ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 01/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፷፬፥፲፩(64፥11)
ወትባርክ አክሊለ ዓመተ ምሕረትከ
ወይጸግቡ ጠላተ ገዳም
ወይረውዩ አድባረ በድው
ምስባክ ዘቅዳሴ
አድኅነኒ እምእለ ሮዱኒ እስመ ይኄይሉኒ
ወአውጽኣ እምቅሕ ለነፍስየ
ከመ እግነይ ለስምከ እግዚኦ
ቅዳሴ
👉ዘሐዋርያት (ዘበደኃሪ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 01/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፷፬፥፲፩(64፥11)
ወትባርክ አክሊለ ዓመተ ምሕረትከ
ወይጸግቡ ጠላተ ገዳም
ወይረውዩ አድባረ በድው
ምስባክ ዘቅዳሴ
አድኅነኒ እምእለ ሮዱኒ እስመ ይኄይሉኒ
ወአውጽኣ እምቅሕ ለነፍስየ
ከመ እግነይ ለስምከ እግዚኦ
ቅዳሴ
👉ዘሐዋርያት (ዘበደኃሪ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜ትምህርት⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
# ዘመን መለወጫ ምንድነው.?
# እንቁጣጣሽ ምንድነው..?
# አዲሱ ዓመት ለምን ቅዱስ ዮሐንስ ይባላል...?
ኢትዮጵያ የወራት ሁሉ መጀመሪያ መስከረም ነው፡፡ ይህ ወር ዘመን መለወጫ፣ ዕንቁጣጣሽ፣ ቅዱስ ዮሐንስ እየተባለ ይጠራል፡፡ ስለ አዲስ ዓመት በተለያየ ስም የመጠራቱ ታሪካዊ አመጣጥና ስያሜ መነሻ አሳቡ ምን እንደሆነ እንደሚከተለው እንመለከታለን፡፡
# ዘመን__መለወጫ
ዘመን መለወጫ መስከረም ወር የሆነበት ምክንያት “ብርሃናት /ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት/ የዓመት ዑደታቸውን በጳጉሜ ወር ጨርሰው በመስከረም ወር ስለሚጀምሩ ነው፡፡ ሌሊቱ ከቀኑ ጋር ይተካከላል፡፡ ዓመቱን ጠንቅቀው ቢቆጥሩ 366 ቀናት ይሆናል፡፡ “ሌሊቱም ከቀኑ ጋራ ይተካከላል፡፡ ዓመቱም ጠንቅቆ ቢቆጥሩት ሦስት መቶ ስልሳ አራት ቀን ይሆናል፡፡ /ሄኖክ.26፥44/ “ዘመናችንን እንደ ቀድሞ አድሱ” /ሰ.ኤር.5፥21/ከቆየ እንዲል፡፡ በዘመነ ኖኅ ዓለምን ንፍር ውኃ አጥለቅልቆት በኋላ ዳግመኛ ውኃው የጎደለበት በመሆኑ /