TECH ETHIOPIA 🇪🇹
2.8K subscribers
143 photos
1 video
1 file
71 links
Download Telegram
ዩቲዩብ ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ክፍያ መፈጸም ሊያቆም ነው

ግዙፉ የቪድዮ ማሰራጫ ዩቲዩብ በብዛት የተመረቱ እና ተደጋጋሚ ቪድዮዎችን ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ከማስታወቂያ ገቢ መጋራት ስርዓት እንደሚያስወጣ አስታወቀ።

የፖሊሲ ማሻሻያው ሰው ሠራሽ አስተውህሎትን (ኤአይ) በመጠቀም የሚሰሩ ይዘቶችን ጨምሮ ከዩቲዩብ የክፍያ ስርዓት እንደሚያስወጣ ተገምቷል።

ለዚህም ዩቲዩብ ይዘት ፈጣሪዎች ለዚህ ፕሮግራም ብቁ ሆነው ክፍያ እንዲፈጸምላቸው "ኦርጅናል" እና "እውነተኛ" ቪድዮዎችን እንዲለቅቁ እንደሚያስገድድ አስታውሷል።

ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ደግሞ ይህንን መስፈርት ቁጥጥር የሚያደርግበትን አሰራር እንደሚያሻሽል ገልጿል።

አዲሱ ማሻሻያ የሚደረገው በብዛት የተመረቱ እና ተደጋጋሚ ይዘቶችን በተሻለ ሁኔታ ለመለየት እንደሆነ ኩባንያው አስታውቋል፡፡

አዲሱ የዩትዩብ ፖሊሲ ከክፍያ ስርዓቱ ከሚያስወጣቸው ቪድዮዎች ውስጥ፤ በኤአይ የተፈጠሩ ይዘቶች፤ በተለይም በኤአይ የተፈጠሩ ድምጾች ላይ የሚመረኮዙ ወይም በአነስተኛ ቪድዮ ኤዲቲንግ፣ በድጋሚ የሚጫኑ የሌሎች ሰዎች ይዘቶች እንደሚገኙበት የሕንዱ ዘ ኢኮኖሚክ ታይምስ ዘግቧል።
7
#Ethiopia🇪🇹

ከዩቲዩብ ፣ ቲክቶክና ከሌሎች የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር ሊጣል ነው።


በኢትዮጵያ ለ9 ዓመታት ስራ ላይ የቆየውን የገቢ ግብር አዋጅ ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ፣ ከዲጂታል ይዘት ፈጠራ በሚገኝ ገቢ ላይ 15 በመቶ ግብር ለመጣል የሚያስችል ንዑስ አንቀጽ ተካቷል።

በታቀደው የአዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ መሰረት፣ ከማህበራዊ ሚዲያ የሚገኝ ገቢ ለምሳሌ ፦
- ከዩቲዩብ፣
- ፌስቡክ፣
- ኢንስታግራም፣
- ቲክቶክና ሌሎችም መድረኮች
- በኢንተርኔት ከሚሰራጩ መረጃዎች
- በኢንተርኔት ከሚፈፀሙ ግብይቶች፣
- ከስፖንሰርሺፕ ከመሳሰሉት የዲጂታል ይዘት ፈጠራ የሚገኝ ገቢ ላይ ግብር እንደሚጣልባቸው በዝርዝር ያስቀምጣል።

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዉይይት እየተደረገበት የሚገኘዉ ይህ ረቂቅ አዋጅ ፤ እነዚህ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎች በመደበኛነት የሚከናወኑ ከሆነ፣ የሚገኘው ገቢ በንግድ ስራ ገቢ ስር የሚመደብ ሲሆን፣ የንግድ ስራ ገቢ ግብርም የሚከፈልበት መሆኑን ይገልጻል።

ሆኖም፣ በአዋጁ የተቀመጡትን መስፈርቶች የማያሟላ ከሆነ፣ ገቢው " ሌሎች ገቢዎች "  በሚለው ስር ተመድቦ ከጠቅላላ ገቢው ላይ 15% (አስራ አምስት በመቶ) ግብር እንዲከፈልበት ይደረጋል ይላል።

ከዚህ በተጨማሪም፣ ለዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች ክፍያ የሚያመቻቹ መድረኮች ለእያንዳንዱ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪ የተከፈለውን ገንዘብ የሚያሳይ ሪፖርት ለታክስ ባለስልጣን የመላክ ግዴታ እንደሚኖርባቸው ያስቀምጣል።

ይህን ተከትሎም፣ የዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) የማውጣት ፣ ገቢያቸውን የማስታወቅ እና ሌሎች የታክስ ከፋይ ግዴታዎችን የመወጣት ሃላፊነት እንደሚጠበቅባቸው ያስገድዳል።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
2
ከህመም ጋር እየታገለ የ12 ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናውን ያጠናቀቀው ብርቱው "አሉዲን"

ተማሪ አሉዲን ሁሴን ይባላል። የበደሌ ኢፈ ቦሩ አዳሪ ትምህርት ቤት ጎበዝ ተማሪ ነው። የ12ኛ ከፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመፈተን ዝግጅቱን አጠናቆ የመፈተኛ ቀኑ ሲደርስ ሕመም ያጋጥመዋል።
ተማሪ አሉዲን ህክምና ሂዶ ምርመራ ሲያደርግ የትርፍ አንጀት እንደሚገኝበት በዶክተሮቹ ይነገረዋል።

በዚህ አጋጣሚ ጭንቀት ውስጥ የገባው ጎበዙ ተማሪ ሕመሙ ፈተናውን መጨረስ የሚያስችልበት ደረጃ ላይ በመሆኑ ት/ቤቱ ከዶክተሮቹ ጋር በመነጋገር መዳኒት እየወሰደ እንዲፈተን መደረጉን የት/ቤቱ ር/መምህር አቶ ይልማ ገቢሳ ተናግረዋል።

