የአድዋ ጦር መሪዎች እና የፈረሶቻቸው ስም!
*, አባ_ዳኘው…የዳግማዊ አፄ ምኒልክ
*,አባ_ታጠቅ…የአፄ ቴዎድሮስ
*,አባ_በዝብዝ...የአፄ ዮሐንስ
*,አባ_ጠቅል…የአፄ ኃይለስላሴ
*,አባ_ዳምጠው…የንጉስ ኃይለመለኮት
*,አባ_ሻንቆ…የንጉስ ሚካኤል
*,አባ_ጤና…የልጅ እያሱ
*,አባ_ነፍሶ…የደጃዝማች ባልቻ ሳፎ
*,አባ_ኮስትር...የደጃዝማች በላይ ዘለቀ
*,አባ_መላ…የፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስ ዲነግዴ
*,አባ_ጎራው…የፊታውራሪ ገበየሁ
*,አባ_ዲና…የንጉስ ሣህለስላሴ
*,አባ_ገስጥ...የራስ አበበ አረጋይ
*,አባ_ንጠቅ ገብሬ…የደጃዝማች ገብረማርያም ጋሪ
*,አባ_ይትረፍ…የራስ አባተ
*,አባ_ግርሻ…የራስ ዳርጌ
*,አባ_ድልድል...የራስ ዘውዴ
*,አባ_ጥጉ…የራስ ጎበና
*,አባ_ጠጣው…የራስ ወሌ
*,አባ_ነጋ…የፊታውራሪ ሸዋዬ ጓንጉል
*,አባ_ኮራን…የደጃዝማች ዘውዴ
*,አባ_ቃኘው…የልዑል ራስ መኮንን
*,አባ_ጠቅልል…የራስ ስብሃት አረጋዊ
*,አባ_ነጋ………የራስ አሉላ
*,አባ_ቀስቅስ…የልዑል ራስ እምሩ ኃይለስላሴ
*,አባ_ይርጋ…የልዑል ራስ ስዩም መንገሻ
*,አባ_ቀማው…የራስ ደስታ
*,አባ_ትንታግ…የቀኛዝማች ታደሰ
*,አባ_ግርማ…የደጃዝማች ስዩም ሉልሰገድ
*,አባ_ሰይጣን…የደጃዝማች ወልደ ገብርኤል
*,አባ_መብረቅ…የራስ ናደው
*,አባ_ሙላት…የቢትወደድ ኃይለጊዮርጊስ
*,አባ_ደፋር…የደጃዝማች ባሻህ አቦዬ
*,አባ_ሰብስብ…የደጃዝማች በየነ
*,አባ_ክረምት…የደጃዝማች ስለሺ ወልደ ሰማዕት
*, አባ_ዳኘው…የዳግማዊ አፄ ምኒልክ
*,አባ_ታጠቅ…የአፄ ቴዎድሮስ
*,አባ_በዝብዝ...የአፄ ዮሐንስ
*,አባ_ጠቅል…የአፄ ኃይለስላሴ
*,አባ_ዳምጠው…የንጉስ ኃይለመለኮት
*,አባ_ሻንቆ…የንጉስ ሚካኤል
*,አባ_ጤና…የልጅ እያሱ
*,አባ_ነፍሶ…የደጃዝማች ባልቻ ሳፎ
*,አባ_ኮስትር...የደጃዝማች በላይ ዘለቀ
*,አባ_መላ…የፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስ ዲነግዴ
*,አባ_ጎራው…የፊታውራሪ ገበየሁ
*,አባ_ዲና…የንጉስ ሣህለስላሴ
*,አባ_ገስጥ...የራስ አበበ አረጋይ
*,አባ_ንጠቅ ገብሬ…የደጃዝማች ገብረማርያም ጋሪ
*,አባ_ይትረፍ…የራስ አባተ
*,አባ_ግርሻ…የራስ ዳርጌ
*,አባ_ድልድል...የራስ ዘውዴ
*,አባ_ጥጉ…የራስ ጎበና
*,አባ_ጠጣው…የራስ ወሌ
*,አባ_ነጋ…የፊታውራሪ ሸዋዬ ጓንጉል
*,አባ_ኮራን…የደጃዝማች ዘውዴ
*,አባ_ቃኘው…የልዑል ራስ መኮንን
*,አባ_ጠቅልል…የራስ ስብሃት አረጋዊ
*,አባ_ነጋ………የራስ አሉላ
*,አባ_ቀስቅስ…የልዑል ራስ እምሩ ኃይለስላሴ
*,አባ_ይርጋ…የልዑል ራስ ስዩም መንገሻ
*,አባ_ቀማው…የራስ ደስታ
*,አባ_ትንታግ…የቀኛዝማች ታደሰ
*,አባ_ግርማ…የደጃዝማች ስዩም ሉልሰገድ
*,አባ_ሰይጣን…የደጃዝማች ወልደ ገብርኤል
*,አባ_መብረቅ…የራስ ናደው
*,አባ_ሙላት…የቢትወደድ ኃይለጊዮርጊስ
*,አባ_ደፋር…የደጃዝማች ባሻህ አቦዬ
*,አባ_ሰብስብ…የደጃዝማች በየነ
*,አባ_ክረምት…የደጃዝማች ስለሺ ወልደ ሰማዕት
❤21👍4
Forwarded from ኢትዮ ትምህርት ነክ መረጃዎችEthio Educational information
@TG 4116
Photo
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በተመለከተ👇
" የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከ9-12ኛ ክፍል ይሸፍናል " - ትምህርት ሚኒስቴር
ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በተመለከት ለሁሉም ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች እንዲሁም ለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም ደብዳቤ ልኳል፡፡
