ከትምህርት ባሻገር!
3rd Round Summer Training for Youth
በቅርብ ቀን
ለመመዝገብ ከስር ያለውን link ይጫኑ
https://surveyheart.com/form/6847fd02a62aeb63e48c9f3a
📍አድራሻ ብስራተ ገብርኤል አዶት ህንፃ 4ኛ ፎቅ
3rd Round Summer Training for Youth
በቅርብ ቀን
ለመመዝገብ ከስር ያለውን link ይጫኑ
https://surveyheart.com/form/6847fd02a62aeb63e48c9f3a
📍አድራሻ ብስራተ ገብርኤል አዶት ህንፃ 4ኛ ፎቅ
👍1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
📍ዛሬ ምሽት 3:00 ሰዓት
ሙሉ ቪድዮውን ዛሬ ምሽት 3፡00 ቢልኮር ቲዩብን ሰብስክራይብ በማድርግ እንድትከታተሉ እንጋብዛለን!!
Link
👇👇👇
https://youtube.com/@bilcoret1?si=VltGjudlTLWv2WGn
#ቢልኮር_ፖድካስት
#Bilcor_Podcast
ሙሉ ቪድዮውን ዛሬ ምሽት 3፡00 ቢልኮር ቲዩብን ሰብስክራይብ በማድርግ እንድትከታተሉ እንጋብዛለን!!
Link
👇👇👇
https://youtube.com/@bilcoret1?si=VltGjudlTLWv2WGn
#ቢልኮር_ፖድካስት
#Bilcor_Podcast
❤2👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📍ዛሬ ምሽት 3:00 ሰዓት
ክፍል 2
ሙሉ ቪድዮውን ዛሬ ምሽት 3፡00 ቢልኮር ቲዩብን ሰብስክራይብ በማድርግ እንድትከታተሉ እንጋብዛለን!!
Link
👇👇👇
https://youtube.com/@bilcoret1?si=VltGjudlTLWv2WGn
#ቢልኮር_ፖድካስት
#Bilcor_Podcast
ክፍል 2
ሙሉ ቪድዮውን ዛሬ ምሽት 3፡00 ቢልኮር ቲዩብን ሰብስክራይብ በማድርግ እንድትከታተሉ እንጋብዛለን!!
Link
👇👇👇
https://youtube.com/@bilcoret1?si=VltGjudlTLWv2WGn
#ቢልኮር_ፖድካስት
#Bilcor_Podcast
❤1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እንዳያመልጣችሁ!
3rd Round Summer Training for Youth
12-15 and
15-24 age
ስልጠናው ሐምሌ 7/2017 ይጀምራል
ለመመዝገብ ከስር ያለውን link ይጫኑ
https://surveyheart.com/form/6847fd02a62aeb63e48c9f3a
📍አድራሻ ብስራተ ገብርኤል አዶት ህንፃ 4ኛ ፎቅ
3rd Round Summer Training for Youth
12-15 and
15-24 age
ስልጠናው ሐምሌ 7/2017 ይጀምራል
ለመመዝገብ ከስር ያለውን link ይጫኑ
https://surveyheart.com/form/6847fd02a62aeb63e48c9f3a
📍አድራሻ ብስራተ ገብርኤል አዶት ህንፃ 4ኛ ፎቅ
❤4
ስልጠናው ሐምሌ 7/2017 ይጀምራል!
