BDU-Central Students Union pinned «Use this link 👉 Exi Exam Result to see yours! Sooner, you can see your result on Bahir Dar University Students Information Management System (SIMS) too. By the way, 85% of Bahir Dar University Students are passed the exam, including the distance program.…»
#መረጃ
የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ከተፈተኑ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች 84.7% የመውጫ ፈተናውን በብቃት አልፈዋል።
_______
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ79 ፕሮግራሞች 3229 ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና በማስፈተን 84.7 በመቶ የማለፊያ በቂ ውጤት አስመዘገቡ።
🌟 በመደበኛው መርሐ ግብር ብቻ ፈተናውን ከወሰዱ 2843 ተማሪዎች ውስጥ 89.5 ከ50 እና ከዚያ በላይ ያመጡ ሲሆን ፈተና ከተሰጠባቸው ፕሮግራሞች ውስጥ 32 ፕሮግራሞች 100% ሁሉም ተማሪዎች፣ በ14 ፕሮግራሞች ደግሞ በእያንዳንዱ ፕሮግራሞች 1ተማሪ ብቻ ሲቀር ሁሉም አልፈዋል።
- በኤክስቴንሽን መርሐ ግብር 45 ተማሪዎች ተፈትነው 55.3% ፣
- በርቀት ትምህርት መርሐ ግብር 305 ተተማሪዎት ተፈትነው 43.9 ፣
- በክረምት መርሐ ግብር 34 ተማሪዎች ተፈትነው 85.3%...
...ያሳለፈ ሲሆን በሁሉም መርሐ ግብሮች 84.7 የመውጫ ፈተናውን በብቃት አልፈዋል።
ጥራት ላለው ትምህርትና ምርምር አበክሮ የሚሰራው የ60ዓመት ባለፀጋው አንጋፋው ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በዚሁ አጋጣሚ ለተፈታኝ ተማሪዎች፣ ቤተሰቦችና የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ መልዕክቱን ያስተላልፋል።
__________
@bducsu
የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ከተፈተኑ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች 84.7% የመውጫ ፈተናውን በብቃት አልፈዋል።
_______
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ79 ፕሮግራሞች 3229 ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና በማስፈተን 84.7 በመቶ የማለፊያ በቂ ውጤት አስመዘገቡ።
🌟 በመደበኛው መርሐ ግብር ብቻ ፈተናውን ከወሰዱ 2843 ተማሪዎች ውስጥ 89.5 ከ50 እና ከዚያ በላይ ያመጡ ሲሆን ፈተና ከተሰጠባቸው ፕሮግራሞች ውስጥ 32 ፕሮግራሞች 100% ሁሉም ተማሪዎች፣ በ14 ፕሮግራሞች ደግሞ በእያንዳንዱ ፕሮግራሞች 1ተማሪ ብቻ ሲቀር ሁሉም አልፈዋል።
- በኤክስቴንሽን መርሐ ግብር 45 ተማሪዎች ተፈትነው 55.3% ፣
- በርቀት ትምህርት መርሐ ግብር 305 ተተማሪዎት ተፈትነው 43.9 ፣
- በክረምት መርሐ ግብር 34 ተማሪዎች ተፈትነው 85.3%...
