ውድ ወላጆች ከ1-4ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች የፈተና ፕሮግራም በኮመኒኬሽን መፅሐፍ ላይ የተለጠፈላቸው ስለሆነ ፡ በተላከው መረሐ ግብር መሰረት ተማሪዎችን በማስጠናት እንዲያግዟቸው እያሳሰብን፡
የትምህርት ወረሐዊ ክፍያ ያልከፈላችሁ ወላጆች ከፈተና በፊት አስቀድማችሁ እንድትከፍሉ እናሳውቃለን።
የትምህርት ወረሐዊ ክፍያ ያልከፈላችሁ ወላጆች ከፈተና በፊት አስቀድማችሁ እንድትከፍሉ እናሳውቃለን።
❤7
ለውድ የተማሪ ወላጆች ፡
የ3ኛው ሩብ አመት የማጠቃለያ ፈተና ሚያዝያ 13--16/2018ዓም የሚሰጥ መሆኑን በደብዳቤ ማሳወቃችን ይታወቃል፡ ሆኖም ግን የልጅዎ የትምህርት ቤት ወርሐዊ ክፍያ ፡ የማጠናከሪያ ትምህርት ክፍያ እና የሰርቪስ /ትራንስፖርት/ ክፍያ ከማጠቃለያ ፈተና አስቀድማችሁ እንድትከፍሉ እያሳሰብን፡
የሚያዝያ ወር የትምህርት ቤት ክፍያ በተለያየ ምክንያት ያልከፈላችሁ ወለጆች እስከ ሚያዝያ 16/2018ዓም ድረስ ያለቅጣት መክፈል የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
የ3ኛው ሩብ አመት የማጠቃለያ ፈተና ሚያዝያ 13--16/2018ዓም የሚሰጥ መሆኑን በደብዳቤ ማሳወቃችን ይታወቃል፡ ሆኖም ግን የልጅዎ የትምህርት ቤት ወርሐዊ ክፍያ ፡ የማጠናከሪያ ትምህርት ክፍያ እና የሰርቪስ /ትራንስፖርት/ ክፍያ ከማጠቃለያ ፈተና አስቀድማችሁ እንድትከፍሉ እያሳሰብን፡
የሚያዝያ ወር የትምህርት ቤት ክፍያ በተለያየ ምክንያት ያልከፈላችሁ ወለጆች እስከ ሚያዝያ 16/2018ዓም ድረስ ያለቅጣት መክፈል የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
❤10👍5
Forwarded from ኢትዮ ትምህርት ነክ መረጃዎችEthio Educational information
የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ድረስ ይሰጣል
#የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 የትምህርት ዘመን የሚካሄዱ ፈተናዎች የሚሰጡባቸውን ቀናት ይፋ አደረገ።
#በዚህም መሰረት የሪሚዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ 20፣ የቅደመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ 12 እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
#በተመሳሳይ የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና ከሐምሌ 29 እና 30 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሰጥ፤ የመሰረታዊ የንብባና የስሌት ክህሎት ምዘና ፈተና ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት ውስጥ ይሰጣል፡፡
#የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር )÷ እስከ ተጠቀሱት ጊዜያት ድረስ ተፈታኞች አስፈላጊውን የይዘትና የስነ-ልቦና ዝግጅት እንዲደርጉ አስገንዝበዋል።
ወላጆች፣ መምህራንና በየደረጃው ያለው የትምህርት አመራር ተፈታኞቻቸው የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ተገቢውን ድጋፍና ክትትል ሊያደርጉ ይገባል ብለዋል፡፡
ለተጨማሪ መረጃዎች 🖥
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬
https://t.me/moedu123
#የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 የትምህርት ዘመን የሚካሄዱ ፈተናዎች የሚሰጡባቸውን ቀናት ይፋ አደረገ።
#በዚህም መሰረት የሪሚዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ 20፣ የቅደመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ 12 እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
#በተመሳሳይ የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና ከሐምሌ 29 እና 30 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሰጥ፤ የመሰረታዊ የንብባና የስሌት ክህሎት ምዘና ፈተና ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት ውስጥ ይሰጣል፡፡
#የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር )÷ እስከ ተጠቀሱት ጊዜያት ድረስ ተፈታኞች አስፈላጊውን የይዘትና የስነ-ልቦና ዝግጅት እንዲደርጉ አስገንዝበዋል።
ወላጆች፣ መምህራንና በየደረጃው ያለው የትምህርት አመራር ተፈታኞቻቸው የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ተገቢውን ድጋፍና ክትትል ሊያደርጉ ይገባል ብለዋል፡፡
ለተጨማሪ መረጃዎች 🖥
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬
https://t.me/moedu123
❤11