#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሣ_አንድ(🔞)
፡
፡
#የቤዛ_አልፋና_ኦሜጋ
ቤዛ የእውነት ስሟ አይደለም፤ያው ጸሀፊ የብእር ስም፣ታጋይ የበረሀ ሰም፣ ንጉስ የንግስና ስም፣ ቄስ የጵጵስና ስም እንደሚጠቀመው እሷም የሼሌ ስም አላት ቤዛ። በኦሜጋ ሆቴል በዚህ ስም ነው የምትታወቀው። የጂማ ልጅ ናትየቆጪ ሰፈር ልጅ፡፡ ልቅም ያለች የገጠር ቆንጆ ናት፡፡ ጠይም፣ ነቃ ያለች እና ሞንዳላ ሴት ሆና ማራኪ ደም ግባት ተለግሳለች፡፡ ቤዛን ያያት ሰው ህይወት ብዙ እንዳላንገላታቻት ይገባዋል፡፡ የገጠር
ውበት ስላላት ነው መሰለኝ ብዙም ሜካፕ አትወድም፡፡ ቤዛ ፊቷን የማያደንቅ ሰው ቢኖር እንኳ ቂጧን ላያደንቅ አይችልም፡፡ የምሬን ነው! ቂጧ ብቻ አንቀባሮ ያኖራታል፡፡ ብዙ ወንዶች ቂጧን ይወዱላታል፡፡
አባቷ በቡና ንግድ ላይ የተሰማሩ የጅማ ሰው ናቸው፡፡ ሰካራም የቡና ነጋዴ ናቸው፡፡ሰፊ ከሚባል ቤተሰብ
ነው የተገኘተው፤6 ወንድሞችና 3 እህቶች አሏት፡፡ ብር ቸግሯቸው አያውቅም፡፡ ሰላም እንጂ፡፡
በእርግጥም ከአብዛኞቻችን በተለየ ቤዛን ወደዚህ የሽርሙጥና ህይወት የጠራት ድህነት አይደለም፡፡ቤዛ ወደዚህ የስራ መስክ የገባችው ከልክ ባለፈው የታላቅ ወንድሞቿ ቁጥጥርና በአባቷ እለታዊ ስካር ተማራ ነው።አባቷ በየእለቱ ሰክሮ እየመጣ እናቷን ይደበድባል ይህ የሚያንገበግባቸው ታላቅ ወንድሟቿ በየእለቱ ከአባትየዋ ጋር ግብግብ ይገጥማሉ ሌላኛው ወንድሟ ደሞ አባቴ መጠጣት እስካላቆመ ድረስ በፍፁም መጠጣቴን አላቆምም ብሎ ቤተሰቡ ላይ ሌላ ራስ ምታት ፈጠረ አባት ሰክረው እየመጡ ይሄ ሰካራም ልጄን ልክ ካላስገባው ሞቼ እገኛለሁ” እያሉ ቤዛ ከተወለደች ጀምሮ ለዘመን መለወጫ እንኳ ተኩሰውት የማያውቁትን ሽጉጥ ይመዛሉ፡፡ ግቢያቸው በጩኸት ይታመሳል፤ጎረቤት ይሰበሰባል፤ አባት
እና ልጅን መክሮና ዘክሮ ይሄዳል፡፡ ነገም ሰላም የለም፡፡ ከነገ ወዲያም ሰላም የለም፡፡ ማቆምያ የሌለው ጸብ፡፡
ከልጅነቷ ጀምሮ በዚህ አምባጓሮ ባልተለየው ቤተሰብ ውስጥ ነው ያደገችው፡፡ ወንድሞቿ ወንድ ሰላም
ስትል ከተመለከቷት ቤዛ ራሷን አስክትስት ትገረፋለች፡፡ በገዛ ወንድሞቿ፡፡ ዘላለም የቤተሰቧ ሰላም ያጣ ህይወት ይረብሻታል፡፡ ወንድሞቿ ትፈራቸዋለች፡፡ አባቷን ትፈራቸዋለች፡፡ እናቷን ታዝንላታለች፡፡ እናቷ የአባቷ ስካር ማብረጃ ናቸው:: አባቷ ከእርሻቸው ማሳን ከሚስታቸው ልጆችን ከመፈልፈል ውጭ ስራ ሰለሌላቸው ማታ ማታ ይጠጣሉ፡፡ የፈለፈሏቸው ልጆች በበኩላቸው በአባታቸው መዋረድ ተሸማቀው
ለጸብ ይጋበዛሉ፡፡ ተወልዳ ነፍስ ካወቀች ጀምሮ ቤተሰቧ ሳይታመስ መሸቶ የነጋበትን እለት አታስታውስም፣
በአባቷ ስካር ተበሳጭቶ መስከርን ስራዬ ብሎ የተያያዘው ታላቅ ወንድሟ መጠጥ ቤት በሁለት መከላከያ ፖሊስ አባላት መሐል በተነሳ አምባጓሮ በማይመለከተው ጸብ መሀል ገብቶ ሊያገላግል ሲሞከር ግንባሩን ጥይት ብሎ ገላገለው፡፡ ቤተሰቡ ክፉኛ አዘነ፡፡ አባት በሀዘኑ ምክንያት ለአንድ ወር መስከር አቆሙ፡፡ አባት ከአራት ሳምንት ሀዘን በኃላ ግን የስካራቸውን መጠን በእጥፍ ጨመሩ፡፡ አንድ ለራሳቸው ይጠጣሉ፡፡ አንድ ለሞተው ልጃቸው ይጠጣሉ። ልጄን ለሞት ያበቃሁት እኔ ነኝ በሚል በየዕለቱ ክፉኛ ጠጥተው
ቤቱን መበጥበጥ ጀመሩ፡፡ልጆቻቸው ደግሞ አባታቸውን ልክ ካላስገባን ብለው ሌላ የጦርነት ግንባር ከፈቱ፡፡ ቤታቸው በየምሽቱ ወደ ጦርነት አውድማነት ይቀየራል፡፡ ቤዛ አንድ ቀን እንኳ የሰላም እንቅልፍ ሳትተኛ ሙሉ ሴት ሆነች። ጡትና ቂጥ አወጣች።
ቤዛ እንደነገረችኝ ተማሪ እያለች በየእለቱ ቢያንስ ሁለት ጊዜ ሌሊት ሌሊት ከእንቅልፏ ትባንናለች፡፡እንዴ አባቷ ሰክረው ሲመጡ፣ አንዴ ደግሞ የሞተው ታላቅ ወንድሟ ሰከሮ ሲገባ፡፡ ሌሊት ሰላም አግኝታ አታውቅም። በመከራ ሊነጋጋ ሲል እንቅልፉን ትተኛለች…ትምህርት ቤት ይረፍድባታል…ከትምህርት ቤት ትቀራለች። ወይም ኋላ ወንበር ሄዳ ዴስክ ላይ ትተኛለች። ቤዛ ዩኒቨርሲቲ መግባት የምትመኝ
የነበረው ተምራ ዶክተር ወይም ኢንጂነር ለመሆን እልነበረም፡፡ ዩኒቨርስቲን የምትመኘው ከቤተሰቦቿ ርቃ ጥሩ እንቅልፍ ለመተኛት እንደሚያስችላት ስለምታምን ነበር። በዚያ ላይ ዩኒቨርስቲ ከገባች የፈለገችውን ወንድ ሰላም ለማለት የሚከለክላት አይኖርም፡፡ ኾኖም አልተሳካላትም፡፡ ዉጤት ሳይመጣላት ቀረ፡፡ ቶሎ ባል ማግባት ፈለገች በሰላም እንቅልፍ የሚያስተኛት ባል ፍለጋ ባዘነች።ማታ ሰክሮ የማይቀሰቅስ ባል ጠጥቶ ሌሊት የማይበጠብጥ ባል።
ከአዲስ አበባ በአይሱዙ ሸቀጣ ሸቀጥ ጭኖ ለነጋዲዎች የሚያመላልስ ሾፌር ተዋወቀች። ወደደችው።ሩቅ ሀገር ይዘከኝ ሂድ ብለሠ ለመነችው።አዲስ አበባ ይዟት መጣና የተከራየው ቤት ውስጥ ደብቆ አስቀመጣት ጥቂት ወራት አብረው እንዲኖሩ አንድ ቀን ማታ ጠጥቶ አምሽቶ መጣና በሩን አንኳኳ።ጥንብዝ ብሎ ሰክሮ ነበር።በሩን ከፈተችለትና እሱ ሲገባ እሷ ወጣች።አልተመለሰችም።
ከወራት ውጣ ውረድ እና ስቃይ በኋላ አንድ ምሽት ራስዋን በኦሜጋ ሆቴል አገኘችው በሂደት ስራዋን ለመደችው።ኦሜጋ ሆቴል ጀምበር ወደ ማረፍያዋ ከምታዘቀዝቅበት ቅፅበት አንስቶ እስከ ሌሊት ዘገኝ ሰዓት ድረስ እረፍት አልባ ቤት ነው ሁሌም በሰው እንደተጨናነቀ ነው ከሀምሳ በላይ አማላይ ሴቶች የጭን ገብያቸውን ያለ እረፍት የሚያደሩበት ሆቴል ነው ፎቅና ምድር ላይ የሚገኙት የሆቴሉ 85 አልጋዎች ፋታ የላቸውም።
የሆቴሉ ሴቶች የቤተሰብ ያህል ቅርበት አላቸው፤በበርጫ ላይ፣በደስታ፣ በለቅሶ፣በእቁብ እና በመሳሰሉት
ጠንካራ ትስስርን ፈጥረዋል፡፡እያንዳንዷ ሴት በየሳምንቱ የ2500 ብር እቁብ ትጥላለች፡ቤዛ የሆቴሉ ኮከብና ተመራጭ ሴት ለመሆን ብዙ ጊዜ አልፈጀባትም፤ ወንዱም ሴቱም አጥብቀው የሚፈልጓትና
የሚወዷት ሴት ሆነች፡፡ ፊቷ የሸሌ ስለማይመስል ይሆናል የሚወዷት፡፡ ብዙም ጉስቁልና ስለማይታይባት ይሆናል የሚመርጧት፡፡ በዚያ ላይ ብዙ ወንዶች ቂጧን ይወዱላታል። የበርካታ ሀብታም
ወንዶችን የትዳር እና የአብረን እንኑር!” የሚለው ጥያቄ ያስፈራታል።ቤተሰብ መመስረት ያስፈራታል።ቤተሰቧን ያስታውሳታል።ሌሊት ከሰከረ ሰው ጋር ብትሞት አዳር አትወጣም ቤተሰቧን ያስታውሳታል።ቤዛ አንድ ወንድ ለአዳር ሲጠይቃት በቅድምያ ሁለት ነገር ታረጋግጣለች ኮንዶም መያዙንና አለመስከሩን፡፡ ለሷ ሁለቱም አንድ ናቸው፤ኤች አይ ቪም በሽታ ነው፣ ስካርም በሽታ ነው፡፡ ይህ ግትርነቷ ለሁለት አመት ከመንፈቅ ያህል ቆየ፡፡ እንደድንገት ብዙም ባልተጠበቀ ሁኔታ ኦሜጋ ሆቴል ቤተኛ ከሆነ ሙልጌታ ከሚባል ጎልማሳ ፊስታል አስመጪ
ሀብታም ሰውዬ ጋር በፍቅር ከነፈች፡፡ ሙሉጌታን የወደደችው ሲሰከር አይታው ስለማታውቅ
ነው፡፡ ጨዋ ነው፤ አንድ ቢራ ይዞ ይጫወትና ወደቤቱ ይሄዳል፡፡ ኦሜጋየሚመጣው ቢዝነስ ከሚሰራቸው
ሰዎች ጋር ትንሽ አውግቶ ወደቤቱ ለመሄድ ነው፡፡ በዛ ከተባለ ሁለት ቢራ ድረስ ቢሄድ ነው፡፡ ሰዎችን ሲጋብዝ ግን ቸር ነው፡፡ ጉምሩክ ከሚሰሩ ሰዎች ጋር፣ ከትራንዚተሩች ጋር እየተገባበዘ ይጫወታል። ሙሉጌታን ሰካራም ስላልሆነ ወደደችው፡፡ እንደቀልድ አብረው መኖር ጀመሩ፡፡ከወር በኋላ ለሰርጉ ተጠራሁ፡፡ቤዛ ያለፈ ማንነቷን ከሚያውቁ በርካታ ሴቶች መሀል በሰርጉ ላይ እንድንገኝ የጋበዘችን እኔንና
የኦሜጋ ሆቴል የምስጢር ጓደኛዋን ሌሊሴን ብቻ ነበር፡፡ሰርጉ የተከናወነው በጎልፍ ክለብ ነበር ፡፡
በየጠረጴዛው ላይ ውስኪ፣ወይን ጠጅ ተቀምጧል፣ በዝነኛው ሼፍ ከሀምሳ በላይ የምግብ አይነቶችን ለሰርጉ ታዳሚ ቀርቧል፡፡የሙሽሮቹ የጫጉላ ሽርሽር ዱባይ ነበር፡፡ ሁላችንም በቤዛ እድል ቀናን፡፡
በዚህ ሁሉ መሀል ግን አንድ የዘነጋሁት ነገር አለ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሣ_አንድ(🔞)
፡
፡
#የቤዛ_አልፋና_ኦሜጋ
ቤዛ የእውነት ስሟ አይደለም፤ያው ጸሀፊ የብእር ስም፣ታጋይ የበረሀ ሰም፣ ንጉስ የንግስና ስም፣ ቄስ የጵጵስና ስም እንደሚጠቀመው እሷም የሼሌ ስም አላት ቤዛ። በኦሜጋ ሆቴል በዚህ ስም ነው የምትታወቀው። የጂማ ልጅ ናትየቆጪ ሰፈር ልጅ፡፡ ልቅም ያለች የገጠር ቆንጆ ናት፡፡ ጠይም፣ ነቃ ያለች እና ሞንዳላ ሴት ሆና ማራኪ ደም ግባት ተለግሳለች፡፡ ቤዛን ያያት ሰው ህይወት ብዙ እንዳላንገላታቻት ይገባዋል፡፡ የገጠር
ውበት ስላላት ነው መሰለኝ ብዙም ሜካፕ አትወድም፡፡ ቤዛ ፊቷን የማያደንቅ ሰው ቢኖር እንኳ ቂጧን ላያደንቅ አይችልም፡፡ የምሬን ነው! ቂጧ ብቻ አንቀባሮ ያኖራታል፡፡ ብዙ ወንዶች ቂጧን ይወዱላታል፡፡
አባቷ በቡና ንግድ ላይ የተሰማሩ የጅማ ሰው ናቸው፡፡ ሰካራም የቡና ነጋዴ ናቸው፡፡ሰፊ ከሚባል ቤተሰብ
ነው የተገኘተው፤6 ወንድሞችና 3 እህቶች አሏት፡፡ ብር ቸግሯቸው አያውቅም፡፡ ሰላም እንጂ፡፡
በእርግጥም ከአብዛኞቻችን በተለየ ቤዛን ወደዚህ የሽርሙጥና ህይወት የጠራት ድህነት አይደለም፡፡ቤዛ ወደዚህ የስራ መስክ የገባችው ከልክ ባለፈው የታላቅ ወንድሞቿ ቁጥጥርና በአባቷ እለታዊ ስካር ተማራ ነው።አባቷ በየእለቱ ሰክሮ እየመጣ እናቷን ይደበድባል ይህ የሚያንገበግባቸው ታላቅ ወንድሟቿ በየእለቱ ከአባትየዋ ጋር ግብግብ ይገጥማሉ ሌላኛው ወንድሟ ደሞ አባቴ መጠጣት እስካላቆመ ድረስ በፍፁም መጠጣቴን አላቆምም ብሎ ቤተሰቡ ላይ ሌላ ራስ ምታት ፈጠረ አባት ሰክረው እየመጡ ይሄ ሰካራም ልጄን ልክ ካላስገባው ሞቼ እገኛለሁ” እያሉ ቤዛ ከተወለደች ጀምሮ ለዘመን መለወጫ እንኳ ተኩሰውት የማያውቁትን ሽጉጥ ይመዛሉ፡፡ ግቢያቸው በጩኸት ይታመሳል፤ጎረቤት ይሰበሰባል፤ አባት
እና ልጅን መክሮና ዘክሮ ይሄዳል፡፡ ነገም ሰላም የለም፡፡ ከነገ ወዲያም ሰላም የለም፡፡ ማቆምያ የሌለው ጸብ፡፡
ከልጅነቷ ጀምሮ በዚህ አምባጓሮ ባልተለየው ቤተሰብ ውስጥ ነው ያደገችው፡፡ ወንድሞቿ ወንድ ሰላም
ስትል ከተመለከቷት ቤዛ ራሷን አስክትስት ትገረፋለች፡፡ በገዛ ወንድሞቿ፡፡ ዘላለም የቤተሰቧ ሰላም ያጣ ህይወት ይረብሻታል፡፡ ወንድሞቿ ትፈራቸዋለች፡፡ አባቷን ትፈራቸዋለች፡፡ እናቷን ታዝንላታለች፡፡ እናቷ የአባቷ ስካር ማብረጃ ናቸው:: አባቷ ከእርሻቸው ማሳን ከሚስታቸው ልጆችን ከመፈልፈል ውጭ ስራ ሰለሌላቸው ማታ ማታ ይጠጣሉ፡፡ የፈለፈሏቸው ልጆች በበኩላቸው በአባታቸው መዋረድ ተሸማቀው
ለጸብ ይጋበዛሉ፡፡ ተወልዳ ነፍስ ካወቀች ጀምሮ ቤተሰቧ ሳይታመስ መሸቶ የነጋበትን እለት አታስታውስም፣
በአባቷ ስካር ተበሳጭቶ መስከርን ስራዬ ብሎ የተያያዘው ታላቅ ወንድሟ መጠጥ ቤት በሁለት መከላከያ ፖሊስ አባላት መሐል በተነሳ አምባጓሮ በማይመለከተው ጸብ መሀል ገብቶ ሊያገላግል ሲሞከር ግንባሩን ጥይት ብሎ ገላገለው፡፡ ቤተሰቡ ክፉኛ አዘነ፡፡ አባት በሀዘኑ ምክንያት ለአንድ ወር መስከር አቆሙ፡፡ አባት ከአራት ሳምንት ሀዘን በኃላ ግን የስካራቸውን መጠን በእጥፍ ጨመሩ፡፡ አንድ ለራሳቸው ይጠጣሉ፡፡ አንድ ለሞተው ልጃቸው ይጠጣሉ። ልጄን ለሞት ያበቃሁት እኔ ነኝ በሚል በየዕለቱ ክፉኛ ጠጥተው
ቤቱን መበጥበጥ ጀመሩ፡፡ልጆቻቸው ደግሞ አባታቸውን ልክ ካላስገባን ብለው ሌላ የጦርነት ግንባር ከፈቱ፡፡ ቤታቸው በየምሽቱ ወደ ጦርነት አውድማነት ይቀየራል፡፡ ቤዛ አንድ ቀን እንኳ የሰላም እንቅልፍ ሳትተኛ ሙሉ ሴት ሆነች። ጡትና ቂጥ አወጣች።
ቤዛ እንደነገረችኝ ተማሪ እያለች በየእለቱ ቢያንስ ሁለት ጊዜ ሌሊት ሌሊት ከእንቅልፏ ትባንናለች፡፡እንዴ አባቷ ሰክረው ሲመጡ፣ አንዴ ደግሞ የሞተው ታላቅ ወንድሟ ሰከሮ ሲገባ፡፡ ሌሊት ሰላም አግኝታ አታውቅም። በመከራ ሊነጋጋ ሲል እንቅልፉን ትተኛለች…ትምህርት ቤት ይረፍድባታል…ከትምህርት ቤት ትቀራለች። ወይም ኋላ ወንበር ሄዳ ዴስክ ላይ ትተኛለች። ቤዛ ዩኒቨርሲቲ መግባት የምትመኝ
የነበረው ተምራ ዶክተር ወይም ኢንጂነር ለመሆን እልነበረም፡፡ ዩኒቨርስቲን የምትመኘው ከቤተሰቦቿ ርቃ ጥሩ እንቅልፍ ለመተኛት እንደሚያስችላት ስለምታምን ነበር። በዚያ ላይ ዩኒቨርስቲ ከገባች የፈለገችውን ወንድ ሰላም ለማለት የሚከለክላት አይኖርም፡፡ ኾኖም አልተሳካላትም፡፡ ዉጤት ሳይመጣላት ቀረ፡፡ ቶሎ ባል ማግባት ፈለገች በሰላም እንቅልፍ የሚያስተኛት ባል ፍለጋ ባዘነች።ማታ ሰክሮ የማይቀሰቅስ ባል ጠጥቶ ሌሊት የማይበጠብጥ ባል።
ከአዲስ አበባ በአይሱዙ ሸቀጣ ሸቀጥ ጭኖ ለነጋዲዎች የሚያመላልስ ሾፌር ተዋወቀች። ወደደችው።ሩቅ ሀገር ይዘከኝ ሂድ ብለሠ ለመነችው።አዲስ አበባ ይዟት መጣና የተከራየው ቤት ውስጥ ደብቆ አስቀመጣት ጥቂት ወራት አብረው እንዲኖሩ አንድ ቀን ማታ ጠጥቶ አምሽቶ መጣና በሩን አንኳኳ።ጥንብዝ ብሎ ሰክሮ ነበር።በሩን ከፈተችለትና እሱ ሲገባ እሷ ወጣች።አልተመለሰችም።
ከወራት ውጣ ውረድ እና ስቃይ በኋላ አንድ ምሽት ራስዋን በኦሜጋ ሆቴል አገኘችው በሂደት ስራዋን ለመደችው።ኦሜጋ ሆቴል ጀምበር ወደ ማረፍያዋ ከምታዘቀዝቅበት ቅፅበት አንስቶ እስከ ሌሊት ዘገኝ ሰዓት ድረስ እረፍት አልባ ቤት ነው ሁሌም በሰው እንደተጨናነቀ ነው ከሀምሳ በላይ አማላይ ሴቶች የጭን ገብያቸውን ያለ እረፍት የሚያደሩበት ሆቴል ነው ፎቅና ምድር ላይ የሚገኙት የሆቴሉ 85 አልጋዎች ፋታ የላቸውም።
የሆቴሉ ሴቶች የቤተሰብ ያህል ቅርበት አላቸው፤በበርጫ ላይ፣በደስታ፣ በለቅሶ፣በእቁብ እና በመሳሰሉት
ጠንካራ ትስስርን ፈጥረዋል፡፡እያንዳንዷ ሴት በየሳምንቱ የ2500 ብር እቁብ ትጥላለች፡ቤዛ የሆቴሉ ኮከብና ተመራጭ ሴት ለመሆን ብዙ ጊዜ አልፈጀባትም፤ ወንዱም ሴቱም አጥብቀው የሚፈልጓትና
የሚወዷት ሴት ሆነች፡፡ ፊቷ የሸሌ ስለማይመስል ይሆናል የሚወዷት፡፡ ብዙም ጉስቁልና ስለማይታይባት ይሆናል የሚመርጧት፡፡ በዚያ ላይ ብዙ ወንዶች ቂጧን ይወዱላታል። የበርካታ ሀብታም
ወንዶችን የትዳር እና የአብረን እንኑር!” የሚለው ጥያቄ ያስፈራታል።ቤተሰብ መመስረት ያስፈራታል።ቤተሰቧን ያስታውሳታል።ሌሊት ከሰከረ ሰው ጋር ብትሞት አዳር አትወጣም ቤተሰቧን ያስታውሳታል።ቤዛ አንድ ወንድ ለአዳር ሲጠይቃት በቅድምያ ሁለት ነገር ታረጋግጣለች ኮንዶም መያዙንና አለመስከሩን፡፡ ለሷ ሁለቱም አንድ ናቸው፤ኤች አይ ቪም በሽታ ነው፣ ስካርም በሽታ ነው፡፡ ይህ ግትርነቷ ለሁለት አመት ከመንፈቅ ያህል ቆየ፡፡ እንደድንገት ብዙም ባልተጠበቀ ሁኔታ ኦሜጋ ሆቴል ቤተኛ ከሆነ ሙልጌታ ከሚባል ጎልማሳ ፊስታል አስመጪ
ሀብታም ሰውዬ ጋር በፍቅር ከነፈች፡፡ ሙሉጌታን የወደደችው ሲሰከር አይታው ስለማታውቅ
ነው፡፡ ጨዋ ነው፤ አንድ ቢራ ይዞ ይጫወትና ወደቤቱ ይሄዳል፡፡ ኦሜጋየሚመጣው ቢዝነስ ከሚሰራቸው
ሰዎች ጋር ትንሽ አውግቶ ወደቤቱ ለመሄድ ነው፡፡ በዛ ከተባለ ሁለት ቢራ ድረስ ቢሄድ ነው፡፡ ሰዎችን ሲጋብዝ ግን ቸር ነው፡፡ ጉምሩክ ከሚሰሩ ሰዎች ጋር፣ ከትራንዚተሩች ጋር እየተገባበዘ ይጫወታል። ሙሉጌታን ሰካራም ስላልሆነ ወደደችው፡፡ እንደቀልድ አብረው መኖር ጀመሩ፡፡ከወር በኋላ ለሰርጉ ተጠራሁ፡፡ቤዛ ያለፈ ማንነቷን ከሚያውቁ በርካታ ሴቶች መሀል በሰርጉ ላይ እንድንገኝ የጋበዘችን እኔንና
የኦሜጋ ሆቴል የምስጢር ጓደኛዋን ሌሊሴን ብቻ ነበር፡፡ሰርጉ የተከናወነው በጎልፍ ክለብ ነበር ፡፡
በየጠረጴዛው ላይ ውስኪ፣ወይን ጠጅ ተቀምጧል፣ በዝነኛው ሼፍ ከሀምሳ በላይ የምግብ አይነቶችን ለሰርጉ ታዳሚ ቀርቧል፡፡የሙሽሮቹ የጫጉላ ሽርሽር ዱባይ ነበር፡፡ ሁላችንም በቤዛ እድል ቀናን፡፡
በዚህ ሁሉ መሀል ግን አንድ የዘነጋሁት ነገር አለ
👍7❤1
ቤዛ ኦሜጋ ሆቴልን ከለቀቀችበት እለት አንስቶ በሳምንት ሁለቴ ደስ ሲላትም ሶስት ጊዜ ስልክ እየደወለች ከባልደረቦችዋ ጋር ረዘም ላለ ጊዜ ማውጋቷን እልተወችም፡፡ አልፎ አልፎ በፊት ከሚታደሙበት ሺሻና መቃምያ ቤት እየተገኘች ሁላችንንም ጋብዛን አጫጭሳን አብራን ውላ ወደ አዲሱ ቤቷ ትመለሳለች።በቤዚ አዲስ ህይወት ያልቀና ሰው አልነበረም።
ከአራት ወር በኋላ አንድ ምሽት ላይ ቤዛ በኦሜጋ ሆቴል በስራ ገበታዋ ላይ ለመገኘት ከመልበሻ ከፍሉ ተገኘች በሁኔታው ያልተደናገጠች የሆቴሉ ሴት አልነበረችም ፤ራስዋን ለምሽቱ የጭን ገበያ ለማዘጋጀት አትኳኳል፣ ስትቀባባ፣ስትበጃጅና ስትለባብስ የነበረች ሴት ሁላ ፊትዋን ከመስታወቱ ላይ በማንሳት ቤዛ ላይ አፈጠጠች፤ አብዛኞቹ ከድንጋጤ ብዛት ከረጅም ጊዜ በኋላ ለተገኘ ወዳጅ የሚደረግን ሞቅ ያለ ሰላምታና አቀባበል ለማቅረብ እንኳን አልቻሉም፡፡በተቃራኒው ቤዛ የጥያቄ ጋጋታን ነበር ያስተናገደችው፡፡
ቤዝዬ?ምነው ምን ተፈጠረ?”
