👍1
BDU-Central Students Union pinned «👆👆👆 Exit Exam Schedule from Hamlie 3 - 5 → we will share the remaining soon! ______ @bducsu»
Congratulations to the graduating class attending the national online exit exam! Wishing you the best of luck as you showcase your knowledge and skills. Believe in yourself and embrace the challenge. Success awaits you!________
@bducsu
❤7😁3
BDU - Hamle 6, 2015 Exit Exam Placement (1).xlsx
556.1 KB
👆Here is the Hamlie 6 Exit Exam Schedule!
PLEASE NOTICE THAT:
Since the number of attendees of the exam are huge, this excel file has 4 sheets in it. Thus, navigate consciously.
_________
@bducsu
PLEASE NOTICE THAT:
Since the number of attendees of the exam are huge, this excel file has 4 sheets in it. Thus, navigate consciously.
_________
@bducsu
ፈተናዎችና የሚሰጡበት ጊዜ.pdf
107.3 KB
👆👆👆
#Urgent_Updates_on_The_Time_Change
There is the #time change #only for :
1 #Economics from 6:30 to 10:00 LocalTime.
2 #Business_Management from 9:30 to 6:30 LocalTime.
Please, Notice that the campus, the invigilators and the examinee's are remained the same, as before. The only change is the Time (the interchange of session 2 and session 3).
★ For detailed information, read the attached👆 document!
_____
@bducsu
#Urgent_Updates_on_The_Time_Change
There is the #time change #only for :
1 #Economics from 6:30 to 10:00 LocalTime.
2 #Business_Management from 9:30 to 6:30 LocalTime.
Please, Notice that the campus, the invigilators and the examinee's are remained the same, as before. The only change is the Time (the interchange of session 2 and session 3).
_____
@bducsu
📣#ማስታወቂያ
እንደሚታወቀው በመውጫ ፈተናው ላይ ሊከሰት የሚችለውን የመብራት መቆራረጥ ለመቀልበስ ፈተናው እየተሰጠ ያለው ሙሉ በሙሉ በጀነሬተር ነው። ይህንን ሳምንትም በተለየ ሁኔታ በመብራት ኃይል በኩል ከፍተኛ የሆነ የመብራት መቆራረጥ እያስቸገረ መሆኑም ሁላችንም የምንታዘበው ነው።
ሆኖም ዛሬ ከ11:00 ሰዓት ጀምሮ እንደ ሀገር አቀፍ በሁሉም የኢትዮጵያ ከተሞች የመብራት አገልግሎት እንደተቋረጠ የኢትዮጵያ መብራት ኃይል አገልግሎት ገልጿል። በየግቢው ያሉ ጀነሬተሮችም ለፈተናው ሲባል ቀኑን ሙሉ ተለኩሰው ስለሚውሉና ነገም ፈተናውን ለማስቀጠል ስለሚያገለግሉ ጫናውን ለመቀነስ ሲባል አይለኮሱም።
ውድ ተማሪዎች፥ በእስካሁኑ ሁኔታዎች ላሳያችሁት ስነ-ምግባር እያመሰገንን ፤ አሁንም ችግሩን ተረድታችሁ እንደ ሀገር አቀፍ መፍትሔ እስኪፈለግ እንድትታገሱ ለማሳወቅ እንወዳለን።
___
©
@bducsu
እንደሚታወቀው በመውጫ ፈተናው ላይ ሊከሰት የሚችለውን የመብራት መቆራረጥ ለመቀልበስ ፈተናው እየተሰጠ ያለው ሙሉ በሙሉ በጀነሬተር ነው። ይህንን ሳምንትም በተለየ ሁኔታ በመብራት ኃይል በኩል ከፍተኛ የሆነ የመብራት መቆራረጥ እያስቸገረ መሆኑም ሁላችንም የምንታዘበው ነው።
ሆኖም ዛሬ ከ11:00 ሰዓት ጀምሮ እንደ ሀገር አቀፍ በሁሉም የኢትዮጵያ ከተሞች የመብራት አገልግሎት እንደተቋረጠ የኢትዮጵያ መብራት ኃይል አገልግሎት ገልጿል። በየግቢው ያሉ ጀነሬተሮችም ለፈተናው ሲባል ቀኑን ሙሉ ተለኩሰው ስለሚውሉና ነገም ፈተናውን ለማስቀጠል ስለሚያገለግሉ ጫናውን ለመቀነስ ሲባል አይለኮሱም።
ውድ ተማሪዎች፥ በእስካሁኑ ሁኔታዎች ላሳያችሁት ስነ-ምግባር እያመሰገንን ፤ አሁንም ችግሩን ተረድታችሁ እንደ ሀገር አቀፍ መፍትሔ እስኪፈለግ እንድትታገሱ ለማሳወቅ እንወዳለን።
___
©
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ኅብረት@bducsu
BDU-Central Students Union
ፈተናዎችና የሚሰጡበት ጊዜ.pdf
👆#ማስታወሻ
የፈተና የሰዓት ለውጥ!
የፈተና የሰዓት ለውጥ!
BDU-Central Students Union pinned «#The Hamlie 7th Schedule!👆👆👆 Session 1 and Session 2 respectively.»
Use this link 👉 Exi Exam Result to see yours!
Sooner, you can see your result on Bahir Dar University Students Information Management System (SIMS) too.
By the way, 85% of Bahir Dar University Students are passed the exam, including the distance program.
You did it Guys!💪💪💪
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
@bducsu
Sooner, you can see your result on Bahir Dar University Students Information Management System (SIMS) too.
By the way, 85% of Bahir Dar University Students are passed the exam, including the distance program.
You did it Guys!💪💪💪
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
@bducsu
👏5👍2👎2