ASD AJ LAH
758 subscribers
1.76K photos
195 videos
3 files
497 links
ካነበብኩት…
Download Telegram
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 0⃣4⃣ #ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣5⃣
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 0⃣5⃣ #ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣5⃣
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ማግባት ለምን ያስፈልጋል ካሉህ…!
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልዓርቢዓዐ 0️⃣6️⃣ #ዙልሒጃ 1️⃣4️⃣4️⃣5️⃣
አላሁ አክበር አላሁ አክበር ላ ኢላሃ ኢለላህ ወላሁ አክበር ወሊላሂልሀምድ

( አስታውሱኝ አስታውሳቹሃለው) ይላል አላህ 🤎

አላህን ሲያወሱ ያየሃቸው በእርግጥ እነርሱን አላህ እያስታወሳቸው ነው ። ከአውሺዎች ከአስታዋሾች የሆንክ እንደሁ ለዚህ ስላበቃህ አመስግነኝ አትካደኝም ይልሃል እዚያው አስታውሰኝ አስታውስሃለው ባለህ የቁርአን አንቀፅ ውስጥ ።
ያለንበት እጅግ ውድ ቀን በአላህ ፍቃድ ከፊታችን ላሉት 9 ቀናት ን ጨምሮ ምላሳችን ከተክቢራ ፣ ከተህሊልና ከተህሚድ ሳትቦዝን በእነኚሁ ትጠመድ ።
አላሁ አክበር አላሁ አክበር ላ ኢላሃ ኢለላህ ወሏሁ አክበር ወሊላሂልሀምድ

©
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልኽሚስ 0⃣7⃣ #ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣5⃣
🥣የአረፋ ቀን ፆም መፆም እንዳትረሳ!

ከአቢ ቀታዳ (▫️) ተይዞ፡ ነቢዩ (▫️) ስለ አረፋ ቀን ፆም ተጠይቀው እንዲህ ብለዋል፦

﴿يُكَفِّرُ السَّنَةَ الماضِيَةَ والْباقِيَةَ﴾

“ያለፈውንና የመጪውን አመት ወንጀል ያስምራል።”

📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1162

ማስታወሻ፦ የአረፋ ቀን ፆም የሚፆመው ቅዳሜ ሰኔ 8 ነው።
ቀደምት ደጋግ የአላህ ባሮች እንደሚሉት በዓመት ዉስጥ በተለያየ ወራት ዉስጥ የሚገኙ ሦስት የተከበሩ አሥር ቀናት አሉ፡፡

- የረመዷን ወር የመጨረሻዎቹ አሥር ቀናት፤
- የዚልሒጃ ወር የመጀመርያዎቹ አሥር ቀናት (አሁን ያለንበት)
- የሙሐረም ወር የመጀመርያዎቹ አሥር ቀናት።

እነኚህ ቀናት አላህ ዒባዳዎችን እንድናበዛባቸው፣ ከትሩፋቶቹም እንድንቋደስ የሠጠን ምርጥ ቀናት ናቸው፡፡
በቀናቶቹ ዉስጥ ሐጅ እና ዑምራ፣ ፆምና ዱዓ፣ ተክቢራ እና ተውባ፣ ሶደቃ እና ሌሎችም መልካም ሥራዎች ሁሉ ይወደዳሉ፡፡
ዛሬ የዙልሒጃን ወር ስምንተኛዉን ለሊት ይዘናል፡፡ ሐሳባችን ሁሉ በነኚህ ምርጥ ቀናት ላይ ይሁን፡፡

አላህ ይርዳን
ማልዳችሁ ያማረ ይሁን
©ABX

الله اكبر الله اكبر الله اكبر لا اله الا الله الله اكبر الله اكبر ولله الحمد


اللهم صل وسلم وزد وبارك على سيدنا وحبيبنا ونبينا محمد صلى الله عليه وعلى آله وصحبه أجمعين

በሱረቱል ካህፍ ፣ በዱዓእ ፣ በሰለዋት የደመቀ እና የተዋበ #ጁምዓ ይሁንልን!!!

