#NGAT
#BDU
2016E.C
የመጀመሪያው ቀን የ NGAT ፈተና በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የዋለ ሲሆን በመጀመሪያው ቀን ፈተናው ያለፋችሁ እና በነገው እለት ለመፈተን የተመደባችሁ በሙሉ በተመደባችሁበት ሰዓትና ቦታ ተገኝታችሁ እንድትፈተኑ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ
ዛሬ በተለያየ ሁኔታ ፈተናውን ያልወሰዳችሁ ተፈታኞች ነገ በፈተና ጣቢያዎች በመገኘት የፈተና አስተባባሪዎችን በማነጋገር ፈተናውን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እናሳስባለን።
የተመደባችሁበትን ግቢ፣ የፈተና ቀንና ሰዓት፣User Name ፣ Sitting No. ለማወቅ ሙሉውን መረጃ በ Exel sheet ለማግኘት ቀጣዩንና ለዚሁ ዓላማ የከፈትነውን የቴሌግራም ገጽ ማስፈንጠሪያ https://t.me/+gBOtaFA3uudjNGU1 በመጫን ሙሉ መረጃ ማግኘት ይቻላል።
ለሌሎችም ያካፍሉ።
ልብ ይበሉ ፈተናው በአራት ግቢዎች ማለትም
✍️በፖሊ
✍️በፔዳ፣
✍️በግልገል ዐባይ (ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ግቢ)
✍️በሠላም ግቢዎች ይሰጣል።
ሙሉ መረጃዎችን ይህን ሊንክ በመጫን ያግኙ።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
#BDU
2016E.C
የመጀመሪያው ቀን የ NGAT ፈተና በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የዋለ ሲሆን በመጀመሪያው ቀን ፈተናው ያለፋችሁ እና በነገው እለት ለመፈተን የተመደባችሁ በሙሉ በተመደባችሁበት ሰዓትና ቦታ ተገኝታችሁ እንድትፈተኑ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ
ዛሬ በተለያየ ሁኔታ ፈተናውን ያልወሰዳችሁ ተፈታኞች ነገ በፈተና ጣቢያዎች በመገኘት የፈተና አስተባባሪዎችን በማነጋገር ፈተናውን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እናሳስባለን።
የተመደባችሁበትን ግቢ፣ የፈተና ቀንና ሰዓት፣User Name ፣ Sitting No. ለማወቅ ሙሉውን መረጃ በ Exel sheet ለማግኘት ቀጣዩንና ለዚሁ ዓላማ የከፈትነውን የቴሌግራም ገጽ ማስፈንጠሪያ https://t.me/+gBOtaFA3uudjNGU1 በመጫን ሙሉ መረጃ ማግኘት ይቻላል።
ለሌሎችም ያካፍሉ።
ልብ ይበሉ ፈተናው በአራት ግቢዎች ማለትም
✍️በፖሊ
✍️በፔዳ፣
✍️በግልገል ዐባይ (ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ግቢ)
✍️በሠላም ግቢዎች ይሰጣል።
ሙሉ መረጃዎችን ይህን ሊንክ በመጫን ያግኙ።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
Telegram
BDU Communication
ማሳሰቢያ
በዚህ ገጽ ውስጥ በጣም ጠቃሚ መረጃዎችን ለማካፈል፣ የተቋማችንን ደንበኞች በ Online ለማገልገል የተከፈተ ነው። በዚህም የትምህርት እድል፣ የስራ እድል፣ በቀጣይም ሌሎች ጨረታዎች፣ ነጻ የትምህርት እድሎችን የምናካፍላችሁ ይሆናል።
ስለሆነም ከገፁ ዓላማ በስተቀር የምትለጥፉ አካላት ወይም ቡድኑን መጠቀም እጅግ የተከለከለ ስለሆነ ከገፁ ያሰናብታል።
እናመሠግናለን
በዚህ ገጽ ውስጥ በጣም ጠቃሚ መረጃዎችን ለማካፈል፣ የተቋማችንን ደንበኞች በ Online ለማገልገል የተከፈተ ነው። በዚህም የትምህርት እድል፣ የስራ እድል፣ በቀጣይም ሌሎች ጨረታዎች፣ ነጻ የትምህርት እድሎችን የምናካፍላችሁ ይሆናል።
ስለሆነም ከገፁ ዓላማ በስተቀር የምትለጥፉ አካላት ወይም ቡድኑን መጠቀም እጅግ የተከለከለ ስለሆነ ከገፁ ያሰናብታል።
እናመሠግናለን
👍3
BDU-Central Students Union pinned «#NGAT #BDU 2016E.C የመጀመሪያው ቀን የ NGAT ፈተና በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የዋለ ሲሆን በመጀመሪያው ቀን ፈተናው ያለፋችሁ እና በነገው እለት ለመፈተን የተመደባችሁ በሙሉ በተመደባችሁበት ሰዓትና ቦታ ተገኝታችሁ እንድትፈተኑ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ ዛሬ በተለያየ ሁኔታ ፈተናውን ያልወሰዳችሁ ተፈታኞች ነገ በፈተና ጣቢያዎች በመገኘት የፈተና አስተባባሪዎችን በማነጋገር ፈተናውን መውሰድ…»
#Practical_Assessment
#Anesthesia
#MoE
#MoH
#BDU
@bducsu
ሰኔ 19/2016 ዓ.ም የተሰጠውን የመውጫ ፈተና አልፋችሁ ዲግሪ የያዛችሁና የተግባር ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ #የአንስቴዥያ ተመዛኞች ብቻ ፈተናው በመስከረም ወር 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የዚህ ፈተና ምዝገባ ከዛሬ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 5/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሏል።
ፈተናውን የምትወስዱ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንድትመዘገቡ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
በተጠቀሱት ቀናት ብቻ እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር የያዘ ስሊፕ print አድርጋችሁ በመያዝ፣ ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ ሚኒስቴሩ አስገንዝቧል።
እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት ተመዛኞች ምዝገባውን ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
#Anesthesia
#MoE
#MoH
#BDU
@bducsu
ሰኔ 19/2016 ዓ.ም የተሰጠውን የመውጫ ፈተና አልፋችሁ ዲግሪ የያዛችሁና የተግባር ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ #የአንስቴዥያ ተመዛኞች ብቻ ፈተናው በመስከረም ወር 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የዚህ ፈተና ምዝገባ ከዛሬ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 5/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሏል።
ፈተናውን የምትወስዱ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንድትመዘገቡ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
በተጠቀሱት ቀናት ብቻ እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር የያዘ ስሊፕ print አድርጋችሁ በመያዝ፣ ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ ሚኒስቴሩ አስገንዝቧል።
እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት ተመዛኞች ምዝገባውን ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
Telegram
Bahir Dar University,Ethiopia
It is a channel about Bahir Dar University all Campuses!
www.bdu.edu.et
www.bdu.edu.et
#ማስታወቂያ
#የርቀት_የማታ_ትምህርት
#ባሕርዳር_ዩኒቨርስቲ
@bducsu
ለመጀመሪያ ዲግሪ እና PGDT ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
@bducsu
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#የርቀት_የማታ_ትምህርት
#ባሕርዳር_ዩኒቨርስቲ
@bducsu
ለመጀመሪያ ዲግሪ እና PGDT ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
@bducsu
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍4❤2
EHEISU (Ethiopian Higher Education Institutions Students' Union) is seeking LEADERS to join its Youth Advisory Board!!!
TEAMS AVAILABLE ARE :
📌Project Team
📌Legal Team
📌Planning Team
📌Digital Team
📌Tech Team
Apply now! ➡️ https://forms.gle/vgzhD7ZfFZXPHMSR8
✅ Submit your resume (CV) and motivational letter through the Google Form provided.
✅ Your motivational letter should not exceed one page.
✅ Deadline: Sept 30, 2024
For any questions or inquiries
please contact Info.eheisu@gmail.com
TEAMS AVAILABLE ARE :
📌Project Team
📌Legal Team
📌Planning Team
📌Digital Team
📌Tech Team
Apply now! ➡️ https://forms.gle/vgzhD7ZfFZXPHMSR8
✅ Submit your resume (CV) and motivational letter through the Google Form provided.
✅ Your motivational letter should not exceed one page.
✅ Deadline: Sept 30, 2024
For any questions or inquiries
please contact Info.eheisu@gmail.com
👍3
BDU-Central Students Union pinned «EHEISU (Ethiopian Higher Education Institutions Students' Union) is seeking LEADERS to join its Youth Advisory Board!!! TEAMS AVAILABLE ARE : 📌Project Team 📌Legal Team 📌Planning Team 📌Digital Team 📌Tech Team Apply now! ➡️ https://forms.gle/vgzhD7ZfFZXPHMSR8…»
EHEISU (Ethiopian Higher Education Institutions Students' Union) is seeking LEADERS to join its Youth Advisory Board!!!
TEAMS AVAILABLE ARE :
📌Project Team
📌Legal Team
📌Planning Team
📌Digital Team
📌Tech Team
Apply now! ➡️ https://forms.gle/vgzhD7ZfFZXPHMSR8
✅ Submit your resume (CV) and motivational letter through the Google Form provided.
✅ Your motivational letter should not exceed one page.
✅ Deadline: Sept 30, 2024
For any questions or inquiries please contact: Info.eheisu@gmail.com
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
@bducsu
TEAMS AVAILABLE ARE :
📌Project Team
📌Legal Team
📌Planning Team
📌Digital Team
📌Tech Team
Apply now! ➡️ https://forms.gle/vgzhD7ZfFZXPHMSR8
✅ Submit your resume (CV) and motivational letter through the Google Form provided.
✅ Your motivational letter should not exceed one page.
✅ Deadline: Sept 30, 2024
For any questions or inquiries please contact: Info.eheisu@gmail.com
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office@bducsu
👍8
BDU-Central Students Union
Photo
#Reminder
#ADVISORY_TEAM
#EHEISU
@bducsu
Since The EHEISU encourages, mainly, the undergraduate students, don't hesitate to apply!
TEAMS AVAILABLE ARE :
📌Project Team
📌Legal Team
📌Planning Team
📌Digital Team
📌Tech Team
Apply now! ➡️ https://forms.gle/vgzhD7ZfFZXPHMSR8
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
@bducsu
#ADVISORY_TEAM
#EHEISU
@bducsu
Since The EHEISU encourages, mainly, the undergraduate students, don't hesitate to apply!
TEAMS AVAILABLE ARE :
📌Project Team
📌Legal Team
📌Planning Team
📌Digital Team
📌Tech Team
Apply now! ➡️ https://forms.gle/vgzhD7ZfFZXPHMSR8
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office@bducsu
2024&2025 Academic Calendar_BDU.pdf
1 MB
#2017
#Academic_Calendar
#Revised
https://t.me/bducsu/
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
#Academic_Calendar
#Revised
https://t.me/bducsu/
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
👍3