ለተማሪ ወላጆች በሙሉ::
እሁድ ታህሳስ 13/2017ዓም የወላጅ - ትምህርት ቤት የግንኙነት ቀን ወይም ሰርተፍኬት የሚሰጥበት ቀን መሆኑን ከዚህ በፊት ያሳወቅን ሲሆን ፡ በዕለቱ የትምህርት ቤት ወርሃዊ ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ እና መክፈል የምትፈልጉ ወላጆች ባንኮች በዕለቱ በት/ቤታችን ቅጥር ግቢ አገልግሎት የሚሰጡ ስለሆነ ፡ የአገልግሎት ተጠቃሚ በመሆን ክፍያ መክፈል የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
እሁድ ታህሳስ 13/2017ዓም የወላጅ - ትምህርት ቤት የግንኙነት ቀን ወይም ሰርተፍኬት የሚሰጥበት ቀን መሆኑን ከዚህ በፊት ያሳወቅን ሲሆን ፡ በዕለቱ የትምህርት ቤት ወርሃዊ ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ እና መክፈል የምትፈልጉ ወላጆች ባንኮች በዕለቱ በት/ቤታችን ቅጥር ግቢ አገልግሎት የሚሰጡ ስለሆነ ፡ የአገልግሎት ተጠቃሚ በመሆን ክፍያ መክፈል የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
👍12
የባሸዋም ትምህርት ቤት ፡
የመጀመሪያው ሩብ አመት የወላጅ ትምህርት ቤት የግንኙነት ቀን ፡ ከወላጆች ጋር ውይይት የተደረገ ሲሆን አጠቃላይ የመማር ማስተማር ሂደቱን የክፍሉ ተማሪዎች ውጤትና ስነምግባር ከወላጆች ጋር በመወያየት የተማሪዎች ውጤትና ስነምግባር ለማሻሻል የ ተ.ወ.መ.ህ ድርሻ ሰፊ ስለሆነ መጠነ ሰፊ ውይይት በማድረግ፡ የመጀመሪያ ሩብ አመት ሰርተፍኬት ተሰጥቷል።
የመጀመሪያው ሩብ አመት የወላጅ ትምህርት ቤት የግንኙነት ቀን ፡ ከወላጆች ጋር ውይይት የተደረገ ሲሆን አጠቃላይ የመማር ማስተማር ሂደቱን የክፍሉ ተማሪዎች ውጤትና ስነምግባር ከወላጆች ጋር በመወያየት የተማሪዎች ውጤትና ስነምግባር ለማሻሻል የ ተ.ወ.መ.ህ ድርሻ ሰፊ ስለሆነ መጠነ ሰፊ ውይይት በማድረግ፡ የመጀመሪያ ሩብ አመት ሰርተፍኬት ተሰጥቷል።
👍3🤷♀1