።”
“ሓረስታይ ዕግበት ዝረክብ፡ ርሂጹ ብዝረኸቦ ሕብስቲ’ዩ። ርሂጽካ ዘየምጻእካዮ ኅብስቲ ግና ሓቀኛ ዕግበት ኣይህብን’ዩ።”

አቡነ ሲኖዳ ፓትርያርክ ምስ ኮኑ፡ ናብ’ቶም መምህሮም ዝነበሩ አባ ገብረክርስቶስ ክበጽሑ ከዱ፥ ብዙኅ ዕዮ ከም ዝዓየዩ፤ ብዙኃት አብያተ ክርስቲያና
ት ከምዘህነጹ ምስ ነገርዎም ግና፡ “ዋይ ወደይ! እሞ እዚ ኵሉ ክትሠርሕ ደኣ፡ መዓስ ጸሊኻ ማለት እዩ?” ኢሎም ብሕቶ መዓድዎም ይብሃል።

ዕረፍቲ

ድሕሪ ዕረፍቲ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎስ፡ ፓትርያርክ ሃገረ ግብጺ ናብ መንበረ ማርቆስ ዝተቐመጡ ተማሃራይ አባ ገብረክርስቶስ ዝኾኑ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሲኖዳ ሣልሳይ እዮም። ኣብ’ቲ እዋን እቲ፡ አባ ገብረክርስቶስ ኣብ በዓቲ ቅዱስ ሚናስ ኮይኖም ናይ ብሕትውና ሕይወት የካይዱ ነበሩ። ካብ’ቲ ቦታ ተበጊሶም ናብ ዶባት ሶርያ፤ በይሩት ብምኻድ ምስ ዝተፈላለዩ ካልኦት ቅዱሳን ይራኸቡ ከም ዝነበሩ ከኣ ይንገር። ልዑል ድሌት ምብጻሕ ቅዱስ ቦታታት ስለዝነበሮም ድማ በቲ ዝገብርዎ ዝነበሩ ስለ ዘይዓገቡ፡ ናብ ኢየሩሳሌም ኪኸዱ ወሰኑ። ነዚ ድሌቶም እዚ ዝተረድኡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሲኖዳ ድማ ብመርከብ ገይሮም ክኸዱ ከም ዘለዎም ኣረዲኦም ብሶርያ ኣቢሎም ናብ ኢየሩሳሌም ክኣትዉ ተላብዮም ኣፋነውዎም። ብድኅሪ’ዚ አባ ገብረክርስቶስ ኣብ ኢየሩሳሌም ከምዝኣተዉ ብናይ ዓይኒ መሰኻኽር ዝተረጋገጸ እኳ እንተኾነ፡ በየናይ ዕለትን ኣበየናይ ቦታን ከምዝዓረፉ ዝፍለጥ ነገር የልቦን። ታሪኻዊ መዝገብ ዕለተ ዕረፍቶም ከምዝሕብሮ ግና ኣብ 1970ታት ከምዝዓረፉ ይፍለጥ (ተሰዊሮም ዝብሉ’ውን ኣለዉ)። ነዚ ሃብታም ታሪኽ ብዕለቱን ብዘመኑን ብርጡብ ከይጸሓፍ ዝገበረ ድማ እቲ፡ “ዘይፍለጥ ክኸውን እየ ዝፈቱ፥ ከም ታራ ሰብ ከኣ ክቝጸር እደሊ” ዝብል ጽኑዕ መትከሎም እዩ።

መደምደምታ

እዞም ዝኾነ በጻሒ ካብ ትዕዝብቱ ዝድምድሞ፡ መነኮሳት ገዳማተ ግብጺ ብቓላቶም፡ “አባ ገብረክርስቶስ እንተ ዘይህልዉ ነይሮም፡ ሎሚ ኣብ ግብጺ ሕይወት ምንኵስና ምተበላሸወ ነይሩ” እናበሉ ዓቢይ ሥራሖም ዘዘንትዉሎም ቅዱስ ኣቦ። ኣብ’ዛ መበቈል ዓዶምን ቦታ ትምህርቶምን ምንኵስናኦምን ዝኾነት ሃገርና ኤርትራ ብዛዕባኦም ዝተኻየደ መጽናዕቲ የልቦን። እዚ ኸኣ እንተ ነፊዕናስ፡ ብዙኅ መጽናዕቲ ዘድልዮ ሃብታም ታሪኽ ከምዘሎና ዘነጽር እዩ። ኣቦታትና ግና ንሃገሮም ጥራይ ዘይኮኑስ፡ ንኻልኦት አኃት አብያተ ክርስቲያናትውን ኣብነትን ናይ ግብሪ መምህራንን ዝኾኑ እዮም። ንሕና ድማ ኣሰረ ፍኖቶም ተኸቲልና ኣብ መድረኽ ጽድቂ ንወለዶታት መምሃሪ ዝኸውን ታሪኽ ክንሠርሕ ይግብኣና።