Our Trianings :
Leadership
self-development and Carrier planing
entrepreneurship
emotional intelligence
public speaking
with our special packages :
self reflection
Guest speaker
coaching
hiking
ለመመዝገብ ከስር ያለውን link ይጫኑ
https://surveyheart.com/form/6847fd02a62aeb63e48c9f3a
📍አድራሻ ብስራተ ገብርኤል አዶት ህንፃ 4ኛ ፎቅ
Our Trianings :
Leadership
self-development and Carrier planing
entrepreneurship
emotional intelligence
public speaking
with our special packages :
self reflection
Guest speaker
coaching
hiking
ለመመዝገብ ከስር ያለውን link ይጫኑ
https://surveyheart.com/form/6847fd02a62aeb63e48c9f3a
📍አድራሻ ብስራተ ገብርኤል አዶት ህንፃ 4ኛ ፎቅ
❤1
የህዳሴ እርከን (Renaissance)
በጥልቅ እሳቤዎቹ እና ስለለውጥ በሚያነሳቸው ጠንከር ያሉ ሀሳቦች የምናውቀው ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ ቢልኮር ፖድካስት ላይ ስለማህበረሰብ ለውጥ በተከታታይ ክፍሎች ሃሳቦቹን እያካፈለ መሆኑ ይታወቃል፡
እነሆ ዛሬም ከማሕበረሰብ ለውጥ እርከኖች ውስጥ የህዳሴ እርከን (Renaissance) የተሰኘውን በስፋት እና ከኛም ሀገር ተጨባጭ ጋር በማያያዝ ሰፊ ሀሳቦችን አንሸራሽረዋል።
ሙሉ ቪድዮውን ዛሬ ምሽት 3፡00 ቢልኮር ቲዩብን ሰብስክራይብ በማድርግ እንድትከታተሉ እንጋብዛለን!!
Link
👇👇👇
https://youtube.com/@bilcoret1?si=VltGjudlTLWv2WGn
በጥልቅ እሳቤዎቹ እና ስለለውጥ በሚያነሳቸው ጠንከር ያሉ ሀሳቦች የምናውቀው ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ ቢልኮር ፖድካስት ላይ ስለማህበረሰብ ለውጥ በተከታታይ ክፍሎች ሃሳቦቹን እያካፈለ መሆኑ ይታወቃል፡
እነሆ ዛሬም ከማሕበረሰብ ለውጥ እርከኖች ውስጥ የህዳሴ እርከን (Renaissance) የተሰኘውን በስፋት እና ከኛም ሀገር ተጨባጭ ጋር በማያያዝ ሰፊ ሀሳቦችን አንሸራሽረዋል።
ሙሉ ቪድዮውን ዛሬ ምሽት 3፡00 ቢልኮር ቲዩብን ሰብስክራይብ በማድርግ እንድትከታተሉ እንጋብዛለን!!
Link
👇👇👇
https://youtube.com/@bilcoret1?si=VltGjudlTLWv2WGn
❤6
ሀገር እንዴት ይሰራል?
Bilcor_Podcast
የህዳሴ እርከን (Renaissance)
በጥልቅ እሳቤዎቹ እና ስለለውጥ በሚያነሳቸው ጠንከር ያሉ ሀሳቦች የምናውቀው ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ ቢልኮር ፖድካስት ላይ ስለማህበረሰብ ለውጥ በተከታታይ ክፍሎች ሃሳቦቹን እያካፈለ እነሆ ዛሬም ከማሕበረሰብ ለውጥ እርከኖች ውስጥ የህዳሴ እርከን (Renaissance) የተሰኘውን በስፋት እና ከኛም ሀገር ተጨባጭ ጋር በማያያዝ ሰፊ ሀሳቦችን አንሸራሽረዋል።
Link
👇👇👇
https://youtu.be/3PyIhZdyUd4
Bilcor_Podcast
የህዳሴ እርከን (Renaissance)
በጥልቅ እሳቤዎቹ እና ስለለውጥ በሚያነሳቸው ጠንከር ያሉ ሀሳቦች የምናውቀው ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ ቢልኮር ፖድካስት ላይ ስለማህበረሰብ ለውጥ በተከታታይ ክፍሎች ሃሳቦቹን እያካፈለ እነሆ ዛሬም ከማሕበረሰብ ለውጥ እርከኖች ውስጥ የህዳሴ እርከን (Renaissance) የተሰኘውን በስፋት እና ከኛም ሀገር ተጨባጭ ጋር በማያያዝ ሰፊ ሀሳቦችን አንሸራሽረዋል።
Link
👇👇👇
https://youtu.be/3PyIhZdyUd4
ቢልኮር ሴሚናር 36 በአዲስ እንግዳ!
