BDU-Central Students Union
4.97K subscribers
445 photos
12 videos
237 files
292 links
ይህ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት መረጃ ማሰራጫ አውታር ነው።

Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.

Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights

https://t.me/bducsu
Download Telegram
🚀 Transform Your Future with Safaricom Talent Cloud! 🌟

Join our exclusive scholarship program for Bahir Dar University students and receive an 80% subsidy! Gain access to over 6,000 courses on Pluralsight and 37 guided learning paths by Gebeya. 💡

Whether you're a freshman or a graduate ready to enter the job market, this opportunity is for you!

Female students interested in joining, CLICK HERE
Male students interested in joining,CLICK HERE

All students are recommended to apply accordingly.

#BahirDar_University version.

Bahir Dar University Students' Union Head Office
@bducsu
👍1
Steps to activate your institutional email regular students.pdf
794.2 KB
#Announcement
#For_None_Freshmans
#Above_and_2nd_year
#Senior_Students
#BDU

ለሁሉም ሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ ለሆናችሁ ተማሪዎች በሙሉ!

ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ለሁሉም ተማሪዎች ተቋማዊ ኢሜል አዘጋጅቷል። ይህ ኢሜል በቀጣይ መደበኛውን ትምህርት በድህረገጽ (E-learning) እንዲታገኙ፣ ውጤታችሁን እና የተማሪዎች መረጃ ቋቱን (Students Information Portal) እንድትጠቀሙ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የተቋሙ ተማሪ መሆናችሁን የምታረጋግጡበት እድል ይሰጣል።

ስለዚህ የተያያዘውን መመሪያ መሰረት በማድረግ የትም መሄድ ሳይጠበቅባችሁ በያላችሁበት ተቋማዊ ኢሜላችሁን ማግኘት ትችላላችሁ።

ማሳሰቢያ:- በቀጣይ ዓመት ውጤታችሁን ለማየት እና መሠል የተማሪዎች መረጃ ሥርዓቱን (Students Information Portal) ለመመልከት እንደ ቁልፍ መለያ (Username) ስለሚያገለግል ከወዲሁ ተቋማዊ ኢሜላችሁን እንድትይዙ ለማሳሰብ እንወዳለን!

👉 ተመራቂ ተማሪዎችም እድሉን ተጠቀሙ!


⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot

Share Share Share

የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍5
What are your plans this summer? Others are learning:
• Software Development
• AI and Data Infrastructure
• Project Management
• Security

Join Safaricom Talent Cloud with 80% scholarship and earn certifications while enjoying 6GB internet every month!

Female students interested in joining, CLICK HERE
Male students interested in joining,CLICK HERE


#BahirDarUniversity_Version

Share Share Share

የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#መረጃ
#Freshman
#Band_Placement
#Students

የትምህርት ክፍል/Band መምረጫ ስራዓቱ(portal) ከዛሬ 06/11/2016 ዓ.ም ከ6፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ሰኞ ጠዋት ድረስ ክፍት ሆኖ የሚቆይ ስለሆነ፤ ተማሪዎች ይህ መሆኑን አውቃችሁ በተሰጠው ጊዜ ውስጥ እንድትመርጡ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን።

#ማሳሰቢያ:-
• ሲስተም ላይ ሁሉም ውጤታችሁ መግባቱን አረጋግጡ፣
• በየዘርፎቻችሁ ስላሉት የትምህርት ዘርፎች ተአማኒነት ካላቸው ቦታዎች መረጃ ሰብስቡ (የምናግዛችሁ ነገር ካለ ይጠይቁን)፣
በዲፓርትመንት መመደብ የሚፈልግ ተማሪ ምርጫ መምረጥ ግዴታው ነው፣ ምንም ሳይመርጥ ካለፈው በተገኘው ዲፓርትመንት የሚመደብ ይሆናል፣
• ከመረጣችሁ በኋላ “Confirm” ማድረጋችሁን አትርሱ፣