https://t.me/asdajlahh
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 0⃣8⃣#ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣5⃣
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ሰብት 0️⃣9️⃣ #ዙልሒጃ 1️⃣4️⃣4️⃣5️⃣
ASD AJ LAH
ተንግዲህ ጨዋታችን ተቀይሯል ሊያገባት ያሰባትን ልጅ በደስታ ...በሃዘን ..በድህነት ...በድሎት..በሃብት ከኔው ጋር ነሽ ወይ ቢላት መልሷ ..አው...አይ...አይ...አው…አው...   ሆነ 😂
ሰው፤ በተለይ ዕድሜው ከፍ እያለ ሲሄድ፤ የዱንያን ምንነትም በደንብ እየተረዳ ሲመጣ፣ የዕድሜ እኩዮቹን፣ አብሮ አደጎቹንና የድሮ ወዳጆቹን ከጎኑ እያጣ ሲሄድ እሱም ዱንያ ላይ እንደማይቆይ ይገባዋል ። ከራሱ ተስፋ ቆሮጦም እያንዳንዱን ዱንያዊ እንቅስቃሴዉን ከልጆቹ አንፃር ያደርጋል ። ለልጆቼ ማለት ያበዛል ። ለልጆቼ አስተካክዬ፣ ለልጆቼ አኑሬ ...ይላል።
መልካም ልጅ ኸይርህን የሚያስቀጥል ሁለተኛ ዕድሜህ ነው። የጀመርከውን ይጨርሳል። ያሰብከውን ይቀጥላል ።
መልካም ባል ልጆቹን ባገኙት ይኑሩ፣ በዕድላቸው ይደጉ፣ የሚል ሳይሆን ከቤተሰብ አንፃር በሁሉም ዘርፍ ኃላፊነት የሚሰማው ነው። በተርቢያ፣ በቀለብ፣ በማልበስ፣ በማስተማር ... ።
ኢስላም ቤተሰብን የማስተዳደር ትልቁን ኃላፊነት በባል ላይ ጥሏል። ሚስትና ልጅን ዘንግቶ ለራስ ብቻ ማሰብን ትልቅ ወንጀል አድርጎታል ።

መልካም ባል የቤቱ ክንድ ነው። ትናንሽም ሆነ ትላልቅ ኃላፊነቶችን ይከውናል። በማለዳ ይነሳል፣ ቤተሰቡን ለሶላት ይቀሰቅሳል፣ ጀማዓ ይሰግዳል፣ ግቢውን ሰፈሩን ያያል፣ በቤት ውስጥ ያግዛል ፣ ልጆቹን ወደ ትምህርት ቤት ይሸኛል ። ሌላም ሌላም ...

ሶባሐል ኸይር
Forwarded from ASD AJ LAH (ASD AJ LAH)
ዱንያ በሀዘን በሀሳብ እና በጨንቀት አቆራምዳን ሳለ ዒድ መጥቶ ደስታን አላብሶ ያቆራመደንን ሀዘን ሀሳብ እና ጭንቀት ገሸሽ ያደርገዋል። ልክ ፀሀይ ወጥታ አበባ እንደምትፈካው የዒድ ደስታም ልባችንን ያፈካል። አላህ ለባርያዎቹ ግዜያቸውን በሀጅ በፆም በዱዐእ እና በዒባዳ… ካሳለፉ ኋላ ሽልማት ወ ስጦታ መስጠትን ይፈልጋል። ታድያ ይሄኔ ዒድ ደስታን ይዞ ባርያዎች ላይ ፆም ሀጅ እና የተለያዩ የዒባዳ አይነቶች… ያሳረፈባቸውን አካላዊ ጫና ሊያስረሳቸው አካሎ አካቦ ይመጣል።
አላህ ደስታን አመት ከአመት ያከናንባችሁ።
ዒዱኩም ሙባረክ ተቀበለላሁ ሚና ወሚንኩን ሷሊሀል አዕማል