...ያሳለፈ ሲሆን በሁሉም መርሐ ግብሮች 84.7 የመውጫ ፈተናውን በብቃት አልፈዋል።
ጥራት ላለው ትምህርትና ምርምር አበክሮ የሚሰራው የ60ዓመት ባለፀጋው አንጋፋው ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በዚሁ አጋጣሚ ለተፈታኝ ተማሪዎች፣ ቤተሰቦችና የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ መልዕክቱን ያስተላልፋል።
ዘገባው 👉 የውስጥ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን-BDU__________
@bducsu
👎5❤2👍2
Forwarded from Youth to Youth (Y2Y)
African Union Youth Capacity Building Training Program(Fully-funded)
https://opportunitiesforyouth.org/2023/07/african-union-youth-capacity-building-training-programfully-funded/?fbclid=IwAR2BfsnaFVrCKWyS_yLaVOE3Goy9p9psXVjgTLww6dZcvdRlGSEpGKm_nFM
@Y2123
https://opportunitiesforyouth.org/2023/07/african-union-youth-capacity-building-training-programfully-funded/?fbclid=IwAR2BfsnaFVrCKWyS_yLaVOE3Goy9p9psXVjgTLww6dZcvdRlGSEpGKm_nFM
@Y2123
ጥቁር አባይ ትራንስፖርት በ 0 ዓመትና በልምድ
1. Junior Mechanic
BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, or related fields
Quantity required: 6
Experience: zero year
2. Junior Electrician
BSc degree in Electrical Engineering, Automotive, or related fields
Quantity required: 2
Experience: zero year
3. Junior Welder
BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, Metal technology, or related fields
Experience: zero year
4. Junior Painter
BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, Metal technology, or related fields
Experience: zero year
5. ግሪስና እጥበት
ዲፕሎማ በአውቶሞቲቭ የተመረቀ/ች
የስራ ልምድ: 5 ዓመት
ብዛት: 2
Place of work: Kombolcha
Employment type: Permanent
Tel: 0582208279 / 0335517277
Deadline: 20/11/2015 E.C
1. Junior Mechanic
BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, or related fields
Quantity required: 6
Experience: zero year
2. Junior Electrician
BSc degree in Electrical Engineering, Automotive, or related fields
Quantity required: 2
Experience: zero year
3. Junior Welder
BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, Metal technology, or related fields
Experience: zero year
4. Junior Painter
BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, Metal technology, or related fields
Experience: zero year
5. ግሪስና እጥበት
ዲፕሎማ በአውቶሞቲቭ የተመረቀ/ች
የስራ ልምድ: 5 ዓመት
ብዛት: 2
Place of work: Kombolcha
Employment type: Permanent
Tel: 0582208279 / 0335517277
Deadline: 20/11/2015 E.C
👍5
Forwarded from Ministry of Labor and Skills - Ethiopia
📢 Exciting news awaits current students and alumni of Bahir Dar University! 🎉 Allow us to introduce you to the recently established BiT-S.I.R.E.E.S (BiT- Student Initiative for Renewable Energy Entrepreneurs towards Sustainability). This initiative is supported by the Technical University of Munich through its TUM SEED program, which collaborates with eight partner universities in the global south. Bahir Dar University proudly represents Ethiopia in this collaboration.
🌍 Our primary goal is to promote sustainable energies, entrepreneurship, and development in the global south. To achieve this, we've launched BiT-S.I.R.E.E.S, a student-run program in collaboration with TUM SEED Center and the BiT Energy Center.
👉 Stay updated and be the first to know about our initiatives by following our Facebook and LinkedIn pages. https://www.facebook.com/bit.sirees
https://www.linkedin.com/company/bit-sirees/
bitsirees@gmail.com or
+251919795941
https://t.me/bitsirees
🌍 Our primary goal is to promote sustainable energies, entrepreneurship, and development in the global south. To achieve this, we've launched BiT-S.I.R.E.E.S, a student-run program in collaboration with TUM SEED Center and the BiT Energy Center.
