Forwarded from Temesgen Fenta
TUM_GAO_Incoming_Fact Sheet.pdf
172.9 KB
#ማሳሰቢያ
#Graduates
#2015_2016
የ2015 ተመራቂ የነበራችሁ ነገር ግን በኮርስ መጓደል ዘግይታችሁ፣ Exit Exam የካቲት 2016 ዓ.ም ተፈትናችሁ፣ ቀሪ ኮርሳችሁንም በሚያዚያ ወር 2016 ዓ.ም ለጨረሳችሁ/ለምትጨርሱ ተማሪዎች በሙሉ!
ከላይ በተጠቀሰው መሠረት ለመመረቅ (Temporary Degree) ለመውሰድ የሚጠበቅባችሁን ያጠናቀቃችሁ ከሆነ የማጠቃለያ ፈተና ውጤታችሁ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ ለየትምህርት ክፍሎቻችሁ ዲኖች ተመራቂ መሆናችሁን (እንደጨረሳችሁ) አሳውቁ።
Graduation Approval ለሚመለከተው ክፍል Mandet ስለተሰጠ (ሴኔት መሰብሰብ ስለማያስፈልግ እና በMandet ውሳኔ ስለምትመረቁ) ለትምህርት ክፍሎቻችሁ ዲኖች ውጤቶቻችሁን እንዲያጠናቅሩ አሳስቧቸው።
ለበለጠ መረጃ → click me
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#Graduates
#2015_2016
የ2015 ተመራቂ የነበራችሁ ነገር ግን በኮርስ መጓደል ዘግይታችሁ፣ Exit Exam የካቲት 2016 ዓ.ም ተፈትናችሁ፣ ቀሪ ኮርሳችሁንም በሚያዚያ ወር 2016 ዓ.ም ለጨረሳችሁ/ለምትጨርሱ ተማሪዎች በሙሉ!
ከላይ በተጠቀሰው መሠረት ለመመረቅ (Temporary Degree) ለመውሰድ የሚጠበቅባችሁን ያጠናቀቃችሁ ከሆነ የማጠቃለያ ፈተና ውጤታችሁ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ ለየትምህርት ክፍሎቻችሁ ዲኖች ተመራቂ መሆናችሁን (እንደጨረሳችሁ) አሳውቁ።
Graduation Approval ለሚመለከተው ክፍል Mandet ስለተሰጠ (ሴኔት መሰብሰብ ስለማያስፈልግ እና በMandet ውሳኔ ስለምትመረቁ) ለትምህርት ክፍሎቻችሁ ዲኖች ውጤቶቻችሁን እንዲያጠናቅሩ አሳስቧቸው።
ለበለጠ መረጃ → click me
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍2
BDU-Central Students Union pinned «#ማሳሰቢያ #Graduates #2015_2016 የ2015 ተመራቂ የነበራችሁ ነገር ግን በኮርስ መጓደል ዘግይታችሁ፣ Exit Exam የካቲት 2016 ዓ.ም ተፈትናችሁ፣ ቀሪ ኮርሳችሁንም በሚያዚያ ወር 2016 ዓ.ም ለጨረሳችሁ/ለምትጨርሱ ተማሪዎች በሙሉ! ከላይ በተጠቀሰው መሠረት ለመመረቅ (Temporary Degree) ለመውሰድ የሚጠበቅባችሁን ያጠናቀቃችሁ ከሆነ የማጠቃለያ ፈተና ውጤታችሁ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ…»
#ማሳሰቢያ
#Freshman
#2nd_semester
#Students
ዲፓርትመንት ለመምረጥ በዝግጅት ላይ ላላችሁ #የ2ኛ_ዓመት_Freshman ተማሪዎች በሙሉ!
