"لا تُصب بالذعر.
فقط ادعوا الى خالقك! لن يسمح الله أبدًا بأي شيء يضرك.
"Don't panic.
Just pray for your creator! Allah will never allow anything that harm us.❤️
فقط ادعوا الى خالقك! لن يسمح الله أبدًا بأي شيء يضرك.
"Don't panic.
Just pray for your creator! Allah will never allow anything that harm us.❤️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
استغفروا الله…
የማለዳ ማስታወሻ 34
https://t.me/asdajlahh
ዑቅባህ ኢብን ናፊዕ አስር ሺህ ጦር ይዞ ቁጥራቸው ሰማንያ ሺህ ከሚገመተው የሮም ሰራዊት ጋር ለጦርነት በሚወጣ ግዜ ሚስቱ ፍልሚያው ሲጋጋል የት ነው እማገኝህ ስትለው የሮም ሰራዊት መምሪያ ድንኳን ውስጥ አልያ ጀነት ውስጥ አላት።
ምን ለማለት ነው ሩቅ አስቡ…
https://t.me/asdajlahh
Telegram
ASD AJ LAH
ካነበብኩት…
መፅሀፍ ቢያነብ ቢያነብ በራሱ ላይ ለውጥ ያላገኘ አንድ ሰው ሸይኹን እንዲህ ይጠይቃል "ያሸይኽ መፅሀፍ እስከ ጥግ አነባለሁኝ ነገር ግን ምንም እማስታውሰው ነገር የለም" ሸይኹም አንዲት ፍሬ ተምር ሰጡት እና "አኝካት(ዋጣት)"አሉት ከዚያም “አደገች? ሰውነትህ ለውጥ አሳየች‘ንዴ“ አሉት
"አይ“ አላቸው አስከትለው “ ለአንተ ይህች ተምር ለውጡን ባታሳይህም ሰውነትህ ላይ ተበታትና ስጋ ፣ አጥንት ፣ ስብ ፣ ቆዳ ፣ ፀጉር ፣ ጥፍር እና ህዋስ ሆናለችና አብሽር ቀጥልበት።“ አሉት
ሰውየውም "ከዚያም እማነባቸው መፅሀፎች አነጋገሬን እና ቋንቋ አጠቃቀሜን እንደሚያጠናክሩ ስነምግባሬን ገር እንደሚያደርጉ እውቀቴንም እንደሚጨምሩ አወቅኩኝ።“
እና ምን ለማለት ነው ረጃጅም ፅሁፎችንም እያነበባችሁ እ
https://t.me/asdajlahh
"አይ“ አላቸው አስከትለው “ ለአንተ ይህች ተምር ለውጡን ባታሳይህም ሰውነትህ ላይ ተበታትና ስጋ ፣ አጥንት ፣ ስብ ፣ ቆዳ ፣ ፀጉር ፣ ጥፍር እና ህዋስ ሆናለችና አብሽር ቀጥልበት።“ አሉት
ሰውየውም "ከዚያም እማነባቸው መፅሀፎች አነጋገሬን እና ቋንቋ አጠቃቀሜን እንደሚያጠናክሩ ስነምግባሬን ገር እንደሚያደርጉ እውቀቴንም እንደሚጨምሩ አወቅኩኝ።“
እና ምን ለማለት ነው ረጃጅም ፅሁፎችንም እያነበባችሁ እ
https://t.me/asdajlahh
«ولا تلمزوا أنفسكم»
«ነፍሶቻችሁንም አታነውሩ፡፡» ሱረቱል‐ሑጁራት ፥ 11
:
ሱረቱል‐ሑጁራት የስነምግባር ድንጋጌዎች እና አዳቦችን በመላው የምእራፉ አንጓዎች ላይ የዳሰሰች ሱራ ናት። በአስራ አንደኛው አንቀፅ መካከል ያለችው ይች ቃል ግን ዐጂብ ናት። የስነምግባር መዘውርን በሁለት ቃላት አሳጥራው አርፋለች። «ነፍሶቻችሁንም አታነውሩ፡፡»
:
ይችው አንቀፅ አስቀድማ ምን አለች: ‐
⚀ «እናንተ ያመናችሁ ሆይ!»:‐ በአላህና በመልክተኛው [ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም] አምኛለሁ ለሚል ሁሉ የተላለፈ ጥሪ ነው። ሙእሚን የግብረገብ ደንቡን የሚወስደው ከፈጣሪው ብቻ ነው! የሙእሚን ክብሩም ግብሩም ይኸው ነው!
