የተከበራችሁ የባሸዋም ት/ቤት፡የተማሪ ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ፦
ወርሃዊ የትምህርት ቤት ክፍያ ወር በገባ ከቀን "1እስከ 10"ያለ ቅጣት እንዲከፈል በተደጋጋሚ ያሳወቅን መሆኑን ይታወሳል፡ ሆኖም ከቀጣይ ወር ማለትም ከህዳር ወር ጀምሮ በየወሩ
ከቀን 11-15 =100ብር፣
ከቀን 16-20=150ብር እንዲሁም
ከቀን 21-30 =200ብር ቅጣት
የምናስከፍል መሆኑን እያሳወቅን በካሽ መክፈል ለምትፈልጉ ወላጆች
ከቀን 1 እስከ 10 በት/ቤቱ ግቢ ውስጥ ባንኮች አገልግሎት የሚሰጡ ይሆናል።
#የቅዳሜ ት/ት(ASp)እና የትራንስፖርት ክፍያም አብሮ ከወርሐዊ ክፍያ ጋር በባንክ የሚከፈል ይሆናል#
ወርሃዊ የትምህርት ቤት ክፍያ ወር በገባ ከቀን "1እስከ 10"ያለ ቅጣት እንዲከፈል በተደጋጋሚ ያሳወቅን መሆኑን ይታወሳል፡ ሆኖም ከቀጣይ ወር ማለትም ከህዳር ወር ጀምሮ በየወሩ
ከቀን 11-15 =100ብር፣
ከቀን 16-20=150ብር እንዲሁም
ከቀን 21-30 =200ብር ቅጣት
የምናስከፍል መሆኑን እያሳወቅን በካሽ መክፈል ለምትፈልጉ ወላጆች
ከቀን 1 እስከ 10 በት/ቤቱ ግቢ ውስጥ ባንኮች አገልግሎት የሚሰጡ ይሆናል።
#የቅዳሜ ት/ት(ASp)እና የትራንስፖርት ክፍያም አብሮ ከወርሐዊ ክፍያ ጋር በባንክ የሚከፈል ይሆናል#
👍6🥱2
የተከበራችሁ የተማሪ ወላጆች :የሁለተኛ ዙር ከ kG እስከ ስምንተኛ ክፍል (KG -8)የተማሪ መማርያ መፅሀፍ ስለመጣ፡በከፈላችሁት ዝርዝር መሰረት ሰኞ፡በ02/03/2017ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ የምናከፍፍል መሆኑን በአክብሮት እየገለፅን፡ ወላጅ እንዳይጉላላ በማሰብ፡ከክፍለከተማ የሰራተኛ እና የትራንስፖርት ወጪ አውጥተን ያቀረብን መሆኑን ታሳቢ አድርጋችሁ፡የተማሪ ወላጅ ወይም ተወካይ በጥቅል መፅሀፍ (50 ብር ብቻ)በመክፈል መረከብ የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።
👎10👍4
ለተወሰኑ ክፍሎች፡በመጀመሪያ ዙር በወጣው የመፅሀፍ ዝርዝር፡መሰረት ከፍላችሁ የጎደሉ (ከመንግስት ያላገኘናቸው)መፅሀፍቶች፡መኖራቸው ይታወቃል፡ሆኖም እስካሁን ጠየቀን ፡በቂ ምላሽ ስላላገኘን፡ ተከፍሎበት ያልተረከባችሁት መፅሀፍ ካለ፡ ብር የምንመልስ መሆኑን በታላቅ አክብሮት እንገልፃለን።
❤🔥4❤2
ውድ ወላጆች ያልተገኙ መፅሀፋቶች፡ብር የሚመለስበት ፡ቀን በቀጣይ የምናሳውቅ ይሆናል
በተጨማሪም ከዚህ በፊት የት/ትቤት ሂሳብ፡ሲከፈልባቸው ከነበሩ ባንኮች፡ዉስጥ ህብረት እና አቢሲኒያ ባንክ የተቀነሱ መሆኑን እናሳውቃለን።
✍️🌸🌹ተማሪዎች በንድፈ ሃሳብ ደረጃ የተማሩትን የሳይንስ ትምህርት በተግባር እያዩ እና እየነካኩ በቤተሙከራ ሲማሩ በከፊል:- 🌹🌸🫁🫀
✍️🌸🌹In part, when students learn in the laboratory, they can see and touch practically,they have learned in theory.🌹🌸🫁🫀
👍2