ጸሎትን በረኸትን ቅዱስ ኣቦና አባ ገብረክርስቶስ ምስ ኵላትና ይኹን።

(ምንጪ፦ ማዕዶት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ - ቤ/ት/ሰ/ደ/ግ/መድኃኔ ዓለም ቤ/ክ ፫ይ ዓመት ቍ. ፩ ታኅሣስ ፳፻ወ፬ ዓ.ም.)
ናብ ቅዱስ ላሊበላ ምኳድ ትደልዩ የሕዋት ክትምዝገቡ ትክእሉ ኢኩም። ናብቲ ዓለም ምሉእ ትድነቀሉ ክንደይ ዘይኣመንቲ ናብኡ በጺሖም ብተዋሃዶ ኣሚሎም ዝጥምቅሉ ዓይኒ ሪእያ ዘይትኣምነሉ ድንቂ ስራሕ እግዚኣብሔር ዝረኣየሉ ቦታ ምካድ ማለት ናይ ገንዘብን ናይ ዕድል ጉዳይ ኣይኮነን ናይ ፍቃድ እግዚኣብሔር እዩ እሞ ኣምላክ ካብ ፈቀደና ነዚ ክንሰምዕ ሎሚ ንበገስ ጽባሕ ከይረሓቀና ከሎ። ንብገሰሉ ዕለት ታሕሳስ 25 ንምለሰሉ ድማ 2 ጥሪ ልደቱ ናይ ቅዱስ ላሊበላ ምስ ልደት ኣምላክ እዩ ስለዚ ቤዛ ኩሉ ዓላም ዮም ተወልደ ዝብል ዝማሜ ቤተክርስቲያና ብጓሶትን መላእክት ምስሌ ዝረኣየሉ ክንደይ ናይ ደጋ ሰባት ዝምነይዎ መጺኦም ዝርእይዎን ግዜ እዩ እሞ ንጠቀመሉ ግዜና ንሕና ድማ ሰሰናዩ ቦታ ንመሓዝ ተቀዳደሙ።
Forwarded from Afomiya
አረጋዊም ልጄ እመነኝ እኔ ከእነርሱ ጋር ስኖር ዐሥራ ሁለት ዓመት ሆነኝ ያሳደግኋቸውም እኔ ነኝ ይህንንም እንጀራና ውኃ እንድታመጣ ያዘዝኩህ ለእነርሱ ነው አለው።

ከዚህም በኋላ በሩን በከፈተ ጊዜ እነዚያ አውሬዎች ወደርሱ መጥተው ቅዱስ አባ ማቴዎስን እግሮቹን ላሱ ባልንጀሮችም ሁነውት በታላቅ መለማመጥ ተገዙለት ያንንም ውኃ ከገንዳ ላይ አፍስሶላቸው ጠጡ እንጀራውንም በሉ ከዚያም በኋላ ወደ ዱር ሔዱ።

ይህም አባ ማቴዎስ የዜናው መሰማት በቦታው ሁሉ እስከመላ ድረስ ተአምራትን እያደረገ ኖረ በየዓይነቱ በሆነ ደዌ የተያዙትን ያመጡለታል። እርሱም በላዩ በአደረች በእግዚአብሔር ኃይል ይፈውሳቸዋል።

ከተአምራቶቹም አንዱ በአንዲት ቀን ጋኔን ያደረበት ዲዳ ሰውን ወደርሱ አመጡ ቅዱስ ማቴዎስንም በአየው ጊዜ በታላቅ ድምፅ ጮኾ ሰውዬውን ከምድር ላይ ጣለው ቅዱሱም በዘይት ላይ ጸለየ በመስቀል ምልክትም አማትቦ ቀባው በዚያንም ጊዜ ድኖ አእምሮው ተመለሰ የሚሰማና የሚናገርም ሆነ ደስ ብሎትም ወደቤቱ ሔደ።

ጨዋዎችም በመጡ ጊዜ ማዕድ ያቀርብላቸውና በሰላም በፍቅር ያሰናብታቸዋል እነርሱም ለበረከት እያሉ ጥቂት ቁራሽ ወደ ቤታቸው ይወስዳሉ በበሽተኞችም ላይም በአደረጉት ጊዜ ወዲያውኑ ድነው እግዚአብሔርን ያመሰግኑታል።