ዒዳችሁ አላህን በማላቅ በማሞገስ እና በማመስገን የደመቀ በምስጋና የተዋበ ያድርግላችሁ

الله أكبر الله أكبر الله أكبر لا إله إلا الله  الله أكبر الله أكبر ولله الحمد …

https://t.me/asdajlahh
ዒዱን ሰዒድ

ጊዜያት ጌዜያትን ተኩ ከጭንቅ በኋላ ምቾትን የደነገገ ጌታችን ዳግም ልንደሰት በጤና በሰላም ላይ ሆነን ዳግም ዒድን አደረሰን።

በእለቱ መደሰታችንን ከአምልኮ አድርጎ ፃፈው፤ መብላት መጠጣታችን ውስጥ ወደሱ መቃረቢያ አደረገ፤ በሂደት ውስጥም እሱን ማስታወስ እንዳንረሳ አስታወሰን።

ኩሉ ዓሚን ወቢ አልፊ ኸይር
ዒዱኩም ሙባረክ

©ሙዓዝ

https://t.me/asdajlahh
ASD AJ LAH
Photo
ልዩ የዒድ ሽልማት
🎁🎁🎁
ቲክቶክ አካውንታችንን ፎሎው ማድረግና ከታች ያለው ሊንክ ላይ ያለውን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት ላይክ እና ኮሜንት ላይ አላሁ አክበር ብሎ በመፃፍ ከፍተኛ ላይክ ላገኘው ኮሜንት ወርሃዊ ያልተገደብ ኢንተርኔት ጥቅል ይበረክ
👇👇👇👇
https://vm.tiktok.com/ZMrFS9Bwb/


የኡበይ ፍሬዎች ቁርኣን ማእከል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢድ አልአድሀ ሶላት በጋዛ ምድር እንድህ ተሰገደ 💔
በፍርስራሹ ውስጥ ባልተሞተው ኢማን ፤ በፈራረሰው ቤተሰብም ባልፈረሰው ኡኽዋ ፤
ተስፋ በሚያስቆርጠው ሁኔታ ውስጥ ባልሞተው ተወኩልና የቂን ፤ ከአፈር በበዛ ጠላት ውስጥ ባልተሰበረው ወደጀሊሉ የመጠጋት ፅናትና ኢስቲቃማ ሁሉንም ችለው ሁሉም አልፎባቸው ይህችን ቀን እንድህ አሳለፏት😢

ሁሉም ሙስሊም አለም ቢረሳቸው አላህ ግን እንደማይረሳቸው እርግጠኞች ናቸው!

ከድቅድቁ ጨለማ ከሚያስፈራው ጭጋግ ባሻገር ዛሬ በዱኒያ ባይሆን ነገ በአኼራ አላህ እንደሚክሳቸውና የተስፋን ብርሀን እንደሚያፈግግላቸው ለቅፅበትም ተጠራጥረው አያውቁምና ህይወትና መስዋዕትነት የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ ሆነውባቸው ቀጥለዋል።

ወዴት ይደረሳል ??????

ሰዒድ
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 1⃣1⃣ #ዙልሒጃ 1⃣4⃣4⃣5⃣
👨‍👩‍👧‍👦 አያመ ተሽሪቅ! 11,12,13

ከበሺር ቢን ሰሂም ተይዞ፡ ነቢዩ (▫️) ስለ አያመ ተሽሪቅ ሲናገሩ እንዲህ ብለዋል፦

﴿لا يدخلُ الجنَّةَ إلاَّ نفسٌ مسلمةٌ، وإنّ هذِهِ الأيّامَ أيّامُ أكلٍ وشربٍ..﴾

“ነፍሱ ሙስሊም የሆነች ቢሆን እንጂ ጀነትን አይገባም። እነዚህ ቀናቶች ደግሞ የመብያና የመጠጫ ቀናቶች ናቸው።”

📚 ኢብኑ ማጃህ ሶሂህ ብለውታል: 1407