የዲፓርትመን ምርጫ የሚደረገው በዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ድኅረ ገጽ (studentportal.bdu.edu.et) ነው።
ሆኖም ድኅረ ገጹ ከበፊቱ ስለተቀየረ (አዲስ ስለሆነ) እንደ አዲስ #Username እና #Password ማዘጋጀት ይጠበቅባችኋል። ይህንም ምርጫው ከሚጀመርበት ቀን አስቀድማችሁ መጨረስ አለባችሁ።
ሂደቱ በፊት ከምታውቁት የተለየ ስላልሆነ እና ቀላል ስለሆነ #በሞባይላችሁም ቢሆን ማስተካከል የምትችሉት ነው።
ለዚህም እንዲያግዝ፥
1) Username የያዘ፣
2) አጠቃቀሙን የሚገልጽ
... #Document ከስር ስለተቀመጠ መመልከት አለባችሁ።
የዲፓርትመንት ምርጫ ቀንከሚያዚያ 20 እስከ 21 ሲሆን፣ በድኅረ ገጹ እንድትለማመዱ ቀድሞ ሊከፈት ይችላል።
የሚቀየር ነገር ካለም የምናሳወቅ ይሆናል።
ለተጨማሪ እገዛ በየግቢያችሁ ያሉ የተማሪዎች ኅብረት አባላትን ጠይቁ።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#Freshman
#2nd_semester
#Students
ዲፓርትመንት ለመምረጥ በዝግጅት ላይ ላላችሁ #የ2ኛ_ዓመት_Freshman ተማሪዎች በሙሉ!
የዲፓርትመን ምርጫ የሚደረገው በዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ድኅረ ገጽ (studentportal.bdu.edu.et) ነው።
ሆኖም ድኅረ ገጹ ከበፊቱ ስለተቀየረ (አዲስ ስለሆነ) እንደ አዲስ #Username እና #Password ማዘጋጀት ይጠበቅባችኋል። ይህንም ምርጫው ከሚጀመርበት ቀን አስቀድማችሁ መጨረስ አለባችሁ።
ሂደቱ በፊት ከምታውቁት የተለየ ስላልሆነ እና ቀላል ስለሆነ #በሞባይላችሁም ቢሆን ማስተካከል የምትችሉት ነው።
ለዚህም እንዲያግዝ፥
1) Username የያዘ፣
2) አጠቃቀሙን የሚገልጽ
... #Document ከስር ስለተቀመጠ መመልከት አለባችሁ።
የዲፓርትመንት ምርጫ ቀን
የሚቀየር ነገር ካለም የምናሳወቅ ይሆናል።
ለተጨማሪ እገዛ በየግቢያችሁ ያሉ የተማሪዎች ኅብረት አባላትን ጠይቁ።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍1
Dear Freshman Students,
Please, consider the👇🏽 list in your department placements.
Please, consider the👇🏽 list in your department placements.
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት
Join to get :-
#Latest_and_Reliable_Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
t.me/bducsu
Join to get :-
#Latest_and_Reliable_Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
t.me/bducsu
Telegram
BDU-Central Students Union
ይህ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት መረጃ ማሰራጫ አውታር ነው።
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
#መረጃ
#Freshman
#2nd_Semester
#Students
የዲፓርትመንት ምርጫ የሚጀመረው ሁሉም የትምህርት ውጤቶች ወደ ሲስተም ከገቡ በኋላ ነው።
ከአርብ ጀምሮ የኢንተርኔት መቆራረጥ በሁሉም ግቢዎች ላይ እያጋጠ ስለነበር እናንተንም መምህራኖችንም ሲስተሙን ከመጠቀም እያስቸገረ ነበር።
በእቅድ ደረጃ የተያዘው የምርጫ ጊዜ በ21 እና በ22 ቀን ሲሆን የሚስተካከል ነገር ካለ እና ተጨማሪ ጊዜ መጨመር ካስፈለገ ያለምንም ጥርጥር ይጨመራል።
#ተማሪዎች:-
• ሲስተም ላይ ሁሉም ውጤታችሁ መግባቱን አረጋግጡ፣
• በየዘርፎቻችሁ ስላሉት የትምህርት ዘርፎች ተአማኒነት ካላቸው ቦታዎች መረጃ ሰብስቡ (የምናግዛችሁ ነገር ካለ ይጠይቁን)፣
• በዲፓርትመንት መመደብ የሚፈልግ ተማሪ ምርጫ መምረጥ ግዴታው ነው፣ ምንም ሳይመርጥ ካለፈው በተገኘው ዲፓርትመንት የሚመደብ ይሆናል፣
• ከመረጣችሁ በኋላ “Confirm” ማድረጋችሁን አትርሱ፣