ለተጨማሪ እገዛ በየግቢያችሁ ያሉ የተማሪዎች ኅብረት አባላትን ጠይቁ።

⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot

Share Share Share

የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
BDU-Central Students Union pinned «#መረጃ #Freshman #Band_Placement #Students የትምህርት ክፍል/Band መምረጫ ስራዓቱ(portal) ከዛሬ 06/11/2016 ዓ.ም ከ6፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ሰኞ ጠዋት ድረስ ክፍት ሆኖ የሚቆይ ስለሆነ፤ ተማሪዎች ይህ መሆኑን አውቃችሁ በተሰጠው ጊዜ ውስጥ እንድትመርጡ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን። #ማሳሰቢያ:- • ሲስተም ላይ ሁሉም ውጤታችሁ መግባቱን አረጋግጡ፣ • በየዘርፎቻችሁ…»
#Updates
#Freshman
#Band_Placement
#Students

ተራዘመ

በተለያዩ ምክንያቶች ተማሪዎች ሳይመርጡ መቅረታቸውን በማስገንዘብ የተማሪዎች ኅብረት ምርጫው እንዲራዘም አድርጓል።

ስለዚህም የትምህርት ክፍል/Band መምረጫ ስራዓቱ(portal) እስከ ነገ 09/11/2016 ዓ.ም እስከ ጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ድረስ የተራዘመ ስለሆነ፤ ተማሪዎች ይህ መሆኑን አውቃችሁ በተሰጠው ጊዜ ውስጥ እንድትመርጡ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን።  

#ማሳሰቢያ:-
• ሲስተም ላይ ሁሉም ውጤታችሁ መግባቱን አረጋግጡ፣
• በየዘርፎቻችሁ ስላሉት የትምህርት ዘርፎች ተአማኒነት ካላቸው ቦታዎች መረጃ ሰብስቡ (የምናግዛችሁ ነገር ካለ ይጠይቁን)፣
በዲፓርትመንት መመደብ የሚፈልግ ተማሪ ምርጫ መምረጥ ግዴታው ነው፣ ምንም ሳይመርጥ ካለፈው በተገኘው ዲፓርትመንት የሚመደብ ይሆናል፣
• ከመረጣችሁ በኋላ “Confirm” ማድረጋችሁን አትርሱ፣
#Medicine_Pharmacy_Anesthesia_Midwifery_ComphrensiveNursing_VeterinaryMedicine_Law ተወዳዳሪ ተማሪዎች በ09/11/2016 ከቀኑ 8:00 ሰዓት በEiTex እና በግሽዓባይ ግቢዎች የመግቢያ ፈተናው ይሰጣል።

ከዚህ በኋላ ስለማይራዘም ላልሰሙት በማሰማት ምርጫችሁን በተሰጠው ጊዜ አጠናቁ!

⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot

Share Share Share

የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍7
BDU-Central Students Union pinned «#Updates #Freshman #Band_Placement #Students ተራዘመ በተለያዩ ምክንያቶች ተማሪዎች ሳይመርጡ መቅረታቸውን በማስገንዘብ የተማሪዎች ኅብረት ምርጫው እንዲራዘም አድርጓል። ስለዚህም የትምህርት ክፍል/Band መምረጫ ስራዓቱ(portal) እስከ ነገ 09/11/2016 ዓ.ም እስከ ጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ድረስ የተራዘመ ስለሆነ፤ ተማሪዎች ይህ መሆኑን አውቃችሁ በተሰጠው ጊዜ ውስጥ እንድትመርጡ…»
#Announcement

ተመዝገቡ

ኮርስ የሚቀራችሁ ተመራቂ ተማሪዎች ኮርሱ ክረምት ላይ ከ1ኛ እና 2ኛ ዓመት ተማሪዎች ጋር የሚገኝ ከሆነ እንድትማሩት በየኮሌጃችሁ(ፋካሊቲያችሁ) ተመዝገቡ። ከዚያም በአዲስ መልክ ዶርም የምትመደቡ ይሆናል።



⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot

Share Share Share

የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍2
BDU-Central Students Union pinned «#Announcement ተመዝገቡ ኮርስ የሚቀራችሁ ተመራቂ ተማሪዎች ኮርሱ ክረምት ላይ ከ1ኛ እና 2ኛ ዓመት ተማሪዎች ጋር የሚገኝ ከሆነ እንድትማሩት በየኮሌጃችሁ(ፋካሊቲያችሁ) ተመዝገቡ። ከዚያም በአዲስ መልክ ዶርም የምትመደቡ ይሆናል። ⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot Share Share Share »
A chance to train and grow your career this summer with the Safaricom Talent cloud!
Earn globally recognized certificates with amazing benefits:

