ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
የኬሚካል እና ምግብ ምህንድስና ፋኩልቲ በ2019 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በግል ከፍለው ወይም በመስሪያ ቤታቸው ስፖንሰር አድራጊነት ከፍለው መማር ለሚፈልጉ :-
1ኛ. በመደበኛው መርሃ ግብር የ2ኛ ዲግሪ እና የ3ኛ ዲግሪ አመልካቾችን፤
2ኛ. በማታው መርሃ ግብር የ2ኛ ዲግሪ አመልካቾችን፤
ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከነሀሴ 11/2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 04 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን አመልካቾች የሚያመለክቱባቸውን የትምህርት መስኮች ዝርዝር እና የመግቢያ መስፈርቶችን ከዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ (https://bdu.edu.et/registrar/?fbclid=IwcGRvZgFleHRuA2FlbQIxMABicmlkETFDblc2UW9jVkY0OG1EU0tLc3J0YwZhcHBfaWQQMjIyMDM5MTc4ODIwMDg5MgABHg9acYEHklgwVRutUZBqhelLuOsZIJUVBYJZeEny4BMyeSbYiet97wBvRaS5_aem_12uuQ0NT7MGw69e5yS1HWQ) ወይም ከዚህ በታች ከተያያዘው ፖስተር መመልከት የሚትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች/ማስረጃዎች፣
• የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ፤
• ኦፊሻል ትራንስክርፕት
• በመስሪያ ቤት ስፖንሰርነት ለሚያመለክቱ አመልካቾች ከሚሰሩበት መስሪያ ቤት የስፖንሰርሽፕ ደብዳቤ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
• የ National Graduate Admission Test (NGAT) የማለፊያ ውጤት ያለው/ያላት፣
• ለማመልከቻ የተከፈለበት ደረሰኝ (Application fee 300 ብር) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
1000013094563 ባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስትቲዩት (BiT) የትምህርት መስክ አመልካቾች ብቻ
የማመልከቻ ቦታ፤
• ምዝገባ የሚካሄደው በ “Online” በድህረ ገጽ http://studentportal.bdu.edu.et/ (http://studentportal.bdu.edu.et/?fbclid=IwcGRvZgFleHRuA2FlbQIxMABicmlkETFDblc2UW9jVkY0OG1EU0tLc3J0YwZhcHBfaWQQMjIyMDM5MTc4ODIwMDg5MgABHg9acYEHklgwVRutUZBqhelLuOsZIJUVBYJZeEny4BMyeSbYiet97wBvRaS5_aem_12uuQ0NT7MGw69e5yS1HWQ) በመጠቀም ወይንም በባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስትቲዩት (BiT) ሬጅስትራር ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የኬሚካል እና ምግብ ምህንድስና ፋኩልቲ፣ ባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስትቲዩት፣ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
የኬሚካል እና ምግብ ምህንድስና ፋኩልቲ በ2019 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በግል ከፍለው ወይም በመስሪያ ቤታቸው ስፖንሰር አድራጊነት ከፍለው መማር ለሚፈልጉ :-
1ኛ. በመደበኛው መርሃ ግብር የ2ኛ ዲግሪ እና የ3ኛ ዲግሪ አመልካቾችን፤
2ኛ. በማታው መርሃ ግብር የ2ኛ ዲግሪ አመልካቾችን፤
ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከነሀሴ 11/2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 04 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን አመልካቾች የሚያመለክቱባቸውን የትምህርት መስኮች ዝርዝር እና የመግቢያ መስፈርቶችን ከዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ (https://bdu.edu.et/registrar/?fbclid=IwcGRvZgFleHRuA2FlbQIxMABicmlkETFDblc2UW9jVkY0OG1EU0tLc3J0YwZhcHBfaWQQMjIyMDM5MTc4ODIwMDg5MgABHg9acYEHklgwVRutUZBqhelLuOsZIJUVBYJZeEny4BMyeSbYiet97wBvRaS5_aem_12uuQ0NT7MGw69e5yS1HWQ) ወይም ከዚህ በታች ከተያያዘው ፖስተር መመልከት የሚትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች/ማስረጃዎች፣
• የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ፤
• ኦፊሻል ትራንስክርፕት
• በመስሪያ ቤት ስፖንሰርነት ለሚያመለክቱ አመልካቾች ከሚሰሩበት መስሪያ ቤት የስፖንሰርሽፕ ደብዳቤ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
• የ National Graduate Admission Test (NGAT) የማለፊያ ውጤት ያለው/ያላት፣
• ለማመልከቻ የተከፈለበት ደረሰኝ (Application fee 300 ብር) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
1000013094563 ባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስትቲዩት (BiT) የትምህርት መስክ አመልካቾች ብቻ
የማመልከቻ ቦታ፤
• ምዝገባ የሚካሄደው በ “Online” በድህረ ገጽ http://studentportal.bdu.edu.et/ (http://studentportal.bdu.edu.et/?fbclid=IwcGRvZgFleHRuA2FlbQIxMABicmlkETFDblc2UW9jVkY0OG1EU0tLc3J0YwZhcHBfaWQQMjIyMDM5MTc4ODIwMDg5MgABHg9acYEHklgwVRutUZBqhelLuOsZIJUVBYJZeEny4BMyeSbYiet97wBvRaS5_aem_12uuQ0NT7MGw69e5yS1HWQ) በመጠቀም ወይንም በባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስትቲዩት (BiT) ሬጅስትራር ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የኬሚካል እና ምግብ ምህንድስና ፋኩልቲ፣ ባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስትቲዩት፣ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
The 5th Round Cyber Talent Summer Camp Challenge Program (The second Round at Bahir Dar University)
The program starts:
DATE: TUESDAY (Morning)
25 August, 2026
TIME: 9:00 AM
VENUE:Washera Hall (BIT)
See less
The program starts:
DATE: TUESDAY (Morning)
25 August, 2026
TIME: 9:00 AM
VENUE:Washera Hall (BIT)
See less
❤2