ለተጨማሪ እገዛ በየግቢያችሁ ያሉ የተማሪዎች ኅብረት አባላትን ጠይቁ።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#Freshman
#2nd_Semester
#Students
የዲፓርትመንት ምርጫ የሚጀመረው ሁሉም የትምህርት ውጤቶች ወደ ሲስተም ከገቡ በኋላ ነው።
ከአርብ ጀምሮ የኢንተርኔት መቆራረጥ በሁሉም ግቢዎች ላይ እያጋጠ ስለነበር እናንተንም መምህራኖችንም ሲስተሙን ከመጠቀም እያስቸገረ ነበር።
በእቅድ ደረጃ የተያዘው የምርጫ ጊዜ በ21 እና በ22 ቀን ሲሆን የሚስተካከል ነገር ካለ እና ተጨማሪ ጊዜ መጨመር ካስፈለገ ያለምንም ጥርጥር ይጨመራል።
#ተማሪዎች:-
• ሲስተም ላይ ሁሉም ውጤታችሁ መግባቱን አረጋግጡ፣
• በየዘርፎቻችሁ ስላሉት የትምህርት ዘርፎች ተአማኒነት ካላቸው ቦታዎች መረጃ ሰብስቡ (የምናግዛችሁ ነገር ካለ ይጠይቁን)፣
• በዲፓርትመንት መመደብ የሚፈልግ ተማሪ ምርጫ መምረጥ ግዴታው ነው፣ ምንም ሳይመርጥ ካለፈው በተገኘው ዲፓርትመንት የሚመደብ ይሆናል፣
• ከመረጣችሁ በኋላ “Confirm” ማድረጋችሁን አትርሱ፣
ለተጨማሪ እገዛ በየግቢያችሁ ያሉ የተማሪዎች ኅብረት አባላትን ጠይቁ።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍1
#መረጃ
#ማሳሰቢያ
#For_All_Students
#GC_Students_of_2016
#Exit_Exam
ለ2016ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ!
በቅድሚያ እንደምን ቆያችሁ እያልን ፥ #Exit_Exam በተመለከተ መረጃ ልናካፍላችሁ እንወዳለን።
1. ትምህርት ሚኒስቴር እንደ ሀገር አቀፍ Exit Exam ከሰኔ 14 - 21 ባሉት ቀናት ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ እንደሆነ ይታወቃል።
2. በዚህ ዓመት በሰኔ ወር የሚሰጠውን ፈተና ለመፈተን ዝግጁ(ብቁ) አይደለሁም በቀጣዩ ፈተና እፈተናለሁ ብሎ የሚያምን ተማሪ ያለመፈተን መብቱ የተጠበቀ ነው። እንደተማሪዎች ኅብረት ግን ከወቅቱ ውጥረት አንጻር ተማሪዎች እንደምንም ቢፈተኑ(ቢገላገሉ) እንመክራለን።
3. ፈተናው በሰኔ ወር ስለሚሰጥ የተመራቂ ተማሪዎች የሁለተኛው semester የትምህርት ሠሌዳ ይቀየራል። ይህም ለExit Exam የሚያስፈልጉ ዋና ዋና ትምህርቶች (Competency courses) ለፈተናው የግድ አስፈላጊ ስለሆኑ በBlock course (በአጭር ጊዜ(ከ15-20 ቀን)) ውስጥ ተሰጥተው፤ የቀረውን ጊዜ ተማሪዎች እያጠኑ፣ Tutorial class እየተሰጣቸው ቆይተው Exit Exam ከተፈተኑ በኋላ ቀሪዎቹን ትምህርቶችና ምዘናዎች በቶሎ የሚያጠናቅቁ ይሆናል።
👉 ይህንን በየትምህርት ክፍሉ ባሉ AC ውይይት ሊደረግበት ስለሚችል፣ የAC አባል የሆናችሁ ተማሪዎች በደንብ እውቅና ሊኖራችሁ ይገባል።
4. ለዝግጅትና ለመነቃቃት ይሆን ዘንድ የዚህ የመጀመሪያው ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና እንዳለቀ ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀው ሞዴል ፈተና የሚሰጥ ይሆናል። አስከትሎም Tutorial class ይጀመራል።
5. #ማሳሰቢያ_ለሁሉም_ተማሪዎች - ነባር የሆነ ሁሉም ተማሪ ሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የሚጀምረው ግንቦት 1 ቀን ነው። ምዝገባ ደግሞ ከሚያዚያ 28 - 30 ሲሆን በምንም ምክንያት ይገባል።
ሊያመልጣችሁ አይገባም። ካለው የጊዜ ጥበት አንጻርም ተማሪዎች ለበዓል ወደ ቤታችሁ ባትሄዱም ይመረጣል። (ለሌሎች ተማሪዎችም አሳውቋቸው ወደ ቤታቸው የሄዱም ካሉ አሳውቋቸው)
❗️ያለውን ቀሪ ጊዜ በአግባቡ ለመጠቀም ሲባል ግንቦት 1 የግድ ትምህርት መጀመር አለበት። ስለዚህም ተማሪዎች በተጠቀሰው ጊዜ በመመዝገብ ኃላፊነታችሁን ተወጡ።
ለተጨማሪ እገዛ በየግቢያችሁ ያሉ የተማሪዎች ኅብረት አባላትን ጠይቁ።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#ማሳሰቢያ
#For_All_Students
#GC_Students_of_2016
#Exit_Exam
ለ2016ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ!