ሁለተኛ ተአምር በአንዲትም ዕለት ደም ግባቷ ያማረ ጋኔን ያደረባትን ብላቴና ወደርሱ አመጡ እርሷ ብዙ ጊዜ ልብሷን ትቀዳለች ወደርሷም መቅረብ የሚችል የለም ወላጆቿም በታላቅ ኀዘን ውስጥ ይኖራሉ ቅዱስ አባ ማቴዎስም በላይዋ ጸለየና ክብር ይግባውና በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ዘይቱን ቀብቶ አዳናት።

ሦስተኛ ተአምር በአንዲት ዕለት እጅግ በከፋችና ታላቅ በሆነች ኃጢአት ላይ የወደቀች ኃጢአተኛ ሴት ወደርሱ አመጡ እርሷ ፀንሳ የመውለጃዋ ጊዜ የደረሰ ነው በቀንና በሌሊትም በምጥ ሕማም ትሠቃይ ነበረ አባ ማቴዎስም ልጄ ሆይ ኃጢአትሽን እመኚ በእግዚአብሔር ፊት አትዋሺ አላት። እርሷም እንዲህ አለችው እኔ ከሁለት ወንድማማቾች ጋር እነርሱ ሳያውቁ ሳመነዝር ኖርኩ በጸነስኩም ጊዜ ሕፃኑን በመርዝ አውጥቼ ለውሾች ሰጠሁት አባ ማቴዎስም በሰማ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ በዚያንም ጊዜ ለሌሎች መቀጣጫ ትሆን ዘንድ ምድር አፏን ከፍታ ዋጠቻት።

የዚህም አባት ተአምራቶቹ ብዙ ናቸው ተነግሮ አያልቅም በአንዲትም ቀን በበረሀ ውስጥ ሲጓዝ ጅብ ልብሶቹን በጥርሶቻ ይዛ ሳበችውና በሠንጣቃ ገደል ውስጥ የወደቁ ልጆቿን አሳየችው በአወጣላትም ጊዜ ሰገደችለት እግሮቹንም ላሰች።

ከዚህም በኋላ ዕረፍቱ ሲቀርብ በታኅሣሥ ሦስት ቀን ወደ ሠርግ እንደሚጠራው ራእይን አየ ይኸውም የቅዱሳን አባቶች የአባ እንጦንስ፣ የአባ መቃርስ፣ የአባ ጳኪሚስ፣ የአባ ቴዎድሮስ፣ የአባ ሙሴ ጸሊም፣ የአባ ሲኖዳ የአንድነት ተድላ ደስታ ወዳለበት ነው። እነርሱም በኢየሩሳሌም ሰማያዊት ከእኛ ጋር ትኖር ዘንድ ወደእኛ መምጣትህ መልካም ነው አሉት ብዙ አትክልቶችና ዙፋኖች ወዳሉት ታላቅ አዳራሽም ደጅ አደረሱት ማቴዎስ ይገባ ዘንድ የአዳራሹን ደጆች ክፈቱ የሚልንም ቃል ሰማ ከዚህም በኋላ በዚሁ ወር በሰባት አረፈ ሦስት አክሊላትንም ተቀበለ።

ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በዚህ ጻድቅ ጸሎት ይማረን በረከቱም ከእኛ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን።

፨፨፨
አርኬ
ሰላም ዕብል ለዘሱታፌሁ አሐዱ። ምስለ አብ ወምስለ ወልዱ። ማቴዎስ ነዳይ ለዓለመ ፍትወት ወእመፍቅዱ። እምብዝኀ ኂሩቱ ሶበ ኪያሁ ለመዱ። አራዊተ ገዳም ያበልዕ እኂዞ በእዱ።
፨፨፨

=>በዚችም ዕለት ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነሥቶ እንደሚወለድ በከበሩ ነቢያት አፍ ለመሰበኩ መታሰቢያ ሆነ ይቅርታውና ቸርነቱ ከእኛ ጋር ለዘላለሙ ይኑር አሜን።

፨፨፨
አርኬ
ሰላም ለስብከትከ መዓዛ ርኄ ጽጌረዳ። በአፈ ነቢያት ቅዱሳን በቤተ ልሔም ዘይሁዳ። ኢየሱስ ክርስቶስ ከመ ታድኅነነ እምተ ዕዳ። ዘኀረይከ እግዚኦ በጥበብከ እንግዳ። ለድንግል ማርያም ከመ ትኩን ወልዳ።
ሰላም እብል መቤዛዌ አምላከ። ምሥጢረ ትሥጉቱ ይንብቡ ከናፍረ ነቢያት ዘሆከ። በእንቲአሁ ዳዊት። እንዘ ያቀድም ሰቢከ። ቦ ኀበ ይቤ ፈኑ እዴከ። ወቦ ኀበ ይቤ አንሥእ ኃይለከ።
፨፨፨

