#ቅናሹ_ተራዝሟል
እስከ ታህሳስ 29, 2017 ዓም ድረስ የነበረው #የ30% ቅናሽ (በሁሉም አፖች ላይ) እና #የ20% ቅናሽ (ለፕሪሚየም ጥቅል ተጠቃሚ ለመሆን) የነበረው ቅናሽ እስከ ጥር 15, 2017 ዓም ድረስ የተራዘመ መሆን ለማሳወቅ እንወዳለን ።
የአፖቹ ዋጋ
1.መዝገበ ሃይማኖት =420 ብር
2 .አንድምታ ትርጓሜ: =280 ብር
3 .መዝገበ ሃይማኖት ብግእዝን ትግርኛን =140 ብር
4 .Galmee Amnataa =70 ብር
5 .መዝገበ ጸሎት =70 ብር
6 .መዝገበ ጸሎት ብግእዝን ትግርኛን =70 ብር
7 .መጽሐፍ ቅዱስ ፹፩ = 140 ብር
8 .መጽሐፍ ቅዱስ ብግእዝን ትግርኛን =70 ብር
9 .ጸዋትወ ዜማ =70 ብር
10 .አብነት ዘኦርቶዶክስ =35 ብር
11 .መጽሐፈ ስንክሳር =70 ብር
12 .መጽሐፈ ቅዳሴ =70 ብር
13 .ግእዝ ትግርኛ መጽሐፈ ቅዳሴ =35 ብር
14 .መዓዛ ቅዱሳን =210 ብር
15.መጽሐፈ ሰዓታት =35 ብር
16.ግብረ ሕማማት =70 ብር
17.Utubaa Amantaa =35 ብር
18.መልክዐ ጉባኤ =105 ብር
19.ማኅሌተ ጽጌ ወሰቆቃወ ድንግል =35 ብር
20.ግእዝ አማርኛ መዝገበ ቃላት =35 ብር
21.አማርኛ በአማርኛ መዝገበ ቃላት =35 ብር
22.ትግርኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት =35 ብር
23.ሃይማኖተ አበው =35 ብር
ለማውረድ
Https://t.me/biranappsapk
ወይም
https://biranapps.com
ከላይ የዘረዘርናቸውን ሁሉንም አፖች በአንድ ኮድ ያለገደብ መጠቀም ከፈለጉ የፕሪሚየም ጥቅል ተጠቃሚ በመሆን #በ800 ብር ብቻ የጥቅሉ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ ።
ለማውረድ (ፕሪሚየም ገደብ አልባ ለመሆን)
Https://t.me/biranapremium
https://biranapps.com/premium-members/
እስከ ታህሳስ 29, 2017 ዓም ድረስ የነበረው #የ30% ቅናሽ (በሁሉም አፖች ላይ) እና #የ20% ቅናሽ (ለፕሪሚየም ጥቅል ተጠቃሚ ለመሆን) የነበረው ቅናሽ እስከ ጥር 15, 2017 ዓም ድረስ የተራዘመ መሆን ለማሳወቅ እንወዳለን ።
የአፖቹ ዋጋ
1.መዝገበ ሃይማኖት =420 ብር
2 .አንድምታ ትርጓሜ: =280 ብር
3 .መዝገበ ሃይማኖት ብግእዝን ትግርኛን =140 ብር
4 .Galmee Amnataa =70 ብር
5 .መዝገበ ጸሎት =70 ብር
6 .መዝገበ ጸሎት ብግእዝን ትግርኛን =70 ብር
7 .መጽሐፍ ቅዱስ ፹፩ = 140 ብር
8 .መጽሐፍ ቅዱስ ብግእዝን ትግርኛን =70 ብር
9 .ጸዋትወ ዜማ =70 ብር
10 .አብነት ዘኦርቶዶክስ =35 ብር
11 .መጽሐፈ ስንክሳር =70 ብር
12 .መጽሐፈ ቅዳሴ =70 ብር
13 .ግእዝ ትግርኛ መጽሐፈ ቅዳሴ =35 ብር
14 .መዓዛ ቅዱሳን =210 ብር
15.መጽሐፈ ሰዓታት =35 ብር
16.ግብረ ሕማማት =70 ብር
17.Utubaa Amantaa =35 ብር
18.መልክዐ ጉባኤ =105 ብር
19.ማኅሌተ ጽጌ ወሰቆቃወ ድንግል =35 ብር
20.ግእዝ አማርኛ መዝገበ ቃላት =35 ብር
21.አማርኛ በአማርኛ መዝገበ ቃላት =35 ብር
22.ትግርኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት =35 ብር
23.ሃይማኖተ አበው =35 ብር
ለማውረድ
Https://t.me/biranappsapk
ወይም
https://biranapps.com
ከላይ የዘረዘርናቸውን ሁሉንም አፖች በአንድ ኮድ ያለገደብ መጠቀም ከፈለጉ የፕሪሚየም ጥቅል ተጠቃሚ በመሆን #በ800 ብር ብቻ የጥቅሉ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ ።
ለማውረድ (ፕሪሚየም ገደብ አልባ ለመሆን)
Https://t.me/biranapremium
https://biranapps.com/premium-members/
👍15🥰6❤5👏1
#ከተራ
የከተራ በዓል የሚከበረው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አንድ ቀን ሲቀከተራ በዋዜማው ነው፡፡ ይህም ከጌታችን መድኀኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጥምቀት በዓል አከባበር የሚጀምረው ሁል ጊዜ ጥር ፲ ቀን የከተራን በዓል ከማክበር ነው፡፡ በዚህ ዕለት ታቦታቱ ወደ ተዘጋጀላቸው የማደሪያ ቦታ በልዩ ድምቀት በዝማሬ ታጅበው ይወጣሉ፡፡ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለመጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ የመሄዱም ምሳሌ ነው፡፡
“ያን ጊዜ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ ዮሐንስ ግን እኔ በአንተ ልጠመቅ እሻለሁ አንተ ወደ እኔ ትመጣለህን? ብሎ አይሆንም አለው፡፡ ጌታችን ኢየሱስም መልሶ አሁንስ ተው እንዲህ ጽድቅን ሁሉ ልንፈጽም ይገባናልና አለው …”(ማቴ፫፥፲፫) በማለት የኢየሱስ ክርስቶስን ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መሄድ ይገልጻል፡፡ በመሆኑም የበዓሉ ዋዜማ ከተራ በዓል ተብሎ በጾም ታስቦ የታቦታቱን መውጣትና ወደ ማደሪያቸው የመሄድ ሥርዓት በድምቀት የሚከበርበት ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ሥርዓት ነው፡፡
“ከተራ” የሚለው ቃል “ከተረ ከበበ ካለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ፍቺው ውኃ መከተር፣ መገደብ ማቆም፣ ማገድ፣ መከልከል” ማለት ነው፡፡ ከላይ እንደገለጽነው የጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት አካባቢ ስለሚያድር የየአጥቢያው ሕዝብ እየተሰበሰበ በወንዝ ዳር ወይም በምንጭ አካባቢ ድንኳን ይተከላል፡፡ ድንኳንም ከሌለ ዳስ ሲጥል ይውላል፡፡ የምንጮች ውኃ ደካማ በመሆኑ እንዲጠራቀም ይከተራል፡፡
ይህም በየዓመቱ ጥር ፲ ቀን የምእመናኑ አብዛኛው ሥራ ውኃውን መከተርና መገደብ በመሆኑ ዕለቱ ከተራ የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል፡፡ ውኃው የሚከተረው በማግሥቱ ጥር ፲፩ ቀን የጥምቀት በዓል ስለሚከበር ለሕዝቡ መጠመቂያ እንዲሆን ነው፡፡ በየሰበካው ቦታ ተለይቶና ተከልሎ ታቦታቱ በዳስ ወይም በድንኳን የሚያድሩበት፣ የተለያዩ የውኃ አካላት ተጠርገው የሚከተሩበት ወይም ሰው ሠራሽ የግድብ ውኃ የሚበጅበት ስፍራ ‹‹ባሕረ ጥምቀት››፣ ‹‹የታቦት ማደርያ›› እየተባለ ይጠራልና ለዚህ ሥርዓት መፈጸም አስቀድሞ በዋዜማ የሚደረግ ዝግጅት ነው፡፡ ከበዓለ ጥምቀቱ ረድዔት በረከት ይክፈለን አሜን፡፡
የከተራ በዓል የሚከበረው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አንድ ቀን ሲቀከተራ በዋዜማው ነው፡፡ ይህም ከጌታችን መድኀኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጥምቀት በዓል አከባበር የሚጀምረው ሁል ጊዜ ጥር ፲ ቀን የከተራን በዓል ከማክበር ነው፡፡ በዚህ ዕለት ታቦታቱ ወደ ተዘጋጀላቸው የማደሪያ ቦታ በልዩ ድምቀት በዝማሬ ታጅበው ይወጣሉ፡፡ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለመጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ የመሄዱም ምሳሌ ነው፡፡