👉 Stay updated and be the first to know about our initiatives by following our Facebook and LinkedIn pages. https://www.facebook.com/bit.sirees
https://www.linkedin.com/company/bit-sirees/
bitsirees@gmail.com or
+251919795941
https://t.me/bitsirees
👍1
Forwarded from BiT-S.I.R.E.E.S (N)
📢 Exciting news from BiT-S.I.R.E.E.S! 🚀
We're thrilled to announce that the BiT-S.I.R.E.E.S Research mentorship program is now open for applications for 2024! 🌟 This incredible 6-month program is a golden opportunity for both undergraduate and master's students to make a sustainable impact through cutting-edge research methodologies. ✨
You'll be guided by esteemed professors from Bahir Dar University and external institutions, who will equip you with the skills to become a top-notch academician, researcher, and sustainability enthusiast. 🎓💡
Spoiler alert: 🤫 After completing the program, it's highly likely that you'll have your very first research paper published in a renowned journal! 📝📚
So, what are you waiting for? ⏳ Don't miss out on this life-changing chance! Apply now through the link provided. ⭐
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSffLAzhf6fZ703rnxh48uZOGR7lz-_icbsv8nbmu4PsVFt6rA/viewform?usp=sf_link
Deadline: December 10. ⌛️
#ResearchMentorship #Sustainability #bitsirees #ourturntopayback
We're thrilled to announce that the BiT-S.I.R.E.E.S Research mentorship program is now open for applications for 2024! 🌟 This incredible 6-month program is a golden opportunity for both undergraduate and master's students to make a sustainable impact through cutting-edge research methodologies. ✨
You'll be guided by esteemed professors from Bahir Dar University and external institutions, who will equip you with the skills to become a top-notch academician, researcher, and sustainability enthusiast. 🎓💡
Spoiler alert: 🤫 After completing the program, it's highly likely that you'll have your very first research paper published in a renowned journal! 📝📚
So, what are you waiting for? ⏳ Don't miss out on this life-changing chance! Apply now through the link provided. ⭐
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSffLAzhf6fZ703rnxh48uZOGR7lz-_icbsv8nbmu4PsVFt6rA/viewform?usp=sf_link
Deadline: December 10. ⌛️
#ResearchMentorship #Sustainability #bitsirees #ourturntopayback
አስቸኳይ ማስታወቂያ❗️
በFreshman ኮርስ ቀሪ ምክንያት የ2015 ዓ.ም የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ሳትፈተኑ የቀራችሁ ተማሪዎች በየትምህርት ክፍላችሁ አንድ ላይ በማስተባበር ሙሉ ስም፣ ስልክ ቁጥር እና የሚቀራችሁን ኮርስ እንዲሁም የትምህርት ክፍላችሁን (Department) አብራችሁ በመግለጽ መረጃውን እስከ ማክሰኞ 23/04/2016 ዓ.ም ድረስ በአስቸኳይ እንድትልኩልን ለማሳሰብ እንወዳለን።
❕ማስታወሻ
👉 መረጃችሁን ለመላክ ይህንን👇 #Bot ተጠቀሙ!
t.me/bdu_csu_bot
t.me/bdu_csu_bot
t.me/bdu_csu_bot
👉 መረጃውን ስትልኩ በአንድ Department ውስጥ ያላችሁ ተማሪዎች በአንድ ላይ አንድ ጊዜ መረጃችሁን መላክ ይጠበቅባችኋል።
👉 ላልሰሙ ተማሪዎች በማሰማት ይተባበሩን🙏።
_
©
በFreshman ኮርስ ቀሪ ምክንያት የ2015 ዓ.ም የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ሳትፈተኑ የቀራችሁ ተማሪዎች በየትምህርት ክፍላችሁ አንድ ላይ በማስተባበር ሙሉ ስም፣ ስልክ ቁጥር እና የሚቀራችሁን ኮርስ እንዲሁም የትምህርት ክፍላችሁን (Department) አብራችሁ በመግለጽ መረጃውን እስከ ማክሰኞ 23/04/2016 ዓ.ም ድረስ በአስቸኳይ እንድትልኩልን ለማሳሰብ እንወዳለን።
❕ማስታወሻ
👉 መረጃችሁን ለመላክ ይህንን👇 #Bot ተጠቀሙ!
t.me/bdu_csu_bot
t.me/bdu_csu_bot
t.me/bdu_csu_bot
👉 መረጃውን ስትልኩ በአንድ Department ውስጥ ያላችሁ ተማሪዎች በአንድ ላይ አንድ ጊዜ መረጃችሁን መላክ ይጠበቅባችኋል።
👉 ላልሰሙ ተማሪዎች በማሰማት ይተባበሩን🙏።
_
©
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት👍2
#ማስታወቂያ
የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለምትፈተኑ አመልካቾች በሙሉ