ታኅሣሥ 7 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ስብከተ ነቢያት
2.አባ ዳንኤል ገዳማዊ
3.አባ ማቴዎስ ገዳማዊ
4.ብጽዕት ዲዮጥርስ

=>ወርሐዊ በዓላት
1.ሥሉስ ቅዱስ (አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ)
2.አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
3.አባ ሲኖዳ (የባሕታውያን አለቃ)
4.አባ ባውላ ገዳማዊ
5.ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
6.ቅዱስ አግናጥዮስ (ለአንበሳ የተሰጠ)

=>+"+ ይህን በመጀመሪያ እወቁ:: በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም:: ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና:: ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ:: +"+ (2ዼጥ. 1፥20)

፨፨፨፨
ዘአቅረብኩ ማኅሌተ አዘኪርየ አእላፈ። እምእለ ተጸምዱከ ዘልፈ። ለለአነብብ ተወከፍ ዘንዴትየ መጽሐፈ። እንተ ረሰይከ እግዚኦ ጸሪቀ መበለት ውኩፈ። እምእለ አብኡ ብዑላን ዘተርፈ።
ነቢያት ቅዱሳን ወሐዋርያት ሰባኪያን። ሰማዕት ወጻድቃን ወመላእክት ትጉሃን። ደናግል ዓዲ ወመነኰሳት ኄራን። ባርኩ ባርኮ ጉባኤ ዛቲ መካን። እስከ አረጋዊ ልሒቅ ወንኡስ ሕፃን።
ለዘጸሐፎ በክርታስ ወለዘአጽሐፎ እንዘ ይደርስ። ለዘአንበቦ ወለዘተርጐሞ በልሳን ሐዲስ። ወለዘሰምዐ ቃሎ በዕዝነ መንፈስ። በጸሎተ እሙ ማርያም ዐራቂተ ኵሉ እምባእስ። ኅቡረ ይምሐረነ ኢየሱስ ክርስቶስ።
፨፨፨፨

( ጌታ ሆይ ከብልጽግናቸው ብዛት የተነሳ ብዙ መባ ካገቡት ይልቅ የደሀዪቱን አነስተኛ መባ እንደተቀበልህ ለሁል ጊዜ የሚያገለግሉህ አእላፍ መላእክትን እያሳሰብሁ በችግሬ ጊዜ የማቀርብልህን ምስጋና ተቀበል።
እናንተም ቅዱሳን ነቢያት የወንጌል ሰባኪያን ሐዋርያት ሰማዕታትና ጻድቃን ትጉሃን መላእክት ፍጹማን ደናግል እንዲሁም ደጋጎች መነኰሳት ሆይ ልጅ አዋቂ ሳይለይ የምንሰበሰብበትን የጉባኤ ቦታ ባርኩ።
ይህን መጽሐፍ ወረቀት አዘጋጅቶ ብራና ደምጦ የጻፈውና ያጻፈውም ከግዕዝ ወደ አማርኛ የተረጐመውን ቃለ ንባቡን በእርጋታ መንፈስ እና በተመስጦ ሕሊና ያዳመጠ በደለኛን ሁሉ የምታስምር የጌታ እናቱ በማርያም ጸሎት ኢየሱስ ክርስቶስ በአንድነት ይማረን።)

ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክቡር አሜን።
Forwarded from ✞ ባሮክ ✞
💚💛❤️💚💛❤️💚💛❤️💚💛❤️

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ
           አሜን

       ✥••┈••●◉ ✞ ◉●••┈••✥
              ስለ ቅዱሳን ምልጃ
       ✥••┈••●◉ ✞ ◉●••┈••✥

#ከእናተው #ለተጠየቀው #ጥያቄ #የተሰጠ #መልስ #እነሆ

📌 በመጀመሪያ ለምልጃ 3 አካላት ያስፈልጋሉ

1ኛ.የሚማለድለት (እኛ)
2ኛ.የሚማልድ (ቅዱሳን መላዕክትና ሰዎች ) 3ኛ.የሚማለደው ( እግዚአብሔር ) ነው።

ይህም ሐዋርያው
"...ትፈወሱም ዘንድ እያንዳንዱ ስለ ሌላው ይፀልይ፤ የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች ባለው ተረጋግጧል ።
📖ያዕ 5፥16