በቅድሚያ እንደምን ቆያችሁ እያልን ፥ #Exit_Exam በተመለከተ መረጃ ልናካፍላችሁ እንወዳለን።
1. ትምህርት ሚኒስቴር እንደ ሀገር አቀፍ Exit Exam ከሰኔ 14 - 21 ባሉት ቀናት ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ እንደሆነ ይታወቃል።
2. በዚህ ዓመት በሰኔ ወር የሚሰጠውን ፈተና ለመፈተን ዝግጁ(ብቁ) አይደለሁም በቀጣዩ ፈተና እፈተናለሁ ብሎ የሚያምን ተማሪ ያለመፈተን መብቱ የተጠበቀ ነው። እንደተማሪዎች ኅብረት ግን ከወቅቱ ውጥረት አንጻር ተማሪዎች እንደምንም ቢፈተኑ(ቢገላገሉ) እንመክራለን።
3. ፈተናው በሰኔ ወር ስለሚሰጥ የተመራቂ ተማሪዎች የሁለተኛው semester የትምህርት ሠሌዳ ይቀየራል። ይህም ለExit Exam የሚያስፈልጉ ዋና ዋና ትምህርቶች (Competency courses) ለፈተናው የግድ አስፈላጊ ስለሆኑ በBlock course (በአጭር ጊዜ(ከ15-20 ቀን)) ውስጥ ተሰጥተው፤ የቀረውን ጊዜ ተማሪዎች እያጠኑ፣ Tutorial class እየተሰጣቸው ቆይተው Exit Exam ከተፈተኑ በኋላ ቀሪዎቹን ትምህርቶችና ምዘናዎች በቶሎ የሚያጠናቅቁ ይሆናል።
👉 ይህንን በየትምህርት ክፍሉ ባሉ AC ውይይት ሊደረግበት ስለሚችል፣ የAC አባል የሆናችሁ ተማሪዎች በደንብ እውቅና ሊኖራችሁ ይገባል።
4. ለዝግጅትና ለመነቃቃት ይሆን ዘንድ የዚህ የመጀመሪያው ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና እንዳለቀ ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀው ሞዴል ፈተና የሚሰጥ ይሆናል። አስከትሎም Tutorial class ይጀመራል።
5. #ማሳሰቢያ_ለሁሉም_ተማሪዎች - ነባር የሆነ ሁሉም ተማሪ ሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የሚጀምረው ግንቦት 1 ቀን ነው። ምዝገባ ደግሞ ከሚያዚያ 28 - 30 ሲሆን በምንም ምክንያት ይገባል።
ሊያመልጣችሁ አይገባም። ካለው የጊዜ ጥበት አንጻርም ተማሪዎች ለበዓል ወደ ቤታችሁ ባትሄዱም ይመረጣል። (ለሌሎች ተማሪዎችም አሳውቋቸው ወደ ቤታቸው የሄዱም ካሉ አሳውቋቸው)
❗️ያለውን ቀሪ ጊዜ በአግባቡ ለመጠቀም ሲባል ግንቦት 1 የግድ ትምህርት መጀመር አለበት። ስለዚህም ተማሪዎች በተጠቀሰው ጊዜ በመመዝገብ ኃላፊነታችሁን ተወጡ።
ለተጨማሪ እገዛ በየግቢያችሁ ያሉ የተማሪዎች ኅብረት አባላትን ጠይቁ።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍3👎2😁1
BDU-Central Students Union pinned «#መረጃ #ማሳሰቢያ #For_All_Students #GC_Students_of_2016 #Exit_Exam ለ2016ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ! በቅድሚያ እንደምን ቆያችሁ እያልን ፥ #Exit_Exam በተመለከተ መረጃ ልናካፍላችሁ እንወዳለን። 1. ትምህርት ሚኒስቴር እንደ ሀገር አቀፍ Exit Exam ከሰኔ 14 - 21 ባሉት ቀናት ለመስጠት ዝግጅት እያደረገ እንደሆነ ይታወቃል። 2. በዚህ ዓመት በሰኔ…»
#ማሳሰቢያ_ለሁሉም_ተማሪዎች
ነባር የሆነ ሁሉም ተማሪ ሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የሚጀምረው ግንቦት 1 ቀን ነው። ምዝገባ ደግሞ ከሚያዚያ 28 - 30 ሲሆን በምንም ምክንያት ሊያመልጣችሁ አይገባም። ካለው የጊዜ ጥበት አንጻርም ተማሪዎች ለበዓል ወደ ቤታችሁ ባትሄዱም ይመረጣል። (ለሌሎች ተማሪዎችም አሳውቋቸው ወደ ቤታቸው የሄዱም ካሉ እንዲሁ)
