BDU - Hamle 6, 2015 Exit Exam Placement (1).xlsx
556.1 KB
👆Here is the Hamlie 6 Exit Exam Schedule!
PLEASE NOTICE THAT:
Since the number of attendees of the exam are huge, this excel file has 4 sheets in it. Thus, navigate consciously.
_________
@bducsu
PLEASE NOTICE THAT:
Since the number of attendees of the exam are huge, this excel file has 4 sheets in it. Thus, navigate consciously.
_________
@bducsu
ፈተናዎችና የሚሰጡበት ጊዜ.pdf
107.3 KB
👆👆👆
#Urgent_Updates_on_The_Time_Change
There is the #time change #only for :
1 #Economics from 6:30 to 10:00 LocalTime.
2 #Business_Management from 9:30 to 6:30 LocalTime.
Please, Notice that the campus, the invigilators and the examinee's are remained the same, as before. The only change is the Time (the interchange of session 2 and session 3).
★ For detailed information, read the attached👆 document!
_____
@bducsu
#Urgent_Updates_on_The_Time_Change
There is the #time change #only for :
1 #Economics from 6:30 to 10:00 LocalTime.
2 #Business_Management from 9:30 to 6:30 LocalTime.
Please, Notice that the campus, the invigilators and the examinee's are remained the same, as before. The only change is the Time (the interchange of session 2 and session 3).
_____
@bducsu
📣#ማስታወቂያ
እንደሚታወቀው በመውጫ ፈተናው ላይ ሊከሰት የሚችለውን የመብራት መቆራረጥ ለመቀልበስ ፈተናው እየተሰጠ ያለው ሙሉ በሙሉ በጀነሬተር ነው። ይህንን ሳምንትም በተለየ ሁኔታ በመብራት ኃይል በኩል ከፍተኛ የሆነ የመብራት መቆራረጥ እያስቸገረ መሆኑም ሁላችንም የምንታዘበው ነው።
ሆኖም ዛሬ ከ11:00 ሰዓት ጀምሮ እንደ ሀገር አቀፍ በሁሉም የኢትዮጵያ ከተሞች የመብራት አገልግሎት እንደተቋረጠ የኢትዮጵያ መብራት ኃይል አገልግሎት ገልጿል። በየግቢው ያሉ ጀነሬተሮችም ለፈተናው ሲባል ቀኑን ሙሉ ተለኩሰው ስለሚውሉና ነገም ፈተናውን ለማስቀጠል ስለሚያገለግሉ ጫናውን ለመቀነስ ሲባል አይለኮሱም።
ውድ ተማሪዎች፥ በእስካሁኑ ሁኔታዎች ላሳያችሁት ስነ-ምግባር እያመሰገንን ፤ አሁንም ችግሩን ተረድታችሁ እንደ ሀገር አቀፍ መፍትሔ እስኪፈለግ እንድትታገሱ ለማሳወቅ እንወዳለን።
___
©
@bducsu
እንደሚታወቀው በመውጫ ፈተናው ላይ ሊከሰት የሚችለውን የመብራት መቆራረጥ ለመቀልበስ ፈተናው እየተሰጠ ያለው ሙሉ በሙሉ በጀነሬተር ነው። ይህንን ሳምንትም በተለየ ሁኔታ በመብራት ኃይል በኩል ከፍተኛ የሆነ የመብራት መቆራረጥ እያስቸገረ መሆኑም ሁላችንም የምንታዘበው ነው።
ሆኖም ዛሬ ከ11:00 ሰዓት ጀምሮ እንደ ሀገር አቀፍ በሁሉም የኢትዮጵያ ከተሞች የመብራት አገልግሎት እንደተቋረጠ የኢትዮጵያ መብራት ኃይል አገልግሎት ገልጿል። በየግቢው ያሉ ጀነሬተሮችም ለፈተናው ሲባል ቀኑን ሙሉ ተለኩሰው ስለሚውሉና ነገም ፈተናውን ለማስቀጠል ስለሚያገለግሉ ጫናውን ለመቀነስ ሲባል አይለኮሱም።
ውድ ተማሪዎች፥ በእስካሁኑ ሁኔታዎች ላሳያችሁት ስነ-ምግባር እያመሰገንን ፤ አሁንም ችግሩን ተረድታችሁ እንደ ሀገር አቀፍ መፍትሔ እስኪፈለግ እንድትታገሱ ለማሳወቅ እንወዳለን።
___
©
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት@bducsu
BDU-Central Students Union
ፈተናዎችና የሚሰጡበት ጊዜ.pdf
👆#ማስታወሻ
የፈተና የሰዓት ለውጥ!