"ቤዛ ቆንጆ!ምነው የሞቀ ትዳርሽን ምን ገጠመው?”
"ወንድ ሲባል መቼም አውሬ ነው፤ቤዝዬ በላይሽ ላይ ደረሰብሽ አይደል?”… “ ከሙሌ ጋር ደህና አይደላችሁም እንዴ?”
ቤዛ ለአፍታ ምንም መልስ ሳትሰጥ ዝምታን መረጠች፡፡ከቆይታ በኋላ በለቅሶ ተንሰቀሰቀች፤እንባዋን ለማቆም ቀላል ጥረት አልጠየቀም፡፡ከብዙ ማባበል እና ማረጋጋት በኋላ ቤዛ የቆየና ስር የሰደደ ብሶትዋን ዘረዘረችው፡፡በእንባ ታጅባ ለወራት በይሉኝታ፣በምንተፍረትና በምስጢር ያቆየችውን ጉዳይ ዘረገፈችልን
እኛ ማመን አቃተን፡፡
ባልዋ ከሁለት ወራት በፊት ከአገር ውጪ ኮብልሏል፤ያለበትን አድራሻ እንኳን ሳይነግራት ከሳምንት በፊት ነበር የተሰደደበትን ምክንያት ያረዳት ከማታላል ከታክስ ማጭበርበር የደረጃ መዳቢና የጉሙሩክ ሰዎችን በሙስና እየደለለ እቃ ወደ አገር ውስጥ ከማስገባት ጋር በተያያዘ ፖሊስ በጥብቅ ይፈልገው ነበር ከወጣ ጀምሮ ሽራፊ ሳንቲም ልኮላት አያቅም ከጫጉላ ሽርሽር ከተመለሱ ወሲብ የፈፀሙት ሁለት ጊዜ ብቻ ነው ሙሉጌታ ከጭንቀት ብዛት እንቅልፍ አልነበረውም ለካ እሱ በዚ ሁሉ አጣብቂኝውስጥ ምንም ስለ እውነታው ትንፍሽ ሳይልላት ቤዛን ከነመኖሯም ረስቶ ማምለጫውን እያመቻቸ ነበር። ሀብታሙ ባልዋ በየሌሊቱ የሚውጣቸው ኪኒኖች የጭንቀት ማራገፍያ እንደነበሩ የተረዳችው ይህን እውነታ ስልክ ካረዳት በኋላ ነበር፡፡ይቸግራል እንኳን ብሎ ከመሳደዱ በፊትም ሆነ በኋላ በገንዘብና በሞራል ለመደገፍ ቅንጣት አልሞከረም።
ይህ የሙሉጌታ ጠባይ ሽርሙጣ አይደለም የሚስትነት የሰውነት ከብር እንኳን እንደሌላት አረጋገጠላት ከዚህ በኋላ ወንድን ላለማመን ምላ ተገዘተች ልቧንና ፍቅሯን ላለመስጠትም አምርራ ወሰነች።ላይፍን ቀለል አድርጋ ለመኖር መሞከር ጀመረች፡፡ ሲነሽጣት ለሁላችንም ጥብስ ትጋብዘናለች፡፡ ሲነሽጣት ቢራ
ትለቅብናለች፡፡ ሀብትንም አየነው…ከእግር እስከ ራሱ እያለች" ራሷ ላይ ትቀልዳለች፡፡ ዉስጧ ግን ከፉኛ እንደተጎዳ የምናውቀው ጥቂት ጎደኞቿ ብቻ ነን።
ቀናት፣ወራትና አመታት ነጎዱ፤በኦሜጋ ሆቴል በድጋሚ ወንዶች በቤዛ አይን እና አእምሮ ወደ ቁጥርነትና የገንዘብ ምንጭነት ብቻ አንሰው ቀጠሉ።
አንድ ቅዳሜ ሌሊት
ቤዛ እንደ ቀልድ በኦሜጋ ሆቴል 8 አመታትን ፉት አለቻት፡፡የኔ ፍጹም ተቃራኒዬ እሷ ናት ማለት እችላለሁ።
እኔ በእስካሁኑ የሸሌነት ህይወቴ የሰራሁባቸውን ባሮች፣ ፐቦች፣ ሆቴሎች፣ ራቁት ቤቶች፣ድብቅ የአስረሽ
ምቺው ቪላዎች ብዛት ለማወቅ ዲያሪዎቼን በደንብ መመልከት ይኖርብኛል፡፡ቤዛ ግን ከኦሜጋ ሆቴል
ውጪ ሰርታ አታውቅም፡፡በዚህ ጠባይዋ በጣም ነው የምገረመው፡፡እኔ አንድ ቤት ውስጥ ለወር ያህል ከቆየሁ ያንገሸግሸኛል፤ ለውጥ እፈልጋለሁ፤ ተመሳሳይ ፊቶችን እና ተመሳሳይ ሁኔታዎችን ለረጅም ጊዜ መደጋገም አልፈልግም፤ለንደዚህ አይነቱ አሰልቺ ድግምግሞሽ አለርጂከ ነኝ፡፡
ቤዛ ግን ከኦሜድላ ዉጭ በር ላይ አውጥተው ቢጥሏት የምትጠፋ ሁሉ ይመስለኛል፡፡ አንዳንድ ደንበኞች
ሆቴሉ የሷ ሳይመስላቸው ሁሉ አይቀርም፡፡ ሰባት አመታትን በታማኝነት አንድን ሆቴል ማገልገል ኒሻን
ሊያሸልማት ይገባ ነበር፡፡ ሁሉም የሆቴሉ ደንበኞች ያውቋታል፡፡ እሷም አዲስ ደንበኛ ሲመጣ ከሩቅ ትለየዋለች፡፡ የሰባት አመታት ልምድ ቀላል አይደለም፡፡
ሀምሌ ወር ላይ ነው ትዝ ይለኛል፡፡ ዝናብ እንደጉድ ይዘንባል፡፡ ሌሊት ሰባት ሰአት አልፏል፤ ሆቴሉ በሰዎች ተጨናንቋል፤ የጠጡት በዝናቡ ምክንያት ወደ ቤታቸው መሄድ አልቻሉም፡፡ ሌሎች ደግሞ
የሀምሌን ብርድ ለመቋቋም በመኪናቸው መጥተው ዝናብ ሳይነካቸው ወደ ሆቴሉ ዘለው ለመግባት ይሞከራሉ፡፡ ብዙውን ጊዜ ከምንቆምባት ባንኮኒ ጥግ ተደግፈን ከቤዛ ጋር እያወጋን ነበር፡፡ ቤዛ ሞባይል
አቃጨለና ልታወራ ወጣች፡ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የቀመር የሱፍ ሄሎ” የሚለው ዘፈን ከዲጄው ክፍል ተለቀቀ፤የተወሰነው ታዳሚ ከተቀመጠበት ተነስቶ በሙዚቃው እንደችሎታውና እንደሞቅታው መወዛወዝ ጀመረ፤ቤዛ ቶሎ እንድትመለስልኝ ጠበቅኩ፣ አልተሳካልኝም፤በጣም ቆየችብኝ፣ያው አንዱ ደምበኛዋ በስልክ እየነዘነዛት ይሆናል፡፡
“ልኑር የሚለው ቀዝቃዛው የሀመልማል አባተ ሙዚቃ ዝቅ ባለ ድምጽ ተከተለ፡፡ከደቂቃዎች በኋላ በርቀት የሰፈውን ከፍል ግዙፍ በር ተመለከትኩ፡ከአፍታ በኋላ ቤዛን አየኋት፡የወንድ አይን በአብዛኛው
እሷ ላይ አርፏል፤ምትሀታዊ ቂጧን የማይከተል የወንድ አይን የለም፡፡ ሁሌም እንዳስደነቀችኝ ነው በአረማመዷ፤ አራትቅድ ቀይ ቀሚሷ የእግሯን የዳሌዋን አማላይ ውበት አጉልቶታል፤እንደ ፕሮፌሽናል ሞዴሎች መራመዱን ተከናበታለች፤ የስምንት አመት ልምድ ቀላል አይደለም፡፡ የሆቴሉ አጋማሽ
ላይ እንደደረሰች ግን ከመቅጽበት አረማመድዋ ተቀየረ፤ ድንቅፍቅፍ አለች፡፡ አይኗን ወደ አንድ አቅጣጫ ወርውራ አንድ ሰው በትኩረት ስትመለከት ነበር፤ ድንገት የመሸበር እና የመደናገጥ ስሜት ከፊቷ ላይ ያስተዋልኩ መሰለኝ፤ እንደምንም ብላ እኔ ወዳለሁበት ባልኮኒ ደረሰችና አይኗን ቅድም ወደላከችበት
አቅጣጫ ስትልከ ከምትመለከተው ወንድ ጋር አይን ለአይን ተገጫጩ፤
ቤዚ ደህና አይደለሽም ?” መልስ አልሰጠችኝም፡፡
ድንጋጤዋ እና መርበትበቷ አየለ፡፡ ፊቷን ከልጁ ነቅላ ወደኔ ዞራ መቀባጠር ጀመረች፡፡ ወዲያውኑም ስካር
የተጫነው የጩኸት ድምጽ በክፍሉ ውስጥ አስተጋባ፣
“አያንቱ!!ትንሽዋ እህቴ አያንቱ!!!ምነው ይቺ መሬት ተሰንጥቃ በዋጠችኝ!!ምነው የኔ እህት!!ምን አጠፋን?ምን አጎደልን? አያንቱ የኔ እህት!! ትንሽዋ እህቴ! የኔዋ እህቴ! ካልጠፋ ስራ..."
ወጣቱ ሌሊሴን ከእቅፉ ገፍትሮ ወደ ቤዚ አቅጣጫ እያመራ እዬየውን አስነካው፡፡ እሱ ራሱ እንደ እህቱ ቂጣም ነው፡፡ የሰማይ ስባሪ ነው የሚያክለው፡፡ ቤዚ እግሮቿ አልታዘዝ ብለዋት ተዝለፍልፋ
ወደቀችብኝ፤ራስዋን ሳተች፤ ሁለመናቸው ወንድምና እህት እንደሆኑ ያስታውቃል፡፡ የቤቱ ጠጪ በሙሉ ተረባበሸ፡፡ ወንድሟ ግን ለተሰበሰበው ሁሉ ከዋሌቱ ፎቶ አውጥቶ እያሳየ “እህቴን ታናሼን አያንቱን
ስጡኝ!” እያለ ቀወጠው፡፡
ሌሊሴ የቤዛ ወንድም የአዳር ዋጋ ከተደራደራት በኋላ የመውጪያ ሂሳብ ሊሰጣት ሲል እህቱን መመልከቱን
ስትነግረኝ ተገረምኩ፡፡ህይወት በአስገራሚ አጋጣሚ የተሞላች ናት፤ የሽርሙጥና ህይወት የማያሳየው
የህይወት ገጽታ የለም፤እንደዚህ እህት ገላዋን ልትሸጥ፣ ወንድም ደግሞ ገላ ሊገዛ ዋጋ ሲደራደርም ያሳያል፡፡
ድህረ ታሪክ
ቤዛ ወደ ጅማ ተመልሳ ከቤተሰቦቿ ጋ መቀላቀሏን ከቀናት በኋላ በስልክ ነገረችን:: እኔ የዛኑ ሰሞን ከኦሜጋ ለቅቄ ወደ ቪላ ቤት ስራ ገባሁ ከመንፈቅ በኋላ
ከአራት ወር በኋላ አንድ ምሽት ላይ ቤዛ በኦሜጋ ሆቴል በስራ ገበታዋ ላይ ለመገኘት ከመልበሻ ከፍሉ ተገኘች በሁኔታው ያልተደናገጠች የሆቴሉ ሴት አልነበረችም ፤ራስዋን ለምሽቱ የጭን ገበያ ለማዘጋጀት አትኳኳል፣ ስትቀባባ፣ስትበጃጅና ስትለባብስ የነበረች ሴት ሁላ ፊትዋን ከመስታወቱ ላይ በማንሳት ቤዛ ላይ አፈጠጠች፤ አብዛኞቹ ከድንጋጤ ብዛት ከረጅም ጊዜ በኋላ ለተገኘ ወዳጅ የሚደረግን ሞቅ ያለ ሰላምታና አቀባበል ለማቅረብ እንኳን አልቻሉም፡፡በተቃራኒው ቤዛ የጥያቄ ጋጋታን ነበር ያስተናገደችው፡፡
ቤዝዬ?ምነው ምን ተፈጠረ?”
"ቤዛ ቆንጆ!ምነው የሞቀ ትዳርሽን ምን ገጠመው?”
"ወንድ ሲባል መቼም አውሬ ነው፤ቤዝዬ በላይሽ ላይ ደረሰብሽ አይደል?”… “ ከሙሌ ጋር ደህና አይደላችሁም እንዴ?”
ቤዛ ለአፍታ ምንም መልስ ሳትሰጥ ዝምታን መረጠች፡፡ከቆይታ በኋላ በለቅሶ ተንሰቀሰቀች፤እንባዋን ለማቆም ቀላል ጥረት አልጠየቀም፡፡ከብዙ ማባበል እና ማረጋጋት በኋላ ቤዛ የቆየና ስር የሰደደ ብሶትዋን ዘረዘረችው፡፡በእንባ ታጅባ ለወራት በይሉኝታ፣በምንተፍረትና በምስጢር ያቆየችውን ጉዳይ ዘረገፈችልን
እኛ ማመን አቃተን፡፡
ባልዋ ከሁለት ወራት በፊት ከአገር ውጪ ኮብልሏል፤ያለበትን አድራሻ እንኳን ሳይነግራት ከሳምንት በፊት ነበር የተሰደደበትን ምክንያት ያረዳት ከማታላል ከታክስ ማጭበርበር የደረጃ መዳቢና የጉሙሩክ ሰዎችን በሙስና እየደለለ እቃ ወደ አገር ውስጥ ከማስገባት ጋር በተያያዘ ፖሊስ በጥብቅ ይፈልገው ነበር ከወጣ ጀምሮ ሽራፊ ሳንቲም ልኮላት አያቅም ከጫጉላ ሽርሽር ከተመለሱ ወሲብ የፈፀሙት ሁለት ጊዜ ብቻ ነው ሙሉጌታ ከጭንቀት ብዛት እንቅልፍ አልነበረውም ለካ እሱ በዚ ሁሉ አጣብቂኝውስጥ ምንም ስለ እውነታው ትንፍሽ ሳይልላት ቤዛን ከነመኖሯም ረስቶ ማምለጫውን እያመቻቸ ነበር። ሀብታሙ ባልዋ በየሌሊቱ የሚውጣቸው ኪኒኖች የጭንቀት ማራገፍያ እንደነበሩ የተረዳችው ይህን እውነታ ስልክ ካረዳት በኋላ ነበር፡፡ይቸግራል እንኳን ብሎ ከመሳደዱ በፊትም ሆነ በኋላ በገንዘብና በሞራል ለመደገፍ ቅንጣት አልሞከረም።
ይህ የሙሉጌታ ጠባይ ሽርሙጣ አይደለም የሚስትነት የሰውነት ከብር እንኳን እንደሌላት አረጋገጠላት ከዚህ በኋላ ወንድን ላለማመን ምላ ተገዘተች ልቧንና ፍቅሯን ላለመስጠትም አምርራ ወሰነች።ላይፍን ቀለል አድርጋ ለመኖር መሞከር ጀመረች፡፡ ሲነሽጣት ለሁላችንም ጥብስ ትጋብዘናለች፡፡ ሲነሽጣት ቢራ
ትለቅብናለች፡፡ ሀብትንም አየነው…ከእግር እስከ ራሱ እያለች" ራሷ ላይ ትቀልዳለች፡፡ ዉስጧ ግን ከፉኛ እንደተጎዳ የምናውቀው ጥቂት ጎደኞቿ ብቻ ነን።
ቀናት፣ወራትና አመታት ነጎዱ፤በኦሜጋ ሆቴል በድጋሚ ወንዶች በቤዛ አይን እና አእምሮ ወደ ቁጥርነትና የገንዘብ ምንጭነት ብቻ አንሰው ቀጠሉ።
አንድ ቅዳሜ ሌሊት
ቤዛ እንደ ቀልድ በኦሜጋ ሆቴል 8 አመታትን ፉት አለቻት፡፡የኔ ፍጹም ተቃራኒዬ እሷ ናት ማለት እችላለሁ።
እኔ በእስካሁኑ የሸሌነት ህይወቴ የሰራሁባቸውን ባሮች፣ ፐቦች፣ ሆቴሎች፣ ራቁት ቤቶች፣ድብቅ የአስረሽ
ምቺው ቪላዎች ብዛት ለማወቅ ዲያሪዎቼን በደንብ መመልከት ይኖርብኛል፡፡ቤዛ ግን ከኦሜጋ ሆቴል
ውጪ ሰርታ አታውቅም፡፡በዚህ ጠባይዋ በጣም ነው የምገረመው፡፡እኔ አንድ ቤት ውስጥ ለወር ያህል ከቆየሁ ያንገሸግሸኛል፤ ለውጥ እፈልጋለሁ፤ ተመሳሳይ ፊቶችን እና ተመሳሳይ ሁኔታዎችን ለረጅም ጊዜ መደጋገም አልፈልግም፤ለንደዚህ አይነቱ አሰልቺ ድግምግሞሽ አለርጂከ ነኝ፡፡
ቤዛ ግን ከኦሜድላ ዉጭ በር ላይ አውጥተው ቢጥሏት የምትጠፋ ሁሉ ይመስለኛል፡፡ አንዳንድ ደንበኞች
ሆቴሉ የሷ ሳይመስላቸው ሁሉ አይቀርም፡፡ ሰባት አመታትን በታማኝነት አንድን ሆቴል ማገልገል ኒሻን
ሊያሸልማት ይገባ ነበር፡፡ ሁሉም የሆቴሉ ደንበኞች ያውቋታል፡፡ እሷም አዲስ ደንበኛ ሲመጣ ከሩቅ ትለየዋለች፡፡ የሰባት አመታት ልምድ ቀላል አይደለም፡፡
ሀምሌ ወር ላይ ነው ትዝ ይለኛል፡፡ ዝናብ እንደጉድ ይዘንባል፡፡ ሌሊት ሰባት ሰአት አልፏል፤ ሆቴሉ በሰዎች ተጨናንቋል፤ የጠጡት በዝናቡ ምክንያት ወደ ቤታቸው መሄድ አልቻሉም፡፡ ሌሎች ደግሞ
የሀምሌን ብርድ ለመቋቋም በመኪናቸው መጥተው ዝናብ ሳይነካቸው ወደ ሆቴሉ ዘለው ለመግባት ይሞከራሉ፡፡ ብዙውን ጊዜ ከምንቆምባት ባንኮኒ ጥግ ተደግፈን ከቤዛ ጋር እያወጋን ነበር፡፡ ቤዛ ሞባይል
አቃጨለና ልታወራ ወጣች፡ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የቀመር የሱፍ ሄሎ” የሚለው ዘፈን ከዲጄው ክፍል ተለቀቀ፤የተወሰነው ታዳሚ ከተቀመጠበት ተነስቶ በሙዚቃው እንደችሎታውና እንደሞቅታው መወዛወዝ ጀመረ፤ቤዛ ቶሎ እንድትመለስልኝ ጠበቅኩ፣ አልተሳካልኝም፤በጣም ቆየችብኝ፣ያው አንዱ ደምበኛዋ በስልክ እየነዘነዛት ይሆናል፡፡
“ልኑር የሚለው ቀዝቃዛው የሀመልማል አባተ ሙዚቃ ዝቅ ባለ ድምጽ ተከተለ፡፡ከደቂቃዎች በኋላ በርቀት የሰፈውን ከፍል ግዙፍ በር ተመለከትኩ፡ከአፍታ በኋላ ቤዛን አየኋት፡የወንድ አይን በአብዛኛው
እሷ ላይ አርፏል፤ምትሀታዊ ቂጧን የማይከተል የወንድ አይን የለም፡፡ ሁሌም እንዳስደነቀችኝ ነው በአረማመዷ፤ አራትቅድ ቀይ ቀሚሷ የእግሯን የዳሌዋን አማላይ ውበት አጉልቶታል፤እንደ ፕሮፌሽናል ሞዴሎች መራመዱን ተከናበታለች፤ የስምንት አመት ልምድ ቀላል አይደለም፡፡ የሆቴሉ አጋማሽ
ላይ እንደደረሰች ግን ከመቅጽበት አረማመድዋ ተቀየረ፤ ድንቅፍቅፍ አለች፡፡ አይኗን ወደ አንድ አቅጣጫ ወርውራ አንድ ሰው በትኩረት ስትመለከት ነበር፤ ድንገት የመሸበር እና የመደናገጥ ስሜት ከፊቷ ላይ ያስተዋልኩ መሰለኝ፤ እንደምንም ብላ እኔ ወዳለሁበት ባልኮኒ ደረሰችና አይኗን ቅድም ወደላከችበት
አቅጣጫ ስትልከ ከምትመለከተው ወንድ ጋር አይን ለአይን ተገጫጩ፤
ቤዚ ደህና አይደለሽም ?” መልስ አልሰጠችኝም፡፡
ድንጋጤዋ እና መርበትበቷ አየለ፡፡ ፊቷን ከልጁ ነቅላ ወደኔ ዞራ መቀባጠር ጀመረች፡፡ ወዲያውኑም ስካር
የተጫነው የጩኸት ድምጽ በክፍሉ ውስጥ አስተጋባ፣
“አያንቱ!!ትንሽዋ እህቴ አያንቱ!!!ምነው ይቺ መሬት ተሰንጥቃ በዋጠችኝ!!ምነው የኔ እህት!!ምን አጠፋን?ምን አጎደልን? አያንቱ የኔ እህት!! ትንሽዋ እህቴ! የኔዋ እህቴ! ካልጠፋ ስራ..."