❗️ያለውን ቀሪ ጊዜ በአግባቡ ለመጠቀም ሲባል ግንቦት 1 የግድ ትምህርት መጀመር አለበት። ስለዚህም ተማሪዎች በተጠቀሰው ጊዜ በመመዝገብ ኃላፊነታችሁን ተወጡ።
ለተጨማሪ እገዛ በየግቢያችሁ ያሉ የተማሪዎች ኅብረት አባላትን ጠይቁ።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
ነባር የሆነ ሁሉም ተማሪ ሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የሚጀምረው ግንቦት 1 ቀን ነው። ምዝገባ ደግሞ ከሚያዚያ 28 - 30 ሲሆን በምንም ምክንያት ሊያመልጣችሁ አይገባም። ካለው የጊዜ ጥበት አንጻርም ተማሪዎች ለበዓል ወደ ቤታችሁ ባትሄዱም ይመረጣል። (ለሌሎች ተማሪዎችም አሳውቋቸው ወደ ቤታቸው የሄዱም ካሉ እንዲሁ)
❗️ያለውን ቀሪ ጊዜ በአግባቡ ለመጠቀም ሲባል ግንቦት 1 የግድ ትምህርት መጀመር አለበት። ስለዚህም ተማሪዎች በተጠቀሰው ጊዜ በመመዝገብ ኃላፊነታችሁን ተወጡ።
ለተጨማሪ እገዛ በየግቢያችሁ ያሉ የተማሪዎች ኅብረት አባላትን ጠይቁ።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👎4👍3
#አስቸኳይ
#Freshman
#2nd_Semester
#Students
❗️Nothing is Done!
ይል የነበረው ችግር ዛሬ ተቀርፏል።
👉 Other Natural Science and Other Social Science ትምህርቶች ላይ ምንም ዓይነት የመግቢያ ፈተና የለም።
👉 የDepartment ምርጫው ዛሬ ቀን 8:00 ሰዓት ይጠናቀቃል። ከዚያ በፊት ግን ምርጫችሁን Confirm ማድረጋችሁን አትርሱ።
ለተጨማሪ እገዛ በየግቢያችሁ ያሉ የተማሪዎች ኅብረት አባላትን ጠይቁ።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#Freshman
#2nd_Semester
#Students
❗️
ይል የነበረው ችግር ዛሬ ተቀርፏል።
👉 Other Natural Science and Other Social Science ትምህርቶች ላይ ምንም ዓይነት የመግቢያ ፈተና የለም።
👉 የDepartment ምርጫው ዛሬ ቀን 8:00 ሰዓት ይጠናቀቃል። ከዚያ በፊት ግን ምርጫችሁን Confirm ማድረጋችሁን አትርሱ።
ለተጨማሪ እገዛ በየግቢያችሁ ያሉ የተማሪዎች ኅብረት አባላትን ጠይቁ።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍3❤1
#Information
#Freshman
#2nd_Semester
#Students
👉 እንደሚታወቀው ዛሬ 8:00 ሰዓት ላይ የአንደኛ ዓመት የሁለተኛ ሴሚስተር ተማሪዎች የትምህርት ክፍል ምርጫ ተጠናቋል።
#Department ቅደም ተከተል መርጣችሁ ፣ ነገር ግን #Approval የሚቀረው ቢሆንም በመረጣችሁት ቅደም ተከተል መሠረት ምደባው የሚደረግ ይሆናል።
በተጨማሪ... በቀጣይ በሚኖረው የቅሬታ ጊዜ ያላችሁን ቅሬታ በማመልከቻ ማስገባት የምትችሉ ይሆናል።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#Freshman
#2nd_Semester
#Students
👉 እንደሚታወቀው ዛሬ 8:00 ሰዓት ላይ የአንደኛ ዓመት የሁለተኛ ሴሚስተር ተማሪዎች የትምህርት ክፍል ምርጫ ተጠናቋል።
#Department ቅደም ተከተል መርጣችሁ ፣ ነገር ግን #Approval የሚቀረው ቢሆንም በመረጣችሁት ቅደም ተከተል መሠረት ምደባው የሚደረግ ይሆናል።
በተጨማሪ... በቀጣይ በሚኖረው የቅሬታ ጊዜ ያላችሁን ቅሬታ በማመልከቻ ማስገባት የምትችሉ ይሆናል።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👎2👍1
#Information
#Freshman
#2nd_Semester
#Students
Department ለመረጣችሁ Freshman ተማሪዎች በሙሉ!
