Forwarded from አንድ ደቂቃ ONEMINUTE
ከተወዳዳሪ ተማሪዎች የሚጠበቁ ክፍያዎች
1. የመመዝገቢያ ክፍያ 500 ብር ። (የዕጣ ሽልማት አለው። የመወዳደሪያ ቁጥር ይሰጣል )
2. የቲሸርት እና ባጅ 400 ብር
3. የአልጋ ክፍያ በቀን 100 ብር።
ከወላጅ ጋር ከሆነ 200 ብር ብርድ ልብስ እና አንሶላ ይዛችሁ ነው የምትመጡት
3. ልዩ ልዩ አገልግሎቶች 1250 ብር
4. ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚመጡ ምግብ እና ትራንስፖርት ከወላጅ ኮሚቴዎች ጋር በመነጋገር ይወሰናል።
ከላይ የተጠቀሱት ክፍያዎች ለተለያዩ አካላት ስለሚከፈል በተለያየ የባንክ የሒሳብ ቁጥሮች ነው ገቢ የሚደረጉት
1. የመመዝገቢያ ክፍያ 500 ብር ። (የዕጣ ሽልማት አለው። የመወዳደሪያ ቁጥር ይሰጣል )
2. የቲሸርት እና ባጅ 400 ብር
3. የአልጋ ክፍያ በቀን 100 ብር።
ከወላጅ ጋር ከሆነ 200 ብር ብርድ ልብስ እና አንሶላ ይዛችሁ ነው የምትመጡት
3. ልዩ ልዩ አገልግሎቶች 1250 ብር
4. ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚመጡ ምግብ እና ትራንስፖርት ከወላጅ ኮሚቴዎች ጋር በመነጋገር ይወሰናል።
ከላይ የተጠቀሱት ክፍያዎች ለተለያዩ አካላት ስለሚከፈል በተለያየ የባንክ የሒሳብ ቁጥሮች ነው ገቢ የሚደረጉት
❤1
Forwarded from አንድ ደቂቃ ONEMINUTE
ስለ ፈተና
ፈተናው 3 ዓይነት ነው።
1. 20 የምርጫ ጥያቄዎች ( ጠዋት )
2. 10 አጭር መልስ መስጠት ( ከሰዓት )
3. በሁለቱ የፈተና ዓይነቶች የተሻለ ውጤት በየክፍል ደረጃቸው ያመጡ 30 ተማሪዎች
ለመጨረሻ ውድድር ለመድረክ ፈተና ያልፋሉ።
ፈተናው 3 ዓይነት ነው።
1. 20 የምርጫ ጥያቄዎች ( ጠዋት )
2. 10 አጭር መልስ መስጠት ( ከሰዓት )
3. በሁለቱ የፈተና ዓይነቶች የተሻለ ውጤት በየክፍል ደረጃቸው ያመጡ 30 ተማሪዎች
ለመጨረሻ ውድድር ለመድረክ ፈተና ያልፋሉ።
❤4
Forwarded from አንድ ደቂቃ ONEMINUTE
ስለ ሽልማት
1.በሀገር አቀፍ ውድድር የሚሳተፉ ተማሪዎች በሙሉ የሰርተፍኬት ሽልማት ተሸላሚዎች ናቸው።
2. በፈተና አንድ አና ሁለት አጠቃላይ ውጤት ድምር ከ40% በላይ ላመጡ ተማሪዎች በሙሉ የሜዳሊያ ሽልማት ይከናወናል
3. ወደ መድረክ ውድድር የሚያልፉ ተማሪዎች
ለዋናው ሽልማት ይወዳደራሉ።
1.በሀገር አቀፍ ውድድር የሚሳተፉ ተማሪዎች በሙሉ የሰርተፍኬት ሽልማት ተሸላሚዎች ናቸው።
2. በፈተና አንድ አና ሁለት አጠቃላይ ውጤት ድምር ከ40% በላይ ላመጡ ተማሪዎች በሙሉ የሜዳሊያ ሽልማት ይከናወናል
3. ወደ መድረክ ውድድር የሚያልፉ ተማሪዎች
ለዋናው ሽልማት ይወዳደራሉ።
❤4
Forwarded from Addis Ababa Education Bureau (Abebe Chernet)
የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 25/2017 ዓ.ም) የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል።
የ2017 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 10-12/2017 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 192 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ ።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
(ሰኔ 25/2017 ዓ.ም) የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል።
የ2017 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 10-12/2017 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 192 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ ።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
👍12😨10