ቅዱሳንም ራሳቸው ሌሎች ሰዎች እንዲጸልዩላቸው ጠይቀዋል።
"...ስለኛ ጸልዩ "
📖2ኛ ተሰ 3፥1

ለዕብራውያንም
"ጸልዩልን በነገር ሁሉ በመልካም ሁሉ እንድንኖር
📖ዕብ 13፥18

በመጽሐፍ ቅዱስ አንዱ ለሌላው እንዲጸልይ የተጠየቀበት ሁኔታ ብዙ ነው፤ ታድያ ቅዱሳን እንድንጸልይላቸው እኛን ከጠየቁን እኛ ደግሞ እነርሱ ስለኛ እንዲጸልዩልን አንጠይቃቸውምን

ገና በዚህ ዓለም በመንፈሳዊ ጦርነት ሳሉ ለመከራ የተጋለጡትን ቅዱሳንን እንዲጸልዩልን ከጠየቅን ተጋድሏቸውን የፈፀሙና በገነት ከክርስቶስ ጋር ያሉትን እንዲጸልዩልን አንለምናቸውምን

ሌላው እግዚአብሔር ሰዎች የቅዱሳንን ምልጃ እንዲጠይቁ ፈቅዷል።

እግዚአብሔር እራሱ የቅዱሳንን ምልጃ ጠይቋል ተቀብሏልም፤ እንዲሁም ምልጃ እንዲቀርብ ሰዎችን ወደ ቅዱሳን ልኳል እስቲ ለዚህ ማስረጃ እናቅርብ።

"አባታችን አብርሃም ሣራን እህቴ ነች ስላለ ንጉሱ አቤቤሜሌክ ሣራን ወደ ቤተ መንግስት ወሰዳት፤ ጌታም ወደ አቤሜሌክ በህልም መጣ በሞትም አስፈራራው አሁንም የሰውዬውን ሚስት መልስ ነብይ ነውና ስላንተም ይፀልያል ትድናለህም ባትመልሳት ግን አንተ እንድትሞት ለአንተ የሆነውም ሁሉ እንዲሞት በእርግጥ እወቅ"
📖ዘፍ 20፥7

አቤሜሌክን እግዚአብሔር ሣራን እንደመለሰ ወዲያውኑ ሊምረው ይችል ነበር፤ ነገር ግን ይቅር ይባልና በሕይወት ይኖር ዘንድ እግዚአብሔር የአብርሃምን ምልጃ ጠየቀ።

የኢዩብ ታሪክ "...በእግዚአብሔር ቴማናዊውን ኤልፋዝን እንደ ባሪያዬ በአንተ በሁለቱ ባለንጀሮችህ ላይ ነድዶአል፤ አሁን እንግዲህ 7 ወይፈኖችና 7 አውራ በጎች ይዛችሁ ወደ ባሪያዬ ወደ ኢዮብ ዘንድ ሂዱ የሚቃጠልንም መስዋዕት ስለራሳችሁ አሳርጉ ባሪያዬም ኢዮብ ስለእናንተ ይጸልያል፤ እኔም እንደ ስንፍናችሁ እንዳላደርግባችሁ ፊቱን እቀበላለው።
📖ኢዮ 42፥7

ከላይ ባየናቸው በሁለቱም ሁኔታዎች እግዚአብሔር ራሱ ለበደለኛ ሰዎች ተናገረ፤ ሆኖም ራሱ በቀጥታ  ይቅርታን አላደረገም፤ ነገር ግን የቅዱሳንን ጸሎት ጠየቀ፤ ይህም ቅዱሳን በሰዎች ፊት ይከብሩ ዘንድ ነው ። 

ስለ ሰዶም የአብርሃም ምልጃ አብርሃም ጉዳዩን ሳያውቀው እግዚአብሔር ሰዶምን ሊቀጣ ይችል ነበር፤ አብርሃም በእግዚአብሔር ፈቃድ ጣልቃ አልገባም፤ ነገር ግን ጌታ ለአብርሃም ስለ ሰዶም ምልጃን ያቀርብ ዘንድ ጉዳዩን ገለፀለት፤ ምልጃውንም ተቀበለው፤ አብርሃም በሰዎች ፊት ከፍ ከፍ ይል ዘንድና እኛም ስለቅዱሳን ክብር እንድንረዳ ይህ በመጽሐፍ ይጻፍ ዘንድ የእግዚአብሔር ፍቃድ ሆነ።
📖ዘፍ 18፥17