ወጣቱ ሌሊሴን ከእቅፉ ገፍትሮ ወደ ቤዚ አቅጣጫ እያመራ እዬየውን አስነካው፡፡ እሱ ራሱ እንደ እህቱ ቂጣም ነው፡፡ የሰማይ ስባሪ ነው የሚያክለው፡፡ ቤዚ እግሮቿ አልታዘዝ ብለዋት ተዝለፍልፋ
ወደቀችብኝ፤ራስዋን ሳተች፤ ሁለመናቸው ወንድምና እህት እንደሆኑ ያስታውቃል፡፡ የቤቱ ጠጪ በሙሉ ተረባበሸ፡፡ ወንድሟ ግን ለተሰበሰበው ሁሉ ከዋሌቱ ፎቶ አውጥቶ እያሳየ “እህቴን ታናሼን አያንቱን
ስጡኝ!” እያለ ቀወጠው፡፡
ሌሊሴ የቤዛ ወንድም የአዳር ዋጋ ከተደራደራት በኋላ የመውጪያ ሂሳብ ሊሰጣት ሲል እህቱን መመልከቱን
ስትነግረኝ ተገረምኩ፡፡ህይወት በአስገራሚ አጋጣሚ የተሞላች ናት፤ የሽርሙጥና ህይወት የማያሳየው
የህይወት ገጽታ የለም፤እንደዚህ እህት ገላዋን ልትሸጥ፣ ወንድም ደግሞ ገላ ሊገዛ ዋጋ ሲደራደርም ያሳያል፡፡
ድህረ ታሪክ
ቤዛ ወደ ጅማ ተመልሳ ከቤተሰቦቿ ጋ መቀላቀሏን ከቀናት በኋላ በስልክ ነገረችን:: እኔ የዛኑ ሰሞን ከኦሜጋ ለቅቄ ወደ ቪላ ቤት ስራ ገባሁ ከመንፈቅ በኋላ
👍5❤1
እንደሰማሁት ቤዚ ቤተሰቦቿ ጋር ከሶስት ወር በላይ መቆየት እንኳን አልቻለችም በድጋሚ በኦሜጋ ሆቴል ተከሰተች ሲሉኝ ማመን ነው ያቃተኝ፡፡ ያ ሆቴል የቤዚ አልፋና ኦሜጋ ሆኖ ቀረ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ እስቲ በዛሬው ታሪክ ላይ ምን ተማራቹ አስቲ ሃሳባችሁን አድርሱን
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ እስቲ በዛሬው ታሪክ ላይ ምን ተማራቹ አስቲ ሃሳባችሁን አድርሱን
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍1
#ሕልሜ_እልም...
፡
፡
#በሕይወት_እምሻው
ትላንት በሕልሜ እንዲህ ዐየሁ...
ሕዝባችን...
ሰንሰለቱን በጥሶ፣ የእግር ብረቱን አውልቆ ጥሎ፣ ከእስራቱ ሲፈታ ዐየሁ፡፡
የዘረኝነት ቅጥር ግቢ ፈርሶ፣ የጠባብነት በሮች በእሳት ጋይተው....
ኢትዮጵያውያን ሁሉ እንደ አንድ ሰው ሆነው ፤ ተሰብስበው፤ ከፍ ያለው የክብር ቦታ ተሰጥቷቸው ከንጉስ ማዕድ ሲመገቡ ዐየሁ፡፡
ደግሞም...
በሕዝቡ ላይ መዐት ሲወርድ እያየ የማይታገስ፣
ስለደኅንነታችን የሚቆረቆር፣
ስለኑሯችን ጭንቅ-ጥብብ የሚል፣
የሀገሩን መጥፋት መቋቋም የማይችል፤ ንጉሥ ሲኖረን ዐየሁ፡፡
የተሸረበውን ክፉ ሤራ የሚሽር፣
የተበጠበጠውን በታኝ መድሃኒት የሚያረክስ መሪ ኖሮን ተመለከትኩ፡፡
ሸረኞቹስ?
ሽረኞችማ....
ሽረኞችማ... በማሱት ጉድጓድ ራሳቸው ዘው ሲሉበት፤ ባስቀመጡት
ወጥመድ መልሰው ሲያዙበት፤ በወጠኑት ተንኮል ሲጠመዱ ዐየሁ፡፡
“ከስፍራዬ የሚነቀንቀኝ የለም” ያሉ፤ በሠራዊታቸው የታበዩ ፤
አንገታቸውን ሲደፉ ፈፅሞ ሲያፍሩ ተመለከትኩ።
ከተሞቻቸው ተገለባብጠው ፤ ዳግመኛ እንዳያንሰራሩ ተደቁሰው;
እንደ ሽክላ እቃ ደቅቀው ፤ መታሰቢያቸው ሁሉ ተደምስሶ ዐየሁ፡፡
ተግሣጽን የጠሉ፣ መታረምን የናቁ.....
እነዚያ... ባለ ክፉ ልቦች፣
እነዚያ ባለ ሐሰተኛ ምላሶች፣
እነዚያ ባለ ትዕቢተኛ ዐይኖች፣
አሉ አይደል...? እነዚያ ...ባለ ለክፋት የሚሮጡ እግሮች?
እነሱ ሁሉ፣ አንዳቸውም ሳይቀሩ
የመንገዳቸውን ፍሬ ሲበሉ የዕቅዳቸውን ውጤት ሲጠግቡ ተመለከትኩ።
ደግሞ እንደገና...
የመከራ ዘመናችን በአሽዋ ላይ ተጽፎ፣
የመፋቀር ዘመናችን ግን በአለት ላይ ተቀርጾ ዐየሁ፡፡
በእጅጋየሁ ሽባባው ምኞት፣
“የሸዋ አባት ልጁን ለትግሬ እየስጠ...
የሐረር ነጋዴ ወለጋ እየሸጠ” ተመለከትኩ
ብርሃኑ እየጎላ የሚሄድ የማለዳ ውጋጋን በሀገሬ ላይ ዐየሁ፡፡
ፀሐይ በምሥራቅ ብቻ ሳይሆን በሰሜን፣ በደቡብ፣ በምዕራብ ስትወጣ፣
የኢትዮጵያ ሕፃናት ከዳር እስከዳር በስኳር ኮረብታዎች ላይ እየተንሸራተቱ ሲቦርቁ
ጎተራዎች ተትረፍርፈው ገበሬዎች በቲማቲም-ለጨዋታ ሲፈነካከቱ
ዐየሁ፡፡
የመንቀል ጊዜ በመትከል፣
የመሞት ጊዜ በመፈወስ፣
የመበጥበጥ ጊዜ በመስከን፣
የመቅደድ ጊዜ በመስፋት ጊዜ ሲተካ ተመለከትኩ፡፡
የተቀዳደድነው ሁሉ በአረንጓዴ💚፣ ቢጫ💛 ፣ ቀይ❤️ ክር መልሰን ስንሰፋ ዐየሁ፡፡
ከሁሉ በላይ ግን...
የባህር አሸዋን፣ የዝናብ ጠብታን፣ የዘለዓለምነት ቀኖችን ያህል
ፍቅር ዳር እስከዳር ስንካፈል የባሕርን ጥልቀት፣ የሰማይን ምጥቀት የምድርን ስፋት ያህል መውደድን ስንጋራ አየሁ።
💫አለቀ💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ቀን ውዶቼ። 🙏
፡
፡
#በሕይወት_እምሻው
ትላንት በሕልሜ እንዲህ ዐየሁ...
ሕዝባችን...
ሰንሰለቱን በጥሶ፣ የእግር ብረቱን አውልቆ ጥሎ፣ ከእስራቱ ሲፈታ ዐየሁ፡፡
የዘረኝነት ቅጥር ግቢ ፈርሶ፣ የጠባብነት በሮች በእሳት ጋይተው....
ኢትዮጵያውያን ሁሉ እንደ አንድ ሰው ሆነው ፤ ተሰብስበው፤ ከፍ ያለው የክብር ቦታ ተሰጥቷቸው ከንጉስ ማዕድ ሲመገቡ ዐየሁ፡፡
ደግሞም...
በሕዝቡ ላይ መዐት ሲወርድ እያየ የማይታገስ፣
ስለደኅንነታችን የሚቆረቆር፣
ስለኑሯችን ጭንቅ-ጥብብ የሚል፣
የሀገሩን መጥፋት መቋቋም የማይችል፤ ንጉሥ ሲኖረን ዐየሁ፡፡
የተሸረበውን ክፉ ሤራ የሚሽር፣
የተበጠበጠውን በታኝ መድሃኒት የሚያረክስ መሪ ኖሮን ተመለከትኩ፡፡
ሸረኞቹስ?
ሽረኞችማ....
ሽረኞችማ... በማሱት ጉድጓድ ራሳቸው ዘው ሲሉበት፤ ባስቀመጡት
ወጥመድ መልሰው ሲያዙበት፤ በወጠኑት ተንኮል ሲጠመዱ ዐየሁ፡፡
“ከስፍራዬ የሚነቀንቀኝ የለም” ያሉ፤ በሠራዊታቸው የታበዩ ፤
አንገታቸውን ሲደፉ ፈፅሞ ሲያፍሩ ተመለከትኩ።
ከተሞቻቸው ተገለባብጠው ፤ ዳግመኛ እንዳያንሰራሩ ተደቁሰው;
እንደ ሽክላ እቃ ደቅቀው ፤ መታሰቢያቸው ሁሉ ተደምስሶ ዐየሁ፡፡
ተግሣጽን የጠሉ፣ መታረምን የናቁ.....
እነዚያ... ባለ ክፉ ልቦች፣
እነዚያ ባለ ሐሰተኛ ምላሶች፣
እነዚያ ባለ ትዕቢተኛ ዐይኖች፣
አሉ አይደል...? እነዚያ ...ባለ ለክፋት የሚሮጡ እግሮች?
እነሱ ሁሉ፣ አንዳቸውም ሳይቀሩ
የመንገዳቸውን ፍሬ ሲበሉ የዕቅዳቸውን ውጤት ሲጠግቡ ተመለከትኩ።
ደግሞ እንደገና...
የመከራ ዘመናችን በአሽዋ ላይ ተጽፎ፣
የመፋቀር ዘመናችን ግን በአለት ላይ ተቀርጾ ዐየሁ፡፡
በእጅጋየሁ ሽባባው ምኞት፣
“የሸዋ አባት ልጁን ለትግሬ እየስጠ...
የሐረር ነጋዴ ወለጋ እየሸጠ” ተመለከትኩ
ብርሃኑ እየጎላ የሚሄድ የማለዳ ውጋጋን በሀገሬ ላይ ዐየሁ፡፡
ፀሐይ በምሥራቅ ብቻ ሳይሆን በሰሜን፣ በደቡብ፣ በምዕራብ ስትወጣ፣
የኢትዮጵያ ሕፃናት ከዳር እስከዳር በስኳር ኮረብታዎች ላይ እየተንሸራተቱ ሲቦርቁ
ጎተራዎች ተትረፍርፈው ገበሬዎች በቲማቲም-ለጨዋታ ሲፈነካከቱ
ዐየሁ፡፡
የመንቀል ጊዜ በመትከል፣
የመሞት ጊዜ በመፈወስ፣
የመበጥበጥ ጊዜ በመስከን፣
የመቅደድ ጊዜ በመስፋት ጊዜ ሲተካ ተመለከትኩ፡፡
የተቀዳደድነው ሁሉ በአረንጓዴ💚፣ ቢጫ💛 ፣ ቀይ❤️ ክር መልሰን ስንሰፋ ዐየሁ፡፡
ከሁሉ በላይ ግን...
የባህር አሸዋን፣ የዝናብ ጠብታን፣ የዘለዓለምነት ቀኖችን ያህል
ፍቅር ዳር እስከዳር ስንካፈል የባሕርን ጥልቀት፣ የሰማይን ምጥቀት የምድርን ስፋት ያህል መውደድን ስንጋራ አየሁ።
💫አለቀ💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ቀን ውዶቼ። 🙏
👍2
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሣ_ሁለት (🔞)
፡
፡
#ለቀስተኛው_ደንበኛዬ
ፓይለቱ ሜሪ ባር አድርሶኝ ከጣልያን ያመጣልኝን ስጦታ ከሻንጣው ካስረከበኝ በኋላ ከንፈሬን ስሞ ተሰናበተኝ። ደነገጥኩኝ። እንደ ሰው ስለሚያስበኝና ምንም አይነት ንቀት አሳይቶኝ ስለማያውቅ ውስጥ ውስጡን እወደዋለሁ። እኔን ስሞ ደግሞ ቤቱ ይገባና ሚስቱን ይስማል። ወንዶች እንዲህ ናቸው። ትዳሩ ብዙም እንደማይሰምር ከአያያዙ መገመት ይቻላል።
ማርቲ፣ሩት፣ሄለን እና ሰኒ ገና ቀሚሱን ጓዳ ገብቼ ለባብሼ ስወጣ ቤቱን በጩኸት አናጉት፡፡ የምር አምሮብኛል፡፡የቀለም ምርጫዬን እና ሳይዜን አንድም ቀን ተሳስቶ አያውቅም፡፡ «አንቺ ልጅ አያያዝሽ አላማረንም፣ ፓይለት አግብተሸ እንዳታርፊውና የቺቺንያን ህዝብ ጉድ እንዳታረጊው “ ብለው ቀለዱብኝ፡፡
ከደቂቃዎች በኋላ ወደ ሜሪ ባር ስመለስ ከሌላ ደምበኛዬ ጋር አይን ለአይን ተገጣጠምን፡፡ወዳለበት ቀርቤ
ሞቅ ያለ ሰላምታ አቀረብኩለት፡፡ስሙን ዘንግቼዋለሁ፡፡ቢራ ይዟል፡፡የምፈልገውን እንዳዝ ጠየቀኝ፡፡በተፈጥሮው ዝምተኛ የሚባል ዓይነት ሰው ነው ፡፡ደስ እንዳለኝ ወጣ ገባ እያልኩ በምሰራበት ሜሪ ባር
ከተዋወቅን ሁለት ወር ያልፋል።
ካልተሳሳትኩ ሶስት ጊዜ አብረን አድረናል፡፡ ዝምታው አልተቀየረም።
አዳራችን እንዴት እንደነበር ለማስታወስ ስሞከር ስሙ ትዝ አለኝ፡፡ ዳግማዊ ይባላል፡፡ ዝጋታም እና ጋግርታም እና ወዘተ ነው፡፡ለምን እንደማይጫወት አይገባኝም፡፡ዝምታ የሚያበዛ ሰው እንደመርግ ይከብደኛል፡፡ችግሩ ተፈጥሮአው መሆኑን ስረዳ ነው የረገብኩት፡፡ወሬና ጨዋታ በመፍጠር ፀባዩን እንዲለውጥ ለማድረግ ሞክሬ ነበር፡፡ ሙከራዬ አልተሳካም፤ ጥሩው ነገር እሱም እንድጫወት አለማሰገደዱ ነው።መጠጥ በላይ በላይ ይጠጣል፤ ዝም ብለን እንጠጣለን፤ ከሩቅ ሆኖ ለሚያየን ሰው የተኳረፍን ባልና
ሚስቶች ልንመስለው እንችላለን፡፡ ወጣቱ ዳንስና ጨዋታ በጭራሽ አልፈጠረበትም ቀዝቃዛ ሙዚቃ ከዲጄው ክፍል ሲለቀቅ ግን በሙሉ ትኩረት ነው የሚያዳምጠው፤ ለስላሳውን ሙዚቃ ተከትሎ በሐሳብ
ወደ ሌላ ዓለም ይነጉዳል፡፡ አካሉ ብቻ ነው በሜሪ ባር የሚገኘው፡፡ ዝም ብዬ ሳስብ በህይወቱ ውስጥ
አንዳች ከባድ ሀዘን ያለ ይመስለኛል፡፡ ከሌሎቹ ደንበኞቼ በተቃራኒ ስለ ሥራው ነግሮኝ አያውቅም ወንዶች ስለ ሥራቸውና ስኬታቸው ማውራት ይወዳሉ፡፡ እንዲያውም አቁሙ ካልተባሉ ከመብዳት ይልቅ ጉራቸውን መንፋት ሳይመርጡ አይቀሩም፡፡እኔ የሚለውን ቃል አውርተው አይጠግቡም፡፡ የዳግማዊ ግን የተለየ ነው፡፡በዚህ ዙሪያ ምንም ብሎ አያውቅም።አንዳንዴ የሆነ ሳይንቲስት ነገር ይመስለኛል፡፡ የሆነ ፎርሙላ ለመፍጠር እየሞከረ ያለ ሳይንቲስት።
እኔ ጋር ከተዋወቅን ሁለት ወር ይሁነን እንጂ በሜሪ ባር ረዘም ላለ ጊዜ በአይን አውቀዋለሁ ሀሙስ አርብና ቅዳሜ ከሚሪ ባር ቀርቶ እንደማያውቅ እነ ማርቲ ነግረውኛል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜትላንት ቀርቷል። እንቁላል የመሰለችና ብርማ ቀለም ያላት ፔዦ መኪና አለችው። ዳግማዊ ለየት የሚያደርገውጸባዩ
የብልግና ካልተሰደበና ካልተቦጫጨረ ብልቱ አይቆምም፡፡ ይኸን ወር እኔን የሙጥኝ ያለው ይህን ፍላጎቱን
በደንብ ስለሟላሁለት ይመስለኛል።
ቶሎ ቶሎ ጠጪ ሒሳብ ልከከፈልና መኪና ውስጥ ሾርት ጠቅጠቅ አድርገን ትመለሽያለሽ ?
ዛሬ ለምን አዳር ሊያወጣኝ አልፈለገም? ሾርታ ጠይቆኝ አያውቅም፡፡ ይሄ ልጅ ሾርት ማንንም ኣውጥቶ ያውቅም፡፡ ስንት ዓመት ስናውቀው ይሄ ልጅ ሾርት የሚባል ነገር ተንፍሶ አያውቅም፡፡ቮድካ በኦሬንጄን
በጥድፊያ ማንደቅደቅ ጀመርኩ፡፡ አንድ አዛውንት የመጠጫ ከፍት ሥፍራ እኛ ጋር ስለነበረ ወደ እኛ አቅጣጫ መጡ፡፡አዛውንቱን ከሁለት ሰዓት በፊት ኪዲ ፐብ ስገባ አይቻቸዋለሁ፡፡ ሳምሪን እያጋበዙ ነበር፡ ባለፈው ሳምንት እኔን አንዴ ሾርት አውጥተውኛል፡፡ የዋዛ አይደሉም፡፡
እቃቸው ጫፉ የጭንቅላታቸውን ያህል ወፍራም ነው፡፡ እየበዱ እያለ የሚያወጡት ለየት ያለ ድምጽ
አላቸው፡፡ ፓፓፓፓፓፓ ይላሉ በየመሐሉ፡፡ ሲጨርሱ ግን እንደ ስልከ ቫይብሬት እድርገው ነው ጸጥ የሚሉት፡፡ ልክ የተነፋ ፊኛ በመርፌ ጠቅ ሲደረግ እንደሚሆነው እሳቸው ሲረጩ ሁሉ ነገራቸው
ይቀንል፡፡ ቁመታቸው ይቀንሳል፣ ቦርጫቸው ይቀንሳል፣ ፊታቸው ይቀንሳል፣ ቁላቸው ትጠወልጋለች፡፡
እሳቸውን በቪዲዬ መቅረጽ ብችል ሆሊዉድ ሊሸልመኝ ይችላል፡፡ በጣም አዝናኝ ሰውዬ ናቸው፡፡
ሳስባቸው እኚህ ሰው በመኪና አደጋ ወይም ታመው የሚሞቱ አይመስለኝም፡፡ እየበዱ ሳለ የሚሞቱ ይመስለኛል፡፡
ዳግማዊ የመጠጥ ሒሳብ ከፍሎ መልስ መጠበቅ ጀመረ ።የዳዊት መለሰ እንደልቤ አልሆን ደርሶ
የሚለው ቀዝቀዝ ያለ ዘፈን ከዲጄው ክፍል ተለቋል፡፡ አብዛኛው ጠጪ የሚያወራው ወሬ በደንብ
ይሰማል፡፡ዳግማዊ ከአስተናጋጁ መልሱን ተቀብሎ ለመውጣት ፊቱን ሲያዞር ከአዛውንቱ ጋር ፊት ለፊት ተገጣጠሙ፡፡ አዛውንቱ ቀይ ፊታቸው ከመቅጽበት በብስጭት የበለጠ ቀላ፡፡ አረንጓዴ ደም ሥራቸው መቆጠር እስከሚችል ድረስ ተወጣጥሮ መንቀጥቀጥ ጀመሩ፡፡ ስሜታቸው ሲመጣ እንደሚሆኑት ማለት
ነው፡፡ ለአፍታ ትንፋሽ ካሰባሰቡ በኋላ በንዴት ሳያውቁት እየጮሁ መናገር ጀመሩ ፤
«እግዚአብሐር ሆይ ይኸን ሳታሳየኝ ብትገለኝ ምን ነበረበት ? ዳግማዊ ላይ አፈጠጡብት፡፡ ጠጪዎች
ሁሉ በዝምታ ተውጠው በብስጭት የሚንቀጠቀጠትን አዛውንት ይመለከታሉ የሰወቀው የብስጭት ድምጽ አስገምጋሚ ነው፡፡
«አንተ በክት ! አንተ የማትረባ ውሻ ! የአባትህ ሞት ሀዘን ሳይሰማህና ገና ድንኳኑ ሳይነሳ የሴት ወገብ አቅፈህ መጠጥ እየጠጣህ ዓለምህን ትቀጫለህ? ዳግማዊ! የሞተው እኮ አባትህ ነው? ብዙ ሀብቱንና
ንብረቱን የተናዘዘልህ እባትህ ነው?! ሞቱን እንዴት እንዲህ ታረክሰዋለህ? ላንተ መች ከፍቶብህ ያውቃል
? የውለታው ምላሽ ይኼ ነው?»
