TECH ETHIOPIA 🇪🇹
2.8K subscribers
143 photos
1 video
1 file
71 links
Download Telegram
ነፃ የትምህርት እድል ማስታወቂያ


መመዝገቢያ ሊንክ:- https://forms.gle/9Cp99fyiQpvzSVMe7

(23/12/2017 ዓ.ም)

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!https://t.me/amharictutorialclass
4
መጽሐፍ ሲሰርቅ የተያዘው  በ6 ወር እስራት ተቀጣ!

ነሀሴ 13 ቀን 2017 ዓ.ም አለህልኝ አንዷለም የተባለ ግለሰብ በአዲስ አበባ ቤተ መጻሕፍ አንባቢ መስሎ ገብቶ ሊገመት በማይቻል መልኩ መጽሐፍ ሰርቆ ሲወጣ፣ በቤተ መጻህፍቱ ፈታሾች በቁጥጥር ስር ውሎ፣ ፖሊስ ጉዳዩን ሲከታተል ከቆየ በኋላ ነሀሴ 22 ቀን 2017 ዓ.ም በዋለው ችሎት የስድስት ወር እስራት ተፈርዶበታል።

(ምንጭ፡ አዲስ አድማስ)
😁85
Forwarded from ᴛ ᴇ ɢ ᴇ ɴ ᴇ
⚠️ይህ ቦት Packageዎን ከየትኛውም የዓለም ክፍል በቅጽበት ለመከታተል ይረዳዎታል።


የ Ethio Postal Service Bot ጥቅሞች
🛜 ሁሉን አቀፍ ክትትል፡ የኢትዮጵያ ፖስታን ጨምሮ እንደ UPS፣ FedEx፣ USPS፣ DHL እና Amazon ባሉ ዓለም አቀፍ የፖስታ አገልግሎቶች የተላኩ Packageችን ይከታተላል።
❇️ ፈጣንና ትክክለኛ መረጃ፡ የPackage ወቅታዊ ሁኔታ፣ የጉዞ ታሪክ እና የሚገኝበትን ቦታ ወዲያውኑ ያሳውቅዎታል።
✳️ቀላል አጠቃቀም፡
🔴 የPackageዎን መከታተያ ቁጥር በቀጥታ ወደ ቦቱ ይላኩ።
🟡ወይም በቀላሉ menu ን በመጠቀም አማራጮችን ያገኛሉ። @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot @postaltrackbot
3
አስተካክላለው ብሎ ወጥቶ ራሱ ሞተ፤ እሱ የሚያውቀው "ቶሎ ሰርቼ እወርዳለሁ።" የሚለውን ነበር።

በራሱ እጅና እግር ከተሰቀለበት ፖል ላይ በሰዎች እጅ እና እግር ታግዞ ወረደ።
ነፍስ በተፃፈላት ቦታ እና ሁኔታ ብቻ ትወጣለች። ስጋው እና መላ አካላቱ የተባበሩት ነፍሱ መውጫዋ ቦታ እስክትደርስ ነበር።

ሞት ቅርባችን ነች!

የኛስ አሟሟት የት ፣ እንዴት እና መች እንደሆነ አንዳችንም አናውቅም፤ሰዎች ስንባል እየሞትን ነው የምንኖረው።ለዚህ ነው ደካማ ፍጥረቶች የምንባለው።
የምንቆይ የምንቆይ ይመስለናል ፤ ህይወት ልክ እንደዚህ የመብራት እንጨት አጭር ነች ፤ወጥተን እስክንወርድ እንኳ አትጠብቀንም።

ሞታችን ዝግጁ ሁኖ እንደሚጠብቀን ሁሉ እኛም ሁሌ መዘናጋት የለብንም።
5👍2
👍4👏31
📣 የ 12ኛ የተማሪዎች ውጤት ማሳያ ቦት! 🇪🇹

💻 @NEAEAresultrobot 🤔

📌 ለምን ይህን ቦት ይጠቀሙ?
ውጤትዎን በፍጥነት ያግኙ!
ቀላል እና ለመጠቀም ቀላል።

📲 አጠቃቀም:
1️⃣ /start በማስቀመጥ ይጀምሩ።
የምዝገባ ቁጥርዎን እና የመጀመሪያ ስምዎን ያስገቡ።
ውጤትዎን ወዲያውኑ ይመልከቱ!

