#ብስራት_ሁለት
#ሶስቱ_ወርቃማ_ነብያዊ_ምክሮች
~በቃላችን መሰረት እሄው እንግዳችሁን ይዘንላችሁ ብቅ ልንል ቀናቶች ቀርተውናል።
በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ በተለይ በተለይ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንዲሁም ውጭ ሀገር ላላችሁ እህቶቻችን በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ ማለትን እንወዳለን
~ያላሰባችሁትና ያለጠበቃችሁት እንጋድችሁም ተወዳጁ እና ተናፋቂው ኡስታዝ ዩኑስ ሙሀመድ ናቸው አሏሁ አክበር አሏሁ አክበር
~ፕሮግራሙ ኸሚስ ማታ ምሽት 3:00 ጀምሮ በቤታችሁ #በዙመር_ኢስላሚክ_ሚዲያ ላይቭ ስርጭት #3ቱ_ወርቃማ_ነቢያዊ_ምክሮች በሚል ልዩና ለሂዎትዎ መርህ በሆነ ርእስ በርካታ ታዳሚ ኡስታዞች የክብር እንግዶች መሻይኾች በተገኙበት ይካሄዳል።
~ለአዲስ ገቢ እህትና ወንድሞች አህለን ወሰህለን ወመርሀበን ቢኩም እያልን ኒያችሁን ለአሏህ አድርጋችሁ አድ ሼር እንድታደርጉ በኸይር እናስታውሳችሗለን
አሏሁ አክበር አሏሁ አክበር
ይህን የመሰለ መድረክ እንዲያልፍዎ ለራስዎ በጭራሽ እንዳይፈቅዱ🙏
Add add share share
#ዙመር_ኢስላሚክ_ሚዲያ
https://t.me/zumer_eslamic_media
#ሶስቱ_ወርቃማ_ነብያዊ_ምክሮች
~በቃላችን መሰረት እሄው እንግዳችሁን ይዘንላችሁ ብቅ ልንል ቀናቶች ቀርተውናል።
በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ በተለይ በተለይ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንዲሁም ውጭ ሀገር ላላችሁ እህቶቻችን በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ ማለትን እንወዳለን
~ያላሰባችሁትና ያለጠበቃችሁት እንጋድችሁም ተወዳጁ እና ተናፋቂው ኡስታዝ ዩኑስ ሙሀመድ ናቸው አሏሁ አክበር አሏሁ አክበር
~ፕሮግራሙ ኸሚስ ማታ ምሽት 3:00 ጀምሮ በቤታችሁ #በዙመር_ኢስላሚክ_ሚዲያ ላይቭ ስርጭት #3ቱ_ወርቃማ_ነቢያዊ_ምክሮች በሚል ልዩና ለሂዎትዎ መርህ በሆነ ርእስ በርካታ ታዳሚ ኡስታዞች የክብር እንግዶች መሻይኾች በተገኙበት ይካሄዳል።
~ለአዲስ ገቢ እህትና ወንድሞች አህለን ወሰህለን ወመርሀበን ቢኩም እያልን ኒያችሁን ለአሏህ አድርጋችሁ አድ ሼር እንድታደርጉ በኸይር እናስታውሳችሗለን
አሏሁ አክበር አሏሁ አክበር
ይህን የመሰለ መድረክ እንዲያልፍዎ ለራስዎ በጭራሽ እንዳይፈቅዱ🙏
Add add share share
#ዙመር_ኢስላሚክ_ሚዲያ
https://t.me/zumer_eslamic_media
ኢድ አል አድሓ ሙባረክ
قال الله تعالى: ﴿فَصَلِّ لِرَبِّكَ وَانْحَرْ (2)﴾ سورة الكوثر،
والنّبيّ ﷺ حثَّ على الأضحيّة وعملها وأقرَّ عليها، فعن عبد الله بن عمر رضي الله عنهما قال: «أقامَ النّبيّ ﷺ بالمدينة عشرًا يُضحّي كلَّ عامٍ»، وكان ﷺ يُعلنُ هذه الأضحيةَ ويرفَع من شأنها، والأضحية سُنّةُ النّبيّ محمّد ﷺ
قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ﷺ أُمِرْتُ بِالنَّحْرِ وَهُوَ سُنَّةٌ لَكُمْ
የኡድህያን እርድ አሏሁ ሱብሓነሁ ወተዓላ በቁርአን ያዘዘበት እና ነብያችን ﷺ በመዲና 10 አመት ሲኖሩ ሁሉንም አመት የኡድህያን እርድ እንዳረዱ ዐብዱሏህ ኢብኑ ዑመር ይናገራሉ “
ነብያችን ﷺ የኡድህያን እርድ ደረጃውን በጣም ከፍ አድርገውታል በመሆኑም አቅሙ ያለው ሰው ሁሉ ማድረጉ ይወደዳል ።
አንድ ሶስተኛውን ለቤቱ ያደርጋል
አንድ ሶስተኛውን ስጦታ ይሰጣል
አንድ ሶስተኛውን ለሚስኪን ሶደቃ ይሰጣል
ይህ ትልቅ አጅር ያለው ስራ እንዳያመልጣችሁ ማስታወስ እንወዳለን ።
አሏህ ኸይር ስራችንን ይቀበለን ይቀበላችሁ
ኢድ አል አድሓ ሙባረክ ❤️
قال الله تعالى: ﴿فَصَلِّ لِرَبِّكَ وَانْحَرْ (2)﴾ سورة الكوثر،
والنّبيّ ﷺ حثَّ على الأضحيّة وعملها وأقرَّ عليها، فعن عبد الله بن عمر رضي الله عنهما قال: «أقامَ النّبيّ ﷺ بالمدينة عشرًا يُضحّي كلَّ عامٍ»، وكان ﷺ يُعلنُ هذه الأضحيةَ ويرفَع من شأنها، والأضحية سُنّةُ النّبيّ محمّد ﷺ
قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ﷺ أُمِرْتُ بِالنَّحْرِ وَهُوَ سُنَّةٌ لَكُمْ
የኡድህያን እርድ አሏሁ ሱብሓነሁ ወተዓላ በቁርአን ያዘዘበት እና ነብያችን ﷺ በመዲና 10 አመት ሲኖሩ ሁሉንም አመት የኡድህያን እርድ እንዳረዱ ዐብዱሏህ ኢብኑ ዑመር ይናገራሉ “
ነብያችን ﷺ የኡድህያን እርድ ደረጃውን በጣም ከፍ አድርገውታል በመሆኑም አቅሙ ያለው ሰው ሁሉ ማድረጉ ይወደዳል ።
አንድ ሶስተኛውን ለቤቱ ያደርጋል
አንድ ሶስተኛውን ስጦታ ይሰጣል
አንድ ሶስተኛውን ለሚስኪን ሶደቃ ይሰጣል
ይህ ትልቅ አጅር ያለው ስራ እንዳያመልጣችሁ ማስታወስ እንወዳለን ።
አሏህ ኸይር ስራችንን ይቀበለን ይቀበላችሁ
ኢድ አል አድሓ ሙባረክ ❤️