አዛውንቱ እንባ ተናነቃቸው፡፡የሳግ ድምጽ አፈናቸው፡፡በጣም ይንቀጠቀጣሉ፡፡
በቤቱ የነበረው ሰው ሁሉ በዳግማዊ ድርጊት ተደናግጧል፡፡ ዳግማዊ በሃፍረትና በድንጋጤ በድን ሆኗል፤
መልስ አልነበረውም፡፡ አዛውንቱ እየተንቀጠቀጡ ቀጠሉ፤
አሳምረህ ታውቃለህ!ከአባትህ ጋር የረጅም ዘመን ጓደኛማች ነን፡፡እናንተን ሰው ለማድረግ ያልፈነቀለው ድንጋይ የለም፡፡ የሁሉም ታላቅ እኮ አንተ ነህ ! ታናሾችህን ሰብስበህ ቤተሰቡን ማስተዳደር ያለብህ እኮ አንተ ነህ! አባትህ በላቡና በጥረቱ ያፈራውን ሀብት አንተ እዚህ ሠፈር ለሸርሙጦች ትረጨዋለህ፤
ኦ መንድኃኒዓለም ! ምናለ ይኼን ጉድ ባታሳየኝ ?! ልጆቼም ለእኔ ያላቸው ፍቅርና ክብር እንደዚህ ይሆን?እግዚአብሔር ሆይ!ያ ከሆነ ሞቴን ዛሬውኑ አድርገው»
አዛውንቱ ወደ ሰማይ አቅጣጫ አንጋጠውና ሁለት እጆቻቸውንዘርግተው እግዜርን ለመኑት፡፡
ዳግማዊ በሀፍረት እና በድንጋጤ ርዷል፣እንደ ሀውልት ደርቆ አንገቱን በማቀርቀር መሬት መሬቱን ሲያይ
ከቆየ በኋላ ምንም መልስ ሳይሰጥ ወደ ውጭ ተፈተለከ፡፡ እኔም ወደ ጓዳ ተጣደፍኩ፡፡ አዛውንቱ ከቆይታ
በኋላ ሜሪ ባርን ለቀው ወጡ፡፡የሱስ መዘዝ ብዙ ነው ።ዲጄው ሞቅ ያሉ ሙዚቃዎችን ለቆ የቤቱን ድባብ ለመለወጥ ቢሞከርም የሁሉም ጠጪ የወሬ ማሟሻ ዳግማዊ ነበር በዳግማዊ ድርጊት ያላዘነና ያልደነገጠ የቤቱ ታዳሚ አልነበረም፡፡ አሁን ዳግማዊ ሾርት የፈለገበትና ትላንት ወደ ሜሪባር ያልመጣበት ምክንያት ግልጽ ሆኖልኛል፡፡
ከዚህች ሌሊት በኋላ ዳግማዊ ዳግመኛ ወደ ቺቺንያ አልተመለሰም፡፡ የአባቱን ጽዋ ተጎንጭቶ ይሆናል ብለን አስብን፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ ውድ የቻናሉ አባላት #ሮዛ-ቁጥር-አንድ ነገ ይጠናቀቃል ቁጥር-ሁለትን
፡
፡
#ክፍል_ሰላሣ_ሁለት (🔞)
፡
፡
#ለቀስተኛው_ደንበኛዬ
ፓይለቱ ሜሪ ባር አድርሶኝ ከጣልያን ያመጣልኝን ስጦታ ከሻንጣው ካስረከበኝ በኋላ ከንፈሬን ስሞ ተሰናበተኝ። ደነገጥኩኝ። እንደ ሰው ስለሚያስበኝና ምንም አይነት ንቀት አሳይቶኝ ስለማያውቅ ውስጥ ውስጡን እወደዋለሁ። እኔን ስሞ ደግሞ ቤቱ ይገባና ሚስቱን ይስማል። ወንዶች እንዲህ ናቸው። ትዳሩ ብዙም እንደማይሰምር ከአያያዙ መገመት ይቻላል።
ማርቲ፣ሩት፣ሄለን እና ሰኒ ገና ቀሚሱን ጓዳ ገብቼ ለባብሼ ስወጣ ቤቱን በጩኸት አናጉት፡፡ የምር አምሮብኛል፡፡የቀለም ምርጫዬን እና ሳይዜን አንድም ቀን ተሳስቶ አያውቅም፡፡ «አንቺ ልጅ አያያዝሽ አላማረንም፣ ፓይለት አግብተሸ እንዳታርፊውና የቺቺንያን ህዝብ ጉድ እንዳታረጊው “ ብለው ቀለዱብኝ፡፡
ከደቂቃዎች በኋላ ወደ ሜሪ ባር ስመለስ ከሌላ ደምበኛዬ ጋር አይን ለአይን ተገጣጠምን፡፡ወዳለበት ቀርቤ
ሞቅ ያለ ሰላምታ አቀረብኩለት፡፡ስሙን ዘንግቼዋለሁ፡፡ቢራ ይዟል፡፡የምፈልገውን እንዳዝ ጠየቀኝ፡፡በተፈጥሮው ዝምተኛ የሚባል ዓይነት ሰው ነው ፡፡ደስ እንዳለኝ ወጣ ገባ እያልኩ በምሰራበት ሜሪ ባር
ከተዋወቅን ሁለት ወር ያልፋል።
ካልተሳሳትኩ ሶስት ጊዜ አብረን አድረናል፡፡ ዝምታው አልተቀየረም።
አዳራችን እንዴት እንደነበር ለማስታወስ ስሞከር ስሙ ትዝ አለኝ፡፡ ዳግማዊ ይባላል፡፡ ዝጋታም እና ጋግርታም እና ወዘተ ነው፡፡ለምን እንደማይጫወት አይገባኝም፡፡ዝምታ የሚያበዛ ሰው እንደመርግ ይከብደኛል፡፡ችግሩ ተፈጥሮአው መሆኑን ስረዳ ነው የረገብኩት፡፡ወሬና ጨዋታ በመፍጠር ፀባዩን እንዲለውጥ ለማድረግ ሞክሬ ነበር፡፡ ሙከራዬ አልተሳካም፤ ጥሩው ነገር እሱም እንድጫወት አለማሰገደዱ ነው።መጠጥ በላይ በላይ ይጠጣል፤ ዝም ብለን እንጠጣለን፤ ከሩቅ ሆኖ ለሚያየን ሰው የተኳረፍን ባልና
ሚስቶች ልንመስለው እንችላለን፡፡ ወጣቱ ዳንስና ጨዋታ በጭራሽ አልፈጠረበትም ቀዝቃዛ ሙዚቃ ከዲጄው ክፍል ሲለቀቅ ግን በሙሉ ትኩረት ነው የሚያዳምጠው፤ ለስላሳውን ሙዚቃ ተከትሎ በሐሳብ
ወደ ሌላ ዓለም ይነጉዳል፡፡ አካሉ ብቻ ነው በሜሪ ባር የሚገኘው፡፡ ዝም ብዬ ሳስብ በህይወቱ ውስጥ
አንዳች ከባድ ሀዘን ያለ ይመስለኛል፡፡ ከሌሎቹ ደንበኞቼ በተቃራኒ ስለ ሥራው ነግሮኝ አያውቅም ወንዶች ስለ ሥራቸውና ስኬታቸው ማውራት ይወዳሉ፡፡ እንዲያውም አቁሙ ካልተባሉ ከመብዳት ይልቅ ጉራቸውን መንፋት ሳይመርጡ አይቀሩም፡፡እኔ የሚለውን ቃል አውርተው አይጠግቡም፡፡ የዳግማዊ ግን የተለየ ነው፡፡በዚህ ዙሪያ ምንም ብሎ አያውቅም።አንዳንዴ የሆነ ሳይንቲስት ነገር ይመስለኛል፡፡ የሆነ ፎርሙላ ለመፍጠር እየሞከረ ያለ ሳይንቲስት።
እኔ ጋር ከተዋወቅን ሁለት ወር ይሁነን እንጂ በሜሪ ባር ረዘም ላለ ጊዜ በአይን አውቀዋለሁ ሀሙስ አርብና ቅዳሜ ከሚሪ ባር ቀርቶ እንደማያውቅ እነ ማርቲ ነግረውኛል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜትላንት ቀርቷል። እንቁላል የመሰለችና ብርማ ቀለም ያላት ፔዦ መኪና አለችው። ዳግማዊ ለየት የሚያደርገውጸባዩ
የብልግና ካልተሰደበና ካልተቦጫጨረ ብልቱ አይቆምም፡፡ ይኸን ወር እኔን የሙጥኝ ያለው ይህን ፍላጎቱን
በደንብ ስለሟላሁለት ይመስለኛል።
ቶሎ ቶሎ ጠጪ ሒሳብ ልከከፈልና መኪና ውስጥ ሾርት ጠቅጠቅ አድርገን ትመለሽያለሽ ?
ዛሬ ለምን አዳር ሊያወጣኝ አልፈለገም? ሾርታ ጠይቆኝ አያውቅም፡፡ ይሄ ልጅ ሾርት ማንንም ኣውጥቶ ያውቅም፡፡ ስንት ዓመት ስናውቀው ይሄ ልጅ ሾርት የሚባል ነገር ተንፍሶ አያውቅም፡፡ቮድካ በኦሬንጄን
በጥድፊያ ማንደቅደቅ ጀመርኩ፡፡ አንድ አዛውንት የመጠጫ ከፍት ሥፍራ እኛ ጋር ስለነበረ ወደ እኛ አቅጣጫ መጡ፡፡አዛውንቱን ከሁለት ሰዓት በፊት ኪዲ ፐብ ስገባ አይቻቸዋለሁ፡፡ ሳምሪን እያጋበዙ ነበር፡ ባለፈው ሳምንት እኔን አንዴ ሾርት አውጥተውኛል፡፡ የዋዛ አይደሉም፡፡
እቃቸው ጫፉ የጭንቅላታቸውን ያህል ወፍራም ነው፡፡ እየበዱ እያለ የሚያወጡት ለየት ያለ ድምጽ
አላቸው፡፡ ፓፓፓፓፓፓ ይላሉ በየመሐሉ፡፡ ሲጨርሱ ግን እንደ ስልከ ቫይብሬት እድርገው ነው ጸጥ የሚሉት፡፡ ልክ የተነፋ ፊኛ በመርፌ ጠቅ ሲደረግ እንደሚሆነው እሳቸው ሲረጩ ሁሉ ነገራቸው
ይቀንል፡፡ ቁመታቸው ይቀንሳል፣ ቦርጫቸው ይቀንሳል፣ ፊታቸው ይቀንሳል፣ ቁላቸው ትጠወልጋለች፡፡
እሳቸውን በቪዲዬ መቅረጽ ብችል ሆሊዉድ ሊሸልመኝ ይችላል፡፡ በጣም አዝናኝ ሰውዬ ናቸው፡፡
ሳስባቸው እኚህ ሰው በመኪና አደጋ ወይም ታመው የሚሞቱ አይመስለኝም፡፡ እየበዱ ሳለ የሚሞቱ ይመስለኛል፡፡
ዳግማዊ የመጠጥ ሒሳብ ከፍሎ መልስ መጠበቅ ጀመረ ።የዳዊት መለሰ እንደልቤ አልሆን ደርሶ
የሚለው ቀዝቀዝ ያለ ዘፈን ከዲጄው ክፍል ተለቋል፡፡ አብዛኛው ጠጪ የሚያወራው ወሬ በደንብ
ይሰማል፡፡ዳግማዊ ከአስተናጋጁ መልሱን ተቀብሎ ለመውጣት ፊቱን ሲያዞር ከአዛውንቱ ጋር ፊት ለፊት ተገጣጠሙ፡፡ አዛውንቱ ቀይ ፊታቸው ከመቅጽበት በብስጭት የበለጠ ቀላ፡፡ አረንጓዴ ደም ሥራቸው መቆጠር እስከሚችል ድረስ ተወጣጥሮ መንቀጥቀጥ ጀመሩ፡፡ ስሜታቸው ሲመጣ እንደሚሆኑት ማለት
ነው፡፡ ለአፍታ ትንፋሽ ካሰባሰቡ በኋላ በንዴት ሳያውቁት እየጮሁ መናገር ጀመሩ ፤
«እግዚአብሐር ሆይ ይኸን ሳታሳየኝ ብትገለኝ ምን ነበረበት ? ዳግማዊ ላይ አፈጠጡብት፡፡ ጠጪዎች
ሁሉ በዝምታ ተውጠው በብስጭት የሚንቀጠቀጠትን አዛውንት ይመለከታሉ የሰወቀው የብስጭት ድምጽ አስገምጋሚ ነው፡፡
«አንተ በክት ! አንተ የማትረባ ውሻ ! የአባትህ ሞት ሀዘን ሳይሰማህና ገና ድንኳኑ ሳይነሳ የሴት ወገብ አቅፈህ መጠጥ እየጠጣህ ዓለምህን ትቀጫለህ? ዳግማዊ! የሞተው እኮ አባትህ ነው? ብዙ ሀብቱንና
ንብረቱን የተናዘዘልህ እባትህ ነው?! ሞቱን እንዴት እንዲህ ታረክሰዋለህ? ላንተ መች ከፍቶብህ ያውቃል
? የውለታው ምላሽ ይኼ ነው?»
አዛውንቱ እንባ ተናነቃቸው፡፡የሳግ ድምጽ አፈናቸው፡፡በጣም ይንቀጠቀጣሉ፡፡
በቤቱ የነበረው ሰው ሁሉ በዳግማዊ ድርጊት ተደናግጧል፡፡ ዳግማዊ በሃፍረትና በድንጋጤ በድን ሆኗል፤
መልስ አልነበረውም፡፡ አዛውንቱ እየተንቀጠቀጡ ቀጠሉ፤
አሳምረህ ታውቃለህ!ከአባትህ ጋር የረጅም ዘመን ጓደኛማች ነን፡፡እናንተን ሰው ለማድረግ ያልፈነቀለው ድንጋይ የለም፡፡ የሁሉም ታላቅ እኮ አንተ ነህ ! ታናሾችህን ሰብስበህ ቤተሰቡን ማስተዳደር ያለብህ እኮ አንተ ነህ! አባትህ በላቡና በጥረቱ ያፈራውን ሀብት አንተ እዚህ ሠፈር ለሸርሙጦች ትረጨዋለህ፤
ኦ መንድኃኒዓለም ! ምናለ ይኼን ጉድ ባታሳየኝ ?! ልጆቼም ለእኔ ያላቸው ፍቅርና ክብር እንደዚህ ይሆን?እግዚአብሔር ሆይ!ያ ከሆነ ሞቴን ዛሬውኑ አድርገው»
አዛውንቱ ወደ ሰማይ አቅጣጫ አንጋጠውና ሁለት እጆቻቸውንዘርግተው እግዜርን ለመኑት፡፡
ዳግማዊ በሀፍረት እና በድንጋጤ ርዷል፣እንደ ሀውልት ደርቆ አንገቱን በማቀርቀር መሬት መሬቱን ሲያይ
ከቆየ በኋላ ምንም መልስ ሳይሰጥ ወደ ውጭ ተፈተለከ፡፡ እኔም ወደ ጓዳ ተጣደፍኩ፡፡ አዛውንቱ ከቆይታ
በኋላ ሜሪ ባርን ለቀው ወጡ፡፡የሱስ መዘዝ ብዙ ነው ።ዲጄው ሞቅ ያሉ ሙዚቃዎችን ለቆ የቤቱን ድባብ ለመለወጥ ቢሞከርም የሁሉም ጠጪ የወሬ ማሟሻ ዳግማዊ ነበር በዳግማዊ ድርጊት ያላዘነና ያልደነገጠ የቤቱ ታዳሚ አልነበረም፡፡ አሁን ዳግማዊ ሾርት የፈለገበትና ትላንት ወደ ሜሪባር ያልመጣበት ምክንያት ግልጽ ሆኖልኛል፡፡
ከዚህች ሌሊት በኋላ ዳግማዊ ዳግመኛ ወደ ቺቺንያ አልተመለሰም፡፡ የአባቱን ጽዋ ተጎንጭቶ ይሆናል ብለን አስብን፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ ውድ የቻናሉ አባላት #ሮዛ-ቁጥር-አንድ ነገ ይጠናቀቃል ቁጥር-ሁለትን
👍7
#መቃብሬ_ላይ_የሚፃፍ
ጥብቅ ማሳሰብያ ሸክላን ለምትሰሩ
እዚህ መቃብር ላይ ዐፈር አትዝገኑ!!
ሲነድ ሲቃጠል ሲጨስ በመኖሩ፣
ሲቃጠል ለሚኖር፣
ለጀበና መስርያ አይሆንም አፈሩ።
ጥብቅ ማሳሰብያ ሸክላን ለምትሰሩ
እዚህ መቃብር ላይ ዐፈር አትዝገኑ!!
ሲነድ ሲቃጠል ሲጨስ በመኖሩ፣
ሲቃጠል ለሚኖር፣
ለጀበና መስርያ አይሆንም አፈሩ።
#እፅፋለው...
ከተጋደምኩበት ድንገት እነቃለው
በውድቅት ለሊት ብዕር አነሳለው
ወረቀት እመዛለው
ከንቅልፍ ያነሳኝን ያንን ምጡቅ ሐሳብ
ልፅፍ እዳዳለው
ቃላት አልጥም ሲሉኝ ወረቀት እቀዳለው
ሌላ እቀይራለው
አሁንም እቀዳለው
ደግሞ እቀይራለው
የብዕሬም ቀለም ሲያልቅ እለውጣለው
ወረቀት እቀዳለው
ሌላም እመዛለው
ሌት ያባነነኝን ሐሳብ እስክጨርስ
እደጋግማለው
በዛው አነጋለው
ሐሳቤን ሳልጨርስ ሌሊቱ ይነጋና
በወፎች ዝማሬ የየነግቷል ጩኸት
ካሳቤ እነቃለው
ብዕር ቀለሙ ያልቃል ወረቀትም ያጥራል
ግን ሐሳብ አይጠፋም ነገም ይቀጥላል
ጥበብ ሌት ይጣራል
ቀን ያቅበዘብዛል
በራስ አለም ፀበል ሲያጠምቅ ይኖራል
ደግሞም ደስ ያሰኛል
እናም አፅፋለው
ሌት ተቀን እጭራለው
እንደወራጅ ውሐ ሚፈሰው ሐሳቤን
እሞነጭራለው
እናም ደግሞ አንድ ቀን...
እነደው በሆነ ቀን...
ጥበብን ለሚሹ እነደማበረክት
ተስፋ አደርጋለው
እስከዛ ደረስ ግን...
ከዚያም ወዲያ እድሜዬ
በሌት እነቃለው
እየጫርኩ አድራለው
ቀንም እፅፋለው
የብዕሬ ቀለም ሲያልቅ እለውጣለው
ወረቀት እቀዳለው
ሌላም እመዛለው
አዎን እፅፋለው!!!
MAK ነኝ
17/06/2010
ከተጋደምኩበት ድንገት እነቃለው
በውድቅት ለሊት ብዕር አነሳለው
ወረቀት እመዛለው
ከንቅልፍ ያነሳኝን ያንን ምጡቅ ሐሳብ
ልፅፍ እዳዳለው
ቃላት አልጥም ሲሉኝ ወረቀት እቀዳለው
ሌላ እቀይራለው
አሁንም እቀዳለው
ደግሞ እቀይራለው
የብዕሬም ቀለም ሲያልቅ እለውጣለው
ወረቀት እቀዳለው
ሌላም እመዛለው
ሌት ያባነነኝን ሐሳብ እስክጨርስ
እደጋግማለው
በዛው አነጋለው
ሐሳቤን ሳልጨርስ ሌሊቱ ይነጋና
በወፎች ዝማሬ የየነግቷል ጩኸት
ካሳቤ እነቃለው
ብዕር ቀለሙ ያልቃል ወረቀትም ያጥራል
ግን ሐሳብ አይጠፋም ነገም ይቀጥላል
ጥበብ ሌት ይጣራል
ቀን ያቅበዘብዛል
በራስ አለም ፀበል ሲያጠምቅ ይኖራል
ደግሞም ደስ ያሰኛል
እናም አፅፋለው
ሌት ተቀን እጭራለው
እንደወራጅ ውሐ ሚፈሰው ሐሳቤን
እሞነጭራለው
እናም ደግሞ አንድ ቀን...
እነደው በሆነ ቀን...
ጥበብን ለሚሹ እነደማበረክት
ተስፋ አደርጋለው
እስከዛ ደረስ ግን...
ከዚያም ወዲያ እድሜዬ
በሌት እነቃለው
እየጫርኩ አድራለው
ቀንም እፅፋለው
የብዕሬ ቀለም ሲያልቅ እለውጣለው
ወረቀት እቀዳለው
ሌላም እመዛለው
አዎን እፅፋለው!!!
MAK ነኝ
17/06/2010
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሣ_ሦስት (🔞)
፡
፡
በመዘግየቱ ይቅርታ ብያለሁ🙏
#አስመረት_የሻዕቢያ_ወያኔ
ናትናኤል የረጅም ጊዜ ጓደኛዬ ነው፡፡ የ97 ምርጫ ሰሞንፖሊስ በእግር በፈረስ ሲያሳድደው እኔ ቤት ለአንድ
ወር ተከልሎ ቆይቶ ነው በኋላ እጅ ለመስጠት የወሰነው፡፡ ከታሰረ በኋላም ቃሊት ድረስ እየተመላለስኩ
ጠይቄዋለሁ፡፡ ለምን እንደሆነ አላውቅም ይህንን እስከዛሬም እንደ ከባድ ውለታ ይቆጥረዋል፡፡ ሁልጊዜም
ብሮዚ እትምጡብኝ የሚለው ነገር አለ፡፡ እኔ ግን ዉለታ እንደዋልኩለት አድርጌ በጭራሽ አስቤው
አላውቅም፡፡ አሁን አንድ የእንግሊዝኛ ጋዜጣ ያሳትማል፣ የሚዲያና ኮሚኒኬሽን ኮንሰልታንሲ ድርጅትም
አለው:: መንግስታዊ ላልሆኑ ድርጅቶችና ለዩኒሴፍ የህዝብ ግንኙነት ስራ ይሰራል፡፡ በጣም አሪፍ ብር ነው
ያለው፡፡ ናቲ በአንድ ጀምበር ተተኮሰ፡፡ አይናችን እያየ፡፡
«ናቲ ሙት! እኔ ሳውቅህ እኮ ቱልቱላ ጋዜጠኛ ነበርክ» እለዋለሁ፡፡
« ይቅርታ ወይዘሪት ሮዛ እዚች ጋ ላቋርጥዎትና… “ቱልቱላ” የሚለውን ቃል ለአድማጮቻችን
ቢያብራሩልን?» ይለኛል በጋዜጠኛ ድምጽ፣ መዳፉን ጨብጦ እንደማይከራፎን ወደ እኔ እያስጠጋ፡፡
…ዌል…ቱልቱላ የሚለው ቃል ከግሪክ የመጣ ሲሆን ትርጉሙም…አተላቅራሪ…የማይፈለግ…ዝቃጭ…
ትራፊ…ብለን ልንተረጉመው እንችላለን፡፡ እህ እህ.… (ጉሮሮዬን አጸዳድቼ እቀጥላለሁ).… ቱልቱላ ጋዜጠኛ ወደሚለው ነጥብ የመጣን እንደሆነ ደግሞ ቃሉ ከዚሁ ከአገራችን ጫት ቤቶች የመነጨ ሆኖ ትርጓሜውም ከአዋቂ ሰዎች ቂጥ ጡልጡል የሚል አላዋቂ ሆኖ ነገር ግን ስለማያውቀው ነገር በመጻፍ ዝነኛ የሆነ፣አዋቂዎችን በማወቅ ታዋቂ ለመሆን የሚሞክር ልንለው እንችላለን…»
ይቅርታ ላቋርጥዎትና (እጁን ጭብጦ አድርጎ የሰራውን ጊዝያዊ ማይክራፎን ወደ አፉ እያስጠጋ)...
እንደው የበለጠ ለአድማጭ ተመልካቾቻችን ግልጽ ለማድረግ የቱልቱላ ጋዜጠኛምሳሌ ሊሰጡን ይችላሉ?»
" ዊል ..ለቱልቱላ ጋዜጠኛ ጥሩ ምሳሌ የሚሆነን…እምም…ናትናኤል አበራ ነው…አዎ ካልተሳሳትኩ
ናትናኤል አበራ ጥሩ ምሳሌ ይመስለኛል..
ራሳችን በሰራነው አጭር ድራማ ከት ብለን እንስቃለን፡፡
ራኪ አጠገባችን ካለች ደሞ"እስኪ አትሟዘዙ በናታችሁ...ስታስጠሉ" ትለናለች።እኛ ግን በዚህ መልኩ
.:
ስንሟዘዝ ስንት አመታችን።
ናቲ ከኛ ጋር ተጫውቶ መሄድ ሲፈልግ እንዲህ ይላል፡፡
« የስቱዲዮ ስለሆነ በመጨረሻ ለተመልካቾቻችን የምታስተላልፉት መልዕክት ካለ"
« የስቱዲዬ ሰዓት አቆጣጠር ከስቱዲዬ ውጭ ካሉ የሰዓት አቆጣጠሮች ይለያል እንዴ?» እለዋለሁ።
"ወደሽ"
"ጋዜጠኞች የተለየ የሰዓት አቆጣጠር አላችሁ ማለት ነው?››
«አዎና! ለምሳሌ በስቱዲዩ ሰዓት አቆጣጠር አሁን ከምሽቱ 4፡00 ሰዓት ነው፡፡ በቡና ቤት ሴቶች አቆጣጠር ግን አሁን ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ነው፡፡ ለናንተ ምሽቱ ቀን ነው፤ ቀኑ ምሸት ነው፡፡ ሲመሽ ነው የሚነጋላችሁ። ተሳሳትኩ?»
(ሞዛዛ...ጋዜጠኞች ስትባሉ መልስ አታጡም፡፡››
ናቲን ብዙዎቻችን እንወደዋለን፡፡ ምክንያቱም ላይፍን ቀለል አድርጎ ነው የሚኖረው፤ ግልጽና ተጫዋች
ነው:: ሸሌነታችንን ተጸይፎት አያውቅም፡፡የእውነት ጓደኛችን ነው፡፡ እህቶች የሉትም፡፡ እኛ ነን እህቶቹ፣
እየመጣ ከኛ ጋር ነው የሚውለው፡፡ በተለይ ሳይታሰር በፊት መሬ ጋዜጠኛ እያለ እረፍት አልነበረውም፣
ብዙውን ጊዜ ኢንተርቪው ሰርቶ መጥቶ ከድምጽ መቅረጫው እየሰማ የሚገለብጠው እኛ ጋር መጥቶ
ነው፡፡ ዜና ይጽፍ የነበረውም ከኛ ጋር ቁጭ ብሎ እየቃመ ነበር፡፡ የሚጽፈውን እየሰረቅን እናነብበታለን፤ግድ የለውም፡፡ ያምነናል፡፡ ገና ማንም ሰው ጋር የልደረሰ ቀውጢ ዜና በሱ አማካይነት ቀድሞ ይደርሰን ነበር፡፡ ለምሳሌ የቅንጅት መሪዎች በሚቀጥለው ሳምንት ተለቅመው ይታሰራሉ ብሎን እንዳለውም
ታሰሩ፡፡ ልደቱና ብርሃኑ አይዋደዱም፤ ሁለቱንም አይንና ናጫ ናቸው፤ ባገኘኋቸው ቁጥር አንዱ አንዱን ሳይቦጭቅልኝ ቀርቶ አያውቅም…ሁለቱ ስልጣን ላይ ከወጡ በርግጠኝነት አገሪቱን የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ይከቷታል» ይለን ነበር፡፡ እንዳለውም ገና ስልጣን ሳይዙ ተቃቃሩ፡፡ አሁን እሩቅና ሩቅ አገር ሆነው ራሱ ይሰዳደባሉ ሲባል ሰምቼ ገረመኝ፡፡ እኛ ያኔ ናቲ እንደዚያ ሲለን ሁለቱንም ፍጹም አድርገን
እናመልካቸው ስለነበረ ናቲን ለአንድ ሳምንት ከፉኛ ተቀይመነው ነበር፡፡
አንድ ቀን ደግሞ መጣና ገና አረቢያን መጅሊስ ላይ ከመቀመጡ እነሆ እላችኃለሁ! ኢንጂነሩ ስልጣን
ከያዙ እዚች አገር ጋዜጠኛ የሚባል ሙያ ይጠፋል» አለን፤
« እሺ የኛ ነብዩ ናትናኤል! ምን ሆንክ ደሞ ዛሬ?!» አልነው፤
ጠዋት ኢንጂነሩ ቤት ለጋዜጣዊ መግለጫ ሄጄ ነበር፡፡ እና ሃርድ ቦጨቁብን.ገብርኤልን የመጨረሻሃርድ
ቦጨቁ ምን እንዳሉን ታውቃላችሁ ቃል በቃል ነው የምነግራችሁ ካሁን በኋላ ስለ ወያኔ ጥሩ ነገር የምትፅፉ ጋዜጠኞች ከእንግዲህ በኛ ጋዜጣዊ መግለጫ አንጋብዛችሁም፡፡ ብታስቡበት ይሻላል» አሉን፡፡
"እና ምን ችግር አለው ይሄ" አልነው በአንድ ድምጽ
"እንዴ! እንዴት ነው እሳቸው ስለኔ ፓርቲ ብቻ በጎ በጎውን ጻፉ፣ ስለሌላው ግን አትጻፉ እያሉ ለኛ ትዕዛዝ የሚስጡት? ሰውየው አብደዋል እንዴ? ዲሞከራሲ፣ የመጻፍ ነጻነት ቅብርጥሶ እያሉ ገና ሰልጣን ሳይዙ ሃርድ ይቦጭቃሉ እንዴ?!?,,
"እና ምን አላችሁ እናተ?