ርዕስ፡ Business leadership (Ethiopian context)
ቀን፡ ሐምሌ 02/2017 ዓ.ል
ሰዓት፡ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ
እንግዳ፡ አቶ ሙሐመድ ዩሱፍ
አቶ ሙሀመድ ዩሱፍ የዚህ ሳምንት የቢልኮር ሴሚናር እንግዳ ናቸው፡ አቶ ሙሐመድ በንግዱ ዘርፍ ተሰማርተው እያገለገሉ የሚገኙ እንዲሁም አዲስ አበባን የአፍሪካ ኢኮኖሚ ማዕከል ለማድርግ እየተንቀሳቀሱ የሚገኙ ታላቅ ሰብዕና ናቸው።
ከዚህ ቀደም በቢልኮር ፖድካስት እንግዳችን የነበሩ እና እጅግ አስተማሪ ቆይታ ያደረጉት እኚህ ሰው እነሆ የዚህ ሳምንት ቢልኮር ሴሚናር እንግዳችን ናቸው።
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!!
📆 የፊታችን እሮብ ሐምሌ 02/2017
📍 በቢልኮር ሴሚናር ብስራተ ገብርኤል አዶት ህንፃ አራተኛ ፎቅ እንገናኝ
🎬 አዘጋጅ:- ቢልኮር
ርዕስ፡ Business leadership (Ethiopian context)
ቀን፡ ሐምሌ 02/2017 ዓ.ል
ሰዓት፡ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ
እንግዳ፡ አቶ ሙሐመድ ዩሱፍ
አቶ ሙሀመድ ዩሱፍ የዚህ ሳምንት የቢልኮር ሴሚናር እንግዳ ናቸው፡ አቶ ሙሐመድ በንግዱ ዘርፍ ተሰማርተው እያገለገሉ የሚገኙ እንዲሁም አዲስ አበባን የአፍሪካ ኢኮኖሚ ማዕከል ለማድርግ እየተንቀሳቀሱ የሚገኙ ታላቅ ሰብዕና ናቸው።
ከዚህ ቀደም በቢልኮር ፖድካስት እንግዳችን የነበሩ እና እጅግ አስተማሪ ቆይታ ያደረጉት እኚህ ሰው እነሆ የዚህ ሳምንት ቢልኮር ሴሚናር እንግዳችን ናቸው።
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!!
📆 የፊታችን እሮብ ሐምሌ 02/2017
📍 በቢልኮር ሴሚናር ብስራተ ገብርኤል አዶት ህንፃ አራተኛ ፎቅ እንገናኝ
🎬 አዘጋጅ:- ቢልኮር
ስልጠናው ሐምሌ 7/2017 ይጀምራል!
Our Trianings :
Leadership
self-development and Carrier planing
entrepreneurship
emotional intelligence
public speaking
with our special packages :
self reflection
Guest speaker
coaching
hiking
ለመመዝገብ ከስር ያለውን link ይጫኑ
https://surveyheart.com/form/6847fd02a62aeb63e48c9f3a
📍አድራሻ ብስራተ ገብርኤል አዶት ህንፃ 4ኛ ፎቅ
Our Trianings :
Leadership
self-development and Carrier planing
entrepreneurship
emotional intelligence
public speaking
with our special packages :
self reflection
Guest speaker
coaching
hiking
ለመመዝገብ ከስር ያለውን link ይጫኑ
https://surveyheart.com/form/6847fd02a62aeb63e48c9f3a
📍አድራሻ ብስራተ ገብርኤል አዶት ህንፃ 4ኛ ፎቅ
👍1
ዛሬ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!
ቢልኮር ሴሚናር 36 በአዲስ እንግዳ!
ርዕስ፡ Business leadership (Ethiopian context)
ቀን፡ ሐምሌ 02/2017 ዓ.ል
ሰዓት፡ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ
እንግዳ፡ አቶ ሙሐመድ ዩሱፍ
አቶ ሙሀመድ ዩሱፍ የዚህ ሳምንት የቢልኮር ሴሚናር እንግዳ ናቸው፡ አቶ ሙሐመድ በንግዱ ዘርፍ ተሰማርተው እያገለገሉ የሚገኙ እንዲሁም አዲስ አበባን የአፍሪካ ኢኮኖሚ ማዕከል ለማድርግ እየተንቀሳቀሱ የሚገኙ ታላቅ ሰብዕና ናቸው።
ከዚህ ቀደም በቢልኮር ፖድካስት እንግዳችን የነበሩ እና እጅግ አስተማሪ ቆይታ ያደረጉት እኚህ ሰው እነሆ የዚህ ሳምንት ቢልኮር ሴሚናር እንግዳችን ናቸው።
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!!