“ያን ጊዜ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ ዮሐንስ ግን እኔ በአንተ ልጠመቅ እሻለሁ አንተ ወደ እኔ ትመጣለህን? ብሎ አይሆንም አለው፡፡ ጌታችን ኢየሱስም መልሶ አሁንስ ተው እንዲህ ጽድቅን ሁሉ ልንፈጽም ይገባናልና አለው …”(ማቴ፫፥፲፫) በማለት የኢየሱስ ክርስቶስን ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መሄድ ይገልጻል፡፡ በመሆኑም የበዓሉ ዋዜማ ከተራ በዓል ተብሎ በጾም ታስቦ የታቦታቱን መውጣትና ወደ ማደሪያቸው የመሄድ ሥርዓት በድምቀት የሚከበርበት ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ሥርዓት ነው፡፡
“ከተራ” የሚለው ቃል “ከተረ ከበበ ካለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ፍቺው ውኃ መከተር፣ መገደብ ማቆም፣ ማገድ፣ መከልከል” ማለት ነው፡፡ ከላይ እንደገለጽነው የጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት አካባቢ ስለሚያድር የየአጥቢያው ሕዝብ እየተሰበሰበ በወንዝ ዳር ወይም በምንጭ አካባቢ ድንኳን ይተከላል፡፡ ድንኳንም ከሌለ ዳስ ሲጥል ይውላል፡፡ የምንጮች ውኃ ደካማ በመሆኑ እንዲጠራቀም ይከተራል፡፡
ይህም በየዓመቱ ጥር ፲ ቀን የምእመናኑ አብዛኛው ሥራ ውኃውን መከተርና መገደብ በመሆኑ ዕለቱ ከተራ የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል፡፡ ውኃው የሚከተረው በማግሥቱ ጥር ፲፩ ቀን የጥምቀት በዓል ስለሚከበር ለሕዝቡ መጠመቂያ እንዲሆን ነው፡፡ በየሰበካው ቦታ ተለይቶና ተከልሎ ታቦታቱ በዳስ ወይም በድንኳን የሚያድሩበት፣ የተለያዩ የውኃ አካላት ተጠርገው የሚከተሩበት ወይም ሰው ሠራሽ የግድብ ውኃ የሚበጅበት ስፍራ ‹‹ባሕረ ጥምቀት››፣ ‹‹የታቦት ማደርያ›› እየተባለ ይጠራልና ለዚህ ሥርዓት መፈጸም አስቀድሞ በዋዜማ የሚደረግ ዝግጅት ነው፡፡ ከበዓለ ጥምቀቱ ረድዔት በረከት ይክፈለን አሜን፡፡
❤19👍13🙏2
ብራና አፕስ #10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን መጋቢት 10፣ 2017 ዓ.ም ያከብራል። ይህንን ምክንያት በማድረግ #ከጥር 24፣ 2017 እስከ #ሚያዝያ 12፣ 2017 (በዓለ ትንሣኤ) ድረስ በሁሉም አፕሊኬሽኖቻችን ላይ #የ50%፣ በገደብ አልባ ጥቅል አገልግሎት ላይ ደግሞ #የ20% ቅናሽ ማድረጋችንን በደስታ እናሳውቃለን ።
የአፖቹ ዋጋ #በ50% ቅናሽ
1.መዝገበ ሃይማኖት =300 ብር
2 .አንድምታ ትርጓሜ: =200 ብር
3 .መዝገበ ሃይማኖት ብግእዝን ትግርኛን =100 ብር
4 .Galmee Amnataa =50 ብር
5 .መዝገበ ጸሎት =50 ብር
6 .መዝገበ ጸሎት ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
7 .መጽሐፍ ቅዱስ ፹፩ = 100 ብር
8 .መጽሐፍ ቅዱስ ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
9 .ጸዋትወ ዜማ =50 ብር
10 .አብነት ዘኦርቶዶክስ =25 ብር
11 .መጽሐፈ ስንክሳር =50 ብር
12 .መጽሐፈ ቅዳሴ =20 ብር
13 .ግእዝ ትግርኛ መጽሐፈ ቅዳሴ =25 ብር
14 .መዓዛ ቅዱሳን =150 ብር
15.መጽሐፈ ሰዓታት =25 ብር
16.ግብረ ሕማማት =50 ብር
17.Utubaa Amantaa =25 ብር
18.መልክዐ ጉባኤ =75 ብር
19.ማኅሌተ ጽጌ ወሰቆቃወ ድንግል =25 ብር
20.ግእዝ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
21.አማርኛ በአማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
22.ትግርኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
23.ሃይማኖተ አበው =25 ብር
ለማውረድ
Https://t.me/biranappsapk
ወይም
https://biranapps.com
ሁሉንም አፖች በአንድ ኮድ ያለገደብ መጠቀም ከፈለጉ የፕሪሚየም ጥቅል ተጠቃሚ በመሆን #በ20% ቅናሽ #በ800 ብር ብቻ የጥቅሉ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ ።
ለማውረድ
እዚህ ይጫኑ ወይም እዚህ ይጫኑ
ለተጨማሪ ለመረጃ
+251901008562
የአፖቹ ዋጋ #በ50% ቅናሽ
1.መዝገበ ሃይማኖት =300 ብር
2 .አንድምታ ትርጓሜ: =200 ብር
3 .መዝገበ ሃይማኖት ብግእዝን ትግርኛን =100 ብር
4 .Galmee Amnataa =50 ብር
5 .መዝገበ ጸሎት =50 ብር
6 .መዝገበ ጸሎት ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
7 .መጽሐፍ ቅዱስ ፹፩ = 100 ብር
8 .መጽሐፍ ቅዱስ ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
9 .ጸዋትወ ዜማ =50 ብር
10 .አብነት ዘኦርቶዶክስ =25 ብር
11 .መጽሐፈ ስንክሳር =50 ብር
12 .መጽሐፈ ቅዳሴ =20 ብር
13 .ግእዝ ትግርኛ መጽሐፈ ቅዳሴ =25 ብር
14 .መዓዛ ቅዱሳን =150 ብር
15.መጽሐፈ ሰዓታት =25 ብር
16.ግብረ ሕማማት =50 ብር
17.Utubaa Amantaa =25 ብር
18.መልክዐ ጉባኤ =75 ብር
19.ማኅሌተ ጽጌ ወሰቆቃወ ድንግል =25 ብር
20.ግእዝ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
21.አማርኛ በአማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
22.ትግርኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
23.ሃይማኖተ አበው =25 ብር
ለማውረድ
Https://t.me/biranappsapk
ወይም
https://biranapps.com
ሁሉንም አፖች በአንድ ኮድ ያለገደብ መጠቀም ከፈለጉ የፕሪሚየም ጥቅል ተጠቃሚ በመሆን #በ20% ቅናሽ #በ800 ብር ብቻ የጥቅሉ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ ።
ለማውረድ
እዚህ ይጫኑ ወይም እዚህ ይጫኑ
ለተጨማሪ ለመረጃ
+251901008562
👍25❤14
ብራና አፕስ #10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን መጋቢት 10፣ 2017 ዓ.ም ያከብራል። ይህንን ምክንያት በማድረግ #ከጥር 24፣ 2017 እስከ #ሚያዝያ 12፣ 2017 (በዓለ ትንሣኤ) ድረስ በሁሉም አፕሊኬሽኖቻችን ላይ #የ50%፣ በገደብ አልባ ጥቅል አገልግሎት ላይ ደግሞ #የ20% ቅናሽ ማድረጋችንን በደስታ እናሳውቃለን ።
የአፖቹ ዋጋ #በ50% ቅናሽ
1.መዝገበ ሃይማኖት =300 ብር
2 .አንድምታ ትርጓሜ: =200 ብር
3 .መዝገበ ሃይማኖት ብግእዝን ትግርኛን =100 ብር
4 .Galmee Amnataa =50 ብር
5 .መዝገበ ጸሎት =50 ብር
6 .መዝገበ ጸሎት ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
7 .መጽሐፍ ቅዱስ ፹፩ = 100 ብር
8 .መጽሐፍ ቅዱስ ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
9 .ጸዋትወ ዜማ =50 ብር
10 .አብነት ዘኦርቶዶክስ =25 ብር
11 .መጽሐፈ ስንክሳር =50 ብር
12 .መጽሐፈ ቅዳሴ =20 ብር
13 .ግእዝ ትግርኛ መጽሐፈ ቅዳሴ =25 ብር
14 .መዓዛ ቅዱሳን =150 ብር
15.መጽሐፈ ሰዓታት =25 ብር
16.ግብረ ሕማማት =50 ብር
17.Utubaa Amantaa =25 ብር
18.መልክዐ ጉባኤ =75 ብር
19.ማኅሌተ ጽጌ ወሰቆቃወ ድንግል =25 ብር
20.ግእዝ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
21.አማርኛ በአማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
22.ትግርኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