የፈተና የሰዓት ለውጥ!
BDU-Central Students Union pinned «#The Hamlie 7th Schedule!👆👆👆 Session 1 and Session 2 respectively.»
Use this link 👉 Exi Exam Result to see yours!
Sooner, you can see your result on Bahir Dar University Students Information Management System (SIMS) too.
By the way, 85% of Bahir Dar University Students are passed the exam, including the distance program.
You did it Guys!💪💪💪
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
@bducsu
Sooner, you can see your result on Bahir Dar University Students Information Management System (SIMS) too.
By the way, 85% of Bahir Dar University Students are passed the exam, including the distance program.
You did it Guys!💪💪💪
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
@bducsu
👏5👍2👎2
BDU-Central Students Union pinned «Use this link 👉 Exi Exam Result to see yours! Sooner, you can see your result on Bahir Dar University Students Information Management System (SIMS) too. By the way, 85% of Bahir Dar University Students are passed the exam, including the distance program.…»
#መረጃ
የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ከተፈተኑ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች 84.7% የመውጫ ፈተናውን በብቃት አልፈዋል።
_______
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ79 ፕሮግራሞች 3229 ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና በማስፈተን 84.7 በመቶ የማለፊያ በቂ ውጤት አስመዘገቡ።
🌟 በመደበኛው መርሐ ግብር ብቻ ፈተናውን ከወሰዱ 2843 ተማሪዎች ውስጥ 89.5 ከ50 እና ከዚያ በላይ ያመጡ ሲሆን ፈተና ከተሰጠባቸው ፕሮግራሞች ውስጥ 32 ፕሮግራሞች 100% ሁሉም ተማሪዎች፣ በ14 ፕሮግራሞች ደግሞ በእያንዳንዱ ፕሮግራሞች 1ተማሪ ብቻ ሲቀር ሁሉም አልፈዋል።
- በኤክስቴንሽን መርሐ ግብር 45 ተማሪዎች ተፈትነው 55.3% ፣
- በርቀት ትምህርት መርሐ ግብር 305 ተተማሪዎት ተፈትነው 43.9 ፣
- በክረምት መርሐ ግብር 34 ተማሪዎች ተፈትነው 85.3%...
...ያሳለፈ ሲሆን በሁሉም መርሐ ግብሮች 84.7 የመውጫ ፈተናውን በብቃት አልፈዋል።
ጥራት ላለው ትምህርትና ምርምር አበክሮ የሚሰራው የ60ዓመት ባለፀጋው አንጋፋው ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በዚሁ አጋጣሚ ለተፈታኝ ተማሪዎች፣ ቤተሰቦችና የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ መልዕክቱን ያስተላልፋል።
__________
@bducsu
የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና ከተፈተኑ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች 84.7% የመውጫ ፈተናውን በብቃት አልፈዋል።
_______
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ79 ፕሮግራሞች 3229 ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና በማስፈተን 84.7 በመቶ የማለፊያ በቂ ውጤት አስመዘገቡ።
🌟 በመደበኛው መርሐ ግብር ብቻ ፈተናውን ከወሰዱ 2843 ተማሪዎች ውስጥ 89.5 ከ50 እና ከዚያ በላይ ያመጡ ሲሆን ፈተና ከተሰጠባቸው ፕሮግራሞች ውስጥ 32 ፕሮግራሞች 100% ሁሉም ተማሪዎች፣ በ14 ፕሮግራሞች ደግሞ በእያንዳንዱ ፕሮግራሞች 1ተማሪ ብቻ ሲቀር ሁሉም አልፈዋል።
- በኤክስቴንሽን መርሐ ግብር 45 ተማሪዎች ተፈትነው 55.3% ፣
- በርቀት ትምህርት መርሐ ግብር 305 ተተማሪዎት ተፈትነው 43.9 ፣
- በክረምት መርሐ ግብር 34 ተማሪዎች ተፈትነው 85.3%...