"ዝም ጭጭ ነዋ በዚህ ሰአት ከሳቸው ጋር መሳፈጥ ከኢትዮጵያ ህዝብ ገር እንደመሳፈጥ ነው። የሚቆጠረው ሰው አንዴ ጥርስ ከነከሰብን 10ሺ ኮፒ እንኳን መሸጥ አንችልም፡፡ ገብርኤልን ሰው ታውሯል፡፡ ህዝቡ በምሉ በጣም ስሜታዊ ሆኗል።
እኔ እንደዚህ አይነት ስሜታዊነት አይመቸኝም፡፡ እውነቴን እኮ ነው! ህዝቡ በፖለቲካ ምርቃና ላይ እኮ ነው ያለው፡፡ ምርቃናውን ካልሰበረ ጐዱ ነው የሚፈላው
«በቃ ባክህ አታላዝናን_እንቃምበት አንለዋለን፡፡
አሁን ሳስበው ግን ናትናኤል እውነትም ነብይ ነበር እላላሁ:: እሱ ይናገራቸው የነበሩ ነገሮች በአብዛኛው
ትክክል ሆነው መምጣት ጀመሩ፡፡
በረዥም የወዳጅነታት ዘመናችን ናቲ ብዙ ሰው የማያውቃቸውን ሚስጢሮች ነግሮኛል፡፡ ስለ ቡርቱካንና ዩኒቨርሲቲ እያለች ስለነበራት ቦይ ፍሬንድ፣ እንዴት እንደተጣሉ፣ ስለ ቴዲ አፍሮ የመኪና አደጋው ሚስጢር፣ ቃሊቲ በሚታሰሩ ሰዎች ስለሚሰሩ ድራማዎች፣ ስለተሰደዱ ጋዜጠኞችና የአሜሪካ አምባሳደሮች
ምስጢር፣ ስለ ኢህአዴግ ባለስልጣናት አስገራሚ የምሸት ህይወት እና ዱባይ ስለሚገኙ ቅምጦቻቸው ሚስጢር፣ ጠንቋይ ቤት የሚሄዱ አርቲስቶች ስም ዝርዝር፣ በትዳራቸው የሚያማግጡ ታዋቂ ሰዎችና የቅምጦቻቸው አድራሻና ማንነት፣ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ውስጥ በጋዜጠኞቹና በአለቆቻቸው መሀል
ስላለው ፍጥጫ፣ ለህክምና እያሉ ባንኮክ የሄዱ ባለስልጣናትና እዚያ ምን አድርገው እንደሚመለሱ፣በእህቶቻቸው ስም ስላሉ ንብረቶች፣ ከባለስልጣናት ጋር በሼር ስለሚነግዱ የአገራችን ሀብታም
ነጋዴዎች፣ ቀረጥ እንዳይከፍሉ የተፈቀደላቸው የቀድሞ ታጋይ የአሁን ነጋዴዎች ስም ዝርዝር፣በምንም መልኩ ከደሞዛቸው ወጭ ሽራፊ ሳንቲም ስለማይቀበሉ የኢህአዴግ ሚኒስትሮች፣ ሙስናን ስለሚጸየፉ ብቻ እንደ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ተራ ኑሮ ስለሚኖሩ ባለስልጣናት፣ ባሏ ሚኒስትር ሆኖ በደሞዙ ብቻ ስለሚኖር የቤት ወጪ አነሰኝ ብላ እንዲሁም የሚኒስቴር ሚስት ሆና በዚህ መልኩ ተዋርጄ
አልኖርም ብላ ስለፈታቻቸው ሚኒስትር ታሪክ፣መቶ በመቶ በሙስና የተሰሩ ፎቆችና የሚገኙበት ቦታ ካናዳ የውሸት ጥገኝነት እየጠየቁ ዶላር ከዚህ ተልኮላቸው ቀውጢ ቢዝነስ ስለሚሰሩ የባለስልጣናት
ዘመዶች ስም ዝርዝር
፡
፡
#ክፍል_ሰላሣ_ሦስት (🔞)
፡
፡
በመዘግየቱ ይቅርታ ብያለሁ🙏
#አስመረት_የሻዕቢያ_ወያኔ
ናትናኤል የረጅም ጊዜ ጓደኛዬ ነው፡፡ የ97 ምርጫ ሰሞንፖሊስ በእግር በፈረስ ሲያሳድደው እኔ ቤት ለአንድ
ወር ተከልሎ ቆይቶ ነው በኋላ እጅ ለመስጠት የወሰነው፡፡ ከታሰረ በኋላም ቃሊት ድረስ እየተመላለስኩ
ጠይቄዋለሁ፡፡ ለምን እንደሆነ አላውቅም ይህንን እስከዛሬም እንደ ከባድ ውለታ ይቆጥረዋል፡፡ ሁልጊዜም
ብሮዚ እትምጡብኝ የሚለው ነገር አለ፡፡ እኔ ግን ዉለታ እንደዋልኩለት አድርጌ በጭራሽ አስቤው
አላውቅም፡፡ አሁን አንድ የእንግሊዝኛ ጋዜጣ ያሳትማል፣ የሚዲያና ኮሚኒኬሽን ኮንሰልታንሲ ድርጅትም
አለው:: መንግስታዊ ላልሆኑ ድርጅቶችና ለዩኒሴፍ የህዝብ ግንኙነት ስራ ይሰራል፡፡ በጣም አሪፍ ብር ነው
ያለው፡፡ ናቲ በአንድ ጀምበር ተተኮሰ፡፡ አይናችን እያየ፡፡
«ናቲ ሙት! እኔ ሳውቅህ እኮ ቱልቱላ ጋዜጠኛ ነበርክ» እለዋለሁ፡፡
« ይቅርታ ወይዘሪት ሮዛ እዚች ጋ ላቋርጥዎትና… “ቱልቱላ” የሚለውን ቃል ለአድማጮቻችን
ቢያብራሩልን?» ይለኛል በጋዜጠኛ ድምጽ፣ መዳፉን ጨብጦ እንደማይከራፎን ወደ እኔ እያስጠጋ፡፡
…ዌል…ቱልቱላ የሚለው ቃል ከግሪክ የመጣ ሲሆን ትርጉሙም…አተላቅራሪ…የማይፈለግ…ዝቃጭ…
ትራፊ…ብለን ልንተረጉመው እንችላለን፡፡ እህ እህ.… (ጉሮሮዬን አጸዳድቼ እቀጥላለሁ).… ቱልቱላ ጋዜጠኛ ወደሚለው ነጥብ የመጣን እንደሆነ ደግሞ ቃሉ ከዚሁ ከአገራችን ጫት ቤቶች የመነጨ ሆኖ ትርጓሜውም ከአዋቂ ሰዎች ቂጥ ጡልጡል የሚል አላዋቂ ሆኖ ነገር ግን ስለማያውቀው ነገር በመጻፍ ዝነኛ የሆነ፣አዋቂዎችን በማወቅ ታዋቂ ለመሆን የሚሞክር ልንለው እንችላለን…»
ይቅርታ ላቋርጥዎትና (እጁን ጭብጦ አድርጎ የሰራውን ጊዝያዊ ማይክራፎን ወደ አፉ እያስጠጋ)...
እንደው የበለጠ ለአድማጭ ተመልካቾቻችን ግልጽ ለማድረግ የቱልቱላ ጋዜጠኛምሳሌ ሊሰጡን ይችላሉ?»
" ዊል ..ለቱልቱላ ጋዜጠኛ ጥሩ ምሳሌ የሚሆነን…እምም…ናትናኤል አበራ ነው…አዎ ካልተሳሳትኩ
ናትናኤል አበራ ጥሩ ምሳሌ ይመስለኛል..
ራሳችን በሰራነው አጭር ድራማ ከት ብለን እንስቃለን፡፡
ራኪ አጠገባችን ካለች ደሞ"እስኪ አትሟዘዙ በናታችሁ...ስታስጠሉ" ትለናለች።እኛ ግን በዚህ መልኩ
.:
ስንሟዘዝ ስንት አመታችን።
ናቲ ከኛ ጋር ተጫውቶ መሄድ ሲፈልግ እንዲህ ይላል፡፡
« የስቱዲዮ ስለሆነ በመጨረሻ ለተመልካቾቻችን የምታስተላልፉት መልዕክት ካለ"
« የስቱዲዬ ሰዓት አቆጣጠር ከስቱዲዬ ውጭ ካሉ የሰዓት አቆጣጠሮች ይለያል እንዴ?» እለዋለሁ።
"ወደሽ"
"ጋዜጠኞች የተለየ የሰዓት አቆጣጠር አላችሁ ማለት ነው?››
«አዎና! ለምሳሌ በስቱዲዩ ሰዓት አቆጣጠር አሁን ከምሽቱ 4፡00 ሰዓት ነው፡፡ በቡና ቤት ሴቶች አቆጣጠር ግን አሁን ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ነው፡፡ ለናንተ ምሽቱ ቀን ነው፤ ቀኑ ምሸት ነው፡፡ ሲመሽ ነው የሚነጋላችሁ። ተሳሳትኩ?»
(ሞዛዛ...ጋዜጠኞች ስትባሉ መልስ አታጡም፡፡››
ናቲን ብዙዎቻችን እንወደዋለን፡፡ ምክንያቱም ላይፍን ቀለል አድርጎ ነው የሚኖረው፤ ግልጽና ተጫዋች
ነው:: ሸሌነታችንን ተጸይፎት አያውቅም፡፡የእውነት ጓደኛችን ነው፡፡ እህቶች የሉትም፡፡ እኛ ነን እህቶቹ፣
እየመጣ ከኛ ጋር ነው የሚውለው፡፡ በተለይ ሳይታሰር በፊት መሬ ጋዜጠኛ እያለ እረፍት አልነበረውም፣
ብዙውን ጊዜ ኢንተርቪው ሰርቶ መጥቶ ከድምጽ መቅረጫው እየሰማ የሚገለብጠው እኛ ጋር መጥቶ
ነው፡፡ ዜና ይጽፍ የነበረውም ከኛ ጋር ቁጭ ብሎ እየቃመ ነበር፡፡ የሚጽፈውን እየሰረቅን እናነብበታለን፤ግድ የለውም፡፡ ያምነናል፡፡ ገና ማንም ሰው ጋር የልደረሰ ቀውጢ ዜና በሱ አማካይነት ቀድሞ ይደርሰን ነበር፡፡ ለምሳሌ የቅንጅት መሪዎች በሚቀጥለው ሳምንት ተለቅመው ይታሰራሉ ብሎን እንዳለውም
ታሰሩ፡፡ ልደቱና ብርሃኑ አይዋደዱም፤ ሁለቱንም አይንና ናጫ ናቸው፤ ባገኘኋቸው ቁጥር አንዱ አንዱን ሳይቦጭቅልኝ ቀርቶ አያውቅም…ሁለቱ ስልጣን ላይ ከወጡ በርግጠኝነት አገሪቱን የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ይከቷታል» ይለን ነበር፡፡ እንዳለውም ገና ስልጣን ሳይዙ ተቃቃሩ፡፡ አሁን እሩቅና ሩቅ አገር ሆነው ራሱ ይሰዳደባሉ ሲባል ሰምቼ ገረመኝ፡፡ እኛ ያኔ ናቲ እንደዚያ ሲለን ሁለቱንም ፍጹም አድርገን
እናመልካቸው ስለነበረ ናቲን ለአንድ ሳምንት ከፉኛ ተቀይመነው ነበር፡፡
አንድ ቀን ደግሞ መጣና ገና አረቢያን መጅሊስ ላይ ከመቀመጡ እነሆ እላችኃለሁ! ኢንጂነሩ ስልጣን
ከያዙ እዚች አገር ጋዜጠኛ የሚባል ሙያ ይጠፋል» አለን፤
« እሺ የኛ ነብዩ ናትናኤል! ምን ሆንክ ደሞ ዛሬ?!» አልነው፤
ጠዋት ኢንጂነሩ ቤት ለጋዜጣዊ መግለጫ ሄጄ ነበር፡፡ እና ሃርድ ቦጨቁብን.ገብርኤልን የመጨረሻሃርድ
ቦጨቁ ምን እንዳሉን ታውቃላችሁ ቃል በቃል ነው የምነግራችሁ ካሁን በኋላ ስለ ወያኔ ጥሩ ነገር የምትፅፉ ጋዜጠኞች ከእንግዲህ በኛ ጋዜጣዊ መግለጫ አንጋብዛችሁም፡፡ ብታስቡበት ይሻላል» አሉን፡፡
"እና ምን ችግር አለው ይሄ" አልነው በአንድ ድምጽ
"እንዴ! እንዴት ነው እሳቸው ስለኔ ፓርቲ ብቻ በጎ በጎውን ጻፉ፣ ስለሌላው ግን አትጻፉ እያሉ ለኛ ትዕዛዝ የሚስጡት? ሰውየው አብደዋል እንዴ? ዲሞከራሲ፣ የመጻፍ ነጻነት ቅብርጥሶ እያሉ ገና ሰልጣን ሳይዙ ሃርድ ይቦጭቃሉ እንዴ?!?,,
"እና ምን አላችሁ እናተ?
"ዝም ጭጭ ነዋ በዚህ ሰአት ከሳቸው ጋር መሳፈጥ ከኢትዮጵያ ህዝብ ገር እንደመሳፈጥ ነው። የሚቆጠረው ሰው አንዴ ጥርስ ከነከሰብን 10ሺ ኮፒ እንኳን መሸጥ አንችልም፡፡ ገብርኤልን ሰው ታውሯል፡፡ ህዝቡ በምሉ በጣም ስሜታዊ ሆኗል።
እኔ እንደዚህ አይነት ስሜታዊነት አይመቸኝም፡፡ እውነቴን እኮ ነው! ህዝቡ በፖለቲካ ምርቃና ላይ እኮ ነው ያለው፡፡ ምርቃናውን ካልሰበረ ጐዱ ነው የሚፈላው
«በቃ ባክህ አታላዝናን_እንቃምበት አንለዋለን፡፡
አሁን ሳስበው ግን ናትናኤል እውነትም ነብይ ነበር እላላሁ:: እሱ ይናገራቸው የነበሩ ነገሮች በአብዛኛው
ትክክል ሆነው መምጣት ጀመሩ፡፡
በረዥም የወዳጅነታት ዘመናችን ናቲ ብዙ ሰው የማያውቃቸውን ሚስጢሮች ነግሮኛል፡፡ ስለ ቡርቱካንና ዩኒቨርሲቲ እያለች ስለነበራት ቦይ ፍሬንድ፣ እንዴት እንደተጣሉ፣ ስለ ቴዲ አፍሮ የመኪና አደጋው ሚስጢር፣ ቃሊቲ በሚታሰሩ ሰዎች ስለሚሰሩ ድራማዎች፣ ስለተሰደዱ ጋዜጠኞችና የአሜሪካ አምባሳደሮች
ምስጢር፣ ስለ ኢህአዴግ ባለስልጣናት አስገራሚ የምሸት ህይወት እና ዱባይ ስለሚገኙ ቅምጦቻቸው ሚስጢር፣ ጠንቋይ ቤት የሚሄዱ አርቲስቶች ስም ዝርዝር፣ በትዳራቸው የሚያማግጡ ታዋቂ ሰዎችና የቅምጦቻቸው አድራሻና ማንነት፣ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ውስጥ በጋዜጠኞቹና በአለቆቻቸው መሀል
ስላለው ፍጥጫ፣ ለህክምና እያሉ ባንኮክ የሄዱ ባለስልጣናትና እዚያ ምን አድርገው እንደሚመለሱ፣በእህቶቻቸው ስም ስላሉ ንብረቶች፣ ከባለስልጣናት ጋር በሼር ስለሚነግዱ የአገራችን ሀብታም
ነጋዴዎች፣ ቀረጥ እንዳይከፍሉ የተፈቀደላቸው የቀድሞ ታጋይ የአሁን ነጋዴዎች ስም ዝርዝር፣በምንም መልኩ ከደሞዛቸው ወጭ ሽራፊ ሳንቲም ስለማይቀበሉ የኢህአዴግ ሚኒስትሮች፣ ሙስናን ስለሚጸየፉ ብቻ እንደ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ተራ ኑሮ ስለሚኖሩ ባለስልጣናት፣ ባሏ ሚኒስትር ሆኖ በደሞዙ ብቻ ስለሚኖር የቤት ወጪ አነሰኝ ብላ እንዲሁም የሚኒስቴር ሚስት ሆና በዚህ መልኩ ተዋርጄ
አልኖርም ብላ ስለፈታቻቸው ሚኒስትር ታሪክ፣መቶ በመቶ በሙስና የተሰሩ ፎቆችና የሚገኙበት ቦታ ካናዳ የውሸት ጥገኝነት እየጠየቁ ዶላር ከዚህ ተልኮላቸው ቀውጢ ቢዝነስ ስለሚሰሩ የባለስልጣናት
ዘመዶች ስም ዝርዝር
👍4❤2👏1
ብቻ ናቲ የማያውቀው ታሪክ የለም የሚነግረኝ ግን ከሚያውቀው በጣም ትንሹን ነው።
እኔ ደሞ ጥሎብኝ ሚስጢር እወዳለሁ እንደ ጥብቅ ሚስጥር የሚያስደስተኝ ነገር የለም።ናቲን አንድም የምወደውና የማይሰለቸኝ ይህን ጥማቴን ስለሚያስታግስልኝ መሰለኝ።ግን ናቲ ሲበዛ ቁጥብ ነው።ወይም አንድ ወሬ ይጀምርና አንጠልጥሎ ይተዋል።በዚህን ጊዜ ትግስት አጣለሁ። ያቅበጠብጠኛል በዛያ በዚህ እያልኩ ላውጣጣው እሞክራለሁ።እንደሱ እያረኩ ሳስቸግረው እንደመተከዝ ይልና ሮዚ አንድ ነገር ልንገርሽ ሚስጥር ማወቅ አደጋ ነው ያስገድላል።ባታውቂ ነው የሚሻልሽ እውነቱን ነው አንዳንዴ ምናለ ምንም ነገር ባላውቅ እላለሁ ሚስጢር በማወቄ ብቻ በፍርሀት ነው የምኖረው ይለኛል፡፡ ይህን ጊዜ የምር መፍራት እጀምራለሁ፡፡ ምክንያቱም የማውቀውን ሚስጢር ሳስበው ብዙ ነው።
ናቲ አሁንም ህይወትን እያጣጣማት ይጽፋል፡፡ ጓደኞቹ ተሰደዋል፡፡ እሱ ግን በስደት አሜሪካ መኖር እየቻለ አገሩ
መኖር መርጧል ደሞ ይሻለዋል፡፡ ቤት አለው መኪና አለው አሪፍ ብር ይሰራል
ትዳር ይፈራል ከዚህ በላይ ምን ይፈልጋል፤ እኔ እንደውም አንዳንዴ ናቲ ሰላይ ሳይሆን አይቀርም ብዬ አስባለሁ፡፡ ያ ሁሉ ብር እያለው አሁንም ይጽፋል፡፡ ምን ይሰራለታል? እኔ እንኳ የምጽፈው አንድ ቀን ሰብስቤ አቃጥለዋለሁ በሚል ነው፡፡ እሱ ግን ምን እንደሚያደርግሰት እንጃ . ጋዜጠኛ ሆኖም የሚጽፈውን
አያትመውም። ስለ ምሽት ህይወት መጻፍ ከጀመር ይኸው ስንት አመቱ ግን የት እንደሚደርገው አናውቅም።
ናቲ በተለይ ስለ ምሽት ህይወት መጻፍ ሲፈልግ ይደውልልኝና « ሮዚ ዛሬ ድርጅታችን የክብር ስፖንሰር ይሆንሻል ከተመቸሽ ከች በይ ይለኛል።አዲስ እርቃን ቤት ሲከፈት ከኔ ቀድሞ እሱ ይሰማል ማናባቱ እንደሚነግረው እንጃ...
"ሮዚ ዛሬ መርቀን የምንከፍተው ቤት ይኖራል...እርቃን ቤት ነው"
«እውነትህን ነው ናቲ? ተንሰፍስፌ እጠይቀዋለሁ።"
ሮዚ አንዳንዴ እኮ ሊዝቦ እንዳትሆኚ ሁሉ እንደምፈራ ታውቂያለሽ..."
"ሂድ ሞዛዛ...ለምን እንደዛ አሰብክ?"
«እንዴ፣ ከወንድ በላይ እኮ ነው የሴት ገላ የምታደንቂው፡፡ ገብርኤልን እውነቴን ነው አንቺ ልጅ ግን ምን ይሻልሻል?" ይለኛል።
ናቲ ትላንት አመሻሹ ላይ ሲደውልልኝ መርቀን የምንከፍተው ቢት እንዳለ ገምቼ ነበር፡፡ ኢንተርኮንቲነንታል እራት ከበላን በኋላ እዚያው ሆቴሉ ስር ወደሚገኘው ክለብ ቮልቴጅ ገብተን መጠጣት ጀመርን !እሱ 'ብላክ ሌብል' እኔ የደቡብ አፍሪካ ወይን እየጠጣን የልብ የልባችንን ተጫወትን በምንወዳቸው
ሙዚቃዎች እስኪበቃን ደነስን፡፡
"ሮዚ ሀብታም መጥበስ ትፈልጊያለሽ?» እለኝ በርቀት ከሚደንሱ ሰዎች አንድ ሰው ላይ አይኑን እንደተከለ፡
"ከሀብታም ጋር ቁጭ ብዬ ሀብታም መጥበስ ምን ይሰራልኛል ብለህ ነው ናቲ»
"ሂጂ ሮዚ ደሞ! ቁጥር አታውቂም፡፡ እኔ መናጢ ሀብታም ነኝ፡፡ አሁን የማሳይሽ ግን…
"ማንን አይተህ ነው እንዲህ አይንህ ብልጥጥ ያለው በናትህ?» እሱ የሚያየውን ለማየት አንገቴን ላዞር ስል ከለከለኝ።
"ከዚህ በፊት አንድ ሁለት ጊዜ ኢንተርቪው አድርጌዋለሁ፡፡ ቤቱ ጋብዞኛል፡፡ አሪፍ ጓደኛሞች ሆነን ነበር፡፡
ምን ያረጋል አሁን ቀውጢው ጋዜጣችን ሲዘጋ እሱም ዘጋኝ» አለኝ፡፡
"ማነው እሱ? ካልነገርከኝ ልጮህ ነው!»
«በጣም ነው ቺክ የሚወደው፡፡ በህይወቱ አንድም ቀን ሳይዝናና ቤቱ ገብቶ አያውቅም፡፡ ላቡ ጠብ እስኪል
ይሰራል፤ ላቡ ጠብ እስኪል ይበዳል፡፡»
"ናቲ! እመቤቴን ልዞር ነው»
"አሁን ያገባትን ሚስቱን ብታያት ህልም ነው የምትመስለው_ገብርኤልን! እሚገርም መኪና ገዝቶላታል…»
አንገቴ እስኪቀጭ ድረስ ዞሬ ሰውየውን አየሁት።
«እንዴ! ይሄ የእንትን ኮሌጅ ባለቤት አይደል እንዴ? በቲቪ የማውቀው መሰለኝ"
ሰውየው ሂሳብ ከፍሎ ሲወጣ በኛ ጠረጴዛ በኩል መጥቶ ሰላም ብሎን አለፈ። ናቲ ቀልጠፍ ብሎ
ዶክተር ይቺ ታናሽ እህቴ ናት ተዋወቃት ሮዛ ትባላለች አለው፡፡
ዶክተሩ እጄን ጭምቅ አድርጎ ጨበጠኝና…እናንተ ጋዜጠኞችን ማመን ከባድ ነው፡፡ አሁን ይቺን
የመሰለች ቆንጆ ልጅ እንዴት ሆና ነው ያንተ እህት ልትሆን የምትችለው? ጄኔቲካሊ impossible
የሆነ ነገር ነው የምታወራው፣ ማነህ ናትናኤል፡፡» አለው፡፡
ሶስታችንም ሳቅን፡፡
«ዶክተር ካላመንከኝ የሁለታችንንም DNA ወስደህ ማስመርመር ትችላለህ… እውነቴን ነው የሩቅ እህቴናት» አለው፡፡ ዶክተሩ እጄን እንደጨበጠ በናቲ ንግግር ከት ብሎ ሳቀ፡፡
"እስኪ ለማንኛውም DNA ለጊዜው ይቆይና ስልኬን ስጣት፡፡ ትደውልልኝ፡፡ጋዜጠኞች ስትባሉ
"ጫወታ ታውቁበታላችሁ...ካካካ"
የናቲን ጀርባ በወዳጅነት ቸብቸብ አድርጎት አጃቢዎቹ የሚመስሉ ሁለት ወጣቶችን አስከትሎ ወጣ፡፡ ናቲ በደስታ ሰከረ።
"ሮዚ ሙች እድልሸን ሞክሪ፡፡ ዶክተሩ ሊያገኝሽ ይፈልጋል፡፡ አንድ ሁለት ቀን ቆይተሸ ትደውይለታለሽ፡፡
ገብርኤልን ህይወትሽን ላንዴና ለመጨረሻው ጊዜ ሊለውጠው ይችላል።ይውደድሽ ብቻ።"
"ጥንት አልደውልለትም አይገርምህም?ማነውና ነው እሱ እኔ ደውዬ ጋብዘኝ ምናምን የምለው_የሱ ገንዘብ ጥንቅር ብሎ ይቅር!"