23.ሃይማኖተ አበው =25 ብር
ለማውረድ
Https://t.me/biranappsapk
ወይም
https://biranapps.com
ሁሉንም አፖች በአንድ ኮድ ያለገደብ መጠቀም ከፈለጉ የፕሪሚየም ጥቅል ተጠቃሚ በመሆን #በ20% ቅናሽ #በ800 ብር ብቻ የጥቅሉ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ ።
ለማውረድ
እዚህ ይጫኑ ወይም እዚህ ይጫኑ
ለተጨማሪ ለመረጃ
+251901008562
የአፖቹ ዋጋ #በ50% ቅናሽ
1.መዝገበ ሃይማኖት =300 ብር
2 .አንድምታ ትርጓሜ: =200 ብር
3 .መዝገበ ሃይማኖት ብግእዝን ትግርኛን =100 ብር
4 .Galmee Amnataa =50 ብር
5 .መዝገበ ጸሎት =50 ብር
6 .መዝገበ ጸሎት ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
7 .መጽሐፍ ቅዱስ ፹፩ = 100 ብር
8 .መጽሐፍ ቅዱስ ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
9 .ጸዋትወ ዜማ =50 ብር
10 .አብነት ዘኦርቶዶክስ =25 ብር
11 .መጽሐፈ ስንክሳር =50 ብር
12 .መጽሐፈ ቅዳሴ =20 ብር
13 .ግእዝ ትግርኛ መጽሐፈ ቅዳሴ =25 ብር
14 .መዓዛ ቅዱሳን =150 ብር
15.መጽሐፈ ሰዓታት =25 ብር
16.ግብረ ሕማማት =50 ብር
17.Utubaa Amantaa =25 ብር
18.መልክዐ ጉባኤ =75 ብር
19.ማኅሌተ ጽጌ ወሰቆቃወ ድንግል =25 ብር
20.ግእዝ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
21.አማርኛ በአማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
22.ትግርኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
23.ሃይማኖተ አበው =25 ብር
ለማውረድ
Https://t.me/biranappsapk
ወይም
https://biranapps.com
ሁሉንም አፖች በአንድ ኮድ ያለገደብ መጠቀም ከፈለጉ የፕሪሚየም ጥቅል ተጠቃሚ በመሆን #በ20% ቅናሽ #በ800 ብር ብቻ የጥቅሉ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ ።
ለማውረድ
እዚህ ይጫኑ ወይም እዚህ ይጫኑ
ለተጨማሪ ለመረጃ
+251901008562
👍27❤7
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ። ከዚህ በፊት በገባነው ቃል መሠረት የአዲሱ አፕሊኬሽናችን የመጀመሪያ ዕትም (ንድፍ) በዚህ ሣምንት እንደለሚለቀቅ አሳውቀናችሁ ነበር ። አፕሊኬሽኑን በዚህ ሣምንት ለሙከራ ለብራና አፕስ ደንበኞች የምንለቅ መሆኑን እያረጋገጥን፣ ለመተግበርያው ስያሜ በመስጠት ተባበሩን ።
#ለስያሜው_እንዲጠቅማችሁ መተግበርያው በየዕለቱ የሚነበቡ
1. የግጻዌ ምንባባትን (የነግህ ፣ የቅዳሴ እና የሠርክ)
2. ስንክሳር
3. ጸሎቶች
4. ገድላት
5. የዜማ ክፍሎች
6. ባሕረ ሐሳብ
7. ቀን መቁጠርያ
8. መጽሐፍ ቅዱስ
9. ትምህርቶች
10. ሌሎችንም የያዘ ነው ።
ይህንን ለመወከል የሚችል ስያሜ ይስጡን ።
ስያሜው ቢበዛ ከሁለት ቃል ባይበልጥ ይመረጣል ።
እግዚአብሔር ለፍጻሜ ያብቃን ።
#ለስያሜው_እንዲጠቅማችሁ መተግበርያው በየዕለቱ የሚነበቡ
1. የግጻዌ ምንባባትን (የነግህ ፣ የቅዳሴ እና የሠርክ)
2. ስንክሳር
3. ጸሎቶች
4. ገድላት
5. የዜማ ክፍሎች
6. ባሕረ ሐሳብ
7. ቀን መቁጠርያ
8. መጽሐፍ ቅዱስ
9. ትምህርቶች
10. ሌሎችንም የያዘ ነው ።
ይህንን ለመወከል የሚችል ስያሜ ይስጡን ።
ስያሜው ቢበዛ ከሁለት ቃል ባይበልጥ ይመረጣል ።
እግዚአብሔር ለፍጻሜ ያብቃን ።
❤30👍10
ከወንድማችን ዲ/ን መንግሥቱ ልነሳና ደስ የሚሉ ስያሜዎች ናቸው። ቀጥሉበት ።
በአፕሊኬሽን ስታንዳርድ መሠረት
ስያሜው ቢሆን አንድ ቃል፣ ቢበዛ ከሁለት ቃላት ባይበልጥ ይመረጣል ።
ሀ. መራሔ አምልኮ ዘኦርቶዶክስ
ለ. ፍኖተ አምልኮ ዘኦርቶዶክስ
ሐ. ሥርዐተ አምልኮ ዘኦርቶዶክስ
መ. ሲሳይ ዘለለዕለት /የየዕለት እንጀራ
ሠ. ኅብስተ ሠርክ /የዘወትር ምግብ
ረ. መራሔ ሕይወት
ሰ. መጽሔተ አምልኮ /መጽሔተ ኦርቶዶክስ
በአፕሊኬሽን ስታንዳርድ መሠረት
ስያሜው ቢሆን አንድ ቃል፣ ቢበዛ ከሁለት ቃላት ባይበልጥ ይመረጣል ።
ሀ. መራሔ አምልኮ ዘኦርቶዶክስ
ለ. ፍኖተ አምልኮ ዘኦርቶዶክስ
ሐ. ሥርዐተ አምልኮ ዘኦርቶዶክስ
መ. ሲሳይ ዘለለዕለት /የየዕለት እንጀራ
ሠ. ኅብስተ ሠርክ /የዘወትር ምግብ
ረ. መራሔ ሕይወት
ሰ. መጽሔተ አምልኮ /መጽሔተ ኦርቶዶክስ
❤15👍4
እስካሁን ከተሰጡን ስያሜዎች የተሻሉትን ዘርዝረናል ። ድምጽ ስጡበት ። አንድ ሰው ከአንድ ምርጫ በላይ መምረጥ አይችልም።
የአፕሊኬሽኑን ዓላማ ከግምት ውስጥ በማስገባት ድምፅ ይስጡን።
የአፕሊኬሽኑን ዓላማ ከግምት ውስጥ በማስገባት ድምፅ ይስጡን።
Final Results
28%
ፍኖተ ተዋሕዶ/ብርሃን/አምልኮ
20%
መራሔ ፍኖት/ጽድቅ/ሕይወት
7%
ኆኅተ ምሥጢር/ሰማይ
13%
ስምዓ ተዋሕዶ
16%
ኅብስተ ሕይወት
17%
ግጻዌ + (ግጻዌ plus)
👍17🥰1
የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ተጠናቋል ። 28% በማግኘት ፍኖተ ተዋሕዶ ቀዳሚ ሆኗል ። የተለየ ሐሳብ ያለው ሰው አለ?
👍13👏2
#ይቅርታ_ስመጠየቅ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችሁ ጋር ይሁን። ከቀናት በፊት በገባነው ቃል መሠረት አዲሱን አፕሊኬሽን ባለፈው ሣምንት ለመልቀቅ ቃል ገብተን ነበር።
ነገር ግን ባጋጠመን ጊዜያዊ ችግር ወቅቱን ጠብቀን ባለማቅረባችን በእግዚአብሔር ስም ይቅርታ እንጠይቃለን። ሰው ነንና ብዙ ሥጋዊ ሩጫዎችና ፈተናዎች አሉብን። በዚያ ምክንያት በቃላችን አልተገኘንም። በዚህ ሣምንት ወይም በሚቀጥሉት ሦስት አራት ቀናት ይለቀቃል።
እግዚአብሔር ለፍጻሜ ያብቃን።
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችሁ ጋር ይሁን። ከቀናት በፊት በገባነው ቃል መሠረት አዲሱን አፕሊኬሽን ባለፈው ሣምንት ለመልቀቅ ቃል ገብተን ነበር።
ነገር ግን ባጋጠመን ጊዜያዊ ችግር ወቅቱን ጠብቀን ባለማቅረባችን በእግዚአብሔር ስም ይቅርታ እንጠይቃለን። ሰው ነንና ብዙ ሥጋዊ ሩጫዎችና ፈተናዎች አሉብን። በዚያ ምክንያት በቃላችን አልተገኘንም። በዚህ ሣምንት ወይም በሚቀጥሉት ሦስት አራት ቀናት ይለቀቃል።
እግዚአብሔር ለፍጻሜ ያብቃን።
🥰31👍17❤14
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ።
በገባነው ቃል መሠረት የመጀመሪያው #ግጻዌ+ የሙከራ መተግበርያ እነሆ ።
አፕሊኬሽኑ #በአራት ቋንቋዎች እንዲሠራ ተደርጎ የተዘጋጀ ነው ። መተግበርያው ለሙከራ አገልግሎት (Testing) የተዘጋጀ በመሆኑ ያልተጠናቀቁ ፣ ያልተሟሉና የሌሉ አገልግሎቶች አሉ።
#አጠቃቀም
1. ግጻዌ፤ በተውሳክና በዘወትር (በዘወትር ፣ በሰንበታት ፣ በዓቢይ ጾም ፣ በሕማማት) የተከፈለ ነው ። አፑ ቀኑን አስልቶ የመወሰን የራሱ ብቃት አለው ።
2. ስንክሳር፣ ሙሉ የስንክሳር መጽሐፍ፣ በወራትና በዓመታት የሚታሰቡ ተጨማሪ ዝርዝሮች ተካተዋል ።
3. የጸሎት ክፍሎች ፤ ለዕለቱ የሚያስፈልጉ ጸሎቶች ተውጣጥተው ተቀምጠዋል ።
4. ገድላት ወድርሳናት ፤ (ለጊዜው አገልግሎቱን ለማሳየት የስንክሳር ክፍሎችን ነው የተጠቀምነው )
4. የዜማ ክፍሎች ፣ መዝሙሮች (የሰንበታት) እና አቋቋሞች ለጊዜው አልተካተቱም ። በጣም ሰፊ ዝግጅትና የሊቃውንቱ አስተያየትና ምክር ስለሚፈልጉ ሲጠናቀቅ ብቻ ነው የሚካተተው ።