ሙሴ ስለእስራኤል ምልጃን እንዳቀረበ በወርቅ የሰሩትን የጥጃ ምስል አምልከዋልና እግዚአብሔር ሕዝቡን ሊያጠፋ ወደደ ይህንንም ለነብዩ ሙሴ አሳወቀው፤ ስለ ህዝቡ ምልጃ እንዲያቀርብ ዕድል ሰጠው፤ ከዚያም ምልጃውን ተቀበለው፤ ልክ አብርሃም "እግዚአብሔርን እንዲህ ያለው አድራጎት ከአንተ ይራቅ " እንዳለው፤ ሙሴም " ... እግዚአብሔር በሕዝብህም በክፋታቸው ላይ ራራ አለ ..." እግዚአብሔርም በሕዝቡ ላይ ሊያደርግ ስላሰበው ክፋት ራራ።
📖ዘጸ 32፥7

እኛም ይህን አብነት አድርገን ቅዱሳን ይጸልዩልንና ይማልዱን ዘንድ እንጠይቃለን

💚💛❤️💚💛❤️💚💛❤️💚💛❤️

"አንተ ሰው ቃለ እግዚአብሔርን ተማር፤ ባትለወጥም ዝም ብለህ ተማር! ኹልጊዜ ተማር። ላትስተካከል ትችላለህ፤ ላትለወጥ ትችላለህ፤ ግን ተማር፤ ቢያንስ ቢያንስ ጥሩ ሰው እንኳን ባትኾን ራስህን ለመውቀስ የምትችልበት ዓቅም ታገኛለህ፤ ካልተማርክ ግን ራስህን እንኳን መውቀስ የምትችልበት ዓቅም አታገኝም፤ ስለዚህ ተማር ስትማር ቢያንስ ኃጢአት እንኳን ስትሠራ ራስህን እየወቀስክ ትሠራለና፤ ይህች የንስሐ በር ትኾንልሃለች፤ አንድ ቀን ወደ ንስሐም ትመራሃለች"

