ለ8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ::
በቅድሚያ ለተማሪዎቻችን እንኳን በሰላም እና በጤና ለ8ኛ ክፍል ሚንስትሪ ፈተና አደረሳችሁ እያልን ከታች ባለው የከተማ አቀፍ የሚስትሪ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት
✍️ማክሰኞ ሰኔ 03/217ዓ.ም የሚጀምረዉ ፈተና 10:00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ሲሆን
✍️ረቡዕ ሰኔ 4/2017 ዓ.ም 5:00 ሰዓት ላይ ይጠናቀቃል:: ስለሆነም እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃችሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እናሳውቃለን::
ማሳሰቢያ:-
✍ ሁሉም ተማሪዎች አንድ ላይ በጋራ ለመሄድ እንዲመች ከ1:30 በፊት ባሽዋም ት/ቤት መድረስ ይጠበቅባችኋል።
✍ በፈተና ቀናት የት/ቤቱን ዩኒፎርም መልበስ፣እርሳስ ፣ላጲስ እና አድሚሽን ካርድ መያዝ ከሁሉም ተማሪዎች በእጅጉ የሚጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ወላጆች ተማሪዎች ከቤት ሲወጡ የማስታወስና የማረጋገጥ ሥራ እንድትሰሩ ይሁን ።
ለተማሪዎቻችን መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ !
ት/ቤቱ
በቅድሚያ ለተማሪዎቻችን እንኳን በሰላም እና በጤና ለ8ኛ ክፍል ሚንስትሪ ፈተና አደረሳችሁ እያልን ከታች ባለው የከተማ አቀፍ የሚስትሪ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት
✍️ማክሰኞ ሰኔ 03/217ዓ.ም የሚጀምረዉ ፈተና 10:00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ ሲሆን
✍️ረቡዕ ሰኔ 4/2017 ዓ.ም 5:00 ሰዓት ላይ ይጠናቀቃል:: ስለሆነም እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃችሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እናሳውቃለን::
ማሳሰቢያ:-
✍ ሁሉም ተማሪዎች አንድ ላይ በጋራ ለመሄድ እንዲመች ከ1:30 በፊት ባሽዋም ት/ቤት መድረስ ይጠበቅባችኋል።
✍ በፈተና ቀናት የት/ቤቱን ዩኒፎርም መልበስ፣እርሳስ ፣ላጲስ እና አድሚሽን ካርድ መያዝ ከሁሉም ተማሪዎች በእጅጉ የሚጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ወላጆች ተማሪዎች ከቤት ሲወጡ የማስታወስና የማረጋገጥ ሥራ እንድትሰሩ ይሁን ።
ለተማሪዎቻችን መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ !
ት/ቤቱ
❤11🥰1
የትምህርት ቤታችን የልዩ ፕሮግራም Special Day Program የመጨረሻውን ምዕራፍ ባማረና በደመቀ መልኩ ተከብሯል።
❤3👏2