⚀ «ወንዶች ከወንዶች አይቀልዱ፡፡ ከእነርሱ የበለጡ ሊኾኑ ይከጀላልና፡፡ ሴቶችም ከሴቶች (አይሳለቁ)፡፡ ከእነርሱ የበለጡ ሊኾኑ ይከጀላልና፡፡»: ‐ ወንድንም ሆነ ሴትን ያለ ልዩነት በሰው ላይ መሳለቅን ከለከለ። አንዳችን በሌላው ላይ ለመሳለቅ የሚያበቃው ልዩነት የለም። በብሄርህ፣ በገንዘብህ፣ በስልጣንህ በቀለምህ ማንንም አትበልጥምና አትበልጥምና በሌላው ላይ ለመሳለቅ የሚያበቃ መሰረት የለህም። እንደው በተቅዋህ ልትበልጥ ከቻልክ ነበር መሳለቅ ደግሞ የተቂዮች ጠባይ አይደለም!
⚀ «ነፍሶቻችሁንም አታነውሩ፡፡» ይች በአንቀጿ ላይ ያለችው ትኩረቴን የሳበችው አረፍተ ነገር ናት። ሙእሚኖች እንደ አንድ አካል መሆናቸውን ትበይናለች። «አንድ አካሉ ከታመመ ሌላው የአካል ክፍል በትኩሳትና እንቅልፍ በማጣት ይጠራራል።» ሙእሚኖች «እንደ ግንብም ናቸው። አንዱ ሌላውን ይደግፋል።» በወንድምህ ላይ የምትጥሰው ገደብ በነፍስህ ላይ እንደምትፈፅመው በደል ነው።
በሌላ በኩል «በነፍስህ ላይ እንዲፈፀም የማትሻውን በሌላው ላይ አትፈፅም።» ማለትም ነው። ዛሬ በሌሎች ላይ የምትፈፅመው በደል ነገ በራስህ ላይ እንዲፈፀም እንደመፍቀድ ይቆጠራል። "በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርም!"
አንቀጿ በማስከተል እንዲህ ትላለች: ‐
«በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ፡፡ ከእምነት በኋላ የማመጽ ስም ከፋ፡፡ ያልተጸጸተም ሰው እነዚያ እነርሱ በዳዮቹ ናቸው፡፡»
ደህና እደሩ!
ተውፊቅ ባሕሩ
«ነፍሶቻችሁንም አታነውሩ፡፡» ሱረቱል‐ሑጁራት ፥ 11
:
ሱረቱል‐ሑጁራት የስነምግባር ድንጋጌዎች እና አዳቦችን በመላው የምእራፉ አንጓዎች ላይ የዳሰሰች ሱራ ናት። በአስራ አንደኛው አንቀፅ መካከል ያለችው ይች ቃል ግን ዐጂብ ናት። የስነምግባር መዘውርን በሁለት ቃላት አሳጥራው አርፋለች። «ነፍሶቻችሁንም አታነውሩ፡፡»
:
ይችው አንቀፅ አስቀድማ ምን አለች: ‐
⚀ «እናንተ ያመናችሁ ሆይ!»:‐ በአላህና በመልክተኛው [ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም] አምኛለሁ ለሚል ሁሉ የተላለፈ ጥሪ ነው። ሙእሚን የግብረገብ ደንቡን የሚወስደው ከፈጣሪው ብቻ ነው! የሙእሚን ክብሩም ግብሩም ይኸው ነው!
⚀ «ወንዶች ከወንዶች አይቀልዱ፡፡ ከእነርሱ የበለጡ ሊኾኑ ይከጀላልና፡፡ ሴቶችም ከሴቶች (አይሳለቁ)፡፡ ከእነርሱ የበለጡ ሊኾኑ ይከጀላልና፡፡»: ‐ ወንድንም ሆነ ሴትን ያለ ልዩነት በሰው ላይ መሳለቅን ከለከለ። አንዳችን በሌላው ላይ ለመሳለቅ የሚያበቃው ልዩነት የለም። በብሄርህ፣ በገንዘብህ፣ በስልጣንህ በቀለምህ ማንንም አትበልጥምና አትበልጥምና በሌላው ላይ ለመሳለቅ የሚያበቃ መሰረት የለህም። እንደው በተቅዋህ ልትበልጥ ከቻልክ ነበር መሳለቅ ደግሞ የተቂዮች ጠባይ አይደለም!
