🌟 Exciting News! 🌟
Unlock your full potential with our upcoming Life Skills Training, brought to you in collaboration with BiT-CDC and Kefta!
Get ready to enhance essential skills for success in both personal and professional realms.
Click here to register and secure your spot: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdHTotzV0fY-mN-Zws5fZcGFACEdyDxeLezFqVnD-LMZ7bWfA/viewform
#LifeSkills #Training #BiTCDCxKefta
Unlock your full potential with our upcoming Life Skills Training, brought to you in collaboration with BiT-CDC and Kefta!
Get ready to enhance essential skills for success in both personal and professional realms.
Click here to register and secure your spot: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdHTotzV0fY-mN-Zws5fZcGFACEdyDxeLezFqVnD-LMZ7bWfA/viewform
#LifeSkills #Training #BiTCDCxKefta
#ማስታወቂያ
#Institutional_Email
#E-Learning
ለሁሉም የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ!
ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የመማር ማስተማር ሥርዓቱን በከፊል ወደ Digitalized E-Learning ሥርዓት ለመቀየር ለሁሉም ተማሪ ተቋማዊ(ዩኒቨርሲቲያዊ) ኢሜል/Institutional Email አዘጋጅቷል።
ይህ ተቋማዊ ኢሜል ለተማሪዎች ያለው ጥቅም ዘርፈ ብዙ ሲሆን በዋናነት:-
• ለመማር ማስተማር ሥርዓት (E-Learning)
• የክፍል/የቡድን መረጃ መለዋወጫ(Class/Department Chat)
• ከምርቃት በኋላ ተማሪዎች ዘላቂ የአልሙናይ ግንኙነት እንዲኖራቸው ወዘተ... ናቸው።
አጠቃቀሙን በተመለከተ መግለጫ ለክፍል ተወካዮች (Representatives) ቅዳሜ በጥበብ(Wisdom) አዳራሽ የሚሰጥ ይሆናል። ተወካዮችም ለተማሪዎች እንዲሁ የሚያስተላልፉ ይሆናል።
ስለዚህም ተማሪዎች እውቅናው ኖሯችሁ ትኩረት ሰጥታችሁ ተቋማዊ ኢሜላችሁን እንድታዘጋጁ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን።
❗️የክፍል ተወካዮች የጉዳዩን ክብደት በመረዳት በተጠቀሰው ቀን በመገኘት መረጃውን ወስዳችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ ማዳረስ ይገባችኋል።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
t.me/bducsu
#Institutional_Email
#E-Learning
ለሁሉም የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ!
ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የመማር ማስተማር ሥርዓቱን በከፊል ወደ Digitalized E-Learning ሥርዓት ለመቀየር ለሁሉም ተማሪ ተቋማዊ(ዩኒቨርሲቲያዊ) ኢሜል/Institutional Email አዘጋጅቷል።
ይህ ተቋማዊ ኢሜል ለተማሪዎች ያለው ጥቅም ዘርፈ ብዙ ሲሆን በዋናነት:-
• ለመማር ማስተማር ሥርዓት (E-Learning)
• የክፍል/የቡድን መረጃ መለዋወጫ(Class/Department Chat)
• ከምርቃት በኋላ ተማሪዎች ዘላቂ የአልሙናይ ግንኙነት እንዲኖራቸው ወዘተ... ናቸው።
አጠቃቀሙን በተመለከተ መግለጫ ለክፍል ተወካዮች (Representatives) ቅዳሜ በጥበብ(Wisdom) አዳራሽ የሚሰጥ ይሆናል። ተወካዮችም ለተማሪዎች እንዲሁ የሚያስተላልፉ ይሆናል።
ስለዚህም ተማሪዎች እውቅናው ኖሯችሁ ትኩረት ሰጥታችሁ ተቋማዊ ኢሜላችሁን እንድታዘጋጁ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን።
❗️የክፍል ተወካዮች የጉዳዩን ክብደት በመረዳት በተጠቀሰው ቀን በመገኘት መረጃውን ወስዳችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ ማዳረስ ይገባችኋል።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
t.me/bducsu
👍1
BDU-Central Students Union
#ማስታወቂያ #Institutional_Email #E-Learning ለሁሉም የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ! ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የመማር ማስተማር ሥርዓቱን በከፊል ወደ Digitalized E-Learning ሥርዓት ለመቀየር ለሁሉም ተማሪ ተቋማዊ(ዩኒቨርሲቲያዊ) ኢሜል/Institutional Email አዘጋጅቷል። ይህ ተቋማዊ ኢሜል ለተማሪዎች ያለው ጥቅም ዘርፈ ብዙ ሲሆን በዋናነት:- • ለመማር…
#የሰዓት_ማስተካከያ
#Orientation
#Institutional_Email
#Bahir_Dar_University
የገለጻ መርሐ ግብር
👉ለተመራቂ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች አርብ 8:00 ሰዓት
👉ተመራቂ ላልሆኑ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች ደግሞ ቅዳሜ 8:00 ሰዓት ነው።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
t.me/bducsu
#Orientation
#Institutional_Email
#Bahir_Dar_University
የገለጻ መርሐ ግብር