👉 ምደባው ዛሬ ሐሙስ ከሰዓት (ከ6 ሰዓት ጀምሮ) ይፋ ይደረጋል።
👉 ለሁሉም ትምህርቶች ምንም አይነት የመግቢያ ፈተና አይኖርም።
❗️ከቅሬታ ጋር ተያይዞ እና ሌሎች ጥያቄዎችን ከምደባ በኋላ በማስታወቂያም በሌላም መንገድ የሚታዩ ይሆናሉ።
#መልካም_ዕድል!
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#Freshman
#2nd_Semester
#Students
Department ለመረጣችሁ Freshman ተማሪዎች በሙሉ!
👉 ምደባው ዛሬ ሐሙስ ከሰዓት (ከ6 ሰዓት ጀምሮ) ይፋ ይደረጋል።
👉 ለሁሉም ትምህርቶች ምንም አይነት የመግቢያ ፈተና አይኖርም።
❗️ከቅሬታ ጋር ተያይዞ እና ሌሎች ጥያቄዎችን ከምደባ በኋላ በማስታወቂያም በሌላም መንገድ የሚታዩ ይሆናሉ።
#መልካም_ዕድል!
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
Telegram
BDU-Central Students Union
ይህ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት መረጃ ማሰራጫ አውታር ነው።
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
👍2❤1
#Updates
#Information
#Freshman
#2nd_Semester
#Students
Department ለመረጣችሁ Freshman ተማሪዎች በሙሉ!
❗️ምዝገባ ከሚያዚያ 28 - 30 (ከሌሎች ነባር ተማሪዎች ጋር)።
❗️ ቅሬታም ከሚያዚያ 28 ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚጠየቅ ይሆናል። ነገር ግን ተማሪዎች ቅድሚያ በተመደቡበት ትምህርት ክፍል ተመዝግበው ቅሬታቸውን መጠየቅ አለባቸው። ቅሬታው ተሰሚነት ሲያገኝ ማዘዋወር ስለሚቻል።
❗️ግቢ አይቀየርም። አስፈላጊ ከሆነ ይነገራችኋል።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#Information
#Freshman
#2nd_Semester
#Students
Department ለመረጣችሁ Freshman ተማሪዎች በሙሉ!
❗️ምዝገባ ከሚያዚያ 28 - 30 (ከሌሎች ነባር ተማሪዎች ጋር)።
❗️ ቅሬታም ከሚያዚያ 28 ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚጠየቅ ይሆናል። ነገር ግን ተማሪዎች ቅድሚያ በተመደቡበት ትምህርት ክፍል ተመዝግበው ቅሬታቸውን መጠየቅ አለባቸው። ቅሬታው ተሰሚነት ሲያገኝ ማዘዋወር ስለሚቻል።
❗️ግቢ አይቀየርም። አስፈላጊ ከሆነ ይነገራችኋል።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍2❤1
BDU-Central Students Union pinned «#Information #Freshman #2nd_Semester #Students Department ለመረጣችሁ Freshman ተማሪዎች በሙሉ! 👉 ምደባው ዛሬ ሐሙስ ከሰዓት (ከ6 ሰዓት ጀምሮ) ይፋ ይደረጋል። 👉 ለሁሉም ትምህርቶች ምንም አይነት የመግቢያ ፈተና አይኖርም። ❗️ከቅሬታ ጋር ተያይዞ እና ሌሎች ጥያቄዎችን ከምደባ በኋላ በማስታወቂያም በሌላም መንገድ የሚታዩ ይሆናሉ። #መልካም_ዕድል! ⁉️To…»
#Updates_Appeal
#ቅሬታ
#Information
#Freshman
#2nd_Semester
#Students
@bducsu
ቅሬታ...
