የሞዴል ክፍል የእዉቅና ሽልማት ስነ-ስርዓ ት ተካሄደ::
በ2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ መንፈቅ በተመዘገበ የተማሪዎች ዉጤት የሞዴል ክፍል የዕዉቅና ሽልማት ከፍተኛ ዉጤት አስመዝግበዉ የተገኙ ክፍሎች የማበረታቻ የእዉቅና ሰርተፍኬት ተሰጥቷቸዎል ፡፡
ይህም ክፍል ከክፍል ያለዉን የእርስ በእርስ የዉጤት ፉክክር እና በጋራ የመስራትን ባህል(team work ) የሚያዳብር ሆኖ አግኝተነዋል እንዲሁም በክፍለከተማ ደረጃ ካሉ የመንግስትና የግል ት/ቤቶቸ መካከል በጥያቄና መልስ ዉድድር:-
✅ በ6ኛ ክፍል ተማሪ መርዋን መሃመድ= 1ኛ
✅ በ8ኛ ክፍል ተማሪ ሄለን ቀኔ =3ኛ በመዉጣታችዉ ተሽላሚ ሆነዋአል::
በ2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ መንፈቅ በተመዘገበ የተማሪዎች ዉጤት የሞዴል ክፍል የዕዉቅና ሽልማት ከፍተኛ ዉጤት አስመዝግበዉ የተገኙ ክፍሎች የማበረታቻ የእዉቅና ሰርተፍኬት ተሰጥቷቸዎል ፡፡
ይህም ክፍል ከክፍል ያለዉን የእርስ በእርስ የዉጤት ፉክክር እና በጋራ የመስራትን ባህል(team work ) የሚያዳብር ሆኖ አግኝተነዋል እንዲሁም በክፍለከተማ ደረጃ ካሉ የመንግስትና የግል ት/ቤቶቸ መካከል በጥያቄና መልስ ዉድድር:-
✅ በ6ኛ ክፍል ተማሪ መርዋን መሃመድ= 1ኛ
✅ በ8ኛ ክፍል ተማሪ ሄለን ቀኔ =3ኛ በመዉጣታችዉ ተሽላሚ ሆነዋአል::
❤1👍1