- A wide range of tech and non-tech courses
- High-demand skills and certificates
- 6GB free internet monthly

Female students interested in joining, CLICK HERE
Male students interested in joining,CLICK HERE

For more information: https://t.me/Safaricomtalentcloud



#BahirDarUniversity_Version

Share Share Share

የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍6
Attention to all fresh graduates currently residing in Bahir Dar.

The Milk Run is coming to Bahir Dar University very soon, bringing career opportunities, networking events, and skill-building workshops.

Don't miss out on this incredible opportunity!

Register now using this link: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfhMMG9c599wBX1CYtMJPq_QzcpzASBjOCI0I6jKSBXklMw8w/viewform?usp=sf_link

Telegram Channel : https://t.me/MilkRunJobFair2024BDU

Stay Tuned for more information…

#Dereja #MilkRun #BahirDarUniversity #findyournextstep
👍3🔥1
#USAID Response Leadership Activity

#Third Cohort Fellowship Announcement

Calling all recent graduates and unemployed youth in Ethiopia!

We're looking for aspiring next generation of Disaster Risk Management (DRM) leaders. If you're passionate about making a difference in your community, we encourage you to apply for the USAID Response Leadership Activity Fellowship program.

What is the fellowship program?

The fellowship program is a two-year opportunity to build your skills and experience in DRM. You'll receive training from experts, work on real-world projects, and network with other DRM professionals.
What are the benefits?
• A monthly stipend to cover your expenses
• On-the-job training and mentorship
• Opportunities to develop your leadership skills
• A chance to make a real difference in your community
Who is eligible?
• Recent graduates (within the past 3 years) in Disaster Risk Management and related fields from Bahir Dar University, Ambo University, Gambella University, University of Gondar, Wollo University, Samera University, Jigjiga University, Mekelle University, Hawassa University, Jimma University, and Arba Minch University.
• Unemployed youth with a degree in a related field.
• Proficiency in English and the working language of the region you're assigned to.
For detail information about the application call and eligibility criteria refer to the Application Call (https://drive.google.com/file/d/12fK_rTrR37tfEasG7tPd4Sm--4L2jkeu/view?usp=drive_link).
How to apply:
Submit an online application at Online Application Form ( https://docs.google.com/forms/d/1QJflHITYBmP_dxSQRTWhUsGZoHRQashTNqMsIOd2zZI/edit ) before August 11, 2024.
Before applying please read carefully the Application Instruction.
Special alternative application options:
Due to the security situations and limited internet access in different regions alternatively we receive in person in our partner universities. In person applications are accepted during working hours (check the application announcement for details). While we accept in-person applications, online submissions are strongly encouraged for faster processing. Calling outside of working hours is strictly prohibited. The specific address for in-person applications will be posted on the university notice boards and included in the application announcement.


@bducsu
👍6
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 8,524 ተማሪዎችን ነገ ያስመርቃል

(ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ፤ሐምሌ 26 /2016 ዓ/ም) ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በነገው እለት ሐምሌ 27 /2016 ዓ/ም ተማሪዎችን ያስመርቃል፡፡

ከሚመረቁት 8524 ተማሪዎች ውስጥ 3034 ሴቶች ናቸው፡፡ ዩኒቨርሲቲው በመደበኛው፣ በክረምት፣ በተከታታይና በርቀት መርሃ ግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ተማሪዎችን በሰርትፍኬት፣ በመጀመሪያ እና በማስተርስ እንዲሁም በዶክተራል ደረጃ ያስመርቃል፡፡

ዩኒቨርሲቲው በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 58 ስፔሻሊቲ እና 4 ሳብ ስፔሻሊቲ ሃኪሞችን እንዲሁም በህክምና አመራርነትም 6 ምሩቃንን በሰርትፍኬት ያስመርቃል፡፡

ተመራቂዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ!

#BahirDarUniversity_Version

Share Share Share

የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍142👎2