BDU-Central Students Union
4.97K subscribers
446 photos
12 videos
237 files
292 links
ይህ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት መረጃ ማሰራጫ አውታር ነው።

Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.

Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights

https://t.me/bducsu
Download Telegram
BDU-Central Students Union
#ማስታወቂያ #Institutional_Email #E-Learning ለሁሉም የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ! ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የመማር ማስተማር ሥርዓቱን በከፊል ወደ Digitalized E-Learning ሥርዓት ለመቀየር ለሁሉም ተማሪ ተቋማዊ(ዩኒቨርሲቲያዊ) ኢሜል/Institutional Email አዘጋጅቷል። ይህ ተቋማዊ ኢሜል ለተማሪዎች ያለው ጥቅም ዘርፈ ብዙ ሲሆን በዋናነት:- • ለመማር…
#የሰዓት_ማስተካከያ
#Orientation
#Institutional_Email
#Bahir_Dar_University

የገለጻ መርሐ ግብር

👉ለተመራቂ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች አርብ 8:00 ሰዓት
👉ተመራቂ ላልሆኑ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች ደግሞ ቅዳሜ 8:00 ሰዓት ነው።

በድጋሚ❗️የክፍል ተወካዮች የጉዳዩን ክብደት በመረዳት በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በመገኘት መረጃውን ወስዳችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ ማዳረስ ይገባችኋል።


⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot

Share Share Share

©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
t.me/bducsu
👍21
Forwarded from Dereja
The Young Leadership Program (YLP) is a two-year full-time consulting program that develops exceptional, young local Ethiopian talent into real leaders.
You will work as part of a client project team, collaborating with colleagues and clients to solve their toughest business problems. At the end of the program, high-performing fellows progress into a business analyst role.

Click here to learn more: https://www.mckinsey.com/careers/search-jobs/jobs/fellow-youngleadersprogram-16433
👍1
BDU-Central Students Union
#የሰዓት_ማስተካከያ #Orientation #Institutional_Email #Bahir_Dar_University የገለጻ መርሐ ግብር 👉ለተመራቂ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች አርብ 8:00 ሰዓት 👉ተመራቂ ላልሆኑ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች ደግሞ ቅዳሜ 8:00 ሰዓት ነው። በድጋሚ❗️የክፍል ተወካዮች የጉዳዩን ክብደት በመረዳት በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በመገኘት መረጃውን ወስዳችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ ማዳረስ…
#Updates
#ግሽ_ዓባይ_ግቢ
#Orientation
#Institutional_Email

ለግሽ ዓባይ ግቢ የትምህርት ክፍል ተወካይ ተማሪዎች (Class Representatives)

ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ለተማሪዎች ያዘጋጀውን ተቋማዊ ኢሜል(Institutional Email) በተመለከተ ገለጻ (Orientation) የሚያደርግበትን ጊዜ እያሳወቅን እንደሆነ ይታወቃል። ስለዚህም የግሽ ዓባይ ግቢ የክፍል ተወካዮች ዓርብ ከሰዓት 8:00 ሰዓት ጀምሮ በዊዝደም አዳራሽ በመገኘት ገለጻውን እንድትከታተሉ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን።

🚌 ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል።

በድጋሚ❗️የክፍል ተወካዮች የጉዳዩን ክብደት በመረዳት በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በመገኘት መረጃውን ወስዳችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ ማዳረስ ይገባችኋል።


⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot

Share Share Share

የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
t.me/bducsu
👍1
🌟 Call for Training! 🌟

🔍 Are you ready to unlock the full potential of your LinkedIn profile? Want to enhance your content strategy and build a powerful professional network? Look no further!

🚀 Join us for our upcoming training sessions on "#Basics_of_LinkedIn_101: Optimizing Your LinkedIn Profile, Content Strategy for LinkedIn, Building a Professional Network," presented by the Career Development Center at Bahir Dar Institute of Technology, Bahir Dar University!

🗓 Mark your calendars for Round 1 on March 30-31, 2024, and Round 2 on April 06-07, 2024.

🔗 Register now at [ https://lnkd.in/ezwye_rU ] and secure your spot today!
BDU-Central Students Union
#Updates #ግሽ_ዓባይ_ግቢ #Orientation #Institutional_Email ለግሽ ዓባይ ግቢ የትምህርት ክፍል ተወካይ ተማሪዎች (Class Representatives) ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ለተማሪዎች ያዘጋጀውን ተቋማዊ ኢሜል(Institutional Email) በተመለከተ ገለጻ (Orientation) የሚያደርግበትን ጊዜ እያሳወቅን እንደሆነ ይታወቃል። ስለዚህም የግሽ ዓባይ ግቢ የክፍል ተወካዮች…
#Reminding

ከግሽ ዓባይ ግቢ ውጪ ሌሎች ግቢዎች ላይ ያላችሁ የክፍል ተወካዮች...

የገለጻ መርሐ ግብር

👉ለተመራቂ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች አርብ 8:00 ሰዓት
👉ተመራቂ ላልሆኑ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች ደግሞ ቅዳሜ 8:00 ሰዓት ነው።

በድጋሚ❗️የክፍል ተወካዮች የጉዳዩን ክብደት በመረዳት በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በመገኘት መረጃውን ወስዳችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ ማዳረስ ይገባችኋል።


⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot

Share Share Share

©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍2
Pre_Training_Reading_and_Implementation_assignment_Intro_Sr01_1.pdf
273.9 KB
🛎 Sharing for Pre training assessment document! 🛎

👉Orientation to Full Stack Development training has been given by last Sunday. We are here to share you a document that can help us to assess trainees background for the training.