👉ለተመራቂ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች አርብ 8:00 ሰዓት
👉ተመራቂ ላልሆኑ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች ደግሞ ቅዳሜ 8:00 ሰዓት ነው።
በድጋሚ❗️የክፍል ተወካዮች የጉዳዩን ክብደት በመረዳት በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በመገኘት መረጃውን ወስዳችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ ማዳረስ ይገባችኋል።⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
t.me/bducsu
Telegram
BDU-Central Students Union
ይህ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት መረጃ ማሰራጫ አውታር ነው።
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
👍2❤1
Forwarded from Dereja
The Young Leadership Program (YLP) is a two-year full-time consulting program that develops exceptional, young local Ethiopian talent into real leaders.
You will work as part of a client project team, collaborating with colleagues and clients to solve their toughest business problems. At the end of the program, high-performing fellows progress into a business analyst role.
Click here to learn more: https://www.mckinsey.com/careers/search-jobs/jobs/fellow-youngleadersprogram-16433
You will work as part of a client project team, collaborating with colleagues and clients to solve their toughest business problems. At the end of the program, high-performing fellows progress into a business analyst role.
Click here to learn more: https://www.mckinsey.com/careers/search-jobs/jobs/fellow-youngleadersprogram-16433
👍1
BDU-Central Students Union
#የሰዓት_ማስተካከያ #Orientation #Institutional_Email #Bahir_Dar_University የገለጻ መርሐ ግብር 👉ለተመራቂ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች አርብ 8:00 ሰዓት 👉ተመራቂ ላልሆኑ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች ደግሞ ቅዳሜ 8:00 ሰዓት ነው። በድጋሚ❗️የክፍል ተወካዮች የጉዳዩን ክብደት በመረዳት በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በመገኘት መረጃውን ወስዳችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ ማዳረስ…
#Updates
#ግሽ_ዓባይ_ግቢ
#Orientation
#Institutional_Email
ለግሽ ዓባይ ግቢ የትምህርት ክፍል ተወካይ ተማሪዎች (Class Representatives)
ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ለተማሪዎች ያዘጋጀውን ተቋማዊ ኢሜል(Institutional Email) በተመለከተ ገለጻ (Orientation) የሚያደርግበትን ጊዜ እያሳወቅን እንደሆነ ይታወቃል። ስለዚህም የግሽ ዓባይ ግቢ የክፍል ተወካዮች ዓርብ ከሰዓት 8:00 ሰዓት ጀምሮ በዊዝደም አዳራሽ በመገኘት ገለጻውን እንድትከታተሉ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን።
🚌 ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
t.me/bducsu
#ግሽ_ዓባይ_ግቢ
#Orientation
#Institutional_Email
ለግሽ ዓባይ ግቢ የትምህርት ክፍል ተወካይ ተማሪዎች (Class Representatives)
ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ለተማሪዎች ያዘጋጀውን ተቋማዊ ኢሜል(Institutional Email) በተመለከተ ገለጻ (Orientation) የሚያደርግበትን ጊዜ እያሳወቅን እንደሆነ ይታወቃል። ስለዚህም የግሽ ዓባይ ግቢ የክፍል ተወካዮች ዓርብ ከሰዓት 8:00 ሰዓት ጀምሮ በዊዝደም አዳራሽ በመገኘት ገለጻውን እንድትከታተሉ ስንል ለማሳሰብ እንወዳለን።
🚌 ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል።
በድጋሚ❗️የክፍል ተወካዮች የጉዳዩን ክብደት በመረዳት በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በመገኘት መረጃውን ወስዳችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ ማዳረስ ይገባችኋል።⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
t.me/bducsu
Telegram
BDU-Central Students Union
ይህ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት መረጃ ማሰራጫ አውታር ነው።
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
👍1
🌟 Call for Training! 🌟
🔍 Are you ready to unlock the full potential of your LinkedIn profile? Want to enhance your content strategy and build a powerful professional network? Look no further!