❗️ቅሬታ የሚገባው ሚያዚያ 28 እና 29 ነው።
❗️ቅሬታ የሚገባበት ቦታ Freshman ተማሪዎች ባሉበት ግቢ → የFreshman አስተባባሪዎች ቢሮ።
❗️ለቅሬታ ማመልከቻ ቅጽ(Form) ትሞላላችሁ። ቅጹንም የምታገኙት አስተባባሪዎች ጋር ነው።
👉 ጊዜው አጭር ስለሆነ በመጀመሪያ በተመደባችሁበት ትምህርት ክፍል ምዝገባ እያከናወናችሁ ነው ቅሬታ ማመልከት ያለባችሁ።
ምክንያቱም:-
በተመደባችሁበት ትምህርት ክፍል ተመዝግባችሁ አንድ ሳምንት ያህል እንኳን ቢያልፍ ፤ ነገር ግን ቅሬታችሁ ተሰሚነት አግኝቶ የdepartment ቅያሪ ቢኖር ቅሬታው እስከተሰማ ድረስ መቀየር ይቻላል።
ቅሬታችሁም ተቀባይነት ሳያገኝ የምዝገባ ቀናችሁም ሳትመዘገቡ ካለፈ በተመደባችሁበት እንኳን ትምህርት መቀጠል ትቸገራላችሁ።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
#ቅሬታ
#Information
#Freshman
#2nd_Semester
#Students
@bducsu
ቅሬታ...
❗️ቅሬታ የሚገባው ሚያዚያ 28 እና 29 ነው።
❗️ቅሬታ የሚገባበት ቦታ Freshman ተማሪዎች ባሉበት ግቢ → የFreshman አስተባባሪዎች ቢሮ።
❗️ለቅሬታ ማመልከቻ ቅጽ(Form) ትሞላላችሁ። ቅጹንም የምታገኙት አስተባባሪዎች ጋር ነው።
👉 ጊዜው አጭር ስለሆነ በመጀመሪያ በተመደባችሁበት ትምህርት ክፍል ምዝገባ እያከናወናችሁ ነው ቅሬታ ማመልከት ያለባችሁ።
ምክንያቱም:-
በተመደባችሁበት ትምህርት ክፍል ተመዝግባችሁ አንድ ሳምንት ያህል እንኳን ቢያልፍ ፤ ነገር ግን ቅሬታችሁ ተሰሚነት አግኝቶ የdepartment ቅያሪ ቢኖር ቅሬታው እስከተሰማ ድረስ መቀየር ይቻላል።
ቅሬታችሁም ተቀባይነት ሳያገኝ የምዝገባ ቀናችሁም ሳትመዘገቡ ካለፈ በተመደባችሁበት እንኳን ትምህርት መቀጠል ትቸገራላችሁ።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
🤝2❤1👍1
Forwarded from Dereja
Have you registered DAAP yet?
If not, what are you waiting for?
Here are the registration details:
- Program: Dereja Academy Accelerator Program
- Duration: 3 months
- Eligibility - Graduating year students
Registration is open until May 8
Dont miss this opportunity to be part of the DAAP! Secure your spot now!
Click here to register : https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdhj0oPUb9OjSCYq61szkXv7Bdctv0QJAHt6OuVxctI8ZQglg/viewform?usp=sf_link
#Dereja #DAAP #Registration
If not, what are you waiting for?
Here are the registration details:
- Program: Dereja Academy Accelerator Program
- Duration: 3 months
- Eligibility - Graduating year students
Registration is open until May 8
Dont miss this opportunity to be part of the DAAP! Secure your spot now!
Click here to register : https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdhj0oPUb9OjSCYq61szkXv7Bdctv0QJAHt6OuVxctI8ZQglg/viewform?usp=sf_link
#Dereja #DAAP #Registration
👍2