⚀ «ነፍሶቻችሁንም አታነውሩ፡፡» ይች በአንቀጿ ላይ ያለችው ትኩረቴን የሳበችው አረፍተ ነገር ናት። ሙእሚኖች እንደ አንድ አካል መሆናቸውን ትበይናለች። «አንድ አካሉ ከታመመ ሌላው የአካል ክፍል በትኩሳትና እንቅልፍ በማጣት ይጠራራል።» ሙእሚኖች «እንደ ግንብም ናቸው። አንዱ ሌላውን ይደግፋል።» በወንድምህ ላይ የምትጥሰው ገደብ በነፍስህ ላይ እንደምትፈፅመው በደል ነው።
በሌላ በኩል «በነፍስህ ላይ እንዲፈፀም የማትሻውን በሌላው ላይ አትፈፅም።» ማለትም ነው። ዛሬ በሌሎች ላይ የምትፈፅመው በደል ነገ በራስህ ላይ እንዲፈፀም እንደመፍቀድ ይቆጠራል። "በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርም!"
አንቀጿ በማስከተል እንዲህ ትላለች: ‐
«በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ፡፡ ከእምነት በኋላ የማመጽ ስም ከፋ፡፡ ያልተጸጸተም ሰው እነዚያ እነርሱ በዳዮቹ ናቸው፡፡»
ደህና እደሩ!
ተውፊቅ ባሕሩ
Forwarded from NESIHA TV | ነሲሓ ቲቪ
አሰላሙዓለይኩም
የነሲሓ ቲቪ የማህበራዊ ሚድያ ኦፊሽያል ገፅና ቻናሎቻችንን በተመለከተ፤ በፌስቡክ ቴሌግራምና ዩትዩብ ብቻ በ @nesihatv አድራሻ የምንገኝ መሆኑን እየገለፅን፤ ድጋፍ የምንጠይቅባቸው ሒሳቦቻችንም በ ibnu Masoud Islamic Center ስም ብቻ የተመዘገቡ መሆናቸውን ለተከበራችሁ የነሲሓ ቤተሰቦች ማሳወቅ እንወዳለን።
ሰኔ 28/2015
ነሲሓ ቲቪ
የነሲሓ ቲቪ የማህበራዊ ሚድያ ኦፊሽያል ገፅና ቻናሎቻችንን በተመለከተ፤ በፌስቡክ ቴሌግራምና ዩትዩብ ብቻ በ @nesihatv አድራሻ የምንገኝ መሆኑን እየገለፅን፤ ድጋፍ የምንጠይቅባቸው ሒሳቦቻችንም በ ibnu Masoud Islamic Center ስም ብቻ የተመዘገቡ መሆናቸውን ለተከበራችሁ የነሲሓ ቤተሰቦች ማሳወቅ እንወዳለን።
ሰኔ 28/2015
ነሲሓ ቲቪ
ASD AJ LAH
ከአላህ የሆነ ግዜ ጠይቀሀው ባለመሳካቱ ረስተሀው የነበረው ነገር በድንገት እፊትህ ታገኘዋለህ ምናልባት ረስተሀው ሊሆን ይችላል ጀሊሉ ግን አልረሳውም… በቃ ዱዐእህን ወደላይ🤲 አንድ ቀን የሠራኸው ስፖርት ጤናማ እና የተስተካከለ የአካል ብቃት እንዲኖርህ አያደርግም። አንድ ቀን የወሰድከው መድሐኒት ከህመምህ አያድንህም። አንድ ቀን ያነበብከው መፅሐፍም የዕዉቀት ባለፀጋ አያደርግህም። ነገር ግን አላህ ዘንድ…
አንድ ልጅ እናቱን "ሁሉም ነገር ከተፃፈ ለምንድነው ዱዓ ማድረግ ያለብኝ?" ሲል ይጠይቃታል።
እናትየውም "ክብር እና ምስጋና ለአላህ ይሁንና ምናልባት በአንደኛው ገጽ ላይ ዱዐ እንደምታደርግ ተፅፎ ይሆናል።" ስትል መለሰችለት።
እናትየውም "ክብር እና ምስጋና ለአላህ ይሁንና ምናልባት በአንደኛው ገጽ ላይ ዱዐ እንደምታደርግ ተፅፎ ይሆናል።" ስትል መለሰችለት።