...ያሳለፈ ሲሆን በሁሉም መርሐ ግብሮች 84.7 የመውጫ ፈተናውን በብቃት አልፈዋል።
ጥራት ላለው ትምህርትና ምርምር አበክሮ የሚሰራው የ60ዓመት ባለፀጋው አንጋፋው ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በዚሁ አጋጣሚ ለተፈታኝ ተማሪዎች፣ ቤተሰቦችና የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ መልዕክቱን ያስተላልፋል።
ዘገባው 👉 የውስጥ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን-BDU__________
@bducsu
👎5❤2👍2
Forwarded from Youth to Youth (Y2Y)
African Union Youth Capacity Building Training Program(Fully-funded)
https://opportunitiesforyouth.org/2023/07/african-union-youth-capacity-building-training-programfully-funded/?fbclid=IwAR2BfsnaFVrCKWyS_yLaVOE3Goy9p9psXVjgTLww6dZcvdRlGSEpGKm_nFM
@Y2123
https://opportunitiesforyouth.org/2023/07/african-union-youth-capacity-building-training-programfully-funded/?fbclid=IwAR2BfsnaFVrCKWyS_yLaVOE3Goy9p9psXVjgTLww6dZcvdRlGSEpGKm_nFM
@Y2123
ጥቁር አባይ ትራንስፖርት በ 0 ዓመትና በልምድ
1. Junior Mechanic
BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, or related fields
Quantity required: 6
Experience: zero year
2. Junior Electrician
BSc degree in Electrical Engineering, Automotive, or related fields
Quantity required: 2
Experience: zero year
3. Junior Welder
BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, Metal technology, or related fields
Experience: zero year
4. Junior Painter
BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, Metal technology, or related fields
Experience: zero year
5. ግሪስና እጥበት
ዲፕሎማ በአውቶሞቲቭ የተመረቀ/ች
የስራ ልምድ: 5 ዓመት
ብዛት: 2
Place of work: Kombolcha
Employment type: Permanent
Tel: 0582208279 / 0335517277
Deadline: 20/11/2015 E.C
1. Junior Mechanic
BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, or related fields
Quantity required: 6
Experience: zero year
2. Junior Electrician
BSc degree in Electrical Engineering, Automotive, or related fields
Quantity required: 2
Experience: zero year
3. Junior Welder
BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, Metal technology, or related fields
Experience: zero year
4. Junior Painter
BSc degree in Mechanical Engineering, Automotive, Metal technology, or related fields
Experience: zero year
5. ግሪስና እጥበት
ዲፕሎማ በአውቶሞቲቭ የተመረቀ/ች
የስራ ልምድ: 5 ዓመት
ብዛት: 2
Place of work: Kombolcha
Employment type: Permanent
Tel: 0582208279 / 0335517277
Deadline: 20/11/2015 E.C
👍5
Forwarded from Ministry of Labor and Skills - Ethiopia
📢 Exciting news awaits current students and alumni of Bahir Dar University! 🎉 Allow us to introduce you to the recently established BiT-S.I.R.E.E.S (BiT- Student Initiative for Renewable Energy Entrepreneurs towards Sustainability). This initiative is supported by the Technical University of Munich through its TUM SEED program, which collaborates with eight partner universities in the global south. Bahir Dar University proudly represents Ethiopia in this collaboration.
🌍 Our primary goal is to promote sustainable energies, entrepreneurship, and development in the global south. To achieve this, we've launched BiT-S.I.R.E.E.S, a student-run program in collaboration with TUM SEED Center and the BiT Energy Center.
👉 Stay updated and be the first to know about our initiatives by following our Facebook and LinkedIn pages. https://www.facebook.com/bit.sirees
https://www.linkedin.com/company/bit-sirees/
bitsirees@gmail.com or
+251919795941
https://t.me/bitsirees
🌍 Our primary goal is to promote sustainable energies, entrepreneurship, and development in the global south. To achieve this, we've launched BiT-S.I.R.E.E.S, a student-run program in collaboration with TUM SEED Center and the BiT Energy Center.