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50% እንዲሆን በዛሬው እለት ወስነዋል።
👍11👎4
LINK https://aa6.ministry.et/#/result
Telegram bot; @emacs_ministry_result_qmt_bot
ዉድ ተማሪዎች ከላይ ባለው ሊንክ ተጠቅማችሁ ዉጤት ማየት ትችላላቹሁ::
Telegram bot; @emacs_ministry_result_qmt_bot
ዉድ ተማሪዎች ከላይ ባለው ሊንክ ተጠቅማችሁ ዉጤት ማየት ትችላላቹሁ::
❤12👏3
Forwarded from Asamere Lema
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
✅ የት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ:-
(መ/ራን,ወላጆች የአስተዳደር ሰራተኞች)
🙏እንኳን ደስ አላችሁ !!!🙏
🅞︎🅝︎🅖︎🅡︎🅐︎🅣︎🅤︎🅛︎🅐︎🅣︎🅘︎🅞︎
የ2️⃣0️⃣1️⃣7 ዓ.ም ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከውሰዱ ወንድ= 102 ሴት =116 ድምር= 218 ተማሪዎቻችን ሁሉም 218 ቱም 100% በከፍተኛ ዉጤት ወደ 7ኛ ክፍል የ ተዛውሩ ሲሆን 45=ተማሪዎች ከ90% እስከ 99.9% ዉጤትአስመዝግበዋል::
🌺🌹እንኳን ደስ አላችሁ!!!🌺🍒
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
🅒︎🅞︎🅝︎🅖︎🅡︎🅐︎🅣︎🅤︎🅛︎🅐︎🅣︎🅘︎🅞︎🅝︎
✅ የት/ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ:-
(መ/ራን,ወላጆች የአስተዳደር ሰራተኞች)
🙏እንኳን ደስ አላችሁ !!!🙏
🅞︎🅝︎🅖︎🅡︎🅐︎🅣︎🅤︎🅛︎🅐︎🅣︎🅘︎🅞︎
የ2️⃣0️⃣1️⃣7 ዓ.ም ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከውሰዱ ወንድ= 102 ሴት =116 ድምር= 218 ተማሪዎቻችን ሁሉም 218 ቱም 100% በከፍተኛ ዉጤት ወደ 7ኛ ክፍል የ ተዛውሩ ሲሆን 45=ተማሪዎች ከ90% እስከ 99.9% ዉጤትአስመዝግበዋል::
🌺🌹እንኳን ደስ አላችሁ!!!🌺🍒
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
🅒︎🅞︎🅝︎🅖︎🅡︎🅐︎🅣︎🅤︎🅛︎🅐︎🅣︎🅘︎🅞︎🅝︎
🏆15👏7
Forwarded from Asamere Lema
✅ TO All OUR ENTIRE SCHOOL COMMUNITY:- (Teachers, Parents, Administrative Staff)
🙏CONGRATULATIONS!!!🙏
✅.2️⃣0️⃣17 A.Y Citywide 6th Grade Exit Exam Male = 102 Female = 116 Total = 218 Our students, all 218, have been transferred to 7th grade with 100% high scors.
,Range Students precent
.90-99.9% 45 20.7%
.80-89.7% 53 24.3%
.70-79.9% 87 39.9%
. 60-69.9% 26 11.9%
.52.33-58.33% 7 3.2%
🅒︎🅞︎🅝︎🅖︎🅡︎🅐︎🅣︎🅤︎🅛︎🅐︎🅣︎🅘︎🅞︎🅝︎
🌺🌹Congratulations!!!🌺🍒
🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆
🅒︎🅞︎🅝︎🅖︎🅡︎🅐︎🅣︎🅤︎🅛︎🅐︎🅣︎🅘︎🅞︎🅝︎
🙏CONGRATULATIONS!!!🙏
✅.2️⃣0️⃣17 A.Y Citywide 6th Grade Exit Exam Male = 102 Female = 116 Total = 218 Our students, all 218, have been transferred to 7th grade with 100% high scors.
,Range Students precent
.90-99.9% 45 20.7%
.80-89.7% 53 24.3%
.70-79.9% 87 39.9%
. 60-69.9% 26 11.9%
.52.33-58.33% 7 3.2%
🅒︎🅞︎🅝︎🅖︎🅡︎🅐︎🅣︎🅤︎🅛︎🅐︎🅣︎🅘︎🅞︎🅝︎
🌺🌹Congratulations!!!🌺🍒
🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆
🅒︎🅞︎🅝︎🅖︎🅡︎🅐︎🅣︎🅤︎🅛︎🅐︎🅣︎🅘︎🅞︎🅝︎
❤15👍4