ቀን 28/01/18 ዓ.ም
ባሸዋም ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ እና አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
ለውድ ወላጅ/አሳዳጊ ከ1ኛ- 4ኛ የትምህርት እርከን የተላለፈ መልዕክት
ተማሪዎች በማንኛውም ጊዜ ወደ ትምህርት ቤት ማምጣት የሌለባቸው ነገሮች
1. ብስኩት፣ ከረሜላ ፣ሰን ቺፕስ እና
ሌሎችም
2. የመጫወቻ ቁሳቁሶች
3.ያለ ወላጅ አውቅና ብር/ገንዘብ/
4.የአንገት እና የ እጅ ጌጣጌጥ
5.ብረታብረት እና ማንኛውም ስለታማ
ነገሮች
6. ስልክ እና ማንኛውም ኤሌክትሮኒክስ
ቁሳቁሶች
7.ማንኛውም ከመማሪያ ውጪ የሆነ
ቁሳቁስ፡፡
ማሳሰቢያ
- ወላጆች የተማሪዎችን ምግብና ዉሀ ንፅህናው የተጠበቀ መሆኑን እንዲያረጋግጡ
ወላጆች የላክነውን መልዕክት ተግባራዊ እንድታደርጉ እናሳስባለን ::
School Administrator Checked by Bashewamy
ባሸዋም ቅድመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ እና አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት
ለውድ ወላጅ/አሳዳጊ ከ1ኛ- 4ኛ የትምህርት እርከን የተላለፈ መልዕክት
ተማሪዎች በማንኛውም ጊዜ ወደ ትምህርት ቤት ማምጣት የሌለባቸው ነገሮች
1. ብስኩት፣ ከረሜላ ፣ሰን ቺፕስ እና
ሌሎችም
2. የመጫወቻ ቁሳቁሶች
3.ያለ ወላጅ አውቅና ብር/ገንዘብ/
4.የአንገት እና የ እጅ ጌጣጌጥ
5.ብረታብረት እና ማንኛውም ስለታማ
ነገሮች
6. ስልክ እና ማንኛውም ኤሌክትሮኒክስ
ቁሳቁሶች
7.ማንኛውም ከመማሪያ ውጪ የሆነ
ቁሳቁስ፡፡
ማሳሰቢያ
- ወላጆች የተማሪዎችን ምግብና ዉሀ ንፅህናው የተጠበቀ መሆኑን እንዲያረጋግጡ
ወላጆች የላክነውን መልዕክት ተግባራዊ እንድታደርጉ እናሳስባለን ::
School Administrator Checked by Bashewamy
❤18👍14
Forwarded from Bashewam Primary & Junior School 1-8 (Zed Gm)
ውድ የባሸዋም ት/ቤት የተማሪ ወላጆች፡አራት እና ከዚያ በላይ፡ተማሪ ለምታስተምሩ ብቻ፡የቅናሽ ክፍያ(discountpay)የምንመዘግበው ፡ከመስከረም 28-30/01/18ዓ.ም ብቻ መሆኑን፡አውቃችሁ በአካል በመገኘት፡ፎርም እንድትሞሉ እያሳወቅን፡ከተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውጪ፡የማናስተናግድ መሆኑን፡በጥብቅ እናሳስባለን።ማመልከቻ መፃፋችሁን አትርሱ።
❤7👏1
Forwarded from Bashewam Primary & Junior School 1-8 (@TG 4116)
ውድ ወላጆች ሁለተኛ ዙር መፅሐፍ የከፈላችሁ በሙሉ ከ28/01/2018ዓም ጀምሮ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
👍7❤4
የተከበራችሁ፡ወላጆች የልጆች ወርሃዊ፡የት/ት እና የትራንስፖርት ክፍያ፡በወቅቱ ባለመከፈሉ በጣም የተቸገርን ስለሆነ በዚህ ዓመት፡ጥቅምት ወር ጀምሮ፡የቅጣት መጠን የጨመረ መሆኑን፡ተገንዝባችሁ፡በወቅቱ እንድትከፍሉ እያሳሰብን በዚህም መሠረት ወር በገባ 1-10=ያለቅጣት
ከ11-15=250ብር
ከ16-20=300ብር
ከ21-30=500ብር ቅጣት የምናስከፍል ፡መሆኑን በጥብቅ እያሳሰብን፡የትራንስፖርት
ከቀን11-20=200ብር
ከ21-30=250ብር ይሆናል።
ከ11-15=250ብር
ከ16-20=300ብር
ከ21-30=500ብር ቅጣት የምናስከፍል ፡መሆኑን በጥብቅ እያሳሰብን፡የትራንስፖርት
ከቀን11-20=200ብር
ከ21-30=250ብር ይሆናል።
👎15❤7
👉🌺Today, 14/02/2018E.C
a training-related discussion was held with all teachers🌹
👉 Discussion points:-
✅ 1. Regarding the continuous professional development of teachers (CPD) with joint practices development (JPD) and joint planning and working together
✅ 2. Regarding the implementation of action research
3. Regarding the teaching and learning process and student behavior
✅4. A common understanding was reached regarding the problems encountered and solutions, as well as the future focus points and directions that should be implemented, and it was carried out in a very good process.
a training-related discussion was held with all teachers🌹
👉 Discussion points:-
✅ 1. Regarding the continuous professional development of teachers (CPD) with joint practices development (JPD) and joint planning and working together
✅ 2. Regarding the implementation of action research
3. Regarding the teaching and learning process and student behavior
✅4. A common understanding was reached regarding the problems encountered and solutions, as well as the future focus points and directions that should be implemented, and it was carried out in a very good process.
❤7
ውድ ወላጆች ከመንግስት፡ያልተገኙ መፅሀፍቶች LKG English ሁለተኛ ዙር ፡1ኛክፍል ሂሳብ ሁለተኛ ዙር፡2ኛ ክፍል ግብረገብ አንደኛና ሁለተኛ ዙር፡3ኛ ክፉል አፍንኦሮሞና ግብረገብ ሁለተኛ ዙር ብቻ ብር ተመላሽ እየተደረገ በመሆኑ፡መጥታችሁ እንድትወስዱ እናሳስባለን።
❤4👍4