📆 የፊታችን እሮብ ሐምሌ 02/2017
📍 በቢልኮር ሴሚናር ብስራተ ገብርኤል አዶት ህንፃ አራተኛ ፎቅ እንገናኝ
🎬 አዘጋጅ:- ቢልኮር
ቢልኮር ሴሚናር 36 በአዲስ እንግዳ!
ርዕስ፡ Business leadership (Ethiopian context)
ቀን፡ ሐምሌ 02/2017 ዓ.ል
ሰዓት፡ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ
እንግዳ፡ አቶ ሙሐመድ ዩሱፍ
አቶ ሙሀመድ ዩሱፍ የዚህ ሳምንት የቢልኮር ሴሚናር እንግዳ ናቸው፡ አቶ ሙሐመድ በንግዱ ዘርፍ ተሰማርተው እያገለገሉ የሚገኙ እንዲሁም አዲስ አበባን የአፍሪካ ኢኮኖሚ ማዕከል ለማድርግ እየተንቀሳቀሱ የሚገኙ ታላቅ ሰብዕና ናቸው።
ከዚህ ቀደም በቢልኮር ፖድካስት እንግዳችን የነበሩ እና እጅግ አስተማሪ ቆይታ ያደረጉት እኚህ ሰው እነሆ የዚህ ሳምንት ቢልኮር ሴሚናር እንግዳችን ናቸው።
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!!
📆 የፊታችን እሮብ ሐምሌ 02/2017
📍 በቢልኮር ሴሚናር ብስራተ ገብርኤል አዶት ህንፃ አራተኛ ፎቅ እንገናኝ
🎬 አዘጋጅ:- ቢልኮር
❤2👍2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ክፍል 2
የህዳሴ እርከን (Renaissance)
በጥልቅ እሳቤዎቹ እና ስለለውጥ በሚያነሳቸው ጠንከር ያሉ ሀሳቦች የምናውቀው ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ ቢልኮር ፖድካስት ላይ ስለማህበረሰብ ለውጥ በተከታታይ ክፍሎች ሃሳቦቹን እያካፈለ መሆኑ ይታወቃል፡
እነሆ ዛሬም ከማሕበረሰብ ለውጥ እርከኖች ውስጥ የህዳሴ እርከን (Renaissance) የተሰኘውን በስፋት እና ከኛም ሀገር ተጨባጭ ጋር በማያያዝ ሰፊ ሀሳቦችን አንሸራሽረዋል።
ሙሉ ቪድዮውን ዛሬ ምሽት 3፡00 ቢልኮር ቲዩብን ሰብስክራይብ በማድርግ እንድትከታተሉ እንጋብዛለን!!
Link
👇👇👇
https://youtube.com/@bilcoret1?si=VltGjudlTLWv2WGn
የህዳሴ እርከን (Renaissance)
በጥልቅ እሳቤዎቹ እና ስለለውጥ በሚያነሳቸው ጠንከር ያሉ ሀሳቦች የምናውቀው ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፋ ቢልኮር ፖድካስት ላይ ስለማህበረሰብ ለውጥ በተከታታይ ክፍሎች ሃሳቦቹን እያካፈለ መሆኑ ይታወቃል፡
እነሆ ዛሬም ከማሕበረሰብ ለውጥ እርከኖች ውስጥ የህዳሴ እርከን (Renaissance) የተሰኘውን በስፋት እና ከኛም ሀገር ተጨባጭ ጋር በማያያዝ ሰፊ ሀሳቦችን አንሸራሽረዋል።
ሙሉ ቪድዮውን ዛሬ ምሽት 3፡00 ቢልኮር ቲዩብን ሰብስክራይብ በማድርግ እንድትከታተሉ እንጋብዛለን!!