🚀 Join us for our upcoming training sessions on "#Basics_of_LinkedIn_101: Optimizing Your LinkedIn Profile, Content Strategy for LinkedIn, Building a Professional Network," presented by the Career Development Center at Bahir Dar Institute of Technology, Bahir Dar University!
🗓 Mark your calendars for Round 1 on March 30-31, 2024, and Round 2 on April 06-07, 2024.
🔗 Register now at [ https://lnkd.in/ezwye_rU ] and secure your spot today!
🔍 Are you ready to unlock the full potential of your LinkedIn profile? Want to enhance your content strategy and build a powerful professional network? Look no further!
🚀 Join us for our upcoming training sessions on "#Basics_of_LinkedIn_101: Optimizing Your LinkedIn Profile, Content Strategy for LinkedIn, Building a Professional Network," presented by the Career Development Center at Bahir Dar Institute of Technology, Bahir Dar University!
🗓 Mark your calendars for Round 1 on March 30-31, 2024, and Round 2 on April 06-07, 2024.
🔗 Register now at [ https://lnkd.in/ezwye_rU ] and secure your spot today!
BDU-Central Students Union
#Updates #ግሽ_ዓባይ_ግቢ #Orientation #Institutional_Email ለግሽ ዓባይ ግቢ የትምህርት ክፍል ተወካይ ተማሪዎች (Class Representatives) ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ለተማሪዎች ያዘጋጀውን ተቋማዊ ኢሜል(Institutional Email) በተመለከተ ገለጻ (Orientation) የሚያደርግበትን ጊዜ እያሳወቅን እንደሆነ ይታወቃል። ስለዚህም የግሽ ዓባይ ግቢ የክፍል ተወካዮች…
#Reminding
ከግሽ ዓባይ ግቢ ውጪ ሌሎች ግቢዎች ላይ ያላችሁ የክፍል ተወካዮች...
የገለጻ መርሐ ግብር
👉ለተመራቂ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች አርብ 8:00 ሰዓት
👉ተመራቂ ላልሆኑ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች ደግሞ ቅዳሜ 8:00 ሰዓት ነው።
⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
ከግሽ ዓባይ ግቢ ውጪ ሌሎች ግቢዎች ላይ ያላችሁ የክፍል ተወካዮች...
የገለጻ መርሐ ግብር
👉ለተመራቂ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች አርብ 8:00 ሰዓት
👉ተመራቂ ላልሆኑ ተማሪዎች የክፍል ተወካዮች ደግሞ ቅዳሜ 8:00 ሰዓት ነው።
በድጋሚ❗️የክፍል ተወካዮች የጉዳዩን ክብደት በመረዳት በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በመገኘት መረጃውን ወስዳችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ ማዳረስ ይገባችኋል።⁉️To get student support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
Share Share Share
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት ዋና ጽ/ቤት
@bducsu
👍2
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
t.me/bducsu
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
t.me/bducsu
Telegram
BDU-Central Students Union
ይህ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት መረጃ ማሰራጫ አውታር ነው።
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
👍4
Forwarded from BDU-Central Students Union
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
t.me/bducsu
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
t.me/bducsu
Telegram
BDU-Central Students Union
ይህ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት መረጃ ማሰራጫ አውታር ነው።
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
Students' Union of Bahir Dar University main stream media channel.
Join to get :-
#Latest_&_Reliable Information
#News
#Projects
#Opportunities
#Scholarships
#Trainings
#Insights
https://t.me/bducsu
Hult Prize Bahir Dar university
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeN7Fe8dCiZ67L0vTeOOeKhUIUEjL2B18xcUSkL6jvRIEWZvg/viewform?usp=sf_link
#Re_Announcement
Compete for a Campus Director position of #BDU #HultPrize_On_Campus_Program
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
@bducsu
Compete for a Campus Director position of #BDU #HultPrize_On_Campus_Program
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
@bducsu
Pre_Training_Reading_and_Implementation_assignment_Intro_Sr01_1.pdf
273.9 KB
🛎 Sharing for Pre training assessment document! 🛎
👉Orientation to Full Stack Development training has been given by last Sunday. We are here to share you a document that can help us to assess trainees background for the training.
