ማሳሰቢያ
ለባሸዋም ከ1ኛ -8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ፦
ከዚህ ቀደም በሠጠናችሁ ወረቀት መሠረት
እስከ አርብ 24/12/16 ባለው ጊዜ ት/ቤት በመምጣት የልጅዎን መታወቂያ እንዲወስዱ ስንል እስከ 6:00 ሰዓት ባለው ጊዜ መጥተው እንዲወስዱ እናሳስባለን።
ለባሸዋም ከ1ኛ -8ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ፦
ከዚህ ቀደም በሠጠናችሁ ወረቀት መሠረት
እስከ አርብ 24/12/16 ባለው ጊዜ ት/ቤት በመምጣት የልጅዎን መታወቂያ እንዲወስዱ ስንል እስከ 6:00 ሰዓት ባለው ጊዜ መጥተው እንዲወስዱ እናሳስባለን።
😱7👍1
የባሸዋም ትምህርት ቤት ለ2017ዓም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ተግባር የሚያግዝ የመምህራን ስልጠና እና የትምህርት ጉባኤ ከነሐሴ 22 - 24/12/2016ዓም ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።