#New
#Urgent
#Exit_Exam
For those who are Graduating Class, will take the Exit Exam
We have an opportunity to discuss on Exit Exam issues with Ministry of Education officials. So, we're pleased to hear any important questions and constructive comments till Sunday 09/10/2016 E.C 2 PM LT about Exit Exam to deliver to MoE.
Use our official bot 👇🏽
👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#Urgent
#Exit_Exam
For those who are Graduating Class, will take the Exit Exam
We have an opportunity to discuss on Exit Exam issues with Ministry of Education officials. So, we're pleased to hear any important questions and constructive comments till Sunday 09/10/2016 E.C 2 PM LT about Exit Exam to deliver to MoE.
Use our official bot 👇🏽
👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
Telegram
BDU-Central Students Union
ይህ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት መረጃ ማሰራጫ አውታር ነው።
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
👍2
BDU-Central Students Union pinned «#New #Urgent #Exit_Exam For those who are Graduating Class, will take the Exit Exam We have an opportunity to discuss on Exit Exam issues with Ministry of Education officials. So, we're pleased to hear any important questions and constructive comments till…»
#Updates
#Exit
#Exam
1) ሞዴል ፈተና ከረቡዕ ጀምሮ ለሁለት ቀን ለ24 ሰዓታት ለተማሪዎች ይለቀቃል።
- Model Exam link ስለሚሰጥ ተማሪዎች በሞባይላቸውም በኮምፒውተርም በያሉበት ለ24 ሰዓት ኔትወርክ ባለበት በየትኛዉም ስፍራ መከታተል ይችላሉ።
- ሞዴል ፈተናው ከዋናው ፈተና ውስጥ ተመርጦ የተዘጋጀ ነው።
2) Electrical and Computer Engineering Core competency በተመለከተ... ፈተናው Common competency (course) እንጂ stream competency (course) አይደለም።በሁሉም stream ባላቸዉ ዲፖርትመንቶች ሁሉንም አንድ የሚያደርጉት የጋራ ኮርሶች ላይ ብቻ ነው ፈተናው የሚዘጋጀው።
- በአጠቃላይ እንደ ሁሉም ፈተናው የሚዘጋጀው curriculum based ሳይሆን competency based ነዉ ። ይህም Attitude,knowledge,skill አንፃር ሊገለፅ ይችላል።
ከመውጫ ፈተና መመሪያው...
3) ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የሚመረቅ ማንኛውም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የገባበት አመት ከግምት ውስጥ ሳይገባ የመውጫ ፈተና መውሰድ አለበት። ምክንያቱም ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ለሚሰጥ ዲግሪ ቀጣሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት ይጠይቃሉ።
4) የመውጫ ፈተና ላይ የሚቀመጡ ተማሪዎች የሚጠበቅባቸውን (የካሪኩለሙን) ሙሉ ኮርስ ያጠናቀቁ ወይም የመጨረሻውን ወሰነ ትምህርት የተመዘገቡ እና የሴኔት የምረቃ ውሳኔን የሚጠብቁ ተማሪዎች ናቸው።
- ስለዚህ የኮርስ "F" ጉዳይ ያለባቸውን ተማሪዎች ትምህርት ሚኒስቴር በመመሪያው መሠረት የሚያስተናግዳቸው ይሆናል።
5)የፈተና አወጣጥን በተመለከተ ተቋሙ ምንም እንኳ የተለያዩ ከመጀመሪያዉ እና ሁለተኛዉ ትዉልድ ዩኒቨርስቲዎች የተዉጣጡ መምህራን ጋብዞ የፈተና ጥያቄ እንዲያዘጋጁ ቢያደርግም ጥያቄዎቹ ከCoursu objective እና Compitence Standard ዉጪ ሊሆኑ አይችሉም።ይህም ማለት ተማሪዎች መምህራን ከሰጧቸዉ PPT ይልቅ አጠቃላይ በእያንዳንዱ Course ማወቅ ያለባቸዉን መሠረታዊ እዉቀት ማግኘታቸዉን እርግጠኛ መሆን አለባቸዉ።
6) የዉጤት አገላለፅና ከSoftware ጋር በተገናኘ ከአምናዉ የተለየ ነገር የለም።
7)በዉስን ዩኒቨርስቲዎች ብቻ የሚሰጡ Department በተመለከተ የፈተናዉ ጥያቄ ከነኚሁ ዩኒቨርሲቲዎች የተወጣጡ መምህራን ቀርቦ እንዲሁም በMOE Committe ተገምግሞና Refine ተደርጎ ይዘጋጃል።
★ የፈተናው የጊዜ ሰሌዳ በየግቢው ተልኳል። Username and Password also.
NB:-ተመራቂ ተማሪዎች በexit ዙሪያ ብዢታ እንዲያጠራ በMOE የተዘጋጀ በExit ፈተና ዙሪያ የተዘጋጀ መመሪያ ከተቋሙ Website ገብቶ እንዲያነብ ይበረታታል።
-የExit Exam ዋና አላማዉ ተመራቂ ተማሪዎች በጊቢ ቆይታቸዉ ተገቢዉ እዉቀት ማግኘታቸዉን እንዲሁም ገበያዉ (Market) የሚፈልገዉን እዉቀትና ክህሎት መጨበጣቸዉን ማረጋገጥ ነዉ።
Use our official bot 👇🏽
👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#Exit
#Exam
1) ሞዴል ፈተና ከረቡዕ ጀምሮ ለሁለት ቀን ለ24 ሰዓታት ለተማሪዎች ይለቀቃል።
- Model Exam link ስለሚሰጥ ተማሪዎች በሞባይላቸውም በኮምፒውተርም በያሉበት ለ24 ሰዓት ኔትወርክ ባለበት በየትኛዉም ስፍራ መከታተል ይችላሉ።
- ሞዴል ፈተናው ከዋናው ፈተና ውስጥ ተመርጦ የተዘጋጀ ነው።
2) Electrical and Computer Engineering Core competency በተመለከተ... ፈተናው Common competency (course) እንጂ stream competency (course) አይደለም።በሁሉም stream ባላቸዉ ዲፖርትመንቶች ሁሉንም አንድ የሚያደርጉት የጋራ ኮርሶች ላይ ብቻ ነው ፈተናው የሚዘጋጀው።
- በአጠቃላይ እንደ ሁሉም ፈተናው የሚዘጋጀው curriculum based ሳይሆን competency based ነዉ ። ይህም Attitude,knowledge,skill አንፃር ሊገለፅ ይችላል።
ከመውጫ ፈተና መመሪያው...
3) ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የሚመረቅ ማንኛውም ተማሪ ዩኒቨርስቲ የገባበት አመት ከግምት ውስጥ ሳይገባ የመውጫ ፈተና መውሰድ አለበት። ምክንያቱም ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ለሚሰጥ ዲግሪ ቀጣሪዎች የመውጫ ፈተና ውጤት ይጠይቃሉ።
4) የመውጫ ፈተና ላይ የሚቀመጡ ተማሪዎች የሚጠበቅባቸውን (የካሪኩለሙን) ሙሉ ኮርስ ያጠናቀቁ ወይም የመጨረሻውን ወሰነ ትምህርት የተመዘገቡ እና የሴኔት የምረቃ ውሳኔን የሚጠብቁ ተማሪዎች ናቸው።
- ስለዚህ የኮርስ "F" ጉዳይ ያለባቸውን ተማሪዎች ትምህርት ሚኒስቴር በመመሪያው መሠረት የሚያስተናግዳቸው ይሆናል።
5)የፈተና አወጣጥን በተመለከተ ተቋሙ ምንም እንኳ የተለያዩ ከመጀመሪያዉ እና ሁለተኛዉ ትዉልድ ዩኒቨርስቲዎች የተዉጣጡ መምህራን ጋብዞ የፈተና ጥያቄ እንዲያዘጋጁ ቢያደርግም ጥያቄዎቹ ከCoursu objective እና Compitence Standard ዉጪ ሊሆኑ አይችሉም።ይህም ማለት ተማሪዎች መምህራን ከሰጧቸዉ PPT ይልቅ አጠቃላይ በእያንዳንዱ Course ማወቅ ያለባቸዉን መሠረታዊ እዉቀት ማግኘታቸዉን እርግጠኛ መሆን አለባቸዉ።
6) የዉጤት አገላለፅና ከSoftware ጋር በተገናኘ ከአምናዉ የተለየ ነገር የለም።
7)በዉስን ዩኒቨርስቲዎች ብቻ የሚሰጡ Department በተመለከተ የፈተናዉ ጥያቄ ከነኚሁ ዩኒቨርሲቲዎች የተወጣጡ መምህራን ቀርቦ እንዲሁም በMOE Committe ተገምግሞና Refine ተደርጎ ይዘጋጃል።
★ የፈተናው የጊዜ ሰሌዳ በየግቢው ተልኳል። Username and Password also.
NB:-ተመራቂ ተማሪዎች በexit ዙሪያ ብዢታ እንዲያጠራ በMOE የተዘጋጀ በExit ፈተና ዙሪያ የተዘጋጀ መመሪያ ከተቋሙ Website ገብቶ እንዲያነብ ይበረታታል።
-የExit Exam ዋና አላማዉ ተመራቂ ተማሪዎች በጊቢ ቆይታቸዉ ተገቢዉ እዉቀት ማግኘታቸዉን እንዲሁም ገበያዉ (Market) የሚፈልገዉን እዉቀትና ክህሎት መጨበጣቸዉን ማረጋገጥ ነዉ።
Use our official bot 👇🏽
👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
Telegram
BDU-Central Students Union
ይህ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት መረጃ ማሰራጫ አውታር ነው።
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
👍4🔥1
#Status_Updates
#Model
#Exit_Exam
The model exam link is being deployed. So, we'll let you know as it is available.
#From_MoE
Use our official bot 👇🏽
👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#Model
#Exit_Exam
The model exam link is being deployed. So, we'll let you know as it is available.
#From_MoE
Use our official bot 👇🏽
👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍2👏1
Senie142016 E.docx
18.2 KB
Lists of Senei 15 will be posted soon.
Be ready accordingly.
Use our official bot 👇🏽
👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
Be ready accordingly.
Use our official bot 👇🏽
👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#Exit_Exam
#Link_for_Password_Change
👇
https://exam3.ethernet.edu.et/login/index.php
👆
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#Link_for_Password_Change
👇
https://exam3.ethernet.edu.et/login/index.php
👆
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
Telegram
BDU-Central Students Union
ይህ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት መረጃ ማሰራጫ አውታር ነው።
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
#Model_Exam
Unfortunately, it seems that the MoE can't make the model exam, and sorry to say this. Therefore, students engage on your exam, please. Don't waste your time expecting the model, anymore.
Unfortunately, it seems that the MoE can't make the model exam, and sorry to say this. Therefore, students engage on your exam, please. Don't waste your time expecting the model, anymore.
👎11
ACFNe_Senie 15 sent.xlsx
191 KB
ACFNe_Senie 15
Senie 15MGMT.xlsx
109.9 KB
Senie 15MGMT.xlsx
Senie15 Summary Guid2016 E.docx
22.2 KB
Senie15 Summary Guid2016 E.docx
👍1