Link
👇👇👇
https://youtube.com/@bilcoret1?si=VltGjudlTLWv2WGn
❤1
"25 አመታት በንግድ ስራ ስቆይ የገበያ እጥረት ገጥሞኝ አያውቅም!" አቶ መሐመድ ዩሱፍ!
📍ማስታወሻ ቢልኮር የአመራርነት ሥልጠናና የምርምር ማዕከል ከ12-24 አመት ላሉ ወጣቶች ልዩ የክረምት ስልጠና አዘጋጅቷል: ስልጠናው ሐምሌ 7/2017 ይጅመራል!
ለመመዝገብ ከስር ያለውን link ይጫኑ :
https://surveyheart.com/form/6847fd02a62aeb63e48c9f3a
ዕለተ ሐሙስ ሀምሌ 3/2017 ዓ.ል
በትላንትናው ዕለት ቢልኮር የአመራርነት ስልጠናና የምርምር ማዕከል ቢዝነስ ሊደርሺፕ (Business leadership) በሚል ርዕስ ባዘጋጀው ሴሚናር እንግዳችን አቶ ሙሀመድ ዩሱፍ ላለፉት 25 አመታት በንግድ ስራ ላይ ያሳለፉትን ተሞክሮ ለታዳሚዎች አካፍለዋል።
የቢልኮር መስራች እና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ቢላል ሽኩርም ከርዕሱ ጋር በተያያዘ ስለ አመራርነት ብቃት እንዲሁም መሪዎች ሊላበሷቸው ስለሚገቡ ባህሪያት እና ስለቢልኮር ሊደርሺፕ ሞዴል ለታዳሚዎች አካፍለዋል።
ከታዳሚ እንግዶች እና ከቢልኮር ሰልጣኞችም ጠንከር ያሉ ጥያቄዎች የተነሱ ሲሆን በተነሱት ጥያቄዎች ዙሪያም ሰፋ ያሉ ምላሾች ተሰጥተዋል።
በመጨረሻም እንግዳችን አቶ መሐመድ ዩሱፍ የቢልኮር ሴሚናር እንግዳ በመሆን ስላካፈልከን ልምድ እና ተሞክሮ ከልብ እናመሰግናለን!!
📍ማስታወሻ ቢልኮር የአመራርነት ሥልጠናና የምርምር ማዕከል ከ12-24 አመት ላሉ ወጣቶች ልዩ የክረምት ስልጠና አዘጋጅቷል: ስልጠናው ሐምሌ 7/2017 ይጅመራል!
ለመመዝገብ ከስር ያለውን link ይጫኑ :
https://surveyheart.com/form/6847fd02a62aeb63e48c9f3a
ዕለተ ሐሙስ ሀምሌ 3/2017 ዓ.ል
በትላንትናው ዕለት ቢልኮር የአመራርነት ስልጠናና የምርምር ማዕከል ቢዝነስ ሊደርሺፕ (Business leadership) በሚል ርዕስ ባዘጋጀው ሴሚናር እንግዳችን አቶ ሙሀመድ ዩሱፍ ላለፉት 25 አመታት በንግድ ስራ ላይ ያሳለፉትን ተሞክሮ ለታዳሚዎች አካፍለዋል።
የቢልኮር መስራች እና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ቢላል ሽኩርም ከርዕሱ ጋር በተያያዘ ስለ አመራርነት ብቃት እንዲሁም መሪዎች ሊላበሷቸው ስለሚገቡ ባህሪያት እና ስለቢልኮር ሊደርሺፕ ሞዴል ለታዳሚዎች አካፍለዋል።
ከታዳሚ እንግዶች እና ከቢልኮር ሰልጣኞችም ጠንከር ያሉ ጥያቄዎች የተነሱ ሲሆን በተነሱት ጥያቄዎች ዙሪያም ሰፋ ያሉ ምላሾች ተሰጥተዋል።
በመጨረሻም እንግዳችን አቶ መሐመድ ዩሱፍ የቢልኮር ሴሚናር እንግዳ በመሆን ስላካፈልከን ልምድ እና ተሞክሮ ከልብ እናመሰግናለን!!