ናቲ ተቁነጠነጠ፡፡
ዶክተሩን አታውቂውም፡፡ ሮዛ listen I know ብዙም ለገንዘብ ግድ እንደሌለሽ፡፡ ግን ምን መሰለሽ ይሄ
ይለያል፡፡ ተራ ሀብታም 3ሺ ብር ከፍሎሽ አብረሽው ታድሪ የለም እንዴ? ይሄ ዶክተር እኮ ደስ ካልሽው ለልደትሽ አንድ ኮሌጅ ከፍቶ ሊሰጥሽ ይችላል፡፡ ገብርኤልን ቀልዴን አይደለም፡፡
ናቲ የተናገረው ነገር ደበረኝ፡፡ አሱም ገባው መሰለኝ ዝም አለ፡፡
"ሮዚ ቅር አለሽ እንዴ! ይቅርታ!»
«ኖ ኖብዙም ቅር እላለኝም…»
«በቃ እንርሳው! እንጠጣና ወጣ ብለን እንዝናና፡፡» ተንጠራርቶ ጉንጬን ሳመኝ፡፡
ኩርፊያ ሲበን ተሰማኝ፡፡ ዳግም ወደ ሳቅና ጫወታችን ተመለስን፡፡
ከቮልቴጅ ክለብ ወጥተን ወደ ናቲ መኪና ስናመራ ናቲ አንድ ሀሳብ ሰነዘረ፡፡
"ዛሬ የምንመርቀው ራቁት ቤት የለም፡፡ ግን የምንመርቃት ልጅ አለች…እዛ ልውሰድሽ?”
"አልገባኝዎም"
«ጉዳዩ ያለው እዚሁ ካዛንቺስ ነው፤ለነገሩ አንቺን እንደኔ ላያስገርምሽ ይችላል”
"ናቲ ስለምን እንደምታወራ አልገባኝም"
ራዲሰን ብሉ” እና “ጁፒተር” ሆቴሎችን አልፈን ዘመን ባንክ ጋር ስንደርስ ናቲ የመኪናውን ፍጥነት
ቀነሰ፣ግራና ቀኝ የተሰለፉት የጎዳና ሸሌዎች ናቲ መኪናውን ማቀዝቀዙን ሲያዩ አስቀድመው ለማሻፈድ እግራቸውን ከፍተው ፓንትና ቢኪኒያቸውን ለማሳየት ይሞከራሉ፤ እኔ ሚስቱ ልሆን እንደምችል እንኳ አለመጠርጠራቸው እየገረመኝ ሳለ ናቲ አንዲት ቀይ እና ቀውላላ ክልስ መሳይ ወደል ሴትዬ ጋ ሲደርስ
መኪናውን አቆመው:: ደነገጥኩኝ፡፡ ይተዋወቃሉ፡፡ ሳቀችለትና የኋለኛውን በር መቀርቀሪያ ተንጠራርቶ ከፍቶላት ገባች፡፡
የፈጣሪ ያለህ!ለአያትነት የምትበቃ አሮጊት ናት፤ይህን እንዴት ቅድም ውጪ እያለች በርቀት አላስተዋልኩም፤ስለጠጣሁና በድንግዝግዝ ብርሃን ስለተመለከትኳት ይሆናል፡፡ ሆኖም በሆነ ዘመን ኑሮ
የተመቻት ሴት እንደነበረች ፤ እድሜ ነው እንጂ የተጫናት ሰውነቷን በደንብ ትጠብቃለች፤በዚህ እድሜዋ
ቦርጭ የሚባል ነገር እንኳ እልነካትም፣ በርግጥ በሜክአፕ እርጅናዋን ልትቀንስ ሞከራለች፡፡ ግንባሯ ላይ የተጋደሙት ታላላቅ ደም ስሮች ግን ምቀኛ ሆነው እድሜዋን ያጋፍጧታል፡፡
"አስመረት ይቺ ሮዛ ትባላለች፤ተዋወቂያት ፈገግ ብዬ እጄን ለሰላምታ ዘረጋሁላት
"አንተ ወዲ ሸርሙጣ ብለህ ብለህ ሚስትህን ይዘክብኝ መጣህ…የኔ ቆንጆ አስመረት እባላለሁ! ይሄ ዱርዬ
ከየት አግኝቶሽ ነው…”
ቀይ
እኔ ደሞ ጥሎብኝ ሚስጢር እወዳለሁ እንደ ጥብቅ ሚስጥር የሚያስደስተኝ ነገር የለም።ናቲን አንድም የምወደውና የማይሰለቸኝ ይህን ጥማቴን ስለሚያስታግስልኝ መሰለኝ።ግን ናቲ ሲበዛ ቁጥብ ነው።ወይም አንድ ወሬ ይጀምርና አንጠልጥሎ ይተዋል።በዚህን ጊዜ ትግስት አጣለሁ። ያቅበጠብጠኛል በዛያ በዚህ እያልኩ ላውጣጣው እሞክራለሁ።እንደሱ እያረኩ ሳስቸግረው እንደመተከዝ ይልና ሮዚ አንድ ነገር ልንገርሽ ሚስጥር ማወቅ አደጋ ነው ያስገድላል።ባታውቂ ነው የሚሻልሽ እውነቱን ነው አንዳንዴ ምናለ ምንም ነገር ባላውቅ እላለሁ ሚስጢር በማወቄ ብቻ በፍርሀት ነው የምኖረው ይለኛል፡፡ ይህን ጊዜ የምር መፍራት እጀምራለሁ፡፡ ምክንያቱም የማውቀውን ሚስጢር ሳስበው ብዙ ነው።
ናቲ አሁንም ህይወትን እያጣጣማት ይጽፋል፡፡ ጓደኞቹ ተሰደዋል፡፡ እሱ ግን በስደት አሜሪካ መኖር እየቻለ አገሩ
መኖር መርጧል ደሞ ይሻለዋል፡፡ ቤት አለው መኪና አለው አሪፍ ብር ይሰራል
ትዳር ይፈራል ከዚህ በላይ ምን ይፈልጋል፤ እኔ እንደውም አንዳንዴ ናቲ ሰላይ ሳይሆን አይቀርም ብዬ አስባለሁ፡፡ ያ ሁሉ ብር እያለው አሁንም ይጽፋል፡፡ ምን ይሰራለታል? እኔ እንኳ የምጽፈው አንድ ቀን ሰብስቤ አቃጥለዋለሁ በሚል ነው፡፡ እሱ ግን ምን እንደሚያደርግሰት እንጃ . ጋዜጠኛ ሆኖም የሚጽፈውን
አያትመውም። ስለ ምሽት ህይወት መጻፍ ከጀመር ይኸው ስንት አመቱ ግን የት እንደሚደርገው አናውቅም።
ናቲ በተለይ ስለ ምሽት ህይወት መጻፍ ሲፈልግ ይደውልልኝና « ሮዚ ዛሬ ድርጅታችን የክብር ስፖንሰር ይሆንሻል ከተመቸሽ ከች በይ ይለኛል።አዲስ እርቃን ቤት ሲከፈት ከኔ ቀድሞ እሱ ይሰማል ማናባቱ እንደሚነግረው እንጃ...
"ሮዚ ዛሬ መርቀን የምንከፍተው ቤት ይኖራል...እርቃን ቤት ነው"
«እውነትህን ነው ናቲ? ተንሰፍስፌ እጠይቀዋለሁ።"
ሮዚ አንዳንዴ እኮ ሊዝቦ እንዳትሆኚ ሁሉ እንደምፈራ ታውቂያለሽ..."
"ሂድ ሞዛዛ...ለምን እንደዛ አሰብክ?"
«እንዴ፣ ከወንድ በላይ እኮ ነው የሴት ገላ የምታደንቂው፡፡ ገብርኤልን እውነቴን ነው አንቺ ልጅ ግን ምን ይሻልሻል?" ይለኛል።
ናቲ ትላንት አመሻሹ ላይ ሲደውልልኝ መርቀን የምንከፍተው ቢት እንዳለ ገምቼ ነበር፡፡ ኢንተርኮንቲነንታል እራት ከበላን በኋላ እዚያው ሆቴሉ ስር ወደሚገኘው ክለብ ቮልቴጅ ገብተን መጠጣት ጀመርን !እሱ 'ብላክ ሌብል' እኔ የደቡብ አፍሪካ ወይን እየጠጣን የልብ የልባችንን ተጫወትን በምንወዳቸው
ሙዚቃዎች እስኪበቃን ደነስን፡፡
"ሮዚ ሀብታም መጥበስ ትፈልጊያለሽ?» እለኝ በርቀት ከሚደንሱ ሰዎች አንድ ሰው ላይ አይኑን እንደተከለ፡
"ከሀብታም ጋር ቁጭ ብዬ ሀብታም መጥበስ ምን ይሰራልኛል ብለህ ነው ናቲ»
"ሂጂ ሮዚ ደሞ! ቁጥር አታውቂም፡፡ እኔ መናጢ ሀብታም ነኝ፡፡ አሁን የማሳይሽ ግን…
"ማንን አይተህ ነው እንዲህ አይንህ ብልጥጥ ያለው በናትህ?» እሱ የሚያየውን ለማየት አንገቴን ላዞር ስል ከለከለኝ።
"ከዚህ በፊት አንድ ሁለት ጊዜ ኢንተርቪው አድርጌዋለሁ፡፡ ቤቱ ጋብዞኛል፡፡ አሪፍ ጓደኛሞች ሆነን ነበር፡፡
ምን ያረጋል አሁን ቀውጢው ጋዜጣችን ሲዘጋ እሱም ዘጋኝ» አለኝ፡፡
"ማነው እሱ? ካልነገርከኝ ልጮህ ነው!»
«በጣም ነው ቺክ የሚወደው፡፡ በህይወቱ አንድም ቀን ሳይዝናና ቤቱ ገብቶ አያውቅም፡፡ ላቡ ጠብ እስኪል
ይሰራል፤ ላቡ ጠብ እስኪል ይበዳል፡፡»
"ናቲ! እመቤቴን ልዞር ነው»
"አሁን ያገባትን ሚስቱን ብታያት ህልም ነው የምትመስለው_ገብርኤልን! እሚገርም መኪና ገዝቶላታል…»
አንገቴ እስኪቀጭ ድረስ ዞሬ ሰውየውን አየሁት።
«እንዴ! ይሄ የእንትን ኮሌጅ ባለቤት አይደል እንዴ? በቲቪ የማውቀው መሰለኝ"
ሰውየው ሂሳብ ከፍሎ ሲወጣ በኛ ጠረጴዛ በኩል መጥቶ ሰላም ብሎን አለፈ። ናቲ ቀልጠፍ ብሎ
ዶክተር ይቺ ታናሽ እህቴ ናት ተዋወቃት ሮዛ ትባላለች አለው፡፡
ዶክተሩ እጄን ጭምቅ አድርጎ ጨበጠኝና…እናንተ ጋዜጠኞችን ማመን ከባድ ነው፡፡ አሁን ይቺን
የመሰለች ቆንጆ ልጅ እንዴት ሆና ነው ያንተ እህት ልትሆን የምትችለው? ጄኔቲካሊ impossible
የሆነ ነገር ነው የምታወራው፣ ማነህ ናትናኤል፡፡» አለው፡፡
ሶስታችንም ሳቅን፡፡
«ዶክተር ካላመንከኝ የሁለታችንንም DNA ወስደህ ማስመርመር ትችላለህ… እውነቴን ነው የሩቅ እህቴናት» አለው፡፡ ዶክተሩ እጄን እንደጨበጠ በናቲ ንግግር ከት ብሎ ሳቀ፡፡
"እስኪ ለማንኛውም DNA ለጊዜው ይቆይና ስልኬን ስጣት፡፡ ትደውልልኝ፡፡ጋዜጠኞች ስትባሉ
"ጫወታ ታውቁበታላችሁ...ካካካ"
የናቲን ጀርባ በወዳጅነት ቸብቸብ አድርጎት አጃቢዎቹ የሚመስሉ ሁለት ወጣቶችን አስከትሎ ወጣ፡፡ ናቲ በደስታ ሰከረ።
"ሮዚ ሙች እድልሸን ሞክሪ፡፡ ዶክተሩ ሊያገኝሽ ይፈልጋል፡፡ አንድ ሁለት ቀን ቆይተሸ ትደውይለታለሽ፡፡
ገብርኤልን ህይወትሽን ላንዴና ለመጨረሻው ጊዜ ሊለውጠው ይችላል።ይውደድሽ ብቻ።"
"ጥንት አልደውልለትም አይገርምህም?ማነውና ነው እሱ እኔ ደውዬ ጋብዘኝ ምናምን የምለው_የሱ ገንዘብ ጥንቅር ብሎ ይቅር!"
ናቲ ተቁነጠነጠ፡፡
ዶክተሩን አታውቂውም፡፡ ሮዛ listen I know ብዙም ለገንዘብ ግድ እንደሌለሽ፡፡ ግን ምን መሰለሽ ይሄ
ይለያል፡፡ ተራ ሀብታም 3ሺ ብር ከፍሎሽ አብረሽው ታድሪ የለም እንዴ? ይሄ ዶክተር እኮ ደስ ካልሽው ለልደትሽ አንድ ኮሌጅ ከፍቶ ሊሰጥሽ ይችላል፡፡ ገብርኤልን ቀልዴን አይደለም፡፡
ናቲ የተናገረው ነገር ደበረኝ፡፡ አሱም ገባው መሰለኝ ዝም አለ፡፡
"ሮዚ ቅር አለሽ እንዴ! ይቅርታ!»
«ኖ ኖብዙም ቅር እላለኝም…»
«በቃ እንርሳው! እንጠጣና ወጣ ብለን እንዝናና፡፡» ተንጠራርቶ ጉንጬን ሳመኝ፡፡
ኩርፊያ ሲበን ተሰማኝ፡፡ ዳግም ወደ ሳቅና ጫወታችን ተመለስን፡፡
ከቮልቴጅ ክለብ ወጥተን ወደ ናቲ መኪና ስናመራ ናቲ አንድ ሀሳብ ሰነዘረ፡፡
"ዛሬ የምንመርቀው ራቁት ቤት የለም፡፡ ግን የምንመርቃት ልጅ አለች…እዛ ልውሰድሽ?”
"አልገባኝዎም"
«ጉዳዩ ያለው እዚሁ ካዛንቺስ ነው፤ለነገሩ አንቺን እንደኔ ላያስገርምሽ ይችላል”
"ናቲ ስለምን እንደምታወራ አልገባኝም"
ራዲሰን ብሉ” እና “ጁፒተር” ሆቴሎችን አልፈን ዘመን ባንክ ጋር ስንደርስ ናቲ የመኪናውን ፍጥነት
ቀነሰ፣ግራና ቀኝ የተሰለፉት የጎዳና ሸሌዎች ናቲ መኪናውን ማቀዝቀዙን ሲያዩ አስቀድመው ለማሻፈድ እግራቸውን ከፍተው ፓንትና ቢኪኒያቸውን ለማሳየት ይሞከራሉ፤ እኔ ሚስቱ ልሆን እንደምችል እንኳ አለመጠርጠራቸው እየገረመኝ ሳለ ናቲ አንዲት ቀይ እና ቀውላላ ክልስ መሳይ ወደል ሴትዬ ጋ ሲደርስ
መኪናውን አቆመው:: ደነገጥኩኝ፡፡ ይተዋወቃሉ፡፡ ሳቀችለትና የኋለኛውን በር መቀርቀሪያ ተንጠራርቶ ከፍቶላት ገባች፡፡
የፈጣሪ ያለህ!ለአያትነት የምትበቃ አሮጊት ናት፤ይህን እንዴት ቅድም ውጪ እያለች በርቀት አላስተዋልኩም፤ስለጠጣሁና በድንግዝግዝ ብርሃን ስለተመለከትኳት ይሆናል፡፡ ሆኖም በሆነ ዘመን ኑሮ
የተመቻት ሴት እንደነበረች ፤ እድሜ ነው እንጂ የተጫናት ሰውነቷን በደንብ ትጠብቃለች፤በዚህ እድሜዋ
ቦርጭ የሚባል ነገር እንኳ እልነካትም፣ በርግጥ በሜክአፕ እርጅናዋን ልትቀንስ ሞከራለች፡፡ ግንባሯ ላይ የተጋደሙት ታላላቅ ደም ስሮች ግን ምቀኛ ሆነው እድሜዋን ያጋፍጧታል፡፡
"አስመረት ይቺ ሮዛ ትባላለች፤ተዋወቂያት ፈገግ ብዬ እጄን ለሰላምታ ዘረጋሁላት
"አንተ ወዲ ሸርሙጣ ብለህ ብለህ ሚስትህን ይዘክብኝ መጣህ…የኔ ቆንጆ አስመረት እባላለሁ! ይሄ ዱርዬ
ከየት አግኝቶሽ ነው…”
ቀይ
👍3❤1🔥1
ሰው ውበት አይፈጅም የሚባለው ነገር እውነት መሆኑን በአስመረት አየሁ፡፡ ከተቀመጥኩበት ጋቢና ፊቴን ወደሷ በግማሽ አዙሬ እያየኃት ነው:: በወጣትነቷ ሲበዛ ቆንጆ እንደነበረች መመልከት ይቻላል፤በዚህ ቅርበት ሲያይዋት በውል በሚያሳብቀው እርጅናዋ ውስጥ ራሱ ቁንጅናዋ አሁንም ድረስ ህልውናውን
ያውጃል፡፡
“ዮኒ !ዛሬ sex ሳታደርግ እንዳለፉት ሁለት ምሸቶች ዝም ብለህ በመጠጥ ግብዣና በወሬ የምታለፋኝ ከሆነ
እሁኑኑ ልውረድ!”
ናትናኤል ለሁሉም ሸሌ የተለያየ ስም ሰጥቶ እንዴት ይችለዋል? ለአስመረት ደግሞ ስሜ ዮናስ ነው ብሎ ተዋውቋታል ማለት ነው፡፡
"አስመረት ደግሞ ምን ያጣድፍሻል፤ ተረጋጊ እንጂ፤ በዚያ ላይ ደግሞ መኪናው ውስጥ እንግዳ እንዳለ
አትርሺ እንጂ…ሚስቴ ብትሆን እኮ ጉድ አርገሽኛል ማለት ነው:: ገብርኤልን!"
ኖንቼ!ኖንቼ!ጊዜዬን ያለ ስራ ማባከን የለብኝማ…ሚስትህን ካላበድክ በዚህ ምሸት ሸሌ ጋ ይዘህ እንደማትመጣ አውቃለሁ”
አስመረት በወሲብ ባተሌ መሆኗን እንደስራ እና የሚረባ ነገር ቆጥራዋለች ማለት ነው፤በወጣትነቷ ሊኖራት
የሚችለውን ውበት አሁን ያለውን ገጽታዋን በማሰብ በአእምሮዬ ለመሳል ጣርኩ፤በርግጠኝነት ምትሀታዊ
ውበት ነበራት፤ትክክለኛ እድሜዋን ለማወቅ ፈለግኩ፤የወይኑ ሞቅታ ይሉኝታ ቢስ አድርጎኛል፡ሃምሳዎቹ
አጋማሽ ልትሆን እንደምትችል ገምቼያለሁ፤ የሚገርመው ስለእድሜዋ እያሰብኩ ናቲ ጠየቃት።
አስመረት እድሜሽ ስንት ነው? “ሃምሳ ስምንት”
ናቲ አይኑን አፈጠጠባት፡
አስመረት አትዋሺ ባለፈው ስንት ነበር ያልሽኝ ገና ሳምንት ሳይሞላው አንደሸ አምስቱን ትቀንሻለሽ እንዴ? አስመረት ቱግ አለች፡ ፊቷ በንዴት ቀላ፡፡
ባፋንኩሎ ዲስግራሲያቶ ፑታና እኔ አስመረት ነኝ እድሜዬን የምደብቀው ሀበሻ ነው እድሜ የሚደብቀው እኔ ሻዒበያ ነኝ፡፡ በባህላቸን እድሜ መደበቅ ነውር ነው፡፡ ይገባሃል?"
ከቦርሳዋ አውጥታ አንድ ያረጀ መታወቂያ ሰጠችው፤ለአፍታ ተመልክቶት ለኔ አቀበለኝ “እስመረት ለካ የአስመራ ልጅ ነሽ!" አልኳት፡፡
"ያውም የአባ ሻውል'የዝነኛዋ ደራፊት ፀሐይቱ ባራኺ ሰፈር! ታናሽ እህቷ አብሯደጌ ናት፡፡ ፍስህቲ
ትባላለች፡፡ ጸሀይቱ ስለ አባ ሻውል የዘፈነችውን ዘፈን ታውቀዋለህ?” ብላ የመኪናው ጣሪያ እስኪሰነጠቅ
ጮክ ብላ መዝፈን ጀመረች፡፡
አባ ሻወል ዝባን ጨርኺ ተወሊዓ ወርሒ
ወይናዬ ወይኖ ወይኖ ወይናይ ወይኖ ወይኖ
ድህረ ገዛዬ የኳድድ አሎ
የጸሐይቱ ባራኪን ዘፈን በደንብ አውቀዋለሁ፤ ዲጄ ዲክ በጣም ከሚወዳቸው የድሮ ሙዚቃዎች አንዱ
ስለሆነ እሱ ነው ሙዚቃዋን የሰጠኝ፡፡ "
የአስመረት ድምጽዋ ስለሚሻክር ስትዘፍን ደስ ይላል፡፡
አባ ሻወል ዝባንጨርኺ ተወሊዓ ወርሒ
ካብ ሰዓት ሸምንት ዕስራ ጎደል ተጸበየኒ እምበር
ወይናዬ ወይኖ ወይኖ
ድህረ ገዛዬ የኳደድ አሎ
ኪእለይ በዓል ዱር በርኸ
ሓልወኒ እብዘለኻ ሓሊኻ
ንሰብኣ ትብሎሓደራኻ
ወይዘሮ ሃና አዶ ጼጋና
ወዬ ዝባና ሃባና ደንጎኸናና
አስመረት አይኗን እያስለመለመች ዘፈነችና በስሜት ተውጣ ስለ ጸሐይቱ ባራኪ ታወራልን ጀመር፡፡
"..ከኔ በፊት ታጋይ ነበረች፡፡ የሻዕቢያ ወታደር የሷን ደርፊ ሰምቶ ግንባሩን ይሰጣል እንጂ አይሸሽም፡፡
ሙዚቃዋ ጥይት መከላከያ ነበር፡፡ አንዴ በረሃ ስትዘፍንልን ደርግ ቦንብ አፈንድቶ7 ሰው ገደለ፣ ጸሐይቱም ቆሰለች…፡፡»
« ዋይ አስመራ! ናፈቂትኔ… ጸሀይቱን በሬዲዮና በመጠጥ ቤት ከልጅነት እድሜዬ ጀምሮ ስሰማት ነው የኖርኩት።የደርግ ወታደር የነበሩት የነበሩ ጓደኞቼ "አባ ሻወል " የሸሌ ሰፈር እንደሆነና ፀሐይቱ ባራኺ በሰፈሩ ጠላ ቤት ውስጥ በክራር የሜሪ አርሚዴ አይነት ዘፈኖችን እንደምትጫወት ብዙ ጊዜ ይነግሩኝ ነበር፤ በረሃም ብዙ ጊዜ እንዘፍነው ነበር የሻዕቢያ ሰላይ እያለሁ በሸሌነት ነበር ግዳጅ የሰጡኝ፡፡ የደርግ ወታደር ቅንዝር አናቱ ላይ ሲወጣ በአንድ ብር እና በብር ከሃምሳ ስሜቱን የሚያስተነፍሰው እኛ ጋ እየመጣ ነበር፣በቀን እስከ 35 ወታደሮችን ለሾርት ያስተናገድኩበት ጊዜ ነበር! ዋይ ጊዜ!