ከ2015 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ለእጩ ተመራቂ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ላይ የመውጫ ፈተናን ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው ከጥር 27- የካቲት 1/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል፡፡
ስለሆነም በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተናውን ተፈትናችሁ ያላለፋችሁ እና ከጥር 27 - የካቲት 1/ 2016 ዓ.ም ድረስ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ምዝገባ የምታካሂዱትና የመፈተኛ ተቋም (የመንግስት ዩኒቨርሲቲ) የምትመርጡት ከታች በተገለጸው ማስፈንጠሪያ (Link)
(https://exam.ethernet.edu.et)
ስለሆነ፣ ከጥር 08 እስከ ጥር 15/ 2016 ዓ.ም ድረስ የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በቴሌ ብር ብቻ በመክፈል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
አመልካቾች ተጨማሪ ድጋፍ የምትፈልጉ ከሆነ በስልክ ቁጥር +251 118 13 21 76 ወይም በኢሜይል registration@ethernet.edu.et በኩል ድጋፍ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማሳሰቢያ
1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የምታካሂዱት እና የአገልግሎት ክፍያ የምትፈፅሙት በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊው የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል።
የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለምትፈተኑ አመልካቾች በሙሉ
ከ2015 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም በቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ለእጩ ተመራቂ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ላይ የመውጫ ፈተናን ለመፈተን በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው ከጥር 27- የካቲት 1/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል፡፡
ስለሆነም በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተናውን ተፈትናችሁ ያላለፋችሁ እና ከጥር 27 - የካቲት 1/ 2016 ዓ.ም ድረስ የመውጫ ፈተናውን በድጋሚ (Re-exam) ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁ ተፈታኞች በሙሉ ምዝገባ የምታካሂዱትና የመፈተኛ ተቋም (የመንግስት ዩኒቨርሲቲ) የምትመርጡት ከታች በተገለጸው ማስፈንጠሪያ (Link)
(https://exam.ethernet.edu.et)
ስለሆነ፣ ከጥር 08 እስከ ጥር 15/ 2016 ዓ.ም ድረስ የምዝገባ ክፍያ 500.00 ብር በቴሌ ብር ብቻ በመክፈል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
አመልካቾች ተጨማሪ ድጋፍ የምትፈልጉ ከሆነ በስልክ ቁጥር +251 118 13 21 76 ወይም በኢሜይል registration@ethernet.edu.et በኩል ድጋፍ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማሳሰቢያ
1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመዉጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የምታካሂዱት እና የአገልግሎት ክፍያ የምትፈፅሙት በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊው የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል።
exam.ethernet.edu.et
Ministry of Education
Ministry of Education | National GAT
👍3👏1
📣አስቸኳይ ማሳሰቢያ
በ2015 ዓ.ም በቀሪ ኮርስና በ'F' case ምክንያት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ሳትፈተኑ ለቀራችሁ ተማሪዎች በሙሉ!
1) ቀሪ ኮርሳችሁ ('F' case) የFreshman ኮርስከሆነ :-
በጥር 15 ጥሪ ገብታችሁ ከFreshman ተማሪዎች ጋር ኮርሱን መመዝገብና መውሰድ ስለምትችሉ ፤ የጥር 27ቱን የExit Exam ለመፈተን እስከ ማክሰኞ ቀን 14/05/2016 ዓ.ም በየትምህርት ክፍላችሁ ለExit Exam መመዝገብ አለባችሁ። ትምህርት ክፍሉ ቀድሞ መዝግቧችሁ ከሆነም መመዝገባችሁን አረጋግጡ።
2) ቀሪ ኮርሳችሁ ('F' case) የFreshman ኮርስካልሆነ [For Supportive and Major Courses] :-
በጥር 15 ጥሪ ግቢ ገብታችሁ ኮርሱን (እናንተ የቀራችሁን ኮርስ ወይም 'F' ያመጣችሁትን ኮርስ) የሚማሩ ተማሪዎች ካሉ ማለትም (Course Add) ማድረግ ምትችሉ መሆኑን ካረጋገጣችሁ፤ የጥር 27ቱን Exit Exam መፈትን የምትችሉ ስለሆነ ፥ የጥር 27ቱን የExit Exam ለመፈተን እስከ ማክሰኞ ቀን 14/05/2016 ዓ.ም በየትምህርት ክፍላችሁ ለExit Exam መመዝገብ አለባችሁ። ትምህርት ክፍሉ ቀድሞ መዝግቧችሁ ከሆነም መመዝገባችሁን አረጋግጡ።
...ኮርሱን ማግኘት ካልቻላችሁ ግን ኮርሱን እስከምታገኙበት ሴሚስተር ድረስ ትጠብቃላችሁ።
❗️ይህንን በተመለከተ ከባች አድቫይዘር፣ ከዲፓርትመንት ኃላፊ(Head)ወይም ከዲናችሁ ጋር በመገናኘት መጨረስ ትችላላችሁ።
❗️ከላይ በተገለጸው መሠረት እስከ ማክሰኞ ቀን 14/05/2016 ዓ.ም ለExit Exam መመዝገብ እንደምትችሉ በድጋሚ ለማበከር እንወዳለን!
❔ ለጥያቄ:- @bdu_csu_bot ላይ ይጠይቁ!
________
@bducsu
በ2015 ዓ.ም በቀሪ ኮርስና በ'F' case ምክንያት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ሳትፈተኑ ለቀራችሁ ተማሪዎች በሙሉ!