👉 Stay updated and be the first to know about our initiatives by following our Facebook and LinkedIn pages. https://www.facebook.com/bit.sirees
https://www.linkedin.com/company/bit-sirees/
bitsirees@gmail.com or
+251919795941
https://t.me/bitsirees
👍1
Forwarded from BiT-S.I.R.E.E.S (N)
📢 Exciting news from BiT-S.I.R.E.E.S! 🚀
We're thrilled to announce that the BiT-S.I.R.E.E.S Research mentorship program is now open for applications for 2024! 🌟 This incredible 6-month program is a golden opportunity for both undergraduate and master's students to make a sustainable impact through cutting-edge research methodologies. ✨
You'll be guided by esteemed professors from Bahir Dar University and external institutions, who will equip you with the skills to become a top-notch academician, researcher, and sustainability enthusiast. 🎓💡
Spoiler alert: 🤫 After completing the program, it's highly likely that you'll have your very first research paper published in a renowned journal! 📝📚
So, what are you waiting for? ⏳ Don't miss out on this life-changing chance! Apply now through the link provided. ⭐
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSffLAzhf6fZ703rnxh48uZOGR7lz-_icbsv8nbmu4PsVFt6rA/viewform?usp=sf_link
Deadline: December 10. ⌛️
#ResearchMentorship #Sustainability #bitsirees #ourturntopayback
We're thrilled to announce that the BiT-S.I.R.E.E.S Research mentorship program is now open for applications for 2024! 🌟 This incredible 6-month program is a golden opportunity for both undergraduate and master's students to make a sustainable impact through cutting-edge research methodologies. ✨
You'll be guided by esteemed professors from Bahir Dar University and external institutions, who will equip you with the skills to become a top-notch academician, researcher, and sustainability enthusiast. 🎓💡
Spoiler alert: 🤫 After completing the program, it's highly likely that you'll have your very first research paper published in a renowned journal! 📝📚
So, what are you waiting for? ⏳ Don't miss out on this life-changing chance! Apply now through the link provided. ⭐
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSffLAzhf6fZ703rnxh48uZOGR7lz-_icbsv8nbmu4PsVFt6rA/viewform?usp=sf_link
Deadline: December 10. ⌛️
#ResearchMentorship #Sustainability #bitsirees #ourturntopayback
አስቸኳይ ማስታወቂያ❗️
በFreshman ኮርስ ቀሪ ምክንያት የ2015 ዓ.ም የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ሳትፈተኑ የቀራችሁ ተማሪዎች በየትምህርት ክፍላችሁ አንድ ላይ በማስተባበር ሙሉ ስም፣ ስልክ ቁጥር እና የሚቀራችሁን ኮርስ እንዲሁም የትምህርት ክፍላችሁን (Department) አብራችሁ በመግለጽ መረጃውን እስከ ማክሰኞ 23/04/2016 ዓ.ም ድረስ በአስቸኳይ እንድትልኩልን ለማሳሰብ እንወዳለን።
❕ማስታወሻ
👉 መረጃችሁን ለመላክ ይህንን👇 #Bot ተጠቀሙ!
t.me/bdu_csu_bot
t.me/bdu_csu_bot
t.me/bdu_csu_bot
👉 መረጃውን ስትልኩ በአንድ Department ውስጥ ያላችሁ ተማሪዎች በአንድ ላይ አንድ ጊዜ መረጃችሁን መላክ ይጠበቅባችኋል።
👉 ላልሰሙ ተማሪዎች በማሰማት ይተባበሩን🙏።
_
©
በFreshman ኮርስ ቀሪ ምክንያት የ2015 ዓ.ም የሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ሳትፈተኑ የቀራችሁ ተማሪዎች በየትምህርት ክፍላችሁ አንድ ላይ በማስተባበር ሙሉ ስም፣ ስልክ ቁጥር እና የሚቀራችሁን ኮርስ እንዲሁም የትምህርት ክፍላችሁን (Department) አብራችሁ በመግለጽ መረጃውን እስከ ማክሰኞ 23/04/2016 ዓ.ም ድረስ በአስቸኳይ እንድትልኩልን ለማሳሰብ እንወዳለን።
❕ማስታወሻ
👉 መረጃችሁን ለመላክ ይህንን👇 #Bot ተጠቀሙ!
t.me/bdu_csu_bot
t.me/bdu_csu_bot
t.me/bdu_csu_bot
👉 መረጃውን ስትልኩ በአንድ Department ውስጥ ያላችሁ ተማሪዎች በአንድ ላይ አንድ ጊዜ መረጃችሁን መላክ ይጠበቅባችኋል።
👉 ላልሰሙ ተማሪዎች በማሰማት ይተባበሩን🙏።
_
©
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ኅብረት👍2