የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መቼ ይገለጻል?
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት በጳጉሜን ወር 2017 ዓ.ም እንደሚገለፅ ተናግረዋል፡፡
"በማረሚያ ቤት ያሉ የሕግ ታራሚዎች፣ በአማራ ክልል ፈተናውን መውስድ ያልቻሉ ተማሪዎች እንዲሁም ዘግይተው ትምህርት ለጀመሩ ተፈታኝ ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተናውን በነሐሴ ወር ከሰጠን በኋላ ጳጉሜን ላይ ውጤት እናሳውቃለን" ብለዋል፡፡
ሁሉም ውጤት የሚያመጡ ተማሪዎች መስከረም 08/2018 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ይገባሉ ያሉት ሚኒስትሩ፤ ከመስከረም እስከ ሰኔ የሚለው የትምህርት ካላንደር በ2018 ትምህርት ዘመን ሙሉ በሙሉ እንደሚተገበር ገልፀዋል፡፡
ዘንድሮ ውጤት አምጥተው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር ባለፈው ዓመት ከነበረው 5.4% የተሻለ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች እነደሚያልፉ ተስፋ እንደሚያደርጉ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/amharictutorialclass
🔻https://t.me/amharictutorialclass
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት በጳጉሜን ወር 2017 ዓ.ም እንደሚገለፅ ተናግረዋል፡፡
"በማረሚያ ቤት ያሉ የሕግ ታራሚዎች፣ በአማራ ክልል ፈተናውን መውስድ ያልቻሉ ተማሪዎች እንዲሁም ዘግይተው ትምህርት ለጀመሩ ተፈታኝ ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተናውን በነሐሴ ወር ከሰጠን በኋላ ጳጉሜን ላይ ውጤት እናሳውቃለን" ብለዋል፡፡
ሁሉም ውጤት የሚያመጡ ተማሪዎች መስከረም 08/2018 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ይገባሉ ያሉት ሚኒስትሩ፤ ከመስከረም እስከ ሰኔ የሚለው የትምህርት ካላንደር በ2018 ትምህርት ዘመን ሙሉ በሙሉ እንደሚተገበር ገልፀዋል፡፡
ዘንድሮ ውጤት አምጥተው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር ባለፈው ዓመት ከነበረው 5.4% የተሻለ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች እነደሚያልፉ ተስፋ እንደሚያደርጉ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ✅
✅ ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
🔻https://t.me/amharictutorialclass
🔻https://t.me/amharictutorialclass
❤11👍1
በቀለም ሜዳ ቴክኖሎጂስ የበለጸገውን ዘርፈ ብዙ እና ሁለገብ የፈተና እርማት እና ማስተዳደሪያ ሲስተም (EMaCS Ministry) በመጠቀም ከተማሪዎች ምዝገባ እስከ ውጤት መግለጫ ካርድ (ሰርቲፊኬት) ዝግጅት ድረስ ያለውን ሂደት በዚሁ የዲጂታል አገልግሎት እያከናወነ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ቢሮው የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ውጤት ይፋ ማድረጉን አሳውቋል።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤5👍5👏1
ልጅ ለሚወልድ 38ሺ ዶላር ጉርሻ
****
ደቡብ ኮርያ በቡዛን ከተማ ሳሀ-ጉ በተባለ አውራጃ የህዝብ መጠን እያነሰ በመምጣቱ ልጅ መውለድን ለማበረታታት ትዳር መስርተው ልጅ ለሚወልዱ ጥንዶች ለእያንዳንዳቸው 38, 000 ዶላር ገንዘብ፣ የመኖርያ ጥቅማጥቅም እና የሰርግ ወጪ ድጋፍ እያደረገች ነው።
🖥 https://t.me/amharictutorialclass ✅
****
ደቡብ ኮርያ በቡዛን ከተማ ሳሀ-ጉ በተባለ አውራጃ የህዝብ መጠን እያነሰ በመምጣቱ ልጅ መውለድን ለማበረታታት ትዳር መስርተው ልጅ ለሚወልዱ ጥንዶች ለእያንዳንዳቸው 38, 000 ዶላር ገንዘብ፣ የመኖርያ ጥቅማጥቅም እና የሰርግ ወጪ ድጋፍ እያደረገች ነው።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤4👏4😁3🔥2
ዜና!