1) ቀሪ ኮርሳችሁ ('F' case) የFreshman ኮርስ
በጥር 15 ጥሪ ገብታችሁ ከFreshman ተማሪዎች ጋር ኮርሱን መመዝገብና መውሰድ ስለምትችሉ ፤ የጥር 27ቱን የExit Exam ለመፈተን እስከ ማክሰኞ ቀን 14/05/2016 ዓ.ም በየትምህርት ክፍላችሁ ለExit Exam መመዝገብ አለባችሁ። ትምህርት ክፍሉ ቀድሞ መዝግቧችሁ ከሆነም መመዝገባችሁን አረጋግጡ።
2) ቀሪ ኮርሳችሁ ('F' case) የFreshman ኮርስ
በጥር 15 ጥሪ ግቢ ገብታችሁ ኮርሱን (እናንተ የቀራችሁን ኮርስ ወይም 'F' ያመጣችሁትን ኮርስ) የሚማሩ ተማሪዎች ካሉ ማለትም (Course Add) ማድረግ ምትችሉ መሆኑን ካረጋገጣችሁ፤ የጥር 27ቱን Exit Exam መፈትን የምትችሉ ስለሆነ ፥ የጥር 27ቱን የExit Exam ለመፈተን እስከ ማክሰኞ ቀን 14/05/2016 ዓ.ም በየትምህርት ክፍላችሁ ለExit Exam መመዝገብ አለባችሁ። ትምህርት ክፍሉ ቀድሞ መዝግቧችሁ ከሆነም መመዝገባችሁን አረጋግጡ።
...ኮርሱን ማግኘት ካልቻላችሁ ግን ኮርሱን እስከምታገኙበት ሴሚስተር ድረስ ትጠብቃላችሁ።
❗️ይህንን በተመለከተ ከባች አድቫይዘር፣ ከዲፓርትመንት ኃላፊ(Head)ወይም ከዲናችሁ ጋር በመገናኘት መጨረስ ትችላላችሁ።
❗️ከላይ በተገለጸው መሠረት እስከ ማክሰኞ ቀን 14/05/2016 ዓ.ም ለExit Exam መመዝገብ እንደምትችሉ በድጋሚ ለማበከር እንወዳለን!
❔ ለጥያቄ:- @bdu_csu_bot ላይ ይጠይቁ!
________
©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት@bducsu
👍2👎1
...
ከትግራይ ክልል ካሉ ዩኒቨርሲቲዎች በጊዜያዊነት ወደ ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ተዘዋውራችሁ ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ለነበራችሁ ተማሪዎች በሙሉ!
በባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ መቀጠልና መጨረስ የምትፈልጉ ከሆነ ከነበራችሁበት ዩኒቨርሲቲ ወደ ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ሙሉ መረጃችሁን ማስላክና መደበኛ ዝውውር መፈጸም ይጠበቅባችኋል።
በዚህ ሂደት እንደ ተማሪዎች ኅብረት ከእኛ በኩል ለምትፈልጉት ድጋፍ 👉@bdu_csu_bot ላይ ይጠይቁ!
____
@bducsu
ከትግራይ ክልል ካሉ ዩኒቨርሲቲዎች በጊዜያዊነት ወደ ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ተዘዋውራችሁ ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ለነበራችሁ ተማሪዎች በሙሉ!
በባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ መቀጠልና መጨረስ የምትፈልጉ ከሆነ ከነበራችሁበት ዩኒቨርሲቲ ወደ ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ሙሉ መረጃችሁን ማስላክና መደበኛ ዝውውር መፈጸም ይጠበቅባችኋል።
በዚህ ሂደት እንደ ተማሪዎች ኅብረት ከእኛ በኩል ለምትፈልጉት ድጋፍ 👉@bdu_csu_bot ላይ ይጠይቁ!
____
©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት@bducsu
👎1👏1
BDU-Central Students Union
📣አስቸኳይ ማሳሰቢያ በ2015 ዓ.ም በቀሪ ኮርስና በ'F' case ምክንያት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ሳትፈተኑ ለቀራችሁ ተማሪዎች በሙሉ! 1) ቀሪ ኮርሳችሁ ('F' case) የFreshman ኮርስ ከሆነ :- በጥር 15 ጥሪ ገብታችሁ ከFreshman ተማሪዎች ጋር ኮርሱን መመዝገብና መውሰድ ስለምትችሉ ፤ የጥር 27ቱን የExit Exam ለመፈተን እስከ ማክሰኞ ቀን 14/05/2016 ዓ.ም በየትምህርት…
📣#አዲስ ለማሳሰብ...