5. ባሕረ ሐሳብ ፣ የዘመን መቁጠርያ፣ ቀን መቀየርያ መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያኗን ቀመሮች አካተዋል ።
6. መጽሐፍ ቅዱስ፤ (ለግጻዌውም ለብቻውም)።
ከላይ የገለጽናቸው አገልግሎቶች በሙሉ (ከዜማዎች ውጪ) በአራቱም ቋንቋዎች (በአማርኛ ፣ ኦሮምኛ ፣ ትግርኛና እንግሊዝኛ) የተዘጋጁ ናቸው ።
#የሚቀያየሩ_ካርዶች (ቀን ወይም ሰዓት ሲቀይሩ)
1. በዕለቱ የሚታሰቡ ቅዱሳን (ከግጻዌው የተውጣጡ)
2. የሣምንቱ ስያሜ በመዝሙሩ መሠረት (ቀኑ እሑድ ሲሆን ብቻ የሚታይ)
3. የምንገኝበት የጸሎት ሰዓት (በሰዓቱ መሠረት የሚቀያየር)
4. የምንገኝበት የጾም ወቅት
5. የምንገኝበት ዘመን
#አስተያየት_እንድትሰጡባቸው_የሚፈለጉ_ነገሮች
1. ዲዛይን (ቀለም ፣ User interface, )
2. ይዘት (ሊካተቱና ሊወገዱ የሚገባቸው ይዘቶች)
#አማራጮች (ማስተካከያዎች)
1. የቋንቋ ምርጫ
2. የፊደል መጠን ፣ ዓይነት ምርጫ
3. የግእዝ ቁጥር ማብርያና ማጥፊያ
4. በጨለማና በቀን ማንበብያ ገጽታ
#የአፑ_ደካማ_ጎን
1. የመተግበርያው መጠን ከፍ ማለት (162 MB)
2. ገና ያልተጠናቀቀ መሆኑ
#ማሳሰቢያ
የግጻዌው ክፍል ውስጥ የተካተቱ ማውጫዎች በላይ ቤቱ በታች ቤቱ የተወሰነ ልዩነት ስላላቸው በቀጣይ ለያይተን በግልጽ እናስቀምጣቸዋለን ።
ግጻዌው ላይ ዕለቱ #እሑድ ሲሆን የሰንበታት ምንባባት ፣ #ዓቢይ_ጾም ሲሆን የዓቢይ ጾም ምንባባት ፣ #ሕማማት ሲሆን የሕማማት ምንባባት ናቸው የሚታዩት ። #የዘወትሩን ግጻዌ ዕለቱ ከእነዚህ ቀናት ውጪ ከሆነ ብቻ ነው የሚያገኙት ።
የመተግበርያውን አገልግሎት ቀኑን ፣ ወሩን ፣ ዓመተ ምሕረቱን እየቀያየሩ መሞከር ይችላሉ ። በመጀመርያው ገጽ ላይ በቀይ ያከበብኩባት ምልክት ቀን ሲመርጡ የተለያዩ ቀናትን ወይም ዘመናትን መርጠው ከሆነ #ቀኑን_ወደ_ዛሬ ማስተካከያ ናት ።
ወደ አፕሊኬሽኑ ለመግባት በመመዝገቢያ ስክሪኑ ላይ የተቀመጡትን Email እና Password ይጠቀሙ ። በራስዎ መመዝገብ አይችሉም (ሙከራ በመሆኑ)
በገባነው ቃል መሠረት የመጀመሪያው #ግጻዌ+ የሙከራ መተግበርያ እነሆ ።
አፕሊኬሽኑ #በአራት ቋንቋዎች እንዲሠራ ተደርጎ የተዘጋጀ ነው ። መተግበርያው ለሙከራ አገልግሎት (Testing) የተዘጋጀ በመሆኑ ያልተጠናቀቁ ፣ ያልተሟሉና የሌሉ አገልግሎቶች አሉ።
#አጠቃቀም
1. ግጻዌ፤ በተውሳክና በዘወትር (በዘወትር ፣ በሰንበታት ፣ በዓቢይ ጾም ፣ በሕማማት) የተከፈለ ነው ። አፑ ቀኑን አስልቶ የመወሰን የራሱ ብቃት አለው ።
2. ስንክሳር፣ ሙሉ የስንክሳር መጽሐፍ፣ በወራትና በዓመታት የሚታሰቡ ተጨማሪ ዝርዝሮች ተካተዋል ።
3. የጸሎት ክፍሎች ፤ ለዕለቱ የሚያስፈልጉ ጸሎቶች ተውጣጥተው ተቀምጠዋል ።
4. ገድላት ወድርሳናት ፤ (ለጊዜው አገልግሎቱን ለማሳየት የስንክሳር ክፍሎችን ነው የተጠቀምነው )
4. የዜማ ክፍሎች ፣ መዝሙሮች (የሰንበታት) እና አቋቋሞች ለጊዜው አልተካተቱም ። በጣም ሰፊ ዝግጅትና የሊቃውንቱ አስተያየትና ምክር ስለሚፈልጉ ሲጠናቀቅ ብቻ ነው የሚካተተው ።
5. ባሕረ ሐሳብ ፣ የዘመን መቁጠርያ፣ ቀን መቀየርያ መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያኗን ቀመሮች አካተዋል ።
6. መጽሐፍ ቅዱስ፤ (ለግጻዌውም ለብቻውም)።
ከላይ የገለጽናቸው አገልግሎቶች በሙሉ (ከዜማዎች ውጪ) በአራቱም ቋንቋዎች (በአማርኛ ፣ ኦሮምኛ ፣ ትግርኛና እንግሊዝኛ) የተዘጋጁ ናቸው ።
#የሚቀያየሩ_ካርዶች (ቀን ወይም ሰዓት ሲቀይሩ)
1. በዕለቱ የሚታሰቡ ቅዱሳን (ከግጻዌው የተውጣጡ)
2. የሣምንቱ ስያሜ በመዝሙሩ መሠረት (ቀኑ እሑድ ሲሆን ብቻ የሚታይ)
3. የምንገኝበት የጸሎት ሰዓት (በሰዓቱ መሠረት የሚቀያየር)
4. የምንገኝበት የጾም ወቅት
5. የምንገኝበት ዘመን
#አስተያየት_እንድትሰጡባቸው_የሚፈለጉ_ነገሮች
1. ዲዛይን (ቀለም ፣ User interface, )
2. ይዘት (ሊካተቱና ሊወገዱ የሚገባቸው ይዘቶች)
#አማራጮች (ማስተካከያዎች)
1. የቋንቋ ምርጫ
2. የፊደል መጠን ፣ ዓይነት ምርጫ
3. የግእዝ ቁጥር ማብርያና ማጥፊያ
4. በጨለማና በቀን ማንበብያ ገጽታ
#የአፑ_ደካማ_ጎን
1. የመተግበርያው መጠን ከፍ ማለት (162 MB)
2. ገና ያልተጠናቀቀ መሆኑ
#ማሳሰቢያ
የግጻዌው ክፍል ውስጥ የተካተቱ ማውጫዎች በላይ ቤቱ በታች ቤቱ የተወሰነ ልዩነት ስላላቸው በቀጣይ ለያይተን በግልጽ እናስቀምጣቸዋለን ።
ግጻዌው ላይ ዕለቱ #እሑድ ሲሆን የሰንበታት ምንባባት ፣ #ዓቢይ_ጾም ሲሆን የዓቢይ ጾም ምንባባት ፣ #ሕማማት ሲሆን የሕማማት ምንባባት ናቸው የሚታዩት ። #የዘወትሩን ግጻዌ ዕለቱ ከእነዚህ ቀናት ውጪ ከሆነ ብቻ ነው የሚያገኙት ።
የመተግበርያውን አገልግሎት ቀኑን ፣ ወሩን ፣ ዓመተ ምሕረቱን እየቀያየሩ መሞከር ይችላሉ ። በመጀመርያው ገጽ ላይ በቀይ ያከበብኩባት ምልክት ቀን ሲመርጡ የተለያዩ ቀናትን ወይም ዘመናትን መርጠው ከሆነ #ቀኑን_ወደ_ዛሬ ማስተካከያ ናት ።
ወደ አፕሊኬሽኑ ለመግባት በመመዝገቢያ ስክሪኑ ላይ የተቀመጡትን Email እና Password ይጠቀሙ ። በራስዎ መመዝገብ አይችሉም (ሙከራ በመሆኑ)
👍13🙏6❤4🔥1
GitsaweV1.apk
161.6 MB
ወደ አፑ ለመግባት የሚከተሉትን ይጠቀሙ ።
Email: gitsawe@g.com
Password: 123456
ከዚህ ጋር በተያያዘ ብዙ ሰው በውስጥ መስመር እየጻፈ ነው ።
ተጨማሪ መረጃ https://t.me/biranapps/1127
Email: gitsawe@g.com
Password: 123456
ከዚህ ጋር በተያያዘ ብዙ ሰው በውስጥ መስመር እየጻፈ ነው ።
ተጨማሪ መረጃ https://t.me/biranapps/1127
❤19👍9🔥6
#ማሳሰቢያ
አፑን እየሞከራችሁ የሚከተሉትን ትጠቁሙናላችሁ ።
1. አሁን በአፑ ከተካተቱ ይዘቶች በተጨማሪ ምን ይካተት
2. የሚስተካከሉ ነገሮች
3. ግራፊክስ ዲዛይን ጥቆማዎች (ለግራፊክስ ዲዛይነሮች)
4. የትርጉም ሥራ ላይ የምታግዙን ብዙ ወንድሞች ትኖራላችሁ ። በተለይ ትግርኛና አፋን ኦሮሞ ።
5. ተጨማሪ የቋንቋ አማራጮች (መጻሕፍትና ጽሑፎች መኖር አለባቸው)
ከተሳኩ በእኛ የታሰቡትን እናስታውሳችሁ (አንዳንዶቹ ከፍተኛ ወጪና አቅም ያለው VPS server ይፈልጋሉ። ወጪውን አስቡበት😲)
1. የመጽሐፍ ቅዱስ የንባብ ዕቅዶችና ጥናቶች
2. መንፈሳዊ ጥያቄዎች እና መልሶቻቸው (ውድድሮች)
3. የክርስትና ምግባራትን መመዘኛ (የራስን የየዕለት መንፈሳዊ ተግባራት መከታተያ)
4. በሰፊው ትምህርቶችን (Audio, video… live streaming እና ጽሑፍ)
እናንተ ቢሆን ብላችሁ የምታስቡትን ሁሉ ጠቁሙን ።
አፑን እየሞከራችሁ የሚከተሉትን ትጠቁሙናላችሁ ።
1. አሁን በአፑ ከተካተቱ ይዘቶች በተጨማሪ ምን ይካተት
2. የሚስተካከሉ ነገሮች
3. ግራፊክስ ዲዛይን ጥቆማዎች (ለግራፊክስ ዲዛይነሮች)
4. የትርጉም ሥራ ላይ የምታግዙን ብዙ ወንድሞች ትኖራላችሁ ። በተለይ ትግርኛና አፋን ኦሮሞ ።
5. ተጨማሪ የቋንቋ አማራጮች (መጻሕፍትና ጽሑፎች መኖር አለባቸው)
ከተሳኩ በእኛ የታሰቡትን እናስታውሳችሁ (አንዳንዶቹ ከፍተኛ ወጪና አቅም ያለው VPS server ይፈልጋሉ። ወጪውን አስቡበት😲)
1. የመጽሐፍ ቅዱስ የንባብ ዕቅዶችና ጥናቶች
2. መንፈሳዊ ጥያቄዎች እና መልሶቻቸው (ውድድሮች)
3. የክርስትና ምግባራትን መመዘኛ (የራስን የየዕለት መንፈሳዊ ተግባራት መከታተያ)
4. በሰፊው ትምህርቶችን (Audio, video… live streaming እና ጽሑፍ)
እናንተ ቢሆን ብላችሁ የምታስቡትን ሁሉ ጠቁሙን ።
👏20❤12👍12
#ለጠየቃችሁን
አዲሱ አፕሊኬሽን (ግጻዌ +) ሲለቀቅ በነጻ የሚሰጠው ለገደብ አልባ ደንበኞች ብቻ ነው ።
