#Remedial #Result
የ2017 የሪሜዲያል ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
እናም በዚህ ከ telegram ሳትወጡ የEXIT Exam ውጤታችሁንና የሪሜዲያል ውጤት ማየት ትችላለችሁ።⬇️ ⬇️ ⬇️
@ETHIORESULTSBOT ✅
@ETHIORESULTSBOT ✅
@ETHIORESULTSBOT ✅
➡️ ማለፊያ ነጥብ ለናቹራል 250፤ ለሶሻል ተማሪዎች ደግሞ 200 ነው።
የ2017 የሪሜዲያል ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
እናም በዚህ ከ telegram ሳትወጡ የEXIT Exam ውጤታችሁንና የሪሜዲያል ውጤት ማየት ትችላለችሁ።
@ETHIORESULTSBOT ✅
@ETHIORESULTSBOT ✅
@ETHIORESULTSBOT ✅
➡️ ማለፊያ ነጥብ ለናቹራል 250፤ ለሶሻል ተማሪዎች ደግሞ 200 ነው።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤12
Grade 8 and grade 6 Results for Central Ethiopia Region will be released this night. (የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ሀምሌ 19/2017 ዓ.ም. ከሰዓት ይለቀቃል)
Stay tuned for official updates!
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
ሁላቹም ዉጤቱን ለማየት SUBSCRIBE የሚለውን ተጭናችሁ ስለቀቅ ቶሎ ታያላችሁ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍12❤10🔥10👏10
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ! (Central Ethiopia region's #grade_8th_Result_released)
ስለሆነም ቢሮው የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ውጤት ይፋ ማድረጉን አሳውቋል።
ከTelegram ሳትወጡ @ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍3🤗3❤1
TECH ETHIOPIA 🇪🇹 pinned «⚠️ ከቻናል ወይም ከግሩፑ ከወጣቹ የኛን 📱 bot መጠቀም አትችሉም:: ውጤት አላሳይም ካላቹ ለዛ የሚሆነው:: ❗️ »
Grade 8 and grade 6 Results for Amhara Region will be released this night. (የአማራ ክልል የ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ሀምሌ 20/2017 ዓ.ም. ይለቀቃል)
Stay tuned for official updates!
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
ሁላቹም ዉጤቱን ለማየት SUBSCRIBE የሚለውን ተጭናችሁ ስለቀቅ ቶሎ ታያላችሁ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤7🔥2👏2🤗2
ሀምሌ 20/2017 ዓ.ም. (አዲስ አበባ)
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ! (Amhara region's #grade_8th_Result_released)✅ ከTelegram ሳትወጡ ✅ ✅ @ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ! (Amhara region's #grade_8th_Result_released)
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤6👏2👍1🔥1
የአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ያላያቹ የሚዝገባ ቁጥራችሁን ላኩ👇
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🤗7🔥6❤3
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👏3❤2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤9🔥4👍1
ከየት አካባቢ ነዉ የምትኖሩት (just for information)
Anonymous Poll
4%
አዲስ አበባ
5%
ሐዋሳ
1%
ጂማ
8%
ኦሮሚያ
23%
ደቡብ
51%
አማራ
9%
ሌላ (comment አድርጉ)
❤15👏7👍6
ሀምሌ 21/2017 ዓ.ም. (አዲስ አበባ)
የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ውጤት ይፋ ሆነ!
✅ ከTelegram ሳትወጡ 🟢 @ministrygrade8ethiobot ⛔
@ministrygrade8ethiobot⛔
@ministrygrade8ethiobot🔗
የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ውጤት ይፋ ሆነ!