-
እንደገና የጸሐይቱ ባራኪን «አባ ሻወል» የሚለውን ሙዚቃ በከፍተኛ ተመስጦ መዝፈን ጀመረች፡፡
ጸሐይቱ ሞታለች እንዴ?
ትግል አይሞትም፣ ታጋይ ይሞታል፡፡ ጸሐይቱ ሮተርዳም እንድትሰደድ ተደርጎ ሌላ ግዳጅ ተሰጥቷት እዛ ብዙ ታግላ፣ ብዙ ሰርታ፣ ትንሽ ዘፍና ነው የሞተች፡፡ ጸሐይቱ ኤርትራ የምትባል አገር እስካለች ድረስ ስሟ ህያው ነው:: ወዲ አፎም አሁንም ድረስ የሷን ሙዚቃ ሳይሰማ እንቅልፍ አይወስደውም.… ታውቂያለሽ
እሱን?»
"ኢሳያስ ነው?"
እንዲያውም የፈቅራት ነበር…አይገርምሽም ወዲ አፎም አባ ሻውል የሚመጣ የነበረው ታዲያ እኔን
ፈልጎ ይመስልሻል?» “እንዴ አስሚ !አንቺም እዚያ ሰርተሻል እንዴ?”
የናቲ ጥያቄዎች ቶሎ ከመኪና እንዳትወርድ ስላደረጋት ተመችቶኛል፤ያለፈ ህይወቷን ለማወቅ
ጓጉቼያለሁ፤የነሱንና የኛን ዘመን ለማነጻጸር እፈልጋለሁ፡፡
አዎ!በ78፣በ79 እና በ80 አመተ ምህረቶች አባ ሻውል ውስጥ ሸሌ ነበርኩ፤ፀሐይቱን ያበድኩላት ያኔ ነው፤
ነፍሴ ነበረች” እንዴ የደርግ ወታደር ብቻ ነበር እንዴ ደምበኛችሁ?የአስመራ ወንድ አይበዳም ነበር ማለት ነው?”
"ኖንቼ! ዮኒ! ምን ታወራለህ አንተ! የአዳጋ ሀሙስ፣ የማእኸል ከተማ፣ የሰምበል፣ የኮምብሽታቶ፣ የአከሪያ፣የማይተመናይ፣ የፓራዲዞ፣ የአርባእተ አስመራ፣ የቲራቮሎ፣ የጸጸረት፣የጎዳይፍ ፣የገዛ ብርሃኑ፣ የገዛ ባንዳ ሰፈር ወንዶች… የእረፍት ጊዜ ውሎ አባ ሻውል ነበር እንጂ! ስንቱን ልጥራልህ ኖንቼ?”
የማስታወስ ችሎታዋ ገረመኝ፤አድናቆቴን ገለጽኩላት፡፡
"እኔ ያልኩህ የደርግ ወታደር ለመሰለል ግዳጅ ስለነበረኝ በብዛት የማጠምደው እነሱን ነበር...እንጂማ አባ ሻወልማ የማይመጣ የአስመራ ወንድ ምኑን ኤርትራዌ ሆነ?"
"አስመረት የእውነት አስመራን ልቅም አድርገሽ ነው የምታውቂያት፡እነዚህን ሁሉ ሰፈሮች እንዴት አስታወስሻቸው?” እልኳት
በየዋህ ፈገግታ ተመለከተችኝ፡፡
“ይኸውልሽ ሲኞሪታ የተወለድኩባትን ከተማ፣ የእድሜዬን ግማሽ ያሳለፍኩባትን ከተማ፣ የተዋጋሁላትን ከተማ፣ የደማሁላትን ከተማ በማወቄ እንዴት ትገረሚያለሽ የኔ ቆንጆ?! ደግሞ እንደምታስቢው አስመራ
እንደ አዲስ አበባ ሰፊ ከተማ አይደለችም፤ጣልያኖቹም ፒኮሎ ሮማ የሚሏት ትንሽዋ ሮማ ለማለት ነው።
ጠባብነቷን አይተው ነው፡፡ አስመራን ሳታዪ መሞት ትልቅ ጥፋት ነው።
«ከአዲስ አበባ ትበልጣለች?»
የሞኝ ጥያቄ የጠየቅኳት ስለመሰለኝ በጥያቂዬ አፈርኩ፡፡
እሷም በየዋህ ፈገግታ እያየችኝ ሳለ ሞባይልዋ አቃጨለች፤ደዋዩን በትግርኛ ካወራችው በኋላ ወደ ናቲ ዞረችና፤ “ዮኒ! በናትህ አርከይ መሄድ አለብኝ፡፡ካላስቸገርኩህ ዘመን ባንክ ጋ መልሰኝ
«እንዴ አስመረት! ሳንጋብዝሽ ሳንጨዋወት? ገና ጫወታውን ሳንጀምረው? ምን ማለትሽ ነው?»
ዋይ ነገርኩህ እንግዲህ!ተኮሳተረች፡፡
ስትኮሳተር ታስፈራለች፡፡ የህይወት መንገዷ ረዥም እንደነበረ የሚያስታውቀው ስትኮሳተር ነው፡፡
ናቲ ታዘዘ፡፡ መሪውን ኦሎምፒያ ስንደርስ ጠምዝዞ የመኪናዋን አፍንጫ ወደ እስጢፋኖስ አቅጣጫ ቀሰራት፡፡ ዘለግ ላለ ሰዓት ሶስታችንም ዝም ዝም እንደተባባልን ሱፐር ማርኬት ጋ ስንደርስ አስመረት ከሚኪናዋ ወረደች፡፡ እኛም ቀጥታ የሄድን አስመስለን በጀርባ ዞረን በዘመን ባንክ ጋ ስናልፍ አስመረትን
አንድ የመከላከያ ታርጋ የለጠፈ ሲትሮይን መኪና ውስጥ ስትገባ በርቀት ተመለከትናት፡፡ ናቲ መኪናውን
ቀስ ብሎ እንዳይታይ ሆኖ ወደነሱ ጠጋ አደረጋት፡፡ ሲትሮይኗ ውስጥ ካለው ሰው ጋር ከንፈር ለከንፈር ስትላላስ
ያውጃል፡፡
“ዮኒ !ዛሬ sex ሳታደርግ እንዳለፉት ሁለት ምሸቶች ዝም ብለህ በመጠጥ ግብዣና በወሬ የምታለፋኝ ከሆነ
እሁኑኑ ልውረድ!”
ናትናኤል ለሁሉም ሸሌ የተለያየ ስም ሰጥቶ እንዴት ይችለዋል? ለአስመረት ደግሞ ስሜ ዮናስ ነው ብሎ ተዋውቋታል ማለት ነው፡፡
"አስመረት ደግሞ ምን ያጣድፍሻል፤ ተረጋጊ እንጂ፤ በዚያ ላይ ደግሞ መኪናው ውስጥ እንግዳ እንዳለ
አትርሺ እንጂ…ሚስቴ ብትሆን እኮ ጉድ አርገሽኛል ማለት ነው:: ገብርኤልን!"
ኖንቼ!ኖንቼ!ጊዜዬን ያለ ስራ ማባከን የለብኝማ…ሚስትህን ካላበድክ በዚህ ምሸት ሸሌ ጋ ይዘህ እንደማትመጣ አውቃለሁ”
አስመረት በወሲብ ባተሌ መሆኗን እንደስራ እና የሚረባ ነገር ቆጥራዋለች ማለት ነው፤በወጣትነቷ ሊኖራት
የሚችለውን ውበት አሁን ያለውን ገጽታዋን በማሰብ በአእምሮዬ ለመሳል ጣርኩ፤በርግጠኝነት ምትሀታዊ
ውበት ነበራት፤ትክክለኛ እድሜዋን ለማወቅ ፈለግኩ፤የወይኑ ሞቅታ ይሉኝታ ቢስ አድርጎኛል፡ሃምሳዎቹ
አጋማሽ ልትሆን እንደምትችል ገምቼያለሁ፤ የሚገርመው ስለእድሜዋ እያሰብኩ ናቲ ጠየቃት።
አስመረት እድሜሽ ስንት ነው? “ሃምሳ ስምንት”
ናቲ አይኑን አፈጠጠባት፡
አስመረት አትዋሺ ባለፈው ስንት ነበር ያልሽኝ ገና ሳምንት ሳይሞላው አንደሸ አምስቱን ትቀንሻለሽ እንዴ? አስመረት ቱግ አለች፡ ፊቷ በንዴት ቀላ፡፡
ባፋንኩሎ ዲስግራሲያቶ ፑታና እኔ አስመረት ነኝ እድሜዬን የምደብቀው ሀበሻ ነው እድሜ የሚደብቀው እኔ ሻዒበያ ነኝ፡፡ በባህላቸን እድሜ መደበቅ ነውር ነው፡፡ ይገባሃል?"
ከቦርሳዋ አውጥታ አንድ ያረጀ መታወቂያ ሰጠችው፤ለአፍታ ተመልክቶት ለኔ አቀበለኝ “እስመረት ለካ የአስመራ ልጅ ነሽ!" አልኳት፡፡
"ያውም የአባ ሻውል'የዝነኛዋ ደራፊት ፀሐይቱ ባራኺ ሰፈር! ታናሽ እህቷ አብሯደጌ ናት፡፡ ፍስህቲ
ትባላለች፡፡ ጸሀይቱ ስለ አባ ሻውል የዘፈነችውን ዘፈን ታውቀዋለህ?” ብላ የመኪናው ጣሪያ እስኪሰነጠቅ
ጮክ ብላ መዝፈን ጀመረች፡፡
አባ ሻወል ዝባን ጨርኺ ተወሊዓ ወርሒ
ወይናዬ ወይኖ ወይኖ ወይናይ ወይኖ ወይኖ
ድህረ ገዛዬ የኳድድ አሎ
የጸሐይቱ ባራኪን ዘፈን በደንብ አውቀዋለሁ፤ ዲጄ ዲክ በጣም ከሚወዳቸው የድሮ ሙዚቃዎች አንዱ
ስለሆነ እሱ ነው ሙዚቃዋን የሰጠኝ፡፡ "
የአስመረት ድምጽዋ ስለሚሻክር ስትዘፍን ደስ ይላል፡፡
አባ ሻወል ዝባንጨርኺ ተወሊዓ ወርሒ
ካብ ሰዓት ሸምንት ዕስራ ጎደል ተጸበየኒ እምበር
ወይናዬ ወይኖ ወይኖ
ድህረ ገዛዬ የኳደድ አሎ
ኪእለይ በዓል ዱር በርኸ
ሓልወኒ እብዘለኻ ሓሊኻ
ንሰብኣ ትብሎሓደራኻ
ወይዘሮ ሃና አዶ ጼጋና
ወዬ ዝባና ሃባና ደንጎኸናና
አስመረት አይኗን እያስለመለመች ዘፈነችና በስሜት ተውጣ ስለ ጸሐይቱ ባራኪ ታወራልን ጀመር፡፡
"..ከኔ በፊት ታጋይ ነበረች፡፡ የሻዕቢያ ወታደር የሷን ደርፊ ሰምቶ ግንባሩን ይሰጣል እንጂ አይሸሽም፡፡
ሙዚቃዋ ጥይት መከላከያ ነበር፡፡ አንዴ በረሃ ስትዘፍንልን ደርግ ቦንብ አፈንድቶ7 ሰው ገደለ፣ ጸሐይቱም ቆሰለች…፡፡»
« ዋይ አስመራ! ናፈቂትኔ… ጸሀይቱን በሬዲዮና በመጠጥ ቤት ከልጅነት እድሜዬ ጀምሮ ስሰማት ነው የኖርኩት።የደርግ ወታደር የነበሩት የነበሩ ጓደኞቼ "አባ ሻወል " የሸሌ ሰፈር እንደሆነና ፀሐይቱ ባራኺ በሰፈሩ ጠላ ቤት ውስጥ በክራር የሜሪ አርሚዴ አይነት ዘፈኖችን እንደምትጫወት ብዙ ጊዜ ይነግሩኝ ነበር፤ በረሃም ብዙ ጊዜ እንዘፍነው ነበር የሻዕቢያ ሰላይ እያለሁ በሸሌነት ነበር ግዳጅ የሰጡኝ፡፡ የደርግ ወታደር ቅንዝር አናቱ ላይ ሲወጣ በአንድ ብር እና በብር ከሃምሳ ስሜቱን የሚያስተነፍሰው እኛ ጋ እየመጣ ነበር፣በቀን እስከ 35 ወታደሮችን ለሾርት ያስተናገድኩበት ጊዜ ነበር! ዋይ ጊዜ!
-
እንደገና የጸሐይቱ ባራኪን «አባ ሻወል» የሚለውን ሙዚቃ በከፍተኛ ተመስጦ መዝፈን ጀመረች፡፡
ጸሐይቱ ሞታለች እንዴ?
ትግል አይሞትም፣ ታጋይ ይሞታል፡፡ ጸሐይቱ ሮተርዳም እንድትሰደድ ተደርጎ ሌላ ግዳጅ ተሰጥቷት እዛ ብዙ ታግላ፣ ብዙ ሰርታ፣ ትንሽ ዘፍና ነው የሞተች፡፡ ጸሐይቱ ኤርትራ የምትባል አገር እስካለች ድረስ ስሟ ህያው ነው:: ወዲ አፎም አሁንም ድረስ የሷን ሙዚቃ ሳይሰማ እንቅልፍ አይወስደውም.… ታውቂያለሽ
እሱን?»
"ኢሳያስ ነው?"
እንዲያውም የፈቅራት ነበር…አይገርምሽም ወዲ አፎም አባ ሻውል የሚመጣ የነበረው ታዲያ እኔን
ፈልጎ ይመስልሻል?» “እንዴ አስሚ !አንቺም እዚያ ሰርተሻል እንዴ?”
የናቲ ጥያቄዎች ቶሎ ከመኪና እንዳትወርድ ስላደረጋት ተመችቶኛል፤ያለፈ ህይወቷን ለማወቅ
ጓጉቼያለሁ፤የነሱንና የኛን ዘመን ለማነጻጸር እፈልጋለሁ፡፡
አዎ!በ78፣በ79 እና በ80 አመተ ምህረቶች አባ ሻውል ውስጥ ሸሌ ነበርኩ፤ፀሐይቱን ያበድኩላት ያኔ ነው፤
ነፍሴ ነበረች” እንዴ የደርግ ወታደር ብቻ ነበር እንዴ ደምበኛችሁ?የአስመራ ወንድ አይበዳም ነበር ማለት ነው?”
"ኖንቼ! ዮኒ! ምን ታወራለህ አንተ! የአዳጋ ሀሙስ፣ የማእኸል ከተማ፣ የሰምበል፣ የኮምብሽታቶ፣ የአከሪያ፣የማይተመናይ፣ የፓራዲዞ፣ የአርባእተ አስመራ፣ የቲራቮሎ፣ የጸጸረት፣የጎዳይፍ ፣የገዛ ብርሃኑ፣ የገዛ ባንዳ ሰፈር ወንዶች… የእረፍት ጊዜ ውሎ አባ ሻውል ነበር እንጂ! ስንቱን ልጥራልህ ኖንቼ?”
የማስታወስ ችሎታዋ ገረመኝ፤አድናቆቴን ገለጽኩላት፡፡
"እኔ ያልኩህ የደርግ ወታደር ለመሰለል ግዳጅ ስለነበረኝ በብዛት የማጠምደው እነሱን ነበር...እንጂማ አባ ሻወልማ የማይመጣ የአስመራ ወንድ ምኑን ኤርትራዌ ሆነ?"
"አስመረት የእውነት አስመራን ልቅም አድርገሽ ነው የምታውቂያት፡እነዚህን ሁሉ ሰፈሮች እንዴት አስታወስሻቸው?” እልኳት
በየዋህ ፈገግታ ተመለከተችኝ፡፡
“ይኸውልሽ ሲኞሪታ የተወለድኩባትን ከተማ፣ የእድሜዬን ግማሽ ያሳለፍኩባትን ከተማ፣ የተዋጋሁላትን ከተማ፣ የደማሁላትን ከተማ በማወቄ እንዴት ትገረሚያለሽ የኔ ቆንጆ?! ደግሞ እንደምታስቢው አስመራ
እንደ አዲስ አበባ ሰፊ ከተማ አይደለችም፤ጣልያኖቹም ፒኮሎ ሮማ የሚሏት ትንሽዋ ሮማ ለማለት ነው።
ጠባብነቷን አይተው ነው፡፡ አስመራን ሳታዪ መሞት ትልቅ ጥፋት ነው።
«ከአዲስ አበባ ትበልጣለች?»
የሞኝ ጥያቄ የጠየቅኳት ስለመሰለኝ በጥያቂዬ አፈርኩ፡፡
እሷም በየዋህ ፈገግታ እያየችኝ ሳለ ሞባይልዋ አቃጨለች፤ደዋዩን በትግርኛ ካወራችው በኋላ ወደ ናቲ ዞረችና፤ “ዮኒ! በናትህ አርከይ መሄድ አለብኝ፡፡ካላስቸገርኩህ ዘመን ባንክ ጋ መልሰኝ
«እንዴ አስመረት! ሳንጋብዝሽ ሳንጨዋወት? ገና ጫወታውን ሳንጀምረው? ምን ማለትሽ ነው?»
ዋይ ነገርኩህ እንግዲህ!ተኮሳተረች፡፡
ስትኮሳተር ታስፈራለች፡፡ የህይወት መንገዷ ረዥም እንደነበረ የሚያስታውቀው ስትኮሳተር ነው፡፡
ናቲ ታዘዘ፡፡ መሪውን ኦሎምፒያ ስንደርስ ጠምዝዞ የመኪናዋን አፍንጫ ወደ እስጢፋኖስ አቅጣጫ ቀሰራት፡፡ ዘለግ ላለ ሰዓት ሶስታችንም ዝም ዝም እንደተባባልን ሱፐር ማርኬት ጋ ስንደርስ አስመረት ከሚኪናዋ ወረደች፡፡ እኛም ቀጥታ የሄድን አስመስለን በጀርባ ዞረን በዘመን ባንክ ጋ ስናልፍ አስመረትን
አንድ የመከላከያ ታርጋ የለጠፈ ሲትሮይን መኪና ውስጥ ስትገባ በርቀት ተመለከትናት፡፡ ናቲ መኪናውን
ቀስ ብሎ እንዳይታይ ሆኖ ወደነሱ ጠጋ አደረጋት፡፡ ሲትሮይኗ ውስጥ ካለው ሰው ጋር ከንፈር ለከንፈር ስትላላስ
👍3❤2👎2
ለደቂቃዎች ፈዘን አየናት፡፡ አስመረት ተስማም ስማም የምታውቅ አድርጌ ስላላሰብኳት ነው
መሰለኝ አይኔን ማመን አቃተኝ፡፡ ልክ ፈረንጆች ፊልም ላይ እንደሚሳሳሙት አይነት ጥልቅ መሳሳም ነው የሚሳሳሙት፡፡ ሀበሻ በፍጹም እንዲህ በትትክክል ሲሳሳም አይቼ አላውቅም፡፡
ናቲ እንዳይታይ መኪናውን ወደ ኋላ ካንሸራተታት በኋላ ወደ ዋናው መንገድ ገብቶ በድጋሚ ወደ ቦሌ አቅጣጫ ተጓዝን፡፡ እእምሮዬ አስመረት ጋር ቀርቶ ነበር፡፡ ከአስመረት ጀርባ ብዙ ታሪክ እንዳለ ጠርጥሪያለሁ፡፡ ዮናስ የማስበውን ሳያውቅ አልቀረም:: መሪውን እንደጨበጠ፡ ፊቱን ወደኔ ሳይመልስ
የሚከተለውን ተናገረ፡፡
“የዋዛ ሴት አይደለችም….ብዙ ላጠናት ሞከሪያለሁ….ያወቅኩት ግን ትንሽ ነው…እንግሊዝ ውስጥ
ሱፐርማርኬት እላት፣ በደርግ ከመማረኳ በፊት ለሻዕቢያ ትሰልል ነበር፡፡ አሁንም ድረስ ከመንግስት ጋር ትሰራለች፡፡ ማወቅ ያልቻልኩት ለማንኛቸው እንደምትሰራ ብቻ ነው:: የሻዕቢያ ወያኔ ወይም
የወያኔ ሻዕቢያ ናት፡፡ ከሁለት አንዱ። በጦርነቱ ጊዜ ኤርትራዊያን ከአገር ሲባረሩ እሷ አልተባረረችም፣
እንዲያውም ለብዙዎቹ ንብረታቸውን ታስተዳድርላቸው ነበር፡፡ ስቴዲየም ጋር የሚገኘው ኤርትራ ኤምባሲ
የእስላም ድሪያ ለብሳ ገባ ወጣ ስትል ያይዋት ሰዎች አሉ፡፡ ግራ የምታጋባ ሴትዮ ናት፡፡ በእርግጠኝነት
የምነግርሽ ግን ሸሌ እንዳልሆነች ነው:: አምስቱም ሴት ልጆቿ እንግሊዝ ነው የሚኖሩት፡፡
የዛሬ 8 ዓመት አንድ ደህንነት ውስጥ የሚሰራ ወዳጀ ነው በሞቅታ ያስተዋወቀኝ፡፡ እሷን ለመሰለል
አንደምንመጣ ታውቃለች፡፡ ግን ያንን አትነግረኝም፡፡በዘዴ ትይዘኛለች፡፡ ሮዚ! ታምኚያለሽ? የያዘችው ቦርሳ
ውስጥ ምንጊዜም የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ፓድ አለ፡፡ ፓዱ ውስጥ መቅረጸ ድምጽ አለች…ሌላ ደግሞ
ምን እንዳለ ገምቺ ከቻፒስቲክ ትንሽ ከፍ የምትል እስራኤል ሰራሽ ማካሩፍ ሽጉጥ…"
#ዉሃ_አጣጪዬ
ቀን አልተገለጸም
አንዳንድ ጊዜ ሰው እጠላለሁ፡፡ ወላ ጓደኞቼ ያስጠሉኛል፡፡ ብቻዬን መሆን እፈልጋለሁ፡፡ ብቻዬን መዝናናት እፈልጋለሁ፡፡ ስለ ብር ምንም ሳልጨነቅ፤ አጠገቤ ስላለው ሰው ምንም ሳልጨነቅ፣ ወንድ የሚባል አስቀያሚ ፍጡር አጠገቤ ሳይኖር፣ :: በቃ ብቻዬን መሆን፣ መዝናናት፡፡ ይህ ምሽት አንዱ ነው፤
ካዛንቺስ አስፋልት ዳር ባል አንድ አዝማሪ ቤት ተሰይሜያለሁ፡፡ትንሿን ሃይላንድ ይዤ፡፡ ረዥም ጨዋ ቀሚስ ለብሼ፡፡ ረዥም ቀሚስ ስለብስ ነፍሴ ደስ ይላታል፡፡ ሸሌ መሆኔን እረሰዋለሁ፡፡ በዚህ ቤት ማንም የማውቀው ሰው የለም፣ ማንም የሚያውቀኝ ሰው እንደሌለም እርግጠኛ ነኝ፡፡ ትንሽ ምቾት የነሳኝ ጸጉሩ ገባ ያለ ጠይም ጎልማሳ ሰውዬ በወዲያኛው ጥግ በስርቆሽ ሲያየኝ ነው፡፡ ጎልማሳው አይኑ ያምራል፡፡ ጨዋ ሰው ይመስላል፡፡ እንደኔው ሰው አስጠልቶት ብቻውን የመጣ ይመስላል፡፡ እየሰረቀ ባየኝ ቁጥር ልቤ
ይደነግጣል፡፡ ወትሮ ለወንድ ልቤ አይደነግጥም ነበር፣ ምን ነካኝ? ዛሬ እንኳ ምቾቴን ባይነሳኝ ምን አለ?