ከዚህ በፊት በገባነው ቃል መሠረት ፣ ብራና አፕስ በየትኛውም ጊዜ አዘጋጅቶ የሚለቃቸውን #ነባርም ይሁን #አዳዲስ_አፕሊኬሽኖች ለገደብ አልባ ደንበኞች በነጻ ለመስጠት ቃል መግባቱ ይታወሳል ።
አዲሱ አፕሊኬሽን (ግጻዌ +) ሲለቀቅ በነጻ የሚሰጠው ለገደብ አልባ ደንበኞች ብቻ ነው ።
ከዚህ በፊት በገባነው ቃል መሠረት ፣ ብራና አፕስ በየትኛውም ጊዜ አዘጋጅቶ የሚለቃቸውን #ነባርም ይሁን #አዳዲስ_አፕሊኬሽኖች ለገደብ አልባ ደንበኞች በነጻ ለመስጠት ቃል መግባቱ ይታወሳል ።
🙏32❤14👍7👏7
ብራና አፕስ #10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን መጋቢት 10፣ 2017 ዓ.ም ያከብራል። ይህንን ምክንያት በማድረግ #ከጥር 24፣ 2017 እስከ #ሚያዝያ 12፣ 2017 (በዓለ ትንሣኤ) ድረስ በሁሉም አፕሊኬሽኖቻችን ላይ #የ50%፣ በገደብ አልባ ጥቅል አገልግሎት ላይ ደግሞ #የ20% ቅናሽ ማድረጋችንን በደስታ እናሳውቃለን ።
የአፖቹ ዋጋ #በ50% ቅናሽ
1.መዝገበ ሃይማኖት =300 ብር
2 .አንድምታ ትርጓሜ: =200 ብር
3 .መዝገበ ሃይማኖት ብግእዝን ትግርኛን =100 ብር
4 .Galmee Amnataa =50 ብር
5 .መዝገበ ጸሎት =50 ብር
6 .መዝገበ ጸሎት ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
7 .መጽሐፍ ቅዱስ ፹፩ = 100 ብር
8 .መጽሐፍ ቅዱስ ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
9 .ጸዋትወ ዜማ =50 ብር
10 .አብነት ዘኦርቶዶክስ =25 ብር
11 .መጽሐፈ ስንክሳር =50 ብር
12 .መጽሐፈ ቅዳሴ =20 ብር
13 .ግእዝ ትግርኛ መጽሐፈ ቅዳሴ =25 ብር
14 .መዓዛ ቅዱሳን =150 ብር
15.መጽሐፈ ሰዓታት =25 ብር
16.ግብረ ሕማማት =50 ብር
17.Utubaa Amantaa =25 ብር
18.መልክዐ ጉባኤ =75 ብር
19.ማኅሌተ ጽጌ ወሰቆቃወ ድንግል =25 ብር
20.ግእዝ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
21.አማርኛ በአማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
22.ትግርኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
23.ሃይማኖተ አበው =25 ብር
ለማውረድ
Https://t.me/biranappsapk
ወይም
https://biranapps.com
ሁሉንም አፖች በአንድ ኮድ ያለገደብ መጠቀም ከፈለጉ የፕሪሚየም ጥቅል ተጠቃሚ በመሆን #በ20% ቅናሽ #በ800 ብር ብቻ የጥቅሉ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ ።
ለማውረድ
እዚህ ይጫኑ ወይም እዚህ ይጫኑ
ለተጨማሪ ለመረጃ
+251901008562
የአፖቹ ዋጋ #በ50% ቅናሽ
1.መዝገበ ሃይማኖት =300 ብር
2 .አንድምታ ትርጓሜ: =200 ብር
3 .መዝገበ ሃይማኖት ብግእዝን ትግርኛን =100 ብር
4 .Galmee Amnataa =50 ብር
5 .መዝገበ ጸሎት =50 ብር
6 .መዝገበ ጸሎት ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
7 .መጽሐፍ ቅዱስ ፹፩ = 100 ብር
8 .መጽሐፍ ቅዱስ ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
9 .ጸዋትወ ዜማ =50 ብር
10 .አብነት ዘኦርቶዶክስ =25 ብር
11 .መጽሐፈ ስንክሳር =50 ብር
12 .መጽሐፈ ቅዳሴ =20 ብር
13 .ግእዝ ትግርኛ መጽሐፈ ቅዳሴ =25 ብር
14 .መዓዛ ቅዱሳን =150 ብር
15.መጽሐፈ ሰዓታት =25 ብር
16.ግብረ ሕማማት =50 ብር
17.Utubaa Amantaa =25 ብር
18.መልክዐ ጉባኤ =75 ብር
19.ማኅሌተ ጽጌ ወሰቆቃወ ድንግል =25 ብር
20.ግእዝ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
21.አማርኛ በአማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
22.ትግርኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
23.ሃይማኖተ አበው =25 ብር
ለማውረድ
Https://t.me/biranappsapk
ወይም
https://biranapps.com
ሁሉንም አፖች በአንድ ኮድ ያለገደብ መጠቀም ከፈለጉ የፕሪሚየም ጥቅል ተጠቃሚ በመሆን #በ20% ቅናሽ #በ800 ብር ብቻ የጥቅሉ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ ።
ለማውረድ
እዚህ ይጫኑ ወይም እዚህ ይጫኑ
ለተጨማሪ ለመረጃ
+251901008562
👍10❤4
ዐቢይ ጾም
ዐቢይ ጾም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶሰ ከተጠመቀ በኋላ ዐርባ ቀን የጾመው፤ እኛም እንድንጾማቸው በቤተ ክርስቲያናችን ከታዘዝናቸው ሰባቱ የአዋጅ አጽዋማት አንዱ ነው፡፡ ምእመናን ጌታችን ያደረገውን ምሳሌ ተከትለን ጾሙን በየዓመቱ እንጾመዋለን፡፡ ዐቢይ ጾም ስምንት ሳምንታት (፶፭ ቀኖች) አሉት፡፡ በውስጡ ስምንት ቅዳሜዎች፣ ሰባት እሑዶች ይገኛሉ፡፡ ይኸውም ዐሥራ አምስት ቀን ማለት ነው፡፡ እነዚህ ቀናት ከጥሉላት እንጂ ከእህል ውኃ ስለማይጦሙ የጦሙ ወራት ዐርባ ቀን ብቻ ይሆናል፡፡ ጾሙ በተለያዩ ስሞች ይጠራል፤ አንደኛ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከተጠመቀ በኋላ የጾመው በመሆኑ፣ እንደዚሁም ‹‹ዐቢይ እግዚአብሔር ወዐቢይ ኀይሉ ዐቢይ እግዚአብሔር ወብዙኅ አኰቴቱ›› /መዝ.፵፯፥፩፤ መዝ.፻፵፮፥፭/ የተባለ ጌታችን የጾመው ጾም ስለሆነ ‹‹ዐቢይ ጾም›› ይባላል፡፡ ሁለተኛ ‹‹ሁዳዴ ጾም›› ይባላል፡፡ ይህም የመንግሥት እርሻ ወይም ማንኛውም የሕዝብ ብዛት ያለበት ሥራ ሁዳድ ስለሚባል ሲሆን፣ ዐቢይ ጾምም ከአጽዋማት ሁሉ ብዙ ቀናት ስለሚጾምና ኃያሉ አምላካችን ስለጾመው ነው /አሞ.፯፥፩/፡፡ ሦስተኛ ‹‹በአተ ጾም›› ይባላል፡፡ የጾም መግቢያ፣ መባቻ ማለት ነው፡፡ አራተኛ ‹‹ጾመ ዐርባ›› ይባላል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የጾመው ፵ ቀን ስለሆነ /ማቴ.፬፥፩/፡፡ አምስተኛ ‹‹ጾመ ኢየሱስ›› ይባላል፡፡ ጌታችን እርሱ ጾሞ፣ ጹሙ ብሎ ስላዘዘን፡፡ ስድስተኛ ‹‹ጾመ ሙሴ›› ይባላል፡፡ ቅዱስ ያሬድ በዘወረደ ጾመ ድጓው ‹‹ከመዝ ይቤ ሙሴ እስመ ለዓለም ሙሴኒ ይቤ በውስተ ኦሪት›› እያለ ስለዘመረ /የሰኞ ዕዝል/፡፡
‹‹ዘወረደ (ዘመነ አዳም)››
ከዐቢይ ጾም ሳምንታት መካከል የመጀመሪያው ሳምንት ‹‹ዘወረደ (ዘመነ አዳም)›› ይባላል፡፡ ዘወረደ ማለት ከላይ የመጣ፣ የወረደ ማለት ነው፡፡ ይህም አምላካችን አዳምንና ልጆቹን ከሞት ለማዳን ሲል ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው መሆኑንና የፈጸመውን የማዳን ሥራ ያመለክታል፡፡ ‹‹ከሰማይ ከወረደው በቀር ወደሰማይ የወጣ የለም›› ካለው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ቃል በመነሣት ሊቁ ቅዱስ ያሬድ ‹‹ዘወረደ እምላዕሉ አይሁድ ሰቀሉ ወሚመ ኢያእመሩ እግዚአ ኵሉ ዘየሐዩ በቃሉ›› በማለት በጾመ ድጓው መጀመሪያ ላይ ይህን ዕለት ገልጾታል፡፡ ትርጕሙም ‹‹አዳምን ለማዳን ከሰማይ የወረደውን አምላክ አይሁድ ሰቀሉት፤ የሰማይ ሥልጣን ያለው የዅሉ ጌታ እንደሆነም ምንም አላወቁም›› ማለት ነው፡፡ ይህም ድርሰት በቤተ ክርስቲያናችን የጾም መጀመሪያ የሆነው ዕለተ ሰንበት ዋዜማ፣ መግቢያ (መሐትው) ሆኖ ከዋዜማ በፊት ምንጊዜም በየዓመቱ ይቆማል፤ ይዘመራል፤ ይመሰገናል፡፡