👉Submission Date: April 11, 2024 ⏰11:00LT.
👉Please find the attached document. Read it carefully too.
Contact us by👇🏼
Gmail: cdcatbit@gmail.com
👉Orientation to Full Stack Development training has been given by last Sunday. We are here to share you a document that can help us to assess trainees background for the training.
👉Submission Date: April 11, 2024 ⏰11:00LT.
👉Please find the attached document. Read it carefully too.
Contact us by👇🏼
Gmail: cdcatbit@gmail.com
Forwarded from Youth to Youth (Y2Y)
YOULEAD AFRICA LEAD(H)ER FELLOWSHIP PROGRAM 2024 FOR YOUNG EASTERN AND SOUTHERN AFRICAN WOMEN (FULLY FUNDED
Application Deadline: 5th April 2024
Link: http://bit.ly/3xcTZcu
Applications are now open for the Lead(H)er Fellowship Program Cohort 3. YouLead Africa, Plan International MEESA and the African Union Office of the Youth Envoy are now calling for applications for the 3rd Cohort of Lead(H)er Fellowship for young women based in Eastern and Southern Africa. Lead(H)er, which stands for "she is a leader", is a Fellowship that was conceptualized with the aim of supporting young women in Africa by nurturing their skills, expertise and aspirations in the fields of Politics, Economics/Business and Peace and Security. The aim of the Fellowship is to provide a safe space for Young Women who haven't been exposed much to regional and international opportunities, while amplifying their impact at local and grassroots levels.
@Y2123
Application Deadline: 5th April 2024
Link: http://bit.ly/3xcTZcu
Applications are now open for the Lead(H)er Fellowship Program Cohort 3. YouLead Africa, Plan International MEESA and the African Union Office of the Youth Envoy are now calling for applications for the 3rd Cohort of Lead(H)er Fellowship for young women based in Eastern and Southern Africa. Lead(H)er, which stands for "she is a leader", is a Fellowship that was conceptualized with the aim of supporting young women in Africa by nurturing their skills, expertise and aspirations in the fields of Politics, Economics/Business and Peace and Security. The aim of the Fellowship is to provide a safe space for Young Women who haven't been exposed much to regional and international opportunities, while amplifying their impact at local and grassroots levels.
@Y2123
Forwarded from Tikvah-University
የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አሰጣጥ
"ግልጽ የሆነ መመርያ እስከሚወጣ ድረስ የክብር ዶክትሬት እንዳይሰጥ ተከልክሏል።"
- የትምህርት ሚኒስትሩ
የተበታተነ አሠራርን ለመቅረፍ ግልጽ የሆነ መመርያ እስኪወጣ ድረስ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት የሚባል ነገር መስጠት እንዲያቆሙ እንደተነገራቸው የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለፁ፡፡
ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት ‹‹የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ "የዶክትሬት ዲግሪና የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሽልማት በኢትዮጵያ" በሚል ጭብት ላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተካሔደ ምሁራዊ ውይይት ወቅት ነው።
