በቀን 28/06/2017ዓ.ም ባሸዋም ት/ቤት መንግስት ባወረደዉ መመሪያ መሰረት አዲስ የተመረጡ የወላጅ ተማሪ መምህር ህብረት (የወተመህ)ኮሚቴ አባላት የመማር ማስተማር ሂደትን እና የተማሪዎቸን ስነ- ምግባር የተሸለ ለማድረግ ዉይይት በማድረግ መሰረታዊ የሆኑ የአገልግሎት መስጫ ክፍሎችን( ቤተ-መጽሀፍት ፤ ቤተ-ሙከራ(LABORATORY)፤ ICT ROOM ፤ የመጀመሪያ የህክምና መስጫ፤ መመገቢያ እና መጸዳጃ ክፍሎችን) ጉብኝት አድርገዋል፡፡
👍1