Bashewam Primary & Junior School 1-8
2.75K subscribers
1.59K photos
122 videos
186 files
37 links
Bashewam School Grade 1-8
Download Telegram
Forwarded from Getu Mulugeta
👏25🏆14
Forwarded from Getu Mulugeta
👏32❤12
Forwarded from Getu Mulugeta
👏31❤12
Forwarded from Getu Mulugeta
👏28❤8
Forwarded from Getu Mulugeta
👏24❤12
Forwarded from Getu Mulugeta
👏25❤10
Forwarded from Getu Mulugeta
👏27❤12
Forwarded from Getu Mulugeta
👏23❤7
Forwarded from Getu Mulugeta
👏25❤8
Forwarded from Getu Mulugeta
👏26❤13
Forwarded from Getu Mulugeta
👏31❤21
❤11😢1
የ2017ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሒሳብ ትምህርት የመዝጊያ መርሀ ግብር አጠቃላይ መረጃ

1. ወድድሩ የሚከናወነው አዲስ አበባ ከተማ ነው

2. የመክፈቻ እና የመዝጊያ መርሀግብር የሚከናወንበት ቦታ ሚሊኒየም አዳራሽ

3. ፈተና የሚከናወነው በዩኒቨርስቲዎች

4. 10ኛ ዓመት መርሀ ግብሩን በደማቅ ሁኔታ ያከብራል።

5. መክፈቻ እና መዝጊያ መርሀግብሮቹ በቀጥታ በቴሌቪዥን ይተላለፋሉ።
❤1
ከተወዳዳሪ ተማሪዎች የሚጠበቁ ክፍያዎች

1. የመመዝገቢያ ክፍያ 500 ብር ። (የዕጣ ሽልማት አለው። የመወዳደሪያ ቁጥር ይሰጣል )

2. የቲሸርት እና ባጅ 400 ብር

3. የአልጋ ክፍያ በቀን 100 ብር።
ከወላጅ ጋር ከሆነ 200 ብር ብርድ ልብስ እና አንሶላ ይዛችሁ ነው የምትመጡት

3. ልዩ ልዩ አገልግሎቶች 1250 ብር

4. ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚመጡ ምግብ እና ትራንስፖርት ከወላጅ ኮሚቴዎች ጋር በመነጋገር ይወሰናል።

ከላይ የተጠቀሱት ክፍያዎች ለተለያዩ አካላት ስለሚከፈል በተለያየ የባንክ የሒሳብ ቁጥሮች ነው ገቢ የሚደረጉት
❤1
ስለ ፈተና

ፈተናው 3 ዓይነት ነው።

1. 20 የምርጫ ጥያቄዎች ( ጠዋት )
2. 10 አጭር መልስ መስጠት ( ከሰዓት )

3. በሁለቱ የፈተና ዓይነቶች የተሻለ ውጤት በየክፍል ደረጃቸው ያመጡ 30 ተማሪዎች
ለመጨረሻ ውድድር ለመድረክ ፈተና ያልፋሉ።
❤4
ስለ ሽልማት

1.በሀገር አቀፍ ውድድር የሚሳተፉ ተማሪዎች በሙሉ የሰርተፍኬት ሽልማት ተሸላሚዎች ናቸው።

2. በፈተና አንድ አና ሁለት አጠቃላይ ውጤት ድምር ከ40% በላይ ላመጡ ተማሪዎች በሙሉ የሜዳሊያ ሽልማት ይከናወናል

3. ወደ መድረክ ውድድር የሚያልፉ ተማሪዎች
ለዋናው ሽልማት ይወዳደራሉ።
❤4
ተጨማሪ መረጃ ከሐምሌ 1 ጀምሮ ባስመዘገባችሁት ስልክ እየተደወለ ይነገራቹሀል።
👏3❤1
Forwarded from Addis Ababa Education Bureau (Abebe Chernet)
የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይሆናል፡፡

(ሰኔ 25/2017 ዓ.ም) የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል።

የ2017 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 10-12/2017 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 192 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ ።


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
👍12😨10
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት የ2017 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50% እንዲሆን በዛሬው እለት ወስነዋል።
👍11👎4
LINK  https://aa6.ministry.et/#/result
Telegram bot; @emacs_ministry_result_qmt_bot
ዉድ ተማሪዎች ከላይ ባለው ሊንክ ተጠቅማችሁ ዉጤት ማየት ትችላላቹሁ::
❤12👏3