ሀምሌ 15/2017 ዓ.ም. (አዲስ አበባ)
የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ! (Afar region's #grade_8th_Result_released)
ስለሆነም ቢሮው የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ውጤት ይፋ ማድረጉን አሳውቋል።✅ https://t.me/amharictutorialclass 📱
ሀምሌ 15/2017 ዓ.ም. (አዲስ አበባ)
የአፋር ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ! (Afar region's #grade_8th_Result_released)
ስለሆነም ቢሮው የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ውጤት ይፋ ማድረጉን አሳውቋል።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤6👏3👍2
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍6❤4
#Remedial #Result
የ2017 የሪሜዲያል ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
እናም በዚህ ከ telegram ሳትወጡ የEXIT Exam ውጤታችሁንና የሪሜዲያል ውጤት ማየት ትችላለችሁ።⬇️ ⬇️ ⬇️
@ETHIORESULTSBOT ✅
@ETHIORESULTSBOT ✅
@ETHIORESULTSBOT ✅
➡️ ማለፊያ ነጥብ ለናቹራል 250፤ ለሶሻል ተማሪዎች ደግሞ 200 ነው።
የ2017 የሪሜዲያል ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
እናም በዚህ ከ telegram ሳትወጡ የEXIT Exam ውጤታችሁንና የሪሜዲያል ውጤት ማየት ትችላለችሁ።
@ETHIORESULTSBOT ✅
@ETHIORESULTSBOT ✅
@ETHIORESULTSBOT ✅
➡️ ማለፊያ ነጥብ ለናቹራል 250፤ ለሶሻል ተማሪዎች ደግሞ 200 ነው።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤12
Grade 8 and grade 6 Results for Central Ethiopia Region will be released this night. (የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ሀምሌ 19/2017 ዓ.ም. ከሰዓት ይለቀቃል)
Stay tuned for official updates!
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
ሁላቹም ዉጤቱን ለማየት SUBSCRIBE የሚለውን ተጭናችሁ ስለቀቅ ቶሎ ታያላችሁ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍12❤10🔥10👏10
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ! (Central Ethiopia region's #grade_8th_Result_released)
ስለሆነም ቢሮው የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ውጤት ይፋ ማድረጉን አሳውቋል።
ከTelegram ሳትወጡ @ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️⬆️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍3🤗3❤1
TECH ETHIOPIA 🇪🇹 pinned «⚠️ ከቻናል ወይም ከግሩፑ ከወጣቹ የኛን 📱 bot መጠቀም አትችሉም:: ውጤት አላሳይም ካላቹ ለዛ የሚሆነው:: ❗️ »
Grade 8 and grade 6 Results for Amhara Region will be released this night. (የአማራ ክልል የ8ኛ እና 6ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ሀምሌ 20/2017 ዓ.ም. ይለቀቃል)
Stay tuned for official updates!
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
ሁላቹም ዉጤቱን ለማየት SUBSCRIBE የሚለውን ተጭናችሁ ስለቀቅ ቶሎ ታያላችሁ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤7🔥2👏2🤗2
ሀምሌ 20/2017 ዓ.ም. (አዲስ አበባ)
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ! (Amhara region's #grade_8th_Result_released)✅ ከTelegram ሳትወጡ ✅ ✅ @ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ! (Amhara region's #grade_8th_Result_released)
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤6👏2👍1🔥1
የአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ያላያቹ የሚዝገባ ቁጥራችሁን ላኩ👇
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🤗7🔥6❤3
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👏3❤2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤9🔥4👍1
ከየት አካባቢ ነዉ የምትኖሩት (just for information)
Anonymous Poll
4%
አዲስ አበባ
5%
ሐዋሳ
1%
ጂማ
8%
ኦሮሚያ
23%
ደቡብ
51%
አማራ
9%
ሌላ (comment አድርጉ)
❤15👏7👍6
ሀምሌ 21/2017 ዓ.ም. (አዲስ አበባ)
የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ውጤት ይፋ ሆነ!
✅ ከTelegram ሳትወጡ 🟢 @ministrygrade8ethiobot ⛔
@ministrygrade8ethiobot⛔
@ministrygrade8ethiobot🔗
የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ውጤት ይፋ ሆነ!
@ministrygrade8ethiobot
@ministrygrade8ethiobot
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤7