#from_MoE.
በዛሬው ፈጣን አለም ባላሰለሰ ትምህርት እና የክሂሎት እድገት ውስጥ መሳተፍ ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ እጅግ አስፈላጊ ሆኗል።
በረፍት ላይ ላላችሁ ተማሪዎች፣ ለወጣት ባለሞያዎች፣ ራሳቸሁን በእውቀት በመገንባት በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ በጎ ተፅዕኖ ለመፍጠር ለምትጓጉ ሁሉ የአምስት ሚሊዮን ኮደርስ ፕሮጀክት ቀዳሚ ሊያደርጋችሁ ተሰናድቶላችኋል። የትምህርት እና የእውቀት መነሻችሁ እና ያላችሁበት ደረጃ ምንም ይሁን ያላችሁን ክሂሎት ለማሳደግም ሆነ አዲስ ነገር ለማወቅ ለምትሹ ሁሉ ሰፊ የእድል በር ተከፍቶላችኋል።
በመላው ኢትዮጵያ ያላችሁ የክሂሎት አበልፃጊዎች፣ አሣዳጊዎች፣ ዩኒቨርሲቲዎች ይኽንን ፕሮጀክት እና እንቅስቃሴዎቹን እንዲደግፉ ጥሪ አቀርባለሁ።
ውድ ባለተሰጥዖዎች ፣ የኢትዮጵያችን ጥንካሬ በእናንተ እድገት ላይ የተመሠረተ ነው።
ለመመዝገብ: http://www.ethiocoders.et
In today's fast-paced world, continuous learning and skills development are more important than ever.
To all students on break, young professionals, and those eager for personal growth and making a positive impact locally and beyond: the 5 Million Coders initiative has been launched to help you stay ahead, regardless of your career stage or goals. Whether you're looking to enhance your current skills, learn something new, or prepare for future opportunities, this initiative is designed for you.
I also strongly encourage everyone involved in skill-building in Ethiopia—incubators, accelerators, universities, and others—to fully embrace this initiative. Our nation's strength lies in your growth!"
Register through: http://www.ethiocoders.et
#BahirDarUniversity_Version
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
በዛሬው ፈጣን አለም ባላሰለሰ ትምህርት እና የክሂሎት እድገት ውስጥ መሳተፍ ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ እጅግ አስፈላጊ ሆኗል።
በረፍት ላይ ላላችሁ ተማሪዎች፣ ለወጣት ባለሞያዎች፣ ራሳቸሁን በእውቀት በመገንባት በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ በጎ ተፅዕኖ ለመፍጠር ለምትጓጉ ሁሉ የአምስት ሚሊዮን ኮደርስ ፕሮጀክት ቀዳሚ ሊያደርጋችሁ ተሰናድቶላችኋል። የትምህርት እና የእውቀት መነሻችሁ እና ያላችሁበት ደረጃ ምንም ይሁን ያላችሁን ክሂሎት ለማሳደግም ሆነ አዲስ ነገር ለማወቅ ለምትሹ ሁሉ ሰፊ የእድል በር ተከፍቶላችኋል።
በመላው ኢትዮጵያ ያላችሁ የክሂሎት አበልፃጊዎች፣ አሣዳጊዎች፣ ዩኒቨርሲቲዎች ይኽንን ፕሮጀክት እና እንቅስቃሴዎቹን እንዲደግፉ ጥሪ አቀርባለሁ።
ውድ ባለተሰጥዖዎች ፣ የኢትዮጵያችን ጥንካሬ በእናንተ እድገት ላይ የተመሠረተ ነው።
ለመመዝገብ: http://www.ethiocoders.et
In today's fast-paced world, continuous learning and skills development are more important than ever.
To all students on break, young professionals, and those eager for personal growth and making a positive impact locally and beyond: the 5 Million Coders initiative has been launched to help you stay ahead, regardless of your career stage or goals. Whether you're looking to enhance your current skills, learn something new, or prepare for future opportunities, this initiative is designed for you.
I also strongly encourage everyone involved in skill-building in Ethiopia—incubators, accelerators, universities, and others—to fully embrace this initiative. Our nation's strength lies in your growth!"
Register through: http://www.ethiocoders.et
#BahirDarUniversity_Version
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
👍4
Highlight of the Week
Not Just Full-Stack Development you’ll also have access to 6,000 with 37 expert-curated learning paths in tech and non-tech fields. Our expert coaches are ready to help and guide you every step of the way.
We're offering a big 80% discount for students, so it only costs 1,148 birr per year.
Whether you love coding or want to learn new skills, we have something for you.
Join Safaricom Talent Cloud and start learning today!
Girls, CLICK HERE
Guys, CLICK HERE
For more info, visit: https://t.me/Safaricomtalentcloud and Safaricom.Gebeya.com
#BahirDarUniversity_Version
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
Not Just Full-Stack Development you’ll also have access to 6,000 with 37 expert-curated learning paths in tech and non-tech fields. Our expert coaches are ready to help and guide you every step of the way.
We're offering a big 80% discount for students, so it only costs 1,148 birr per year.
Whether you love coding or want to learn new skills, we have something for you.
Join Safaricom Talent Cloud and start learning today!
Girls, CLICK HERE
Guys, CLICK HERE
For more info, visit: https://t.me/Safaricomtalentcloud and Safaricom.Gebeya.com
#BahirDarUniversity_Version
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
👍7
Internship Applications Now Closed
Thank you to everyone who applied for the internship program! We’re excited by the incredible talent we’ve seen. For those who have been shortlisted, we’ll be reaching out. So make sure you keep an eye on your email. Stay tuned for future opportunities!
For more info, check out: https://t.me/Safaricomtalentcloud and Safaricom.Gebeya.com
#BahirDarUniversity_Version
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
Thank you to everyone who applied for the internship program! We’re excited by the incredible talent we’ve seen. For those who have been shortlisted, we’ll be reaching out. So make sure you keep an eye on your email. Stay tuned for future opportunities!
For more info, check out: https://t.me/Safaricomtalentcloud and Safaricom.Gebeya.com
#BahirDarUniversity_Version
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
👍2
#NGAT
#BDU
2016E.C
የተመደባችሁበትን ግቢ፣ የፈተና ቀንና ሰዓት፣User Name ፣ Sitting No. ለማወቅ ሙሉውን መረጃ በ Exel sheet ለማግኘት ቀጣዩንና ለዚሁ ዓላማ የከፈትነውን የቴሌግራም ገጽ ማስፈንጠሪያ https://t.me/+gBOtaFA3uudjNGU1 በመጫን ሙሉ መረጃ ማግኘት ይቻላል።
ለሌሎችም ያካፍሉ።
ልብ ይበሉ ፈተናው በአራት ግቢዎች ማለትም
✍️በፖሊ
✍️በፔዳ፣
✍️በግልገል ዐባይ (ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ግቢ)
✍️በሠላም ግቢዎች ይሰጣል።
ከነሐሴ 30/2016ዓ/ም ከቀኑ 8:30 የኢትዮጵያ ሠዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
ሙሉ መረጃዎችን ይህን ሊንክ በመጫን ያግኙ።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
#BDU
2016E.C
የተመደባችሁበትን ግቢ፣ የፈተና ቀንና ሰዓት፣User Name ፣ Sitting No. ለማወቅ ሙሉውን መረጃ በ Exel sheet ለማግኘት ቀጣዩንና ለዚሁ ዓላማ የከፈትነውን የቴሌግራም ገጽ ማስፈንጠሪያ https://t.me/+gBOtaFA3uudjNGU1 በመጫን ሙሉ መረጃ ማግኘት ይቻላል።
ለሌሎችም ያካፍሉ።
ልብ ይበሉ ፈተናው በአራት ግቢዎች ማለትም
✍️በፖሊ
✍️በፔዳ፣
✍️በግልገል ዐባይ (ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ግቢ)
✍️በሠላም ግቢዎች ይሰጣል።
ከነሐሴ 30/2016ዓ/ም ከቀኑ 8:30 የኢትዮጵያ ሠዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
ሙሉ መረጃዎችን ይህን ሊንክ በመጫን ያግኙ።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
Telegram
BDU Communication
ማሳሰቢያ
በዚህ ገጽ ውስጥ በጣም ጠቃሚ መረጃዎችን ለማካፈል፣ የተቋማችንን ደንበኞች በ Online ለማገልገል የተከፈተ ነው። በዚህም የትምህርት እድል፣ የስራ እድል፣ በቀጣይም ሌሎች ጨረታዎች፣ ነጻ የትምህርት እድሎችን የምናካፍላችሁ ይሆናል።
ስለሆነም ከገፁ ዓላማ በስተቀር የምትለጥፉ አካላት ወይም ቡድኑን መጠቀም እጅግ የተከለከለ ስለሆነ ከገፁ ያሰናብታል።
እናመሠግናለን
በዚህ ገጽ ውስጥ በጣም ጠቃሚ መረጃዎችን ለማካፈል፣ የተቋማችንን ደንበኞች በ Online ለማገልገል የተከፈተ ነው። በዚህም የትምህርት እድል፣ የስራ እድል፣ በቀጣይም ሌሎች ጨረታዎች፣ ነጻ የትምህርት እድሎችን የምናካፍላችሁ ይሆናል።
ስለሆነም ከገፁ ዓላማ በስተቀር የምትለጥፉ አካላት ወይም ቡድኑን መጠቀም እጅግ የተከለከለ ስለሆነ ከገፁ ያሰናብታል።
እናመሠግናለን
👍2
BDU-Central Students Union pinned «#NGAT #BDU 2016E.C የተመደባችሁበትን ግቢ፣ የፈተና ቀንና ሰዓት፣User Name ፣ Sitting No. ለማወቅ ሙሉውን መረጃ በ Exel sheet ለማግኘት ቀጣዩንና ለዚሁ ዓላማ የከፈትነውን የቴሌግራም ገጽ ማስፈንጠሪያ https://t.me/+gBOtaFA3uudjNGU1 በመጫን ሙሉ መረጃ ማግኘት ይቻላል። ለሌሎችም ያካፍሉ። ልብ ይበሉ ፈተናው በአራት ግቢዎች ማለትም ✍️በፖሊ ✍️በፔዳ፣ ✍️በግልገል…»
👍3
#NGAT
#BDU
2016E.C
የመጀመሪያው ቀን የ NGAT ፈተና በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የዋለ ሲሆን በመጀመሪያው ቀን ፈተናው ያለፋችሁ እና በነገው እለት ለመፈተን የተመደባችሁ በሙሉ በተመደባችሁበት ሰዓትና ቦታ ተገኝታችሁ እንድትፈተኑ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ
ዛሬ በተለያየ ሁኔታ ፈተናውን ያልወሰዳችሁ ተፈታኞች ነገ በፈተና ጣቢያዎች በመገኘት የፈተና አስተባባሪዎችን በማነጋገር ፈተናውን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እናሳስባለን።
የተመደባችሁበትን ግቢ፣ የፈተና ቀንና ሰዓት፣User Name ፣ Sitting No. ለማወቅ ሙሉውን መረጃ በ Exel sheet ለማግኘት ቀጣዩንና ለዚሁ ዓላማ የከፈትነውን የቴሌግራም ገጽ ማስፈንጠሪያ https://t.me/+gBOtaFA3uudjNGU1 በመጫን ሙሉ መረጃ ማግኘት ይቻላል።
ለሌሎችም ያካፍሉ።
ልብ ይበሉ ፈተናው በአራት ግቢዎች ማለትም
✍️በፖሊ
✍️በፔዳ፣
✍️በግልገል ዐባይ (ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ግቢ)
✍️በሠላም ግቢዎች ይሰጣል።
ሙሉ መረጃዎችን ይህን ሊንክ በመጫን ያግኙ።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
#BDU
2016E.C
የመጀመሪያው ቀን የ NGAT ፈተና በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የዋለ ሲሆን በመጀመሪያው ቀን ፈተናው ያለፋችሁ እና በነገው እለት ለመፈተን የተመደባችሁ በሙሉ በተመደባችሁበት ሰዓትና ቦታ ተገኝታችሁ እንድትፈተኑ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ
ዛሬ በተለያየ ሁኔታ ፈተናውን ያልወሰዳችሁ ተፈታኞች ነገ በፈተና ጣቢያዎች በመገኘት የፈተና አስተባባሪዎችን በማነጋገር ፈተናውን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እናሳስባለን።
የተመደባችሁበትን ግቢ፣ የፈተና ቀንና ሰዓት፣User Name ፣ Sitting No. ለማወቅ ሙሉውን መረጃ በ Exel sheet ለማግኘት ቀጣዩንና ለዚሁ ዓላማ የከፈትነውን የቴሌግራም ገጽ ማስፈንጠሪያ https://t.me/+gBOtaFA3uudjNGU1 በመጫን ሙሉ መረጃ ማግኘት ይቻላል።
ለሌሎችም ያካፍሉ።
ልብ ይበሉ ፈተናው በአራት ግቢዎች ማለትም
✍️በፖሊ
✍️በፔዳ፣
✍️በግልገል ዐባይ (ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ግቢ)
✍️በሠላም ግቢዎች ይሰጣል።
ሙሉ መረጃዎችን ይህን ሊንክ በመጫን ያግኙ።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
Telegram
BDU Communication
ማሳሰቢያ
በዚህ ገጽ ውስጥ በጣም ጠቃሚ መረጃዎችን ለማካፈል፣ የተቋማችንን ደንበኞች በ Online ለማገልገል የተከፈተ ነው። በዚህም የትምህርት እድል፣ የስራ እድል፣ በቀጣይም ሌሎች ጨረታዎች፣ ነጻ የትምህርት እድሎችን የምናካፍላችሁ ይሆናል።
ስለሆነም ከገፁ ዓላማ በስተቀር የምትለጥፉ አካላት ወይም ቡድኑን መጠቀም እጅግ የተከለከለ ስለሆነ ከገፁ ያሰናብታል።
እናመሠግናለን
በዚህ ገጽ ውስጥ በጣም ጠቃሚ መረጃዎችን ለማካፈል፣ የተቋማችንን ደንበኞች በ Online ለማገልገል የተከፈተ ነው። በዚህም የትምህርት እድል፣ የስራ እድል፣ በቀጣይም ሌሎች ጨረታዎች፣ ነጻ የትምህርት እድሎችን የምናካፍላችሁ ይሆናል።
ስለሆነም ከገፁ ዓላማ በስተቀር የምትለጥፉ አካላት ወይም ቡድኑን መጠቀም እጅግ የተከለከለ ስለሆነ ከገፁ ያሰናብታል።
እናመሠግናለን
👍3
BDU-Central Students Union pinned «#NGAT #BDU 2016E.C የመጀመሪያው ቀን የ NGAT ፈተና በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የዋለ ሲሆን በመጀመሪያው ቀን ፈተናው ያለፋችሁ እና በነገው እለት ለመፈተን የተመደባችሁ በሙሉ በተመደባችሁበት ሰዓትና ቦታ ተገኝታችሁ እንድትፈተኑ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ ዛሬ በተለያየ ሁኔታ ፈተናውን ያልወሰዳችሁ ተፈታኞች ነገ በፈተና ጣቢያዎች በመገኘት የፈተና አስተባባሪዎችን በማነጋገር ፈተናውን መውሰድ…»
#Practical_Assessment
#Anesthesia
#MoE
#MoH
#BDU
@bducsu
ሰኔ 19/2016 ዓ.ም የተሰጠውን የመውጫ ፈተና አልፋችሁ ዲግሪ የያዛችሁና የተግባር ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ #የአንስቴዥያ ተመዛኞች ብቻ ፈተናው በመስከረም ወር 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የዚህ ፈተና ምዝገባ ከዛሬ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 5/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሏል።
ፈተናውን የምትወስዱ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንድትመዘገቡ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
በተጠቀሱት ቀናት ብቻ እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር የያዘ ስሊፕ print አድርጋችሁ በመያዝ፣ ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ ሚኒስቴሩ አስገንዝቧል።
እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት ተመዛኞች ምዝገባውን ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
#Anesthesia
#MoE
#MoH
#BDU
@bducsu
ሰኔ 19/2016 ዓ.ም የተሰጠውን የመውጫ ፈተና አልፋችሁ ዲግሪ የያዛችሁና የተግባር ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ #የአንስቴዥያ ተመዛኞች ብቻ ፈተናው በመስከረም ወር 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
የዚህ ፈተና ምዝገባ ከዛሬ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም እስከ መስከረም 5/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሏል።
ፈተናውን የምትወስዱ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንድትመዘገቡ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
በተጠቀሱት ቀናት ብቻ እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር የያዘ ስሊፕ print አድርጋችሁ በመያዝ፣ ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ ሚኒስቴሩ አስገንዝቧል።
እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት ተመዛኞች ምዝገባውን ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
Telegram
Bahir Dar University,Ethiopia
It is a channel about Bahir Dar University all Campuses!
www.bdu.edu.et
www.bdu.edu.et
#ማስታወቂያ
#የርቀት_የማታ_ትምህርት
#ባሕርዳር_ዩኒቨርስቲ
@bducsu
ለመጀመሪያ ዲግሪ እና PGDT ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
@bducsu
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#የርቀት_የማታ_ትምህርት
#ባሕርዳር_ዩኒቨርስቲ
@bducsu
ለመጀመሪያ ዲግሪ እና PGDT ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
@bducsu
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍4❤2