🆔 @NEAEAresultrobot

🆔 @NEAEAresultrobot
9🤗2
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተመረቀ!😍😍

እንኳን ደስ አለን! ኢትዮጵያውያን!! 🇪🇹🇪🇹🇪🇹



https://t.me/amharictutorialclass
👍5👏52
🌻🌼🤲 እንኳን ለ2018 ዓ/ም አዲስ አመት በሰላምና በጤና አደረሳችሁ፤ በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የደስታ እንዲሆንላችሁ ከልብ እመኛለሁ!!!

መልካም አዲስ ዓመት!!
🤲🌼🌻
👍32
❗️ሁሉም ት/ቤቶች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ማስተማር ይጀምራሉ

በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከመጪው መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የዘንድሮው ዓመት የመማር ማስተማር ሥራ ይጀመራል።

ለ2018 የትምህርት ዘመን በየደረጃው ለመማር ማስተማር የሚያስፈልጉ ቁሳቁስን ጨምሮ የተለያዩ የዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።

በባለፈው ዓመት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ጨምሮ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናትና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ወላጆች፣ መምህራንና የዘርፉ ባለድርሻዎች ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ መቅረቡ የሚታወስ ነው።

ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ክልልና ከተማ አስተዳደር የሚገኝ ተማሪ ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌትና የትኛውንም የትምህርት ሥራ ላይ ተጽእኖ የሚያሳድርና አዋኪ የሆነ የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁስ ይዞ መገኘት ተከልክሏል፡፡

ከነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ የትምህርት ምዝገባ እና ተጓዳኝ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸው ተመላክቷል፡፡

በኢትዮጵያ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ከ7 ሚሊየን በላይ ሕጻናት በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ ውጪ ናቸው፡፡

ወላጆች ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ልጅን ወደ ት/ቤት አለመላክ እንደሚያስጠይቅ አውቀው የሚጠበቅባቸው ኃላፊነት እንዲወጡ ሚኒስቴሩ ጥሪ አቅርቧል፡፡
───────────────────
👍43
የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት ነገ ይፋ ይሆናል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 የትምህርት ዘመን የተሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት በነገው ዕለት ይፋ ይሆናል።

የትምህርት ሚኒስቴር ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳስታወቀው፤ የፈተና ውጤቱን አስመልክቶ በነገው ዕለት ከ10 ሰዓት ጀምሮ ለመገናኛ ብዙሃን ማብራሪያ ይሰጣል።

የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ መሰጠቱ ይታወሳል።

በተፈጥሮ ሳይንስና በማህበራዊ ሳይንስ በአጠቃላይ 608 ሺህ 742 ተማሪዎች ፈተናውን የወሰዱ ሲሆን፤ 134 ሺህ 828 ተማሪዎች በበይነ መረብ መፈተናቸው ይታወቃል።

ቀሪዎቹ 473 ሺህ 914 ተማሪዎች ደግሞ በወረቀት ተፈትነዋል።

ፈተናው በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በተቋቋሙ 216 የመፈተኛ ማዕከላት በበይነ መረብ በአራት ዙር እንዲሁም በወረቀት በሁለት ዙር መሰጠቱ የሚታወስ ነው።

በመሳፍንት እያዩ

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
🔥64👏1
ከፍተኛ ተማሪዎችን ያሳለፉ ክልሎች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ሐረሪ
- አማራ ክልል ናቸው።

ዘንድሮ " የተፈታኙ ቁጥር ቀንሷል ያለፈው ተማሪ ቁጥር ግን ጨምሯል " ያሉት ትምህርት ሚኒስትሩ ዘንድሮ በአጠቃላይ 48,929 ተማሪዎች ማለፋቸውን ገልጸዋል።

በጾታ ስብጥር
30,451 ወንድ ተማሪዎች አልፈዋል።
18,478 ሴት ተማሪ አልፏል።

አማካይ ውጤት
87 በመቶ የአዳሪ ትምህርት ቤቶች
86 በመቶ ዓለማቀፍ ትምህርት ቤቶች
5.4 በመቶ የመንግስት ትምህርት ቤቶች
51 በመቶ የግል ትምህርት ቤት ውጤት

https://t.me/amharictutorialclass
👍51🤗1
የ12ኛ ክፍል ውጤት እስከ ዛሬ ቀን 6 ሰዓት ይለቀቃል።

" ምንም የተሳሳተ ነገር እንዳይኖርና እርግጠኛ ለመሆን ስለፈለግን የተወሰኑ ልጆች አሉ የተዛባ እሱን አስተካክለን እስከ ነገ ቀን 6:00 ሰዓት የፈተናው ውጤት ይለቀቃል። " - የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