📘ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

               ወስብሐት ለእግዚአብሔር
                       ይቆየን
ዓመታዊ በዓል ናይ ጻድቁ ኣቡነተክለሃማኖት ናይ ልደቱ በዓል ኣብ ዝተወልደሉ ሃገረ ቡልጋ ጽላላሽ ኢንቲሳ ገዳም ንምክባር ንዕለት 23 ሓሙስ ከይድካ 24 ዓርቢ ምምላስ ጉዕዞ ተዳልዩ ኣሎ ክንከይድ ንድሊ ዋጋ 300 ኮይኑ ኣቀዲምና ንመዝገብ
የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት
#ታኅሣሥ_፲፱ #በዓለ_ቅዱስ_ገብርኤል#ወሥርዐተ_ማኅሌት፡፡
ቅዱስ ገብርኤል፤
#ሊቀ_መላእክት_በመላእክት_ሁሉ_ላይ_የተሾመ_ነው_ሄኖክ_10፥14
#የአርባብ_የ10ሩ_ነገደ_መላእክት_አለቃ_ነው
#ከከበሩ_መላእክት_አንዱ_ነው_ሄኖክ_6፥7፤
#አካሉ እንደ ቢረሌ የሚመስል (ጽሩይ የሆነ) ፥ ፊቱም እንደ መብረቅ አምሳያ የሆነ፤ ዐይኖቹም እንደሚንበለበል ፋና፣ ክንዶቹና እግሮቹም እንደ ጋለ ናስ፣ የቃሉም ድምፅ እንደ ብዙ ሕዝብ ድምፅ ነው፡፡/ዳን.10፥5-9/
#መልአከ_ራማ_ዘራማ_ልዑል_ነው፤ (የራማ ልዑል ነው)
#አብሣሬ_ትስብእት_ነው
#መጋቤ_ሐዲስ_ነው
#በእግዚአብሔር_ፊት_የሚቆም_መልአክ_ነው_ሉቃ_1፥19፤
#ለቅዱሳን_እውቀትን_የሚገልጽላቸውና_ከአላውያን_የሚታደጋቸው_ነው_ /ድርሳነ_ገብርኤል/
#መልአከ_ሰላሞሙ_ወመልአከ_ኪዳኖሙ_መልአከ_አድኅኖ_መልአከ_ኀይል_መልአከ_ፍስሐ (የሰላም መልአክ ፥ የኪዳን መልአክ፥ አዳኝ መልአክ፥ ኀያል መልአክ ፥ የደስታ መልአክ ነው)
#ከሣቴ ጥበብ (ጥበብን የሚገልጽ ነው) /ት.ዳን./
#ናዛዜ_ኅዙናን_ (ያዘኑትን_የሚያጽናና_) መልአክ_ነው፨
✤ ገብርኤል ማለት የእግዚአብሔር ልጅ ማለት ነው፤ የወልደ እግዚአብሔርን መወለድ አብሥሯልና፨ አንድም የሁለት ቃለት ጥምር ነው እነዚህም ገብር እና ኤል ሲሆኑ ትርጕማቸውም ገብር አገልጋይ ማለት ሲሆን ኤል ማለት ደግሞ አምላክ ማለት ነው፤ በተገናኘ ገብርኤል ማለት የአምላክ አገልጋይ /የእግዚአብሔርን ልጅ የሚመስል የአምላክ አገልጋይ/ ማለት ነው፡፡
✼ ነቢዩ ዳንኤል “ዐይኖቼንም አነሣሁ” አለና አስከትሎ “እነሆም በፍታ የለበሰውን ጥሩም የአፌዝን ወርቅ በወገቡ ላይ የታጠቀውን ሰው አየሁ፡፡ አካሉም እንደ ቢረሌ ይመስል ነበር፤ ፊቱም እንደ መብረቅ አምሳያ ነበረ፤ ዐይኖቹም እንደሚንበለበል ፋና፣ ክንዶቹና እግሮቹም እንደ ጋለ ናስ፣ የቃሉም ድምፅ እንደ ብዙ ሕዝብ ድምፅ ነበረ፡፡… ይህንንም ታላቅ ራእይ አየሁ፤ ኃይልም አልቀረልኝም፤ ክብሬም ወደ ውርደት ተለወጠብኝ ኃይልም አጣሁ፡፡ የቃሉንም ድምፅ ሰማሁ፤ የቃሉን ድምፅ በሰማሁ ጊዜ ደንግጬ በምደር ላይ በግምባሬ ተደፋሁ” አለ፡፡(ዳን.10፥5-9) ነቢዩ ዳንኤል እንዲህ ብሎ የተናገረው የመላእክት አለቃ የቅዱስ ገብርኤልን አስፈሪ ግርማ በተመለከተ ጊዜ ነበር፡፡
፠ “እነሆ ከዋነኞቹ አለቆች” አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ”(ዳን.10፥13) ብሎ በተናገረው ንግግሩ በመላእክት ላይ የተሾሙ ሌሎች አለቆች እንዳሉ ማስተዋል እንችላለን፡፡ ቅዱስ ጳውሎስም በቅዱሳን መላእክት ዘንድ ስላሉት ነገዶች ሲገልጽ “… በሰማይ ያለውን በምደር ያለውን የሚታየውንና የማይታየውን መናብርትም ቢሆኑ አጋእዝትም ቢሆኑ መኳንንትም ቢሆኑ ቀደምትም ቢሆኑ ሁሉም በእጁ ሆነ፤ ሁሉም በእርሱ ለእርሱ ተፈጠረ” (ቈላ.1፥16) በማለት ይዘረዝራቸዋል፡፡ ከዚህ ተነሥተን መላእክት በተለያዩ ዐበይት ነገዶች የተከፈሉና ለእያንዳንዱም ነገድ የራሱ የሆነ አለቃ እንዳለው ማስተዋል እንችላለን፡፡ ቅዱስ ገብርኤልም ከእነዚህ ዐበይት የመላእክት ነገዶች መካከል አንዱ በሆነው አርባብ በሚባለው ዐቢይ ነገድ ላይ የተሾመ ሲሆን ከ100ው ነገደ መላእክት መካከል ከበታቹ የሚመራቸው ዐሥር ነገደ መላእክት አሉት፤ ከተማቸውም በሰማየ ራማ ነው፡፡
