ASD AJ LAH
753 subscribers
1.72K photos
194 videos
3 files
486 links
ካነበብኩት…
Download Telegram
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል።

" በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ " ሲሉ አሳውቀዋል።

ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል።

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ " ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው " ብለዋል።

ተፈታኝ ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል።

የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል።

ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል።

#MoE

tikvahethiopia
📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልአሃድ 1⃣9⃣ #ሸዋል 1⃣4⃣4⃣5⃣
ምን ይታዘዝሎት

ከእሁድ ስፖርት መልስ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ያኔ ስፖርት መስራት ምናምን የጀመርክ ሰሞን
የማታ ኢንጂነሪንግ ተምረህ ስትመረቅ የምትሰራው ህንፃ
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አልስነይን 2⃣0⃣ #ሸዋል 1⃣4⃣4⃣5⃣
.....የማፍቀር ዋጋው ህመም ነው.... ታመህ የምትገዛው ደስታ ፍቅር ይባላል... "..ትላንትና እና ነገ የራሳቸው ጉዳይ.." ብለህ የማለፍ ግድየለሽ ልቦናን ፈልፍለህ ትፈጥራለህ....የአወዳደቅ ጥሩ የለውም... በፍቅር መውደቅ ግን እየቆየ የሚደምቅ ጌጥ ነው...... ልደግመው ብፈልግ የማልችልበት አይነት አወዳደቅ..... በልቤ የሚያብረቀርቁ የነበሩ የማፍቀር ድፍረት አንዳንዶቹ ስወድቅ ረገፉ... .."እሷ"ውስጥ ያለ ሌላ ቀለም ውበት በምን ይገለፃል...... ይሄስ እድለኛነት አይደል?..... በኑሮህ አሻራ ላይ የፍቅር ጣት ይነካሀል...... አንተ እድለኛ ነህ... ትወዳለህ... ትርቃለህ... ሰፌድ መሳይ ጉዞ ነው ...ክብ... ግን የማይገጥም..... አንዱ ከአንዱ የሚለያይ ይመስልሀል... ግን በፍፁም.....መንገዴ አያሳፍረኝም እኔነቴ ጋር ፀብ የለኝም...... እኔ የአጋጣሚዎቼ ውጤት ነኝ... እኔ መንገዴን መስላለሁ....

ነሲም
በተለምዶ «ያራዳ ልጅ» የሚባለው ዱኒያ ላይ ከሰው ልጆች ጋር እንዴት መኗኗር እንዳለበት አውቆ የሚኖረው ነው ። እውነት ነው ይህ ሰው አራዳ ነው ። ከአራዳዎች ጋር መኗኗር ደስ ይላል ። ቀላልና ተግባቢ ናቸው ። ላይፋቸውን እንጂ የሰው ላይፍ ላይ እንቅፋት ሲሆኑ አትመለከትም ። ሀያታቸው ሁሉ «በቃ ይመቸው!» ነው ። አኼራስ ካልክ ብዙዎቹ ያራዳ ልጆች የተሸጡበት ነው ።

የፈለገ ያራዳ ልጅ ሁን ፣ በየላውንጅና ክለቡ እሷኮ ይባልልህ ፣ ሙሉ የመሃል ልጅ ምርጥዬ ናት ብሎ ይመስክርልህ አኼራ ስትሄድ ፋራ ከሆንክ ግን ምን ጥቅም ብራዘር ?!

ደባሪ ሙድ ውስጥ ገብተው የጠፉ አሉ ። ከትርፏ ላይፏ በሚለው ሙዱን ሾፈው እጥፍ ያሉም ብዙ ናቸው ። የሱስና የጨብሲ ሙዱን ፈቶ መስጂድ የጠቀለለ ብዙ ያራዳ ልጅ አለ። ላይፍን አዯት ከትርፏ ኪሳራው ስለሚያመዝን በዱኒያ በሚያኗኑራቸው ምርጥዬ ባህሪ ለአኼራ ሲከስቡ ፣ አኼራን ሲሸምቱበት ስታይ እRድና ሞልቶ ፈሰሰ ትላለህ ። ምን አለ ሁሉም እንደነርሱ አራዳ በሆነ ፣ ያራዳ ልጆች በሙሉ ምን አለበት ለአላህ በዋሉ ፣ ለረሱል ትዕዛዝ ባደሩ ትላለህ ።

ከዱኒያ ሿሿ ጠብቆ በሁለቱም ዓለም እRድናን ይግጠመን አቦ 🫡

አብዱ ረዛቅ
📆#በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#አሱለሳዒ 2⃣1⃣ #ሸዋል  1⃣4⃣4⃣5⃣
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሱብሀነለዚ ዘየነ ሪጃለ ቢሊሀእ

ወንዶችን በፂም ላሳመረው ጌታ ጥራት ይገባው😅
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።

የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ  9 እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል።

በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ 6 እስከ 7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል። 

መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው።

@tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#AddisAbaba

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በበይነ መረብ (ኦንላይን) ከሚሰጥባቸው ከተሞች አንዱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስለመሆኑ ተሰምቷል።

ይህን ተከትሎ የፈተና ቅድመ ዝግጅት ተግባራት ላይ ያተኮረ ውይይት ዛሬ ሲካሄድ ውሏል።

የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ኃላፊው ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፤ " የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በከተማው በኦንላይን ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው " ብለዋል።

ለፈተናው ኮምፒዩተሮች፣ ላፕቶፖችና ታብሌቶችን ጨምሮ ሌሎች ግብአቶችን የማሟላት ስራ ተጀምሯል ተብሏል።

የግል ትምህርት ቤቶች ለፈተናው የሚያስፈልጉ ግብአቶችን ከወዲሁ እንዲጀምሩ ጥሪ ቀርቧል።

ትምህርት ሚኒስቴር የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ማሳወቁ ይታወሳል።

ሙሉ በሙሉ ፈተናው በኦንላይን ባይሰጥም  በተመረጡ ከተሞች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል።

የቀሩት ተማሪዎች በተለመደው ሁኔታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በወረቀት ይፈተናሉ።

እስካሁን በየትኞቹ ከተሞች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች ፈተናውን በኦንላይን ይወስዳሉ የሚለው አይታወቅም። በምን አግባብ ተማሪዎቹ እንደሚመረጡም ለጊዜው በይፋ የሚታወቅ ነገር የለም።

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ  9 እስከ ሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (ኦንላይን) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል።

#TikvahEthiopiaFamilyAddisAbaba

@tikvahethiopia
እነ ሚስ ሒጃብ ኢትዮጲያ ላይ እናመጣዋለን ብለው ያሰቡት ለውጥ vs ልኡል ሊዮናርድ

በአውሮፓውያኑ 1969 ሊዮናርድ ካዝሊ የሚባል ገበሬ ከሚኖርባት ሀገረ አውስትራሊያ የሚያርሳት የነበረችውን እርሻውን ራሷን የቻለች ሀገር ሆና መገንጠሏን አውጆ የራሱን ባንዲራ እና የራሱን ሳንቲም አትሞም ወደ ስራ ገባ። ራሱንም ልኡል ሊዮናርዶ ብሎ ሰየመ። በ1977 ደግሞ አውስትራሊያን ለጦርነት ጋበዟት የአውስትራሊያ ጦር በምላሹ ምንም ነገር ሳያደርግ በመቅረቱ በሀገሪቷ ጋዜጣዎች ላይ ማሸነፉን አውጇል።

ሁለቱም ህልም ብቻ