ህክምና እየተደረገለት ለ3 ቀን ሲሰጥ የነበረውን የማሕበራዊ ሳይንስ ፈተና በትናንትናው ዕለት አጠናቆ ቀዶ ጥገና እንደሚደረግለት አቶ ይልማ ጋቢሳ ገልፀውልናል።

የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች በፈተና ጣቢያው ተገኝተው የፈተናውን ሂደት በጎበኙበት ወቅት ፣ ተማሪውን አበረታተዋል።

ሃገር የምትገነባው ፣ ችግርን ተቋቁመው ዓላማቸውን ለማሳካት በሚጥሩ እንደ አሉዲን ባሉ ብርቱ ዜጎች ጥረት ነው ብለዋል።
👏62👍2
🕺MUSIC #TIME💃
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Ehsan Abduselam - Hararia
👁 91.1K 👍 794
📥 09.01.2010
👤 diretube2010
🕒 06:08
3🤗1
Mesfin Abebe eza mado gara yalesehw ergebe360p
👁 4.8K
📥 07.04.2019
👤 ashe biretu
🕒 04:44
1👍1
BEST New Ethiopian Music 2014 Milly Wessy - Endatay Official Video
👁 5.3M 👍 15.2K
📥 07.03.2015
👤 Milly Wessy
🕒 05:16
👍2👏21
Bahir Dar Yaleshuw
👁 32.1K 👍 134
📥 22.10.2024
👤 Mesfin Bekele - Topic
🕒 05:28
👍2🤗2
Bahir Dar Yaleshuw
Mesfin Bekele
4👍3
#"EGo" ያለበት ሰው; ሰው መጉዳትን ያሳድዳሉ እንጂ እነሱ የት ላይ እንደሚወድቁ ፍፁም አያስተውሉም። በፍጹም ይቅርታ አይጠይቁም። ተሳዳቢ ናቸው።

ስህተትን መቀበል ደካማ ያደርገናል ብለው ያስባሉ። ሁልጊዜ ትክክል መሆን ይፈልጋሉ። ስህተት መሆናቸውን ሲያውቁ እንኳን ለማሸነፍ ብለው ይከራከራሉ።

በቀላሉ ይበሳጫሉ። ትችትን መቋቋም አይችሉም ደካማ ናቸው። ኃላፊነትን ከመውሰድ ይልቅ ወቀሳ ሙያቸው ነው።
3🔥1
⚠️ #Update

የተማሪዎች ውጤት ለማየት የነበረው ቦት አሁን ፍጹም በሙሉ Update ተደርጎ በቀላሉ ውጤት ለማየት የሚቻል እንዲሆን ተሻሽሎ መጣ።


🆕 ፍጹም የቀላል
⚡️ ፈጣን ውጤት ማሳያ፣
💡 ማንኛውም ክልል በሙሉ ፣
📲 ሁሉንም በቴሌግራም ላይ፣

አሁንም ይሞክሩ፤ ውጤታችሁን እያያችሁ፣ እኛም ከእርስዎ ጋር ለመሻሻል አስተያየትዎን እንጠብቃለን።
🙌
@ministrygrade8ethiobot @ministrygrade8ethiobot @ministrygrade8ethiobot @ministrygrade8ethiobot
🗣 አስተያየትዎን ላኩ፤ የቦቱን አገልግሎት ያሻሽሉ!
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍21
💰 Bybit ከJul 21 ጀምሮ በአዳዲስ ህጎች ምክንያት ለ ETB የሚሰጠውን የ P2P አገልግሎት ያቆማል 😞
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
4
👉የኢትዮጵያ ብር ከዚህ በኋላ Bybit P2P Support አያደርግም አያገለግልም !

👉 ያ ማለት በ ኢትዮጲያ ብር ዶላር ( ሌሎች ) crypto ዎችን መግዛትም ሆነ መሸጥ አንችልም !
1
#ጥቆማ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባሉት ለ2018 ትምህርት ዘመን የ7ኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን በእቴጌ መነን የሴት እና በገላን የወንድ ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን በኮተቤ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ተቀብሎ ለማስተማር ይፈልጋል።

በትምህርት ቤቶቹ ለመማር ፍላጎት ያላችሁና በ2017 የትምህርት ዘመን በ6ኛ እና 8ኛ ከፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች አማካኝ (Average) 80 እና ከዚያ በላይ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች ከሐምሌ 14-18/2017 ዓ.ም ድረስ ብቻ በኦንላይን http://bs.ministry.et ላይ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል።

የመግቢያ ፈተና ለ9ኛ ክፍል አመልካቾች ሐምሌ 23/2017 ዓ.ም እና ለ7ኛ ክፍል አመልካቾች ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም ይሰጣል።

ፈተና የሚሰጥበትን ቦታ በቀጣይ የሚያሳውቅ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል።


ለጥቆማ ➡️ @ministry2017result
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
1
ሀምሌ 09/2017 ዓ.ም. (አዲስ አበባ)

የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ! (Oromia region’s #grade_8th_Result_released)

በቀለም ሜዳ ቴክኖሎጂስ የበለጸገውን ዘርፈ ብዙ እና ሁለገብ የፈተና እርማት እና ማስተዳደሪያ ሲስተም (EMaCS Ministry) በመጠቀም ከተማሪዎች ምዝገባ እስከ ውጤት መግለጫ ካርድ (ሰርቲፊኬት) ዝግጅት ድረስ ያለውን ሂደት በዚሁ የዲጂታል አገልግሎት እያከናወነ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ቢሮው የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ውጤት ይፋ ማድረጉን አሳውቋል።
1