ከተፈተኑት አጠቃላይ 585,882 ተማሪዎች ውስጥ 48,920 ወይም 8.4% ከግማሽ በላይ አምጥተው አልፈዋል፣ 536,962 ወይም 91.6% የሚሆኑት ደግሞ አላለፋም።

ለተፈታኞች መልካም ውጤት

Via:
https://t.me/amharictutorialclass
5🔥2
🎴Addis Ababa University🎴

መስከረም 5, 2018
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ

አንጋፋው  እና ስመጥሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወስዳችሁ የኢ.ፌ.ዴ.ፊ ትምህርት ሚኒስትር ያስቀመጠውን የዩኒቨርሲቲ የመግቢያ መስፈርት ላሟላችሁ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት ይወዳል። 
ዩኒቨርሲቲያችን በ2018ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ለመቀበል ዝግጅቱን ያጠናቀቀ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች ከመስከረም 5 እስከ መስከረም 9፣ 2018 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው ፖርታል አማካኝነት መመዝገብ እንደምትችሉ በደስታ እንገልጻለን።

በቀጣይም ዩኒቨርሲቲው ያዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና  ቀን፣  ሰዓት እና ማዕከላትን በተመለከተ በዩኒቨርሲቲው ማህበራዊ መገናኛ ገፆች  እንዲሁም በይፋዊ ድህረገጻችን የምናሳውቀው መሆኑን እንገልፃለን። 

#አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፣የተፅዕኖ ፈጣሪዎች ቤት
# አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ይማሩ : ህልሞን ያሳኩ

ለመመዝገብ የመጀመሪያው step 👆👆 account መክፈት ነው ከዛ ከታች ባለው link👇👇 ገብታቹ መመዝገብ

በመሆኑም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መማር የምትፈልጉ ተማሪዎች ከመስከረም 05-09/2018 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው ፖርታል (https://portal.aau.edu.et) አማካኝነት መመዝገብ እንደምትችሉ ተገልጿል፡፡
2👍2
ቅሬታዎን ያስገቡ!

በ12ኛ ክፍል ውጤትዎ ላይ ያለዎትን ቅሬታ በኦንላይን በቀጥታ ያስገቡ!

https://result.eaes.et ላይ ይግቡ፣
➫ የአድሚሽን ቁጥርዎን ያስገቡ፣
➫ የመጀመሪያ ስምዎን ያስገቡ፣
➫ ውጤትዎን ይመልከቱ፣
➫ እዛው ገፅ ላይ ወደታች ስክሮል ያድርጉ፣
➫ 'Submit Complaint' የሚለውን ይጫኑ፣
➫ 'My Complaints' የሚለውን ይጫኑ፣
➫ ቅሬታዎን ከማስገባትዎ በፊት ከዚህ በፊት ቅሬታ አስገብተው ከነበረና ምላሽ ከተሰጠዎ ይመልከቱ፣
➫ የተሰጠዎን ምላሽ ይመልከቱ። #EAES
1
#ጊዜ
ከዚህ ቀደም በዓለም ላይ ፈጣኑ ሰው ተብሎ ሲሞካሽ የነበረው አፈ ታሪካዊው ሯጭ ኡሴን ቦልት፣ በአሁኑ ጊዜ የ39 ዓመት ጎልማሳ ሲሆን እንደ ደረጃ መውጣት ባሉ ቀላል ነገሮች እየተቸገረ እንደሚገኝ ዘገባዎች ያሳያሉ። በአንድ ወቅት አስደናቂ ፍጥነቱ ዓለምን አስገርሞ የነበረው ይህ የ8 ጊዜ የኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ፣ የአትሌቲክስ ክብሩ በእርጅና እና በደረሱበት ጉዳቶች ሳቢያ እየደበዘዘ መጥቷል። በመላው ዓለም የሚገኙ አድናቂዎቹ የቦልትን አስደናቂ ታሪክ በማሰብ፣ ሪከርዶች ሊደበዝዙና ሰውነት ሊለወጥ ቢችልም፣ የቦልት የመብረቅ ፍጥነት ታሪክ ግን በዘለቄታው እንደሚያንጸባርቅ ያስታውሳሉ።


❇️ https://t.me/amharictutorialclass ❇️
👍2