#የExit_Exam_ምዝገባ_እስከ 20/05/2016ዓ.ም_መራዘምን_አስመልክቶ...
ቀድሞ በወጣው (ከላይ ባለው) ማሳሰቢያ መሠረት ኮርሳችሁን ማግኘታችሁን አረጋግጣችሁ ነገር ግን ትምህርት ክፍላችሁ ሊመዘግባችሁ ፈቃደኛ ካልሆነ በዚህ 👉🏾 @bdu_csu_bot አድራሻ ትምህርት ክፍላችሁን አሳውቁን ፤ #እኛ መረጃውን እንሰጣቸዋለን።
❗️መጨረሻው 20/05/2016 ዓ.ም ነው።
❔ ለጥያቄ:- @bdu_csu_bot ላይ ይጠይቁ!
________
@bducsu
#የExit_Exam_ምዝገባ_እስከ 20/05/2016ዓ.ም_መራዘምን_አስመልክቶ...
ቀድሞ በወጣው (ከላይ ባለው) ማሳሰቢያ መሠረት ኮርሳችሁን ማግኘታችሁን አረጋግጣችሁ ነገር ግን ትምህርት ክፍላችሁ ሊመዘግባችሁ ፈቃደኛ ካልሆነ በዚህ 👉🏾 @bdu_csu_bot አድራሻ ትምህርት ክፍላችሁን አሳውቁን ፤ #እኛ መረጃውን እንሰጣቸዋለን።
❗️መጨረሻው 20/05/2016 ዓ.ም ነው።
❔ ለጥያቄ:- @bdu_csu_bot ላይ ይጠይቁ!
________
©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት@bducsu
👍1👎1
BDU-Central Students Union pinned «📣#አዲስ ለማሳሰብ... #የExit_Exam_ምዝገባ_እስከ 20/05/2016ዓ.ም_መራዘምን_አስመልክቶ... ቀድሞ በወጣው (ከላይ ባለው) ማሳሰቢያ መሠረት ኮርሳችሁን ማግኘታችሁን አረጋግጣችሁ ነገር ግን ትምህርት ክፍላችሁ ሊመዘግባችሁ ፈቃደኛ ካልሆነ በዚህ 👉🏾 @bdu_csu_bot አድራሻ ትምህርት ክፍላችሁን አሳውቁን ፤ #እኛ መረጃውን እንሰጣቸዋለን። ❗️መጨረሻው 20/05/2016 ዓ.ም ነው። ❔…»
To get students support from the Union, please, use our bot 👉 BDU-CSU bot
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት
@bducsu
➖➖➖➖➖➖➖➖➖
©የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት
@bducsu
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
የመውጫ ፈተና ተራዘመ።
የ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ መራዘሙን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ማረጋገጥ ችሏል።
የመውጫ ፈተናው ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/2016 ዓ.ም ይሰጣል ተብሎ እንደነበር አይዘነጋም።
ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ይፋ ባደረገው መርሐግብር ፈተናው ከየካቲት 06 እስከ 09/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ታውቋል።
ለአዲስ ተፈታኞች ሞዴል ፈተና ከጥር 27 እስከ 30/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘው መረጃ ያሳያል።
የተፈታኞች ዝርዝር ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በቀጣይ ቀናት እንደሚላክም ተገልጿል።
Via @tikvahuniversity
@tikvahethiopia
የ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ መራዘሙን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ማረጋገጥ ችሏል።
የመውጫ ፈተናው ከጥር 27 እስከ የካቲት 01/2016 ዓ.ም ይሰጣል ተብሎ እንደነበር አይዘነጋም።
ትምህርት ሚኒስቴር አዲስ ይፋ ባደረገው መርሐግብር ፈተናው ከየካቲት 06 እስከ 09/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ታውቋል።
ለአዲስ ተፈታኞች ሞዴል ፈተና ከጥር 27 እስከ 30/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከትምህርት ሚኒስቴር ያገኘው መረጃ ያሳያል።
የተፈታኞች ዝርዝር ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ በቀጣይ ቀናት እንደሚላክም ተገልጿል።
Via @tikvahuniversity
@tikvahethiopia
😱1