በሚኒስቴሩ የስርዓተ ትምህርት ማበልጸጊያ መሪ ሥራ አስፈጻማ ቴዎድሮስ ሽዋርገጥ (ዶ/ር) የተፈረመው ደብዳቤው፤ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ9-12ኛ ክፍል እንደሚሸፍንና ተማሪዎች የተማሩትን ይዘቶች የሚፈተኑ መሆኑን ይገልጻል፡፡
ብሔራዊ ፈተናው ከ10ኛ እስከ 12ኛ ክፍሎች የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ይዘቶችን መሠረት ያደረገ እንደሚሆን ተጠቁሟል፡፡
በ2015 ዓ.ም የሙከራ ትምህርት ቤቶች 9ኛ ክፍልን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት፤ ሌሎቹ ደግሞ በቀድሞው ስርዓተ ትምህርት የተማሩ በመሆኑ ፈተናው ከሁለቱ ስርዓተ ትምህርቶች የጋራ የሆኑ ይዘቶች ተጣጥሞ የሚወጣ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በአጠቃላይ ትምህርት ስርዓተ ትምህርት ሪፎርም መሠረት የሁለተኛ ደረጃ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በ2015 ዓ.ም የሙከራ ትግበራ በማካሔድ ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሙሉ ትግበራ መገባቱ ይታወቃል፡፡
የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል አዳድስና ወቅታዊ መረጃዎችን ያግኙ
👇
https://t.me/moedu123
" የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከ9-12ኛ ክፍል ይሸፍናል " - ትምህርት ሚኒስቴር
ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በተመለከት ለሁሉም ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች እንዲሁም ለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም ደብዳቤ ልኳል፡፡
በሚኒስቴሩ የስርዓተ ትምህርት ማበልጸጊያ መሪ ሥራ አስፈጻማ ቴዎድሮስ ሽዋርገጥ (ዶ/ር) የተፈረመው ደብዳቤው፤ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ9-12ኛ ክፍል እንደሚሸፍንና ተማሪዎች የተማሩትን ይዘቶች የሚፈተኑ መሆኑን ይገልጻል፡፡
ብሔራዊ ፈተናው ከ10ኛ እስከ 12ኛ ክፍሎች የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ይዘቶችን መሠረት ያደረገ እንደሚሆን ተጠቁሟል፡፡
በ2015 ዓ.ም የሙከራ ትምህርት ቤቶች 9ኛ ክፍልን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት፤ ሌሎቹ ደግሞ በቀድሞው ስርዓተ ትምህርት የተማሩ በመሆኑ ፈተናው ከሁለቱ ስርዓተ ትምህርቶች የጋራ የሆኑ ይዘቶች ተጣጥሞ የሚወጣ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በአጠቃላይ ትምህርት ስርዓተ ትምህርት ሪፎርም መሠረት የሁለተኛ ደረጃ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በ2015 ዓ.ም የሙከራ ትግበራ በማካሔድ ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሙሉ ትግበራ መገባቱ ይታወቃል፡፡
የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል አዳድስና ወቅታዊ መረጃዎችን ያግኙ
👇
https://t.me/moedu123
❤2
Forwarded from Bashewam Primary & Junior School 1-8
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዩች በመሉ እንኳን ለ1447ኛ ኢዳል ፈጥር በዓል በሠላም አደረሣችሁ ።
በዓሉ የሰላም,የፍቅር እና የመተሳሰብ ይሁንላችሁ
መልካም በዓል !!!
በዓሉ የሰላም,የፍቅር እና የመተሳሰብ ይሁንላችሁ
መልካም በዓል !!!
❤21