አንዳንድ ጊዜ የጅል ሀሳብ አስባለሁ፡፡ በዓለም ላይ ካሉ ሀገራት «ገርል» የምትባል ሀገር ካሪቢያን ውስጥ
ተፈጥራ አስባለሁ፡፡ በዚያች አገር ማንም ወንድ መግባት አይፈቀድለትም፡፡ ቪዛ አይሰጠውም፡፡ እዚያ አገር ኢሜግሬሽን ብልት ቼክ እየተደረገ ነው የሚታለፈው፡፡ ያንጠለጠለ ፍጡር ማለፍ አይችልም፡፡
የሴኪውሪቲ ማሽኑ ይጮኻል፡፡ በአገሩ ወንድ የሚባል ፍጡር ያንገሸገሻቸው ሴቶች ብቻ ነው የሚኖሩበት፤
እኔ እዚያ አገር ሄጄ “የአገሬ ወንዶች ሰላም ነሱኝ” ብዬ ጥገኝነት ስጠይቅና መኖርያ ፍቃድ ሲሰጠኝ ከዚያ
ራኪን “የልብ ጓደኛዬ ናት” ብዬ ለሷ ቪዛ አስልኬ እሷም መኖርያ ፈቃድ ተሰጥቷት ምንም ወንድ ሳይሸቅበን በሰላምና በፍቅር ስንኖር አስባለሁ፡፡ ወንድን ይህን ያህል እያልወደድኩ እንጀራዬ በወንድ ላይ የተመሰረተ መሆኑ ግን ይገርመኛል፡፡
ፊቴን ወደ አዝማሪው መለስኩ፡፡ፊት ለፊት የተወሰኑ ሜትሮችን ርቃ የተቀመጠችው ወጣት ለአዝማሪው ግጥም መስጠት ጀመረች፡፡ግራና ቀኝ በሁለት ወንዶች ተከባለች፤አንገቷና እጆቿ በወርቅ
አጊጠዋል፤ከቀይነት ይልቅ ወደቢጫነት ትጠጋለች፡፡ገና ግጥሙን ስትወረውር መስከሯን አረጋገጥኩ፤ሙሉ
ሬድ ሌብል አስወርደው ለሶስት እየጠጡ ነው፡፡ከሁኔታዋ ሁለቱን ወንዶች የምትጋብዘው እሷ ትመስላለች፤
ግጥሟ አዲስ አበባን የሚያጣጥልና ዱባይን የሚያወድስ ነው፤አዝማሪው ያለምንም ማንገራገር በዜማ
አጀብ የምትለውን ሲያንጎራጉርላት እየተነሳች ሃምሳ ብር ግንባሩ ላይ ትለጥፍለታለች፤አዝማሪው ሌሎች
ጠጪዎች ቢጠሩትም የሷ ሽልማት ስለበለጠበት የሷን ግጥም ብቻ በዜማ ማጀቡን የሙጥኝ ብሏል ወጣቷ ስለ አዲስ አበባ የማታወራው ነገር የለም እስከ ጥቅምት ማገባደጃ ድረስ አላቆም ያለው ዝናብ ሳይቀር
አበሳጭቷታል፡፡በተቃራኒው ዱባይን ለማንቆለጳጰስ ቃላት ሲያጥራት አስተውያለሁ።በቤቱ ያሉት ጠጪዎች በዚህ ንቀቷ በጣም ተበሳጭተውባታል ፤ሆናም እስካሁን ፈት ለፊት የተናት የተናገሯት የለም።
"አዝማሪው ፋታ አግኝቶ የሌሎችን ግጥም ለመቀበል ሲዞር ወጣቷ በተለመደ ንቀቷ
ወደ ቦታዋ ትመልሳለች
"እኔ ሰብለ ምን ገዶኝ!!ደሞ ለዚህ ለሻይ ቅጠል ህዝብ! ትላለች ድምጽዋን ከፍ አድርጋ።
ስካር የማያረገው ነገር ስለሌለ እኔ ብዙ አልተገረምኩም፤ሰብለ እንደ አብዛኞቹ ዱባይ ቆይተው እንደሚመጡ ሴቶች በአልባሳት፣በሜክአፕ ፣ በውድ አልባሳትና ጌጣጌጦች ተብለጭልጫለች ትንሽ ከተጎነጨች በኋላ እንደገና አዝማሪውን ጠራችው
"ማነህ አንተ ደደብ አዝማሪ!በከንቱ አትድከም!እንደኔ በገንዘብ የሚያንበሸብሽህ ሀበሻ አታገኝም ! ወላሂ
ተአል!ተአል! ስለ ምድራዊዋ ገነት ስለ ዱባይ ቆንጆ ግጥም መጥቶልኛል
ወጣቷን አብዛኛው ጠጪ በግርምትና በንዴት አየተመለከታት ነው፤አብረዋት የመጡት ወንዶች እስካሁን
በአገር፣በከተማ እና በህዝብ ላይ የምታዘንበውን ስድብ እና ዘለፋዋን ለማስቆም ያደረጉት ምንም
ጥረት የለም፤ እራት መብላት ከፈለግክ ወጥ ቤቱን አትስደብ የሚለውን የጣልያኖች አባባል የመረጡ
ይመስላል፣እቴጌን ካሰቀየሙ ግብዣው ሊቀር ነው፡፡አዝማሪው ወደ ሰብለ ቀረበ፤ከተቀመጠችበት ተነሳች፣
ዱባይ ገነቱ የማመልክሽ፣
አዝማሪው በመረዋ ድምጹ በዜማ ያለችውን ደገመላት
ዱባይ ገነቴ የማመልክሽ፣
አለኝ ቃልኪዳን ልሞትልሽ!
ዱባይ ገነቴ የማመልስሽ፣
አዝማሪው በዜማ ይሄንኑ አስተጋባ ሰብለ ግራ ቀኝ እየተላጋች ሀምሳ ብር አዝማሪው ግንባር ላይ ለደፈች በመጣችበት ሁኔታ ወደ ቦታዋ ልትመለስ ስትል በድጋሚ ፋቷን ወደአዝማሪው አዞረች
ተቀበል!…
አልናስር ጎዳና የህይወቴ ሲሳይ
አንድ ቀን አለፈ አይንክን ሳላይ፤
አዝማሪው በድጋሚ በዜማ አጀባት፡፡ከኔ ጥቂት ሜትሮችን ርቃ የተቀመጠች አንዲት በግምት በሰላሳዎቹ
መጨረሻ ላይ የምትገኝ ሴት ቱግ ብላ ከተቀመጠችበት ተስፈንጥራ ተነሳች፣ አካባቢዋ የነበርን ታዳሚዎች ደነገጥን፡፡
«አንቺ ሸርሙጣ!ለማያውቅሽ ታጠኝ!አልናስር ጎዳናን አሳምሬ አውቀዋለሁ፤ እንደ ድሬደዋው ገንደቱሽቱሽ
ገላችሁን የምትሸቅጡበት ስፍራ ነው!የውበት ሳሎን ነበረኝ፡፡እዚያ ለአመታት ገላሽን ለአረብ ቸርችረሽና
እምስሽን በፈሳም አረብ አስወቅጠሽ መጥተሸ ያፈስሽው የዝሙት ገንዘብ ሳይጸጽትሽ እንዴት እኛን ትዕድቢኛለሽ? ትንሽ አታፍሪም?ማሪያምን ታሳዝኛለሽ፣ማፈሪያ ነሽ!ኪዳነምሕረትን ማፈሪያ ነሽ!
ሰብለ በቆመችበት ጭብጦ አከለች፤በድንጋጤና በሀፍረት ያ ሁሉ ድፍረቷና ይሉኝታ ቢስነቷ ከመቅጽበት
ተነነ፤መቶዎችን ጠረጴዛዋ ላይ አስቀምጣ ከአስተናገጁ መልስ ሳትጠብቅ አንገቷን እንደደፋች ወደውጪ
ተፈተለከች፤አብረዋት የመጡት
መሰለኝ አይኔን ማመን አቃተኝ፡፡ ልክ ፈረንጆች ፊልም ላይ እንደሚሳሳሙት አይነት ጥልቅ መሳሳም ነው የሚሳሳሙት፡፡ ሀበሻ በፍጹም እንዲህ በትትክክል ሲሳሳም አይቼ አላውቅም፡፡
ናቲ እንዳይታይ መኪናውን ወደ ኋላ ካንሸራተታት በኋላ ወደ ዋናው መንገድ ገብቶ በድጋሚ ወደ ቦሌ አቅጣጫ ተጓዝን፡፡ እእምሮዬ አስመረት ጋር ቀርቶ ነበር፡፡ ከአስመረት ጀርባ ብዙ ታሪክ እንዳለ ጠርጥሪያለሁ፡፡ ዮናስ የማስበውን ሳያውቅ አልቀረም:: መሪውን እንደጨበጠ፡ ፊቱን ወደኔ ሳይመልስ
የሚከተለውን ተናገረ፡፡
“የዋዛ ሴት አይደለችም….ብዙ ላጠናት ሞከሪያለሁ….ያወቅኩት ግን ትንሽ ነው…እንግሊዝ ውስጥ
ሱፐርማርኬት እላት፣ በደርግ ከመማረኳ በፊት ለሻዕቢያ ትሰልል ነበር፡፡ አሁንም ድረስ ከመንግስት ጋር ትሰራለች፡፡ ማወቅ ያልቻልኩት ለማንኛቸው እንደምትሰራ ብቻ ነው:: የሻዕቢያ ወያኔ ወይም
የወያኔ ሻዕቢያ ናት፡፡ ከሁለት አንዱ። በጦርነቱ ጊዜ ኤርትራዊያን ከአገር ሲባረሩ እሷ አልተባረረችም፣
እንዲያውም ለብዙዎቹ ንብረታቸውን ታስተዳድርላቸው ነበር፡፡ ስቴዲየም ጋር የሚገኘው ኤርትራ ኤምባሲ
የእስላም ድሪያ ለብሳ ገባ ወጣ ስትል ያይዋት ሰዎች አሉ፡፡ ግራ የምታጋባ ሴትዮ ናት፡፡ በእርግጠኝነት
የምነግርሽ ግን ሸሌ እንዳልሆነች ነው:: አምስቱም ሴት ልጆቿ እንግሊዝ ነው የሚኖሩት፡፡
የዛሬ 8 ዓመት አንድ ደህንነት ውስጥ የሚሰራ ወዳጀ ነው በሞቅታ ያስተዋወቀኝ፡፡ እሷን ለመሰለል
አንደምንመጣ ታውቃለች፡፡ ግን ያንን አትነግረኝም፡፡በዘዴ ትይዘኛለች፡፡ ሮዚ! ታምኚያለሽ? የያዘችው ቦርሳ
ውስጥ ምንጊዜም የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ፓድ አለ፡፡ ፓዱ ውስጥ መቅረጸ ድምጽ አለች…ሌላ ደግሞ
ምን እንዳለ ገምቺ ከቻፒስቲክ ትንሽ ከፍ የምትል እስራኤል ሰራሽ ማካሩፍ ሽጉጥ…"
#ዉሃ_አጣጪዬ
ቀን አልተገለጸም
አንዳንድ ጊዜ ሰው እጠላለሁ፡፡ ወላ ጓደኞቼ ያስጠሉኛል፡፡ ብቻዬን መሆን እፈልጋለሁ፡፡ ብቻዬን መዝናናት እፈልጋለሁ፡፡ ስለ ብር ምንም ሳልጨነቅ፤ አጠገቤ ስላለው ሰው ምንም ሳልጨነቅ፣ ወንድ የሚባል አስቀያሚ ፍጡር አጠገቤ ሳይኖር፣ :: በቃ ብቻዬን መሆን፣ መዝናናት፡፡ ይህ ምሽት አንዱ ነው፤
ካዛንቺስ አስፋልት ዳር ባል አንድ አዝማሪ ቤት ተሰይሜያለሁ፡፡ትንሿን ሃይላንድ ይዤ፡፡ ረዥም ጨዋ ቀሚስ ለብሼ፡፡ ረዥም ቀሚስ ስለብስ ነፍሴ ደስ ይላታል፡፡ ሸሌ መሆኔን እረሰዋለሁ፡፡ በዚህ ቤት ማንም የማውቀው ሰው የለም፣ ማንም የሚያውቀኝ ሰው እንደሌለም እርግጠኛ ነኝ፡፡ ትንሽ ምቾት የነሳኝ ጸጉሩ ገባ ያለ ጠይም ጎልማሳ ሰውዬ በወዲያኛው ጥግ በስርቆሽ ሲያየኝ ነው፡፡ ጎልማሳው አይኑ ያምራል፡፡ ጨዋ ሰው ይመስላል፡፡ እንደኔው ሰው አስጠልቶት ብቻውን የመጣ ይመስላል፡፡ እየሰረቀ ባየኝ ቁጥር ልቤ
ይደነግጣል፡፡ ወትሮ ለወንድ ልቤ አይደነግጥም ነበር፣ ምን ነካኝ? ዛሬ እንኳ ምቾቴን ባይነሳኝ ምን አለ?
አንዳንድ ጊዜ የጅል ሀሳብ አስባለሁ፡፡ በዓለም ላይ ካሉ ሀገራት «ገርል» የምትባል ሀገር ካሪቢያን ውስጥ
ተፈጥራ አስባለሁ፡፡ በዚያች አገር ማንም ወንድ መግባት አይፈቀድለትም፡፡ ቪዛ አይሰጠውም፡፡ እዚያ አገር ኢሜግሬሽን ብልት ቼክ እየተደረገ ነው የሚታለፈው፡፡ ያንጠለጠለ ፍጡር ማለፍ አይችልም፡፡
የሴኪውሪቲ ማሽኑ ይጮኻል፡፡ በአገሩ ወንድ የሚባል ፍጡር ያንገሸገሻቸው ሴቶች ብቻ ነው የሚኖሩበት፤
እኔ እዚያ አገር ሄጄ “የአገሬ ወንዶች ሰላም ነሱኝ” ብዬ ጥገኝነት ስጠይቅና መኖርያ ፍቃድ ሲሰጠኝ ከዚያ
ራኪን “የልብ ጓደኛዬ ናት” ብዬ ለሷ ቪዛ አስልኬ እሷም መኖርያ ፈቃድ ተሰጥቷት ምንም ወንድ ሳይሸቅበን በሰላምና በፍቅር ስንኖር አስባለሁ፡፡ ወንድን ይህን ያህል እያልወደድኩ እንጀራዬ በወንድ ላይ የተመሰረተ መሆኑ ግን ይገርመኛል፡፡
ፊቴን ወደ አዝማሪው መለስኩ፡፡ፊት ለፊት የተወሰኑ ሜትሮችን ርቃ የተቀመጠችው ወጣት ለአዝማሪው ግጥም መስጠት ጀመረች፡፡ግራና ቀኝ በሁለት ወንዶች ተከባለች፤አንገቷና እጆቿ በወርቅ
አጊጠዋል፤ከቀይነት ይልቅ ወደቢጫነት ትጠጋለች፡፡ገና ግጥሙን ስትወረውር መስከሯን አረጋገጥኩ፤ሙሉ
ሬድ ሌብል አስወርደው ለሶስት እየጠጡ ነው፡፡ከሁኔታዋ ሁለቱን ወንዶች የምትጋብዘው እሷ ትመስላለች፤
ግጥሟ አዲስ አበባን የሚያጣጥልና ዱባይን የሚያወድስ ነው፤አዝማሪው ያለምንም ማንገራገር በዜማ
አጀብ የምትለውን ሲያንጎራጉርላት እየተነሳች ሃምሳ ብር ግንባሩ ላይ ትለጥፍለታለች፤አዝማሪው ሌሎች
ጠጪዎች ቢጠሩትም የሷ ሽልማት ስለበለጠበት የሷን ግጥም ብቻ በዜማ ማጀቡን የሙጥኝ ብሏል ወጣቷ ስለ አዲስ አበባ የማታወራው ነገር የለም እስከ ጥቅምት ማገባደጃ ድረስ አላቆም ያለው ዝናብ ሳይቀር
አበሳጭቷታል፡፡በተቃራኒው ዱባይን ለማንቆለጳጰስ ቃላት ሲያጥራት አስተውያለሁ።በቤቱ ያሉት ጠጪዎች በዚህ ንቀቷ በጣም ተበሳጭተውባታል ፤ሆናም እስካሁን ፈት ለፊት የተናት የተናገሯት የለም።
"አዝማሪው ፋታ አግኝቶ የሌሎችን ግጥም ለመቀበል ሲዞር ወጣቷ በተለመደ ንቀቷ
ወደ ቦታዋ ትመልሳለች
"እኔ ሰብለ ምን ገዶኝ!!ደሞ ለዚህ ለሻይ ቅጠል ህዝብ! ትላለች ድምጽዋን ከፍ አድርጋ።
ስካር የማያረገው ነገር ስለሌለ እኔ ብዙ አልተገረምኩም፤ሰብለ እንደ አብዛኞቹ ዱባይ ቆይተው እንደሚመጡ ሴቶች በአልባሳት፣በሜክአፕ ፣ በውድ አልባሳትና ጌጣጌጦች ተብለጭልጫለች ትንሽ ከተጎነጨች በኋላ እንደገና አዝማሪውን ጠራችው
"ማነህ አንተ ደደብ አዝማሪ!በከንቱ አትድከም!እንደኔ በገንዘብ የሚያንበሸብሽህ ሀበሻ አታገኝም ! ወላሂ
ተአል!ተአል! ስለ ምድራዊዋ ገነት ስለ ዱባይ ቆንጆ ግጥም መጥቶልኛል
ወጣቷን አብዛኛው ጠጪ በግርምትና በንዴት አየተመለከታት ነው፤አብረዋት የመጡት ወንዶች እስካሁን
በአገር፣በከተማ እና በህዝብ ላይ የምታዘንበውን ስድብ እና ዘለፋዋን ለማስቆም ያደረጉት ምንም
ጥረት የለም፤ እራት መብላት ከፈለግክ ወጥ ቤቱን አትስደብ የሚለውን የጣልያኖች አባባል የመረጡ
ይመስላል፣እቴጌን ካሰቀየሙ ግብዣው ሊቀር ነው፡፡አዝማሪው ወደ ሰብለ ቀረበ፤ከተቀመጠችበት ተነሳች፣
ዱባይ ገነቱ የማመልክሽ፣
አዝማሪው በመረዋ ድምጹ በዜማ ያለችውን ደገመላት
ዱባይ ገነቴ የማመልክሽ፣
አለኝ ቃልኪዳን ልሞትልሽ!
ዱባይ ገነቴ የማመልስሽ፣
አዝማሪው በዜማ ይሄንኑ አስተጋባ ሰብለ ግራ ቀኝ እየተላጋች ሀምሳ ብር አዝማሪው ግንባር ላይ ለደፈች በመጣችበት ሁኔታ ወደ ቦታዋ ልትመለስ ስትል በድጋሚ ፋቷን ወደአዝማሪው አዞረች
ተቀበል!…
አልናስር ጎዳና የህይወቴ ሲሳይ
አንድ ቀን አለፈ አይንክን ሳላይ፤
አዝማሪው በድጋሚ በዜማ አጀባት፡፡ከኔ ጥቂት ሜትሮችን ርቃ የተቀመጠች አንዲት በግምት በሰላሳዎቹ
መጨረሻ ላይ የምትገኝ ሴት ቱግ ብላ ከተቀመጠችበት ተስፈንጥራ ተነሳች፣ አካባቢዋ የነበርን ታዳሚዎች ደነገጥን፡፡
«አንቺ ሸርሙጣ!ለማያውቅሽ ታጠኝ!አልናስር ጎዳናን አሳምሬ አውቀዋለሁ፤ እንደ ድሬደዋው ገንደቱሽቱሽ
ገላችሁን የምትሸቅጡበት ስፍራ ነው!የውበት ሳሎን ነበረኝ፡፡እዚያ ለአመታት ገላሽን ለአረብ ቸርችረሽና
እምስሽን በፈሳም አረብ አስወቅጠሽ መጥተሸ ያፈስሽው የዝሙት ገንዘብ ሳይጸጽትሽ እንዴት እኛን ትዕድቢኛለሽ? ትንሽ አታፍሪም?ማሪያምን ታሳዝኛለሽ፣ማፈሪያ ነሽ!ኪዳነምሕረትን ማፈሪያ ነሽ!
ሰብለ በቆመችበት ጭብጦ አከለች፤በድንጋጤና በሀፍረት ያ ሁሉ ድፍረቷና ይሉኝታ ቢስነቷ ከመቅጽበት
ተነነ፤መቶዎችን ጠረጴዛዋ ላይ አስቀምጣ ከአስተናገጁ መልስ ሳትጠብቅ አንገቷን እንደደፋች ወደውጪ
ተፈተለከች፤አብረዋት የመጡት
👍4
ወንዶችም አንገታቸውን አቀርቅረው በጥድፊያ ተከተልዋት…::
የተፈጠረው ነገር ቤቱ ላይ አንዳች ድብታ ስለጣለ ብዙ ሰው ሂሳብ እየከፈለ መውጣት ጀመረ፡፡ እኔም ልውጣ አልውጣ እያልኩ ሃይላንዴን ለመጨረሻ ጊዜ ተጎነጨሁ፡፡ ድንገት ጎርናና ድምጽ አስደነገጠኝ፤
ያ እዚያ ማዶ ቁጭ ብሎ እየሰረቀ ሲያየኝ የነበረው ራስ በረሃ ጎልማሳ ከአጠገቤ በተለቀቀ በርጭማ እየተቀመጠ ነበር፡፡
"ደህና አመሸሽ የኔ እመቤት፤ ሀይላንድ እየጠጣች ብቻዋን የምትዝናና ሴት ትማርከኛለች» አለኝ፡፡
ወንዳ ወንድ ድምጹ ከተጎነጨሁት ዉሀ ጋር ደሜ ውስጥ ገብቶ ሲዋሀድ ተሰማኝ፡፡ ለወንድ የነበረኝ ጥላኝ
ድንገት ተነነብኝ፡፡ አይነ ዉሃው ደስ የሚል ጎልማሳ ነው፡፡ ድምጹ ኩልል እንደሚል የምንጭ ዉሀ ህይወት ያድሳል፡፡ እንዴት በአንድ አረፍተ ነገር ልቤን ያሸፍታታል!? ዉሀ አጣጩን በዚህ መልኩ አገኛለሁ ብዬ በህልሜም በውኔም አስቤ አላውቅም ነበር።
💫ሮዛ ቁጥር-1 እዚህ ላይ ተፈፀመ💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ አሁንም ማንኛውንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
የተፈጠረው ነገር ቤቱ ላይ አንዳች ድብታ ስለጣለ ብዙ ሰው ሂሳብ እየከፈለ መውጣት ጀመረ፡፡ እኔም ልውጣ አልውጣ እያልኩ ሃይላንዴን ለመጨረሻ ጊዜ ተጎነጨሁ፡፡ ድንገት ጎርናና ድምጽ አስደነገጠኝ፤
ያ እዚያ ማዶ ቁጭ ብሎ እየሰረቀ ሲያየኝ የነበረው ራስ በረሃ ጎልማሳ ከአጠገቤ በተለቀቀ በርጭማ እየተቀመጠ ነበር፡፡
"ደህና አመሸሽ የኔ እመቤት፤ ሀይላንድ እየጠጣች ብቻዋን የምትዝናና ሴት ትማርከኛለች» አለኝ፡፡
ወንዳ ወንድ ድምጹ ከተጎነጨሁት ዉሀ ጋር ደሜ ውስጥ ገብቶ ሲዋሀድ ተሰማኝ፡፡ ለወንድ የነበረኝ ጥላኝ
ድንገት ተነነብኝ፡፡ አይነ ዉሃው ደስ የሚል ጎልማሳ ነው፡፡ ድምጹ ኩልል እንደሚል የምንጭ ዉሀ ህይወት ያድሳል፡፡ እንዴት በአንድ አረፍተ ነገር ልቤን ያሸፍታታል!? ዉሀ አጣጩን በዚህ መልኩ አገኛለሁ ብዬ በህልሜም በውኔም አስቤ አላውቅም ነበር።
💫ሮዛ ቁጥር-1 እዚህ ላይ ተፈፀመ💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ አሁንም ማንኛውንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
#ልቤ_ሞት_ይፈራል
በሰማዩ ጥቁረት
በገላዬ ድክመት
ጎኔን አሳርፌ
ትራሴን አቅፌ
ትንሹ ሞት መጥቶ
በአይኔ በኩል ገብቶ
አካሌን በሙላ
ወስዶ ከኔ ገላ
በማላቀው ቦታ ፣ አኖረው ከሌላ
።።።።።።።።።።።።።።።
ልቤ ግን ከአንቺ ነው
አንቺን ሲያቅሽ ገና ፣ ከኔ ሸሽቶ የሄደው የሚል ጥቅሱን አምኖ መለያየት ሞት ነው
ከአካሌ ሁላ ፣ ልቤ ያፈቀረሽ
ከኔ ሸሽቶ ሄዶ ፣ የገባው ከእቅፍሽ
እራሱን ወዶ እንጂ፣በሌላ እንዳይመስልሽ
ምክንያቱም ውዴ ፣ እኔ እስከማውቀው
በቀን በለሊቱ ፣ ከአንቺ ዘንድ ሚሆነው
አንድም በለሊቱ፣
አንድም በመለየት ፣ ሞት እንዳይወስደው ነው!!
በሰማዩ ጥቁረት
በገላዬ ድክመት
ጎኔን አሳርፌ
ትራሴን አቅፌ
ትንሹ ሞት መጥቶ
በአይኔ በኩል ገብቶ
አካሌን በሙላ
ወስዶ ከኔ ገላ
በማላቀው ቦታ ፣ አኖረው ከሌላ
።።።።።።።።።።።።።።።
ልቤ ግን ከአንቺ ነው
አንቺን ሲያቅሽ ገና ፣ ከኔ ሸሽቶ የሄደው የሚል ጥቅሱን አምኖ መለያየት ሞት ነው
ከአካሌ ሁላ ፣ ልቤ ያፈቀረሽ
ከኔ ሸሽቶ ሄዶ ፣ የገባው ከእቅፍሽ
እራሱን ወዶ እንጂ፣በሌላ እንዳይመስልሽ
ምክንያቱም ውዴ ፣ እኔ እስከማውቀው
በቀን በለሊቱ ፣ ከአንቺ ዘንድ ሚሆነው
አንድም በለሊቱ፣
አንድም በመለየት ፣ ሞት እንዳይወስደው ነው!!