ባሸዋም ትምህርት ቤት የወላጅ ትምህርት ቤት የግንኙነት ቀን
ለተከበሩ የተማሪ ወላጅ አሳዳጊ/
ቀን 11/06/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
ጉዳዩ - የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሜስተር የወላጅ ት/ቤት የግንኙነት ጊዜ ጥሪን ይመለከታል
የባሸዋም ትምህርት ቤት የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሜስተር የወላጅ ትምህርት ቤት ግንኙነ ( OPEN HOUSE DAY) ቅዳሜ የካቲት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ይከናወናል፡፡ በመሆኑም በዕለቱ ከጠዋቱ 2፡30 በልጅዎ መማሪያ ክፍል ተገኝተዉ ስለ ልጅዎ መማርና ባህርይ ሁኔታ ከመምህራን ጋር በመወያየትና በሁለተኛዉ ሴሜስተር _ ለመማር ማስተማሩ ሂደት መሻሻል የበኩልዎን አስተያየት በመስጠት የልጅዎን የዉጤት መግለጫ ሪፖርት ካርድ እንዲወስዱ በአክብሮት ጠርተንዎታል፡፡
ከሰላምታ ጋር!
ማሳሰቢያ፡ እባክዎ የትምህርት ቤት ክፍያ አስከ የካቲት 2017 ዓ.ም ድረስ ያለዉን ማጠናቀቅዎን ያረጋግጡ ፡፡
ለተከበሩ የተማሪ ወላጅ አሳዳጊ/
ቀን 11/06/2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
ጉዳዩ - የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሜስተር የወላጅ ት/ቤት የግንኙነት ጊዜ ጥሪን ይመለከታል
የባሸዋም ትምህርት ቤት የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሜስተር የወላጅ ትምህርት ቤት ግንኙነ ( OPEN HOUSE DAY) ቅዳሜ የካቲት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ይከናወናል፡፡ በመሆኑም በዕለቱ ከጠዋቱ 2፡30 በልጅዎ መማሪያ ክፍል ተገኝተዉ ስለ ልጅዎ መማርና ባህርይ ሁኔታ ከመምህራን ጋር በመወያየትና በሁለተኛዉ ሴሜስተር _ ለመማር ማስተማሩ ሂደት መሻሻል የበኩልዎን አስተያየት በመስጠት የልጅዎን የዉጤት መግለጫ ሪፖርት ካርድ እንዲወስዱ በአክብሮት ጠርተንዎታል፡፡
ከሰላምታ ጋር!
ማሳሰቢያ፡ እባክዎ የትምህርት ቤት ክፍያ አስከ የካቲት 2017 ዓ.ም ድረስ ያለዉን ማጠናቀቅዎን ያረጋግጡ ፡፡
👍6
የባሸዋም ትምህርት ቤት በዛሬው እለት የመጀመሪያው ሴምስተር የተማሪዎች ውጤት መግለጫ ወይም ሰርተፍኬት ለወላጅ የሰጠ ሲሆን በዕለቱም የተማሪ ወላጆች በተገኙበት የትምህርት ቤቱ የተ.ወ.መ.ህ አባላትን በአዲስ በማስመረጥ ና በማደራጀት፡ ጉባኤው ተጠናቋል።