✼ ቅዱሳን መላእክት በቅዱስ ሚካኤል ፊት አውራሪነት የሰው ልጆች ጠላት የሆነውን ዲያብሎስን ተዋግተው ድል ከመንሳታቸው አስቀድሞ፤ እንደ አምላክ ሊመለክ የወደደውን ሳጥናኤልን ቅዱስ ገብርኤል በመቃወም ‹‹ንቁም በበህላዌነ እስከ ንረክቦ (ነአምሮ) ለአምላክነ “አይዟችሁ ፈጣሪያችን እስክናገኘው፣ እስክናውቀው ድረስ በያለንበት ጸንተን እንቁም፡፡” (አክሲማሮስ ገጽ.35) በማለት መላእክትን ያረጋጋ መልአክ ነው፡፡ ✼ ቅዱስ ገብርኤል በተወዳጁ መልአክ በቅዱስ ሚካኤል መሪነት የሰው ልጆች ጠላት የሆነውን ዲያብሎስን ተዋግተው ድል እንዲያደርጉ ወደ ጥልቁ እንዲጣል አድርጓል ራእ12፥7፤ ነቢዩ ኢሳይያስ በሰማያት የሳጥናኤል ትዕቢትና ውድቀት ምን እንደሚመስል ሲጽፍልን “አንተ በንጋት የሚወጣ አጥቢያ ኮከብ ሆይ እንዴት ከሰማይ ወደቅህ! ወደ አሕዛብ መልእክትን የላክ አንተ ሆይ እንዴት እስከ ምድር ድረስ ተቀጠቀጥህ! አንተም በልብህ ወደ ሰማይ ዐርጋለሁ ዙፋኔንም ከእግዚአብሔር ከዋክብት በላይ ከፍ ከፍ አደርጋለሁ፤… በልዑልም እመሰላለሁ አልህ፡፡ ዛሬ ግን ወደ ሲኦል ትወድቃለህ፤ ወደ ምድር ጥልቅም ትወርዳለህ” (ኢሳ.14፥16) በማለት ገለጠልን፤ ወደ ምድር የጣሉት በመላእክት አለቃ በቅዱስ ሚካኤል መሪነት እነ ቅዱስ ገብርኤል ናቸው፡፡
✼ ቅዱስ ገብርኤል ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ ከሊቃነ መላእክት አንዱና በእግዚአብሔር ፊት የሚቆመው ታማኝ መልአክ ቅዱስ ገብርኤል ነው ብሏል (ሉቃ 1፥19)፤
✼ ታላቁ ነቢይ ሄኖክም ስለ ነገረ መላእክት በተናገረበት አንቀጽ እንዲህ ሲል መስክሯል ‹‹በአበቦች ላይ በገነትም በጻድቃን ላይ በኪሩቤልም ላይ የተሾሙ ከከበሩ መላእክት አንዱ ገብርኤል ነው፡፡›› ሄኖክ 6፥7፤ ‹‹በሦስተኛውም በመላእክት ሁሉ ላይ የተሾመ ቅዱስ ገብርኤል ነው›› ሄኖክ 10፥14 እያለ የመልአኩን ክብር ተናግሯል፡፡
** ቅዱስ ገብርኤል መንፈሳዊ እውቀቱን የሚያካፍላቸው መልአክ ብቻ አይደለም፤ ለእግዚአብሔር በመገዛታቸው ምክንያት ከአላውያን ገዢዎች ከሚደርስባቸው መከራም የሚታደጋቸው መልአክም ነው፡፡ ነገር ግን ያደረጋቸው ተዓምራቶች በመጽሐፍ ቅዱስ፣ በመልክኡ፣ በድርሳኑ፣ በተአምሩ፣ …. የተጻፉ ቢሆንም፤
✤✼ #ታኅሣሥ_19 #ካደረጋቸው_ተራዳኢነት_ዋናውን_እንደከሚተለው_እናያለን_
፠ አናንያና(ሚሳቅ)፣ አዛርያ(ሲድራቅ) እና ሚሳኤል(አብደናጎ) ያዳናቸው ያዳነበት ቀን ነው፡፡ አናንያና(ሚሳቅ)፣ አዛርያ(ሲድራቅ) እና ሚሳኤል(አብደናጎ) የፋርስ ባቢሎን ንጉሥ የነበረው ናብከደነፆር በዱራ(አዱራን) በሚባል ስፍራ ላይ ላቆመው ጣየዖት ምስል ስገዱ ሲላቸው …. የምናምነው አምላክ ያድነናል፤ ባያድነን እንኳን (አምላካችን በእሳት ሰማዕት እንድንሆን ፈቃዱ ቢሆነረ አንኳን) አንተ ላቆምከው ምስል አንሰግድም ብለውታል፡፡ ንጉሡም ወደ እቶን እሳት እንዲጣሉ አድርጓቸዋል፤ በመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ተራዳኢነት ግን ከእቶን እሳቱ የልብሳቸው ዘርፍ እንኳን እሳት ሳይነካው ከእሳቱ ድነዋል፡፡
እንዲሁም ዛሬ፤
#ቅዱስ_ዮሐንስ_ዘሀገረ_ቡርልስ_በዓለ_ዕረፍቱ_ እንዲሁም
#ኢትዮጵያዊው_አቡነ_ስነ_ኢየሱስ_ (#ገዳማቸው_በሰሜን_ጎንደር_ትክል_ድንጋይ_አካባቢ_የሚገኘው_) #በዓለ_ዕረፍታቸው_ነው_፡፡
በፌስቡክ ሊያገኙን ከፈለጉ፤ የቀጨኔ ደ/ሰላም መድኀኔዓለምና ደ/ትጉሃን ቅ/ገብርኤል ቤ/ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ/ት/ቤት ሰሌዳ መጽሔት፡፡
በቴሌግራም ሊያገኙን ከፈለጉ፤ https://t.me/medihanaelem