በኢትዮጵያ የክብር ዶክትሬት ሲሰጥ በተበታተነ ሁኔታ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች መስጠት እንዲያቆሙ ውሳኔ መተላለፉን ሚኒስትሩ አስረድተዋል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አሰጣጥን በተመለከተ መመርያ እያዘጋጀ መሆኑንና መመርያውንም በዚህ ዓመት አጠናቆ ለመጨረስ ሒደት ላይ እንደሆነ ሚኒስትሩ አክለዋል፡፡
በኢትዮጵያ እስካሁን 79 ሰዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ እንደተሰጣቸው አስረድተው ከነዚህም 68 በመቶ የሚሆነው ለክልል ሰዎች የተሰጠ እንደሆነ ገልጸዋል።
በመድረኩ የመነሻ ጽሑፍ ያቀረቡት ፕ/ር ማስረሻ ፈጠነ በበኩላቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሲሰጥ አካዳሚያዊ ያልሆነ ዕውቅናን በመንተራስ እንደሆነና ተሸላሚዎችም ካላቸው ክህሎት፣ ስብዕና እንዲሁም ያበረከቱት አስተዋጽኦ ጋር በተያያዘ መሆኑን ጠቁመዋል።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አሰጣጥን የተመለከተ መመርያ እንዳላቸው አንስተዋል።
በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ በርካታ ሰዎችን እያሳሰበ የመጣው ጉዳይ ዩኒቨርሲቲዎች የራሳቸው ሰው የሚሉትን ብቻ በመምረጥ የክብር ዶክትሬት እየሰጡ መሆኑ ነው ብለዋል፡፡
የክብር ዶክትሬት ዲግሪን ከዩኒቨርሲቲዎች የሚያገኙ ሰዎች ጭምር እንደመጠሪያ እንደሚጠቀሙበትና ይኼም በጣም የተሳሳተ ነገር እንደሆነ ገልጸው፣ በርካታ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችም ይኼንን ድርጊት እንደሚፈጽሙ አስታውሰዋል፡፡
ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ የሰጧቸው ሰዎች ያልተገባ ድርጊት ከፈፀሙ፣ የክብር ዶክትሬት ዲግሪውን መንጠቅ እንደሚችሉ ጠቁመዋል፡፡ #ሪፖርተር
@tikvahuniversity
"ግልጽ የሆነ መመርያ እስከሚወጣ ድረስ የክብር ዶክትሬት እንዳይሰጥ ተከልክሏል።"
- የትምህርት ሚኒስትሩ
የተበታተነ አሠራርን ለመቅረፍ ግልጽ የሆነ መመርያ እስኪወጣ ድረስ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት የሚባል ነገር መስጠት እንዲያቆሙ እንደተነገራቸው የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለፁ፡፡
ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት ‹‹የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ "የዶክትሬት ዲግሪና የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሽልማት በኢትዮጵያ" በሚል ጭብት ላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተካሔደ ምሁራዊ ውይይት ወቅት ነው።
በኢትዮጵያ የክብር ዶክትሬት ሲሰጥ በተበታተነ ሁኔታ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች መስጠት እንዲያቆሙ ውሳኔ መተላለፉን ሚኒስትሩ አስረድተዋል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አሰጣጥን በተመለከተ መመርያ እያዘጋጀ መሆኑንና መመርያውንም በዚህ ዓመት አጠናቆ ለመጨረስ ሒደት ላይ እንደሆነ ሚኒስትሩ አክለዋል፡፡
በኢትዮጵያ እስካሁን 79 ሰዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ እንደተሰጣቸው አስረድተው ከነዚህም 68 በመቶ የሚሆነው ለክልል ሰዎች የተሰጠ እንደሆነ ገልጸዋል።
በመድረኩ የመነሻ ጽሑፍ ያቀረቡት ፕ/ር ማስረሻ ፈጠነ በበኩላቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሲሰጥ አካዳሚያዊ ያልሆነ ዕውቅናን በመንተራስ እንደሆነና ተሸላሚዎችም ካላቸው ክህሎት፣ ስብዕና እንዲሁም ያበረከቱት አስተዋጽኦ ጋር በተያያዘ መሆኑን ጠቁመዋል።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ አሰጣጥን የተመለከተ መመርያ እንዳላቸው አንስተዋል።
በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ በርካታ ሰዎችን እያሳሰበ የመጣው ጉዳይ ዩኒቨርሲቲዎች የራሳቸው ሰው የሚሉትን ብቻ በመምረጥ የክብር ዶክትሬት እየሰጡ መሆኑ ነው ብለዋል፡፡
የክብር ዶክትሬት ዲግሪን ከዩኒቨርሲቲዎች የሚያገኙ ሰዎች ጭምር እንደመጠሪያ እንደሚጠቀሙበትና ይኼም በጣም የተሳሳተ ነገር እንደሆነ ገልጸው፣ በርካታ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችም ይኼንን ድርጊት እንደሚፈጽሙ አስታውሰዋል፡፡
ዩኒቨርሲቲዎች የክብር ዶክትሬት ዲግሪ የሰጧቸው ሰዎች ያልተገባ ድርጊት ከፈፀሙ፣ የክብር ዶክትሬት ዲግሪውን መንጠቅ እንደሚችሉ ጠቁመዋል፡፡ #ሪፖርተር
@tikvahuniversity
😁4