በዚህ ሳምንት በተለይም እሑድና ሰኞ የሚነገሩት ውዳሴያት ከመጻሕፍተ ኦሪትና ነቢያት የተወሰዱ ናቸው፡፡ ሁለተኛም ሳምንቱ ‹‹ሙሴኒ›› በመባል ይታወቃል፡፡ እግዚአብሔር አምላክ አዳምን ለማዳን ከሰማይ መውረዱንና በመስቀል መሰቀሉን ስለሚያወሳ ነው፡፡ በተጨማሪም ይህ የመጀመሪያው ሳምንት ‹‹ጾመ ሕርቃል›› ይባላል፡፡ ሕርቃል (ኤራቅሊየስ) የቤዛንታይን ንጉሥ ነበር፡፡ ይህ ሳምንት በስሙ የተጠራበት ምክንያት በዘመኑ ፋርሶች ኢየሩሳሌምን ወርረው፣ የጌታችንን መስቀል ማርከው ወስደውት ነበር፡፡ እርሱ ወደ ፋርስ ዘምቶ መስቀሉን ከእነርሱ ነጥቆ ይዞ ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሷል፡፡
ሕርቃል ከፋርሶች ጋር ከመዋጋቱ በፊት ሐዋርያት በሲኖዶሳቸው ‹‹ነፍስ የገደለ ሰው እስከ ዕድሜ ልኩ ይጹም›› ብለው ሥርዓት ሠርተዋልና ጾሙን ፈርቶ ስለነበር በኢየሩሳሌም የነበሩ ምእመናን አሳቡን ደግፈው ‹‹አንተ ጠላታችንን አጥፋልን፤ መስቀሉን አስመልስልን እንጂ የአንድ ሰው ዕድሜ ቢበዛ ሰባ፣ ሰማንያ ዓመት ነው፡፡ ጾሙን አምስት አምስት ቀን ተከፋፍለን እኛ እንጾምልሃለን›› ብለው ጾመውለታል፡፡ ይህንን መሠረት በማድረግ ያላወቁት አንድ ጊዜ ጾመው ትተውታል፡፡ ያወቁት ግን ቀድሞም ሐዋርያት ጾመውታል ብለው ሥርዓት አድርገው በዓመት በዐቢይ ጾም መጀመሪያ ላይ ጾመ ሕርቃል እያሉ የሚጾሙት ሆነዋል፡፡ ቤተ ክርስቲያናችን ይህንን ሥርዓት መሠረት በማድረግ ከጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጾም የመጀመሪያውን ሳምንት ጾመ ሕርቃል በሚል ስም ሰይማ እንዲጾም አድርጋለች (ስንክሳር ዘመጋቢት ፲ ቀን)፡፡
በቅዱስ ያሬድ ጾመ ድጓ ዘወረደ እየተባለ የሚታወቀው፣ በጾመ ዐርባው ወቅት በተለይም በመጀመሪያው ሳምንት የሚገኘው ድርሰት በነግህ በሠለስት፣ በቀትርና በሠርክ እንደዚሁም ቅዳሜና እሑድ በሌሊት የሚዘመር ነው፡፡ በውስጡም የያዘው ፍሬ ሐሳብ የጾምን፣ የጸሎትን፣ የምጽዋትንና የፍቅርን ጠቃሚነት አጕልቶ የሚያስተምር ነው፡፡ ሊቁ ቅዱስ ያሬድ በዘወረደ ጾመ ድጓው ‹‹አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ሰብእከ ወላህምከ ወኵሉ ቤትከ ያዕርፉ በሰንበት፤ እግዚአብሔር ሙሴን ሕዝብህ የከብትህ መንጋህ ቤተሰብህ ሁሉ በሰንበት ቀን ከድካማቸው ይረፉ በማለት አዘዘው፤›› በማለት ሰንበት ለሰው ልጆች ብቻ ሳይሆን፣ ሕይወት ላለው ነገር ሁሉ ጸጥታና ሰላም የሰፈነባት የዕረፍት ቀን ስለመሆኗ ተናግሯል /ዘፀ.፳፥፲፤ ፳፫፥፲፪/፡፡ በዚህም ወቅቱ ‹‹ዘመነ ጾም›› ወይም ‹‹ጾመ ሙሴ›› ይባላል፡፡
ጾምን መጾም የፈቃድ ብቻ ሳይሆን የትእዛዝም ነው፡፡ ነቢዩ ኢዩኤል ‹‹ቀድሱ ጾመ ወስብኩ ምሕላ…፤ ጾምን ያዙ፤ አጽኑ፡፡ ምሕላንም ዐውጁ፡፡ ሸማግሌዎቹን ከፈጣሪያችን ቤት ሰብስባችሁ በአንድነት ሆናችሁ ወደ እግዚአብሔር ጩኹ(ለምኑ)፤›› ብሏል /ኢዩ.፩፥፲፩፤ ፪፥፲፪፤ ፲፪፥፲፭-፲፮/፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስም ‹‹ወኩኑ ላእካነ ለእግዚአብሔር በጾም ወበንጽሕ፤ በጾም፣ በንጽሕና ተወስናችሁ እግዚአብሔርን አገልግሉ፤›› ብሏል /፪ቆሮ.፮፥፬-፮/፡፡
ጾም ባያስፈልግ ኖሮ ጌታችን ‹‹በምትጾሙበት ጊዜ እንደ ግብዞች አትኹኑ … ስለ ጽድቅ የሚራቡ የሚጠሙ ንዑዳን ክብራን ናቸው፤›› ባላለም ነበር /ማቴ.፭፥፮-፲፮/፡፡ ነቢዩ ዳዊትም ‹‹ጕልበቶቼ በጾም ደከሙ፤ ሥጋዬም ቅባት በማጣት ከሳ፤›› /መዝ.፻፰፥፳፬/ ማለቱ የጾምን አስፈላጊነት ያስረዳል /ዳን. ፱፥፫-፬፤ ፲፬፥፭/፡፡ በቁራኝነት አብሮ የሚኖር መንፈስ ርኩስ (ሰይጣን) እንኳን በጾም የሚወገድ መሆኑን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተናግሮአል /ማቴ.፲፯፥፳፩፤ ማር.፱፥፪/፡፡
ቅዱሳን ሐዋርያት ‹‹ሙሽራውን ከእነሱ ለይተው የሚወስዱበት ጊዜ ይመጣል፡፡ ያን ጊዜ ይጾማሉ፤›› ያለውን የጌታን ቃል መሠረት በማድረግ ጌታችን ሞቶ ከተነሣ እና ካረገ በኋላ ጾመዋል፤ የጾምንም ሕግ ሠርተዋል /ሐዋ.፲፫፥፫/፡፡ ሠለስቱ ምዕትም ‹‹ሐዋርያት የጾሙትንና እንዲጾም የወሰኑትን መጾም ይገባል›› ብለው አጽዋማትን እንድንጾም መወሰናቸው ይህን የጌታችንን ቃል መሠረት በማድረግ ነው፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ሠራዔ ሕግ እንደመሆኑ ዐርባ ቀን ዐርባ ሌሊት ጾሞ እንጂ ዝም ብሎ ጾሙ አላለንም፡፡ ስለዚህ ጾም ትእዛዝ (ሕግ) መሆኑን ተገንዝበን ሁላችንም መጾም አለብን፡፡ ጾመን ለማበርከት ያብቃን!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
© Mahibere Kidusan
የብራና አፕስ ትክክለኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች
Website | Telegram | Facebook | Tiktok | Twitter | Whatsapp | Instagram
ዐቢይ ጾም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶሰ ከተጠመቀ በኋላ ዐርባ ቀን የጾመው፤ እኛም እንድንጾማቸው በቤተ ክርስቲያናችን ከታዘዝናቸው ሰባቱ የአዋጅ አጽዋማት አንዱ ነው፡፡ ምእመናን ጌታችን ያደረገውን ምሳሌ ተከትለን ጾሙን በየዓመቱ እንጾመዋለን፡፡ ዐቢይ ጾም ስምንት ሳምንታት (፶፭ ቀኖች) አሉት፡፡ በውስጡ ስምንት ቅዳሜዎች፣ ሰባት እሑዶች ይገኛሉ፡፡ ይኸውም ዐሥራ አምስት ቀን ማለት ነው፡፡ እነዚህ ቀናት ከጥሉላት እንጂ ከእህል ውኃ ስለማይጦሙ የጦሙ ወራት ዐርባ ቀን ብቻ ይሆናል፡፡ ጾሙ በተለያዩ ስሞች ይጠራል፤ አንደኛ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከተጠመቀ በኋላ የጾመው በመሆኑ፣ እንደዚሁም ‹‹ዐቢይ እግዚአብሔር ወዐቢይ ኀይሉ ዐቢይ እግዚአብሔር ወብዙኅ አኰቴቱ›› /መዝ.፵፯፥፩፤ መዝ.፻፵፮፥፭/ የተባለ ጌታችን የጾመው ጾም ስለሆነ ‹‹ዐቢይ ጾም›› ይባላል፡፡ ሁለተኛ ‹‹ሁዳዴ ጾም›› ይባላል፡፡ ይህም የመንግሥት እርሻ ወይም ማንኛውም የሕዝብ ብዛት ያለበት ሥራ ሁዳድ ስለሚባል ሲሆን፣ ዐቢይ ጾምም ከአጽዋማት ሁሉ ብዙ ቀናት ስለሚጾምና ኃያሉ አምላካችን ስለጾመው ነው /አሞ.፯፥፩/፡፡ ሦስተኛ ‹‹በአተ ጾም›› ይባላል፡፡ የጾም መግቢያ፣ መባቻ ማለት ነው፡፡ አራተኛ ‹‹ጾመ ዐርባ›› ይባላል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የጾመው ፵ ቀን ስለሆነ /ማቴ.፬፥፩/፡፡ አምስተኛ ‹‹ጾመ ኢየሱስ›› ይባላል፡፡ ጌታችን እርሱ ጾሞ፣ ጹሙ ብሎ ስላዘዘን፡፡ ስድስተኛ ‹‹ጾመ ሙሴ›› ይባላል፡፡ ቅዱስ ያሬድ በዘወረደ ጾመ ድጓው ‹‹ከመዝ ይቤ ሙሴ እስመ ለዓለም ሙሴኒ ይቤ በውስተ ኦሪት›› እያለ ስለዘመረ /የሰኞ ዕዝል/፡፡
‹‹ዘወረደ (ዘመነ አዳም)››
ከዐቢይ ጾም ሳምንታት መካከል የመጀመሪያው ሳምንት ‹‹ዘወረደ (ዘመነ አዳም)›› ይባላል፡፡ ዘወረደ ማለት ከላይ የመጣ፣ የወረደ ማለት ነው፡፡ ይህም አምላካችን አዳምንና ልጆቹን ከሞት ለማዳን ሲል ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው መሆኑንና የፈጸመውን የማዳን ሥራ ያመለክታል፡፡ ‹‹ከሰማይ ከወረደው በቀር ወደሰማይ የወጣ የለም›› ካለው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ቃል በመነሣት ሊቁ ቅዱስ ያሬድ ‹‹ዘወረደ እምላዕሉ አይሁድ ሰቀሉ ወሚመ ኢያእመሩ እግዚአ ኵሉ ዘየሐዩ በቃሉ›› በማለት በጾመ ድጓው መጀመሪያ ላይ ይህን ዕለት ገልጾታል፡፡ ትርጕሙም ‹‹አዳምን ለማዳን ከሰማይ የወረደውን አምላክ አይሁድ ሰቀሉት፤ የሰማይ ሥልጣን ያለው የዅሉ ጌታ እንደሆነም ምንም አላወቁም›› ማለት ነው፡፡ ይህም ድርሰት በቤተ ክርስቲያናችን የጾም መጀመሪያ የሆነው ዕለተ ሰንበት ዋዜማ፣ መግቢያ (መሐትው) ሆኖ ከዋዜማ በፊት ምንጊዜም በየዓመቱ ይቆማል፤ ይዘመራል፤ ይመሰገናል፡፡