👉Submission Date: April 11, 2024 11:00LT.

👉Please find the attached document. Read it carefully too.

Contact us by👇🏼
Gmail: cdcatbit@gmail.com
Forwarded from Youth to Youth (Y2Y)
YOULEAD AFRICA LEAD(H)ER FELLOWSHIP PROGRAM 2024 FOR YOUNG EASTERN AND SOUTHERN AFRICAN WOMEN (FULLY FUNDED

Application Deadline: 5th April 2024
Link: http://bit.ly/3xcTZcu

Applications are now open for the Lead(H)er Fellowship Program Cohort 3. YouLead Africa, Plan International MEESA and the African Union Office of the Youth Envoy are now calling for applications for the 3rd Cohort of Lead(H)er Fellowship for young women based in Eastern and Southern Africa. Lead(H)er, which stands for "she is a leader", is a Fellowship that was conceptualized with the aim of supporting young women in Africa by nurturing their skills, expertise and aspirations in the fields of Politics, Economics/Business and Peace and Security. The aim of the Fellowship is to provide a safe space for Young Women who haven't been exposed much to regional and international opportunities, while amplifying their impact at local and grassroots levels.

@Y2123
Forwarded from Tikvah-University
የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አሰጣጥ

"ግልጽ የሆነ መመርያ እስከሚወጣ ድረስ የክብር ዶክትሬት እንዳይሰጥ ተከልክሏል።"
- የትምህርት ሚኒስትሩ

የተበታተነ አሠራርን ለመቅረፍ ግልጽ የሆነ መመርያ እስኪወጣ ድረስ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት የሚባል ነገር መስጠት እንዲያቆሙ እንደተነገራቸው የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለፁ፡፡

ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት ‹‹የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ "የዶክትሬት ዲግሪና የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሽልማት በኢትዮጵያ" በሚል ጭብት ላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተካሔደ ምሁራዊ ውይይት ወቅት ነው።

በኢትዮጵያ የክብር ዶክትሬት ሲሰጥ በተበታተነ ሁኔታ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች መስጠት እንዲያቆሙ ውሳኔ መተላለፉን ሚኒስትሩ አስረድተዋል፡፡

ትምህርት ሚኒስቴር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አሰጣጥን በተመለከተ መመርያ እያዘጋጀ መሆኑንና መመርያውንም በዚህ ዓመት አጠናቆ ለመጨረስ ሒደት ላይ እንደሆነ ሚኒስትሩ አክለዋል፡፡

በኢትዮጵያ እስካሁን 79 ሰዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ እንደተሰጣቸው አስረድተው ከነዚህም 68 በመቶ የሚሆነው ለክልል ሰዎች የተሰጠ እንደሆነ ገልጸዋል።

በመድረኩ የመነሻ ጽሑፍ ያቀረቡት ፕ/ር ማስረሻ ፈጠነ በበኩላቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሲሰጥ አካዳሚያዊ ያልሆነ ዕውቅናን በመንተራስ እንደሆነና ተሸላሚዎችም ካላቸው ክህሎት፣ ስብዕና እንዲሁም ያበረከቱት አስተዋጽኦ ጋር በተያያዘ መሆኑን ጠቁመዋል።

በዓለም አቀፍ ደረጃ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አሰጣጥን የተመለከተ መመርያ እንዳላቸው አንስተዋል።

በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ በርካታ ሰዎችን እያሳሰበ የመጣው ጉዳይ ዩኒቨርሲቲዎች የራሳቸው ሰው የሚሉትን ብቻ በመምረጥ የክብር ዶክትሬት እየሰጡ መሆኑ ነው ብለዋል፡፡

የክብር ዶክትሬት ዲግሪን ከዩኒቨርሲቲዎች የሚያገኙ ሰዎች ጭምር እንደመጠሪያ እንደሚጠቀሙበትና ይኼም በጣም የተሳሳተ ነገር እንደሆነ ገልጸው፣ በርካታ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችም ይኼንን ድርጊት እንደሚፈጽሙ አስታውሰዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ የሰጧቸው ሰዎች ያልተገባ ድርጊት ከፈፀሙ፣ የክብር ዶክትሬት ዲግሪውን መንጠቅ እንደሚችሉ ጠቁመዋል፡፡ #ሪፖርተር

@tikvahuniversity
😁4
Tips for final exam:

👉 Get Focused
👉 Try to manage your stress
👉 Use your time properly
👉 Focus on learning outcomes of the subject
🌟 Public Session on Professional Networking 🌟

Are you ready to supercharge your professional networking skills? Join us for an exclusive hashtag#online session hosted by BiT-Career Development Center (BiT-CDC) on "The Power of Authentic Networking: Building Meaningful Connections in a Professional World." Our guest speaker will be Ethiopis Tadesse, DTM.

📅 Date: April 19, 2024
🕒 Time: 08:00LT (02:00PM)
📍 Location: Online

In today's competitive job market, networking is key to success. Learn valuable insights on how to forge genuine connections, master networking etiquette, and leverage online platforms effectively.

Whether you're a seasoned professional or just starting your career journey, this session is for you! Don't miss this fantastic opportunity to expand your network and elevate your career prospects.

NB: A Google meeting link will be sent after collecting your email.

Register now and secure your spot! Apply here: https://lnkd.in/epin3tvG
👍1