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤7
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤12
ሀምሌ 22/2017 ዓ.ም. (አዲስ አበባ)
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ! (Central Ethiopia region's #grade_6th_Result_released)
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ! (Central Ethiopia region's #grade_6th_Result_released)
❤10🤗1
በትግራይ ክልል የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
የትግራይ ክልል የት/ት ጥራት ኤጀንሲ እንዳስታወቀው ትግራይ ውስጥ ካሉ 80 ወረዳዎች ወስጥ 79 ወረዳዎች በ1165 መፈተኛ ጣቢያዎች 65041 (33215 ሴት) ተማሪዎች ተፈትነው ከሰው ንክኪ በፀዳ ቴክኖሎጂ ፈተናው መታረሙንና በዚሁ መሰረትም 61140 (94.06%) ተማሪዎች ወደቀጣዩ ክፍል ማለፋቸውን አሳውቋል። ከነዚህ ውስጥ 31246 ሴቶች መሆናቸው ታውቋል
3901 (5.94%) የደገሙ ሲሆን 2026(3.02%) በተለያየ ምክንያት ያልተፈተኑ መሆናቸው ታውቋል።
ማለፍያ ነጥቡም
1. ለትግርኛ ተናጋሪዎች ፦ ለሴቶች 39% እናበላይ አማካይ ውጤት፣ ለወንዶች ደግሞ 40% በላይ፣
2. ለሳሆን ኩናማን ቋንቋ ተናጋሪዎች፦ ለሴቶች 38%ና በላይ አማካይ ውጤት፣ ለወንዶች ደግሞ 39% በላይ፣
3. ለዓይነ-ስውራን፦ ለሴቶች 37%ና በላይ፣ ለወንዶች 38%ና በላይ፣
ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ወደ ቀጣዩ ክፍል እንዲዘዋወሩ ተወስኗል። ይላል ከክልሉ ት/ቢሮ ያገኘነው መረጃ።
የትግራይ ክልል የት/ት ጥራት ኤጀንሲ እንዳስታወቀው ትግራይ ውስጥ ካሉ 80 ወረዳዎች ወስጥ 79 ወረዳዎች በ1165 መፈተኛ ጣቢያዎች 65041 (33215 ሴት) ተማሪዎች ተፈትነው ከሰው ንክኪ በፀዳ ቴክኖሎጂ ፈተናው መታረሙንና በዚሁ መሰረትም 61140 (94.06%) ተማሪዎች ወደቀጣዩ ክፍል ማለፋቸውን አሳውቋል። ከነዚህ ውስጥ 31246 ሴቶች መሆናቸው ታውቋል
3901 (5.94%) የደገሙ ሲሆን 2026(3.02%) በተለያየ ምክንያት ያልተፈተኑ መሆናቸው ታውቋል።
ማለፍያ ነጥቡም
1. ለትግርኛ ተናጋሪዎች ፦ ለሴቶች 39% እናበላይ አማካይ ውጤት፣ ለወንዶች ደግሞ 40% በላይ፣
2. ለሳሆን ኩናማን ቋንቋ ተናጋሪዎች፦ ለሴቶች 38%ና በላይ አማካይ ውጤት፣ ለወንዶች ደግሞ 39% በላይ፣
3. ለዓይነ-ስውራን፦ ለሴቶች 37%ና በላይ፣ ለወንዶች 38%ና በላይ፣
ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ወደ ቀጣዩ ክፍል እንዲዘዋወሩ ተወስኗል። ይላል ከክልሉ ት/ቢሮ ያገኘነው መረጃ።
❤12👍3🤗1
እባኮትን ውጤትዎን ለማየት በቴሌግራም Botችን ውስጥ ከዚህ በታች የተጠቀመውን መልእክት ይመልከቱ፦
📨 ይህንን መንገድ ይከተሉ፦
የመመዝገብያ ቁጥር እና ፣ የመጀመሪያ ስም (በአማርኛ)
ምሳሌ፦
1234567890 ፣ አበበ
💡 አስታውሱ፦
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤8🤗1
✅ በአማራ ክልል የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በዌብሳይት እና ቴሌግራም ቦት ይፋ ተደርጓል።
ሆኖም ግን ተማሪዎች ውጤቱን በማየት ረገድ የሲስተም ችግር እንዳጋጠማቸው አሳውቀዋል።
" ውጤታችሁን ከምሽቱ 11፡00 እስከ ጠዋቱ 2፡00 ድረስ እንዲሁም ከቀኑ 6፡30-8፡00 ድረስ ማየት ትችላላችሁ " - ትምህርት ቢሮ
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ችግሩ የተከሰተው የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እርማት ጋር ተያይዞ በኔትወርክ መጨናነቅ የተፈጠረ ነው ብሏል። በሌላ በኩል ፥ #የ6ኛ_ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ታርሞ እንደተጠናቀቀ በቅርብ ቀን ውስጥ ይፋ እንደሚደረግ ቢሮው ገልጿል። @ministrygrade8ethiobot✅ @ministrygrade8ethiobot ✅
ሆኖም ግን ተማሪዎች ውጤቱን በማየት ረገድ የሲስተም ችግር እንዳጋጠማቸው አሳውቀዋል።
" ውጤታችሁን ከምሽቱ 11፡00 እስከ ጠዋቱ 2፡00 ድረስ እንዲሁም ከቀኑ 6፡30-8፡00 ድረስ ማየት ትችላላችሁ " - ትምህርት ቢሮ
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ችግሩ የተከሰተው የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እርማት ጋር ተያይዞ በኔትወርክ መጨናነቅ የተፈጠረ ነው ብሏል። በሌላ በኩል ፥ #የ6ኛ_ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ታርሞ እንደተጠናቀቀ በቅርብ ቀን ውስጥ ይፋ እንደሚደረግ ቢሮው ገልጿል። @ministrygrade8ethiobot
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍8❤7🔥3