በዚህ ሳምንት በተለይም እሑድና ሰኞ የሚነገሩት ውዳሴያት ከመጻሕፍተ ኦሪትና ነቢያት የተወሰዱ ናቸው፡፡ ሁለተኛም ሳምንቱ ‹‹ሙሴኒ›› በመባል ይታወቃል፡፡ እግዚአብሔር አምላክ አዳምን ለማዳን ከሰማይ መውረዱንና በመስቀል መሰቀሉን ስለሚያወሳ ነው፡፡ በተጨማሪም ይህ የመጀመሪያው ሳምንት ‹‹ጾመ ሕርቃል›› ይባላል፡፡ ሕርቃል (ኤራቅሊየስ) የቤዛንታይን ንጉሥ ነበር፡፡ ይህ ሳምንት በስሙ የተጠራበት ምክንያት በዘመኑ ፋርሶች ኢየሩሳሌምን ወርረው፣ የጌታችንን መስቀል ማርከው ወስደውት ነበር፡፡ እርሱ ወደ ፋርስ ዘምቶ መስቀሉን ከእነርሱ ነጥቆ ይዞ ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሷል፡፡
ሕርቃል ከፋርሶች ጋር ከመዋጋቱ በፊት ሐዋርያት በሲኖዶሳቸው ‹‹ነፍስ የገደለ ሰው እስከ ዕድሜ ልኩ ይጹም›› ብለው ሥርዓት ሠርተዋልና ጾሙን ፈርቶ ስለነበር በኢየሩሳሌም የነበሩ ምእመናን አሳቡን ደግፈው ‹‹አንተ ጠላታችንን አጥፋልን፤ መስቀሉን አስመልስልን እንጂ የአንድ ሰው ዕድሜ ቢበዛ ሰባ፣ ሰማንያ ዓመት ነው፡፡ ጾሙን አምስት አምስት ቀን ተከፋፍለን እኛ እንጾምልሃለን›› ብለው ጾመውለታል፡፡ ይህንን መሠረት በማድረግ ያላወቁት አንድ ጊዜ ጾመው ትተውታል፡፡ ያወቁት ግን ቀድሞም ሐዋርያት ጾመውታል ብለው ሥርዓት አድርገው በዓመት በዐቢይ ጾም መጀመሪያ ላይ ጾመ ሕርቃል እያሉ የሚጾሙት ሆነዋል፡፡ ቤተ ክርስቲያናችን ይህንን ሥርዓት መሠረት በማድረግ ከጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጾም የመጀመሪያውን ሳምንት ጾመ ሕርቃል በሚል ስም ሰይማ እንዲጾም አድርጋለች (ስንክሳር ዘመጋቢት ፲ ቀን)፡፡
በቅዱስ ያሬድ ጾመ ድጓ ዘወረደ እየተባለ የሚታወቀው፣ በጾመ ዐርባው ወቅት በተለይም በመጀመሪያው ሳምንት የሚገኘው ድርሰት በነግህ በሠለስት፣ በቀትርና በሠርክ እንደዚሁም ቅዳሜና እሑድ በሌሊት የሚዘመር ነው፡፡ በውስጡም የያዘው ፍሬ ሐሳብ የጾምን፣ የጸሎትን፣ የምጽዋትንና የፍቅርን ጠቃሚነት አጕልቶ የሚያስተምር ነው፡፡ ሊቁ ቅዱስ ያሬድ በዘወረደ ጾመ ድጓው ‹‹አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ሰብእከ ወላህምከ ወኵሉ ቤትከ ያዕርፉ በሰንበት፤ እግዚአብሔር ሙሴን ሕዝብህ የከብትህ መንጋህ ቤተሰብህ ሁሉ በሰንበት ቀን ከድካማቸው ይረፉ በማለት አዘዘው፤›› በማለት ሰንበት ለሰው ልጆች ብቻ ሳይሆን፣ ሕይወት ላለው ነገር ሁሉ ጸጥታና ሰላም የሰፈነባት የዕረፍት ቀን ስለመሆኗ ተናግሯል /ዘፀ.፳፥፲፤ ፳፫፥፲፪/፡፡ በዚህም ወቅቱ ‹‹ዘመነ ጾም›› ወይም ‹‹ጾመ ሙሴ›› ይባላል፡፡
ጾምን መጾም የፈቃድ ብቻ ሳይሆን የትእዛዝም ነው፡፡ ነቢዩ ኢዩኤል ‹‹ቀድሱ ጾመ ወስብኩ ምሕላ…፤ ጾምን ያዙ፤ አጽኑ፡፡ ምሕላንም ዐውጁ፡፡ ሸማግሌዎቹን ከፈጣሪያችን ቤት ሰብስባችሁ በአንድነት ሆናችሁ ወደ እግዚአብሔር ጩኹ(ለምኑ)፤›› ብሏል /ኢዩ.፩፥፲፩፤ ፪፥፲፪፤ ፲፪፥፲፭-፲፮/፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስም ‹‹ወኩኑ ላእካነ ለእግዚአብሔር በጾም ወበንጽሕ፤ በጾም፣ በንጽሕና ተወስናችሁ እግዚአብሔርን አገልግሉ፤›› ብሏል /፪ቆሮ.፮፥፬-፮/፡፡
ጾም ባያስፈልግ ኖሮ ጌታችን ‹‹በምትጾሙበት ጊዜ እንደ ግብዞች አትኹኑ … ስለ ጽድቅ የሚራቡ የሚጠሙ ንዑዳን ክብራን ናቸው፤›› ባላለም ነበር /ማቴ.፭፥፮-፲፮/፡፡ ነቢዩ ዳዊትም ‹‹ጕልበቶቼ በጾም ደከሙ፤ ሥጋዬም ቅባት በማጣት ከሳ፤›› /መዝ.፻፰፥፳፬/ ማለቱ የጾምን አስፈላጊነት ያስረዳል /ዳን. ፱፥፫-፬፤ ፲፬፥፭/፡፡ በቁራኝነት አብሮ የሚኖር መንፈስ ርኩስ (ሰይጣን) እንኳን በጾም የሚወገድ መሆኑን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተናግሮአል /ማቴ.፲፯፥፳፩፤ ማር.፱፥፪/፡፡
ቅዱሳን ሐዋርያት ‹‹ሙሽራውን ከእነሱ ለይተው የሚወስዱበት ጊዜ ይመጣል፡፡ ያን ጊዜ ይጾማሉ፤›› ያለውን የጌታን ቃል መሠረት በማድረግ ጌታችን ሞቶ ከተነሣ እና ካረገ በኋላ ጾመዋል፤ የጾምንም ሕግ ሠርተዋል /ሐዋ.፲፫፥፫/፡፡ ሠለስቱ ምዕትም ‹‹ሐዋርያት የጾሙትንና እንዲጾም የወሰኑትን መጾም ይገባል›› ብለው አጽዋማትን እንድንጾም መወሰናቸው ይህን የጌታችንን ቃል መሠረት በማድረግ ነው፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ሠራዔ ሕግ እንደመሆኑ ዐርባ ቀን ዐርባ ሌሊት ጾሞ እንጂ ዝም ብሎ ጾሙ አላለንም፡፡ ስለዚህ ጾም ትእዛዝ (ሕግ) መሆኑን ተገንዝበን ሁላችንም መጾም አለብን፡፡ ጾመን ለማበርከት ያብቃን!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
© Mahibere Kidusan
የብራና አፕስ ትክክለኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች
Website | Telegram | Facebook | Tiktok | Twitter | Whatsapp | Instagram
❤25👍20
#ጥቆማ
ቅናሹ ግልፅ ላልሆነላችሁ
ብራና አፕስ #10ኛ ዓመት የምስረታ በዓላችንን ምክኒያት በማድረግ እስከ #ትንሳኤ ድረስ የሚቆይ 50% ቅናሽ በሁሉም አፖች ላይ 20% ቅናሽ ደግሞ በፕሪሚየም ፓኬጅ ላይ ማድረጋችን ይታወሳል ።
ይሁን እንጂ አንዳንድ ተጠቃሚዎች ቅናሹ አልተደረገም አፖቹ ላይ ከዚህ በፊት የነበረው መደበኛ ዋጋ ነው ያለው በማለት ይጠይቃሉ ።
እንደሚታወቀው የትኛውንም ቅናሽ በምናደርግበት ግዜ አፕሊኬሽኖች ላይ ያለውን መደበኛ ዋጋ አንቀይረውም ነገር ግን ቅናሽ አልተደረገም ማለት አይደለም ።
ቅናሽ ባደረግን ቁጥር ዋጋውን በየጊዜው አፕዴት ማድረግ ከባድ ስለሚሆንብን አፖቹን መግዛት የፈለገ ተጠቃሚ ማስታወቂያ ላይ ባስቀመጥነው ዋጋ በ50% ቅናሽ መግዛት ይችላል።
ተጠቃሚው የቅናሹ ተጠቃሚ ለመሆን ክፍያ በሚፈፅምበት ግዜ አፖች ላይ #በተፃፈው_ዋጋ_ሳይሆን_ማስታወቂያ #ላይ_ባስቀመጥነው_ዋጋ_ይሆናል ።
የአፕሊኬሽኖች ዋጋ በ50% ቅናሽ
1.መዝገበ ሃይማኖት =300 ብር
2 .አንድምታ ትርጓሜ: =200 ብር
3 .መዝገበ ሃይማኖት ብግእዝን ትግርኛን =100 ብር
4 .Galmee Amnataa =50 ብር
5 .መዝገበ ጸሎት =50 ብር
6 .መዝገበ ጸሎት ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
7 .መጽሐፍ ቅዱስ ፹፩ = 100 ብር
8 .መጽሐፍ ቅዱስ ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
9 .ጸዋትወ ዜማ =50 ብር
10 .አብነት ዘኦርቶዶክስ =25 ብር
11 .መጽሐፈ ስንክሳር =50 ብር
12 .መጽሐፈ ቅዳሴ =20 ብር
13 .ግእዝ ትግርኛ መጽሐፈ ቅዳሴ =25 ብር
14 .መዓዛ ቅዱሳን =150 ብር
15.መጽሐፈ ሰዓታት =25 ብር
16.ግብረ ሕማማት =50 ብር
17.Utubaa Amantaa =25 ብር
18.መልክዐ ጉባኤ =75 ብር
19.ማኅሌተ ጽጌ ወሰቆቃወ ድንግል =25 ብር
20.ግእዝ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
21.አማርኛ በአማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
22.ትግርኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
23.ሃይማኖተ አበው =25 ብር
ለማውረድ እዚህ ይጫኑ ወይም እዚህ ይጫኑ
ከላይ የዘረዘርናቸውን ሁሉንም አፖች ያለገደብ በአንድ ኮድ ለመጠቀም ከፈለጉ ደግሞ የፕሪሚየም ጥቅል ተጠቃሚ በመሆን በ800 ብር ሁሉንም አፕሊኬሽኖች ያለገደብ መጠቀም ይችላሉ ።
ለማውረድ እዚህ ይጫኑ ወይም እዚህ ይጫኑ
ለተጨማሪ መረጃ +251901008562
ብራና አፕስ
የብራና አፕስ ትክክለኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች
Website | Telegram | Facebook | Tiktok | Twitter | Whatsapp | Instagram
ቅናሹ ግልፅ ላልሆነላችሁ
ብራና አፕስ #10ኛ ዓመት የምስረታ በዓላችንን ምክኒያት በማድረግ እስከ #ትንሳኤ ድረስ የሚቆይ 50% ቅናሽ በሁሉም አፖች ላይ 20% ቅናሽ ደግሞ በፕሪሚየም ፓኬጅ ላይ ማድረጋችን ይታወሳል ።
ይሁን እንጂ አንዳንድ ተጠቃሚዎች ቅናሹ አልተደረገም አፖቹ ላይ ከዚህ በፊት የነበረው መደበኛ ዋጋ ነው ያለው በማለት ይጠይቃሉ ።
እንደሚታወቀው የትኛውንም ቅናሽ በምናደርግበት ግዜ አፕሊኬሽኖች ላይ ያለውን መደበኛ ዋጋ አንቀይረውም ነገር ግን ቅናሽ አልተደረገም ማለት አይደለም ።
ቅናሽ ባደረግን ቁጥር ዋጋውን በየጊዜው አፕዴት ማድረግ ከባድ ስለሚሆንብን አፖቹን መግዛት የፈለገ ተጠቃሚ ማስታወቂያ ላይ ባስቀመጥነው ዋጋ በ50% ቅናሽ መግዛት ይችላል።
ተጠቃሚው የቅናሹ ተጠቃሚ ለመሆን ክፍያ በሚፈፅምበት ግዜ አፖች ላይ #በተፃፈው_ዋጋ_ሳይሆን_ማስታወቂያ #ላይ_ባስቀመጥነው_ዋጋ_ይሆናል ።
የአፕሊኬሽኖች ዋጋ በ50% ቅናሽ
1.መዝገበ ሃይማኖት =300 ብር
2 .አንድምታ ትርጓሜ: =200 ብር
3 .መዝገበ ሃይማኖት ብግእዝን ትግርኛን =100 ብር
4 .Galmee Amnataa =50 ብር
5 .መዝገበ ጸሎት =50 ብር
6 .መዝገበ ጸሎት ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
7 .መጽሐፍ ቅዱስ ፹፩ = 100 ብር
8 .መጽሐፍ ቅዱስ ብግእዝን ትግርኛን =50 ብር
9 .ጸዋትወ ዜማ =50 ብር
10 .አብነት ዘኦርቶዶክስ =25 ብር
11 .መጽሐፈ ስንክሳር =50 ብር
12 .መጽሐፈ ቅዳሴ =20 ብር
13 .ግእዝ ትግርኛ መጽሐፈ ቅዳሴ =25 ብር
14 .መዓዛ ቅዱሳን =150 ብር
15.መጽሐፈ ሰዓታት =25 ብር
16.ግብረ ሕማማት =50 ብር
17.Utubaa Amantaa =25 ብር
18.መልክዐ ጉባኤ =75 ብር
19.ማኅሌተ ጽጌ ወሰቆቃወ ድንግል =25 ብር
20.ግእዝ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
21.አማርኛ በአማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
22.ትግርኛ አማርኛ መዝገበ ቃላት =25 ብር
23.ሃይማኖተ አበው =25 ብር
ለማውረድ እዚህ ይጫኑ ወይም እዚህ ይጫኑ
#ልብ_ይበሉ
ቅናሹን ተጠቅመው ክፍያ ሲፈፅሙ አፖቹ ላይ ከተፃፈው ዋጋ በግማሽ ቀንሰው ይሆናል ።
ከላይ የዘረዘርናቸውን ሁሉንም አፖች ያለገደብ በአንድ ኮድ ለመጠቀም ከፈለጉ ደግሞ የፕሪሚየም ጥቅል ተጠቃሚ በመሆን በ800 ብር ሁሉንም አፕሊኬሽኖች ያለገደብ መጠቀም ይችላሉ ።
ለማውረድ እዚህ ይጫኑ ወይም እዚህ ይጫኑ
ለፕሪሚየም ጥቅል ተጠቃሚ ደግሞ አፑ ላይ ያለው መደበኛ ዋጋ 1000 ብር ሲሆን ክፍያ ሲፈፅሙ ግን 20% ቀንሰው 800 ብር ይሆናል ።
ለተጨማሪ መረጃ +251901008562
ብራና አፕስ
የብራና አፕስ ትክክለኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች
Website | Telegram | Facebook | Tiktok | Twitter | Whatsapp | Instagram
Telegram
Birana APK
የብራና አፕስ አፕሊኬሽኖችን እዚህ ያገኛሉ ።
ገደብ አልባ ደንበኛ ለመሆን እዚህ ይግቡ https://t.me/biranapremium
ገደብ አልባ ደንበኛ ለመሆን እዚህ ይግቡ https://t.me/biranapremium
👍12❤4😱1
ይቅርታ መጠየቅን ይመለከታል።
ብራና አፕስ በመጽሐፈ ቀሌምንጦስ 3:29 "ሕዝቡ በሴት ሞት ምክንያት አርባ ቀን አለቀሰ። ሴት ከሞተ በኋላ ኄኖስ ሕዝቦቹን በቅንና በእውነት መራቸው። " የሚለው ላይ በTyping በተፈጠረ ስሕተት ጸያፍ ቃል ገብቶ ብዙዎችን አስቆጥቷል። ችግሩ የተፈጠረው በSpelling correction አፕሊኬሽን ምክንያት እንጂ ታስቦበት ያልተፈጠረ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። ግደፈቱ የተከሰተው #በመዝገበ_ሕይወት፤ #በመዝገበ_ሃይማኖት እና #በመጽሐፍ_ቅዱስ_ሰማንያ_አሐዱ ላይ ሲሆን እነዚህን #ሦስት_መተግበርያዎች አስተካክለን እንደገና ለቀናቸዋል።
ችግሩ በምንም ይከሰት በምን አርሞ ማቅረብ የእኛ ድርሻ ቢሆንም ይህንን ኃላፊነት በአግባቡ ባለመወጣት ለፈጠርነው ግድፈት በእግዚአብሔር ስም ይቅርታ እንጠይቃለን። ይህ ችግር በድጋሚ እንዳይደገምና በአፕሊኬሽኖቻችን ላይ ለሚታዩ ሰፊ የቃላት ግድፈት ሥራውን የሚያግዙን ሊቃውንት በመጋበዝ እርማቶችን የምናደርግ መሆኑን በዚሁ አጋጣሚ ለማሳወቅ እንወዳለን።
ግድፈቶችን ለምትጠቁሙን ደንበኞቻችንም ምስጋናችንን እግዚአብሔር ስም እናቀርባለን።
ብራና አፕስ Birana Apps
የብራና አፕስ ትክክለኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች
Website | Telegram | Facebook | Tiktok | Twitter | Whatsapp | Instagram
አፖቹን ለማውረድ የሚከተለውን ሊንክ ይጠቀሙ
መደበኛ ደንበኞች https://t.me/biranappsapk
ገደብ አልባ ደንበኞች
https://t.me/biranapremium
ብራና አፕስ በመጽሐፈ ቀሌምንጦስ 3:29 "ሕዝቡ በሴት ሞት ምክንያት አርባ ቀን አለቀሰ። ሴት ከሞተ በኋላ ኄኖስ ሕዝቦቹን በቅንና በእውነት መራቸው። " የሚለው ላይ በTyping በተፈጠረ ስሕተት ጸያፍ ቃል ገብቶ ብዙዎችን አስቆጥቷል። ችግሩ የተፈጠረው በSpelling correction አፕሊኬሽን ምክንያት እንጂ ታስቦበት ያልተፈጠረ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። ግደፈቱ የተከሰተው #በመዝገበ_ሕይወት፤ #በመዝገበ_ሃይማኖት እና #በመጽሐፍ_ቅዱስ_ሰማንያ_አሐዱ ላይ ሲሆን እነዚህን #ሦስት_መተግበርያዎች አስተካክለን እንደገና ለቀናቸዋል።
ችግሩ በምንም ይከሰት በምን አርሞ ማቅረብ የእኛ ድርሻ ቢሆንም ይህንን ኃላፊነት በአግባቡ ባለመወጣት ለፈጠርነው ግድፈት በእግዚአብሔር ስም ይቅርታ እንጠይቃለን። ይህ ችግር በድጋሚ እንዳይደገምና በአፕሊኬሽኖቻችን ላይ ለሚታዩ ሰፊ የቃላት ግድፈት ሥራውን የሚያግዙን ሊቃውንት በመጋበዝ እርማቶችን የምናደርግ መሆኑን በዚሁ አጋጣሚ ለማሳወቅ እንወዳለን።
ግድፈቶችን ለምትጠቁሙን ደንበኞቻችንም ምስጋናችንን እግዚአብሔር ስም እናቀርባለን።
ብራና አፕስ Birana Apps
የብራና አፕስ ትክክለኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች
Website | Telegram | Facebook | Tiktok | Twitter | Whatsapp | Instagram
አፖቹን ለማውረድ የሚከተለውን ሊንክ ይጠቀሙ
መደበኛ ደንበኞች https://t.me/biranappsapk
ገደብ አልባ ደንበኞች
https://t.me/biranapremium
Telegram
Birana APK
የብራና አፕስ አፕሊኬሽኖችን እዚህ ያገኛሉ ።
ገደብ አልባ ደንበኛ ለመሆን እዚህ ይግቡ https://t.me/biranapremium
ገደብ አልባ ደንበኛ ለመሆን እዚህ ይግቡ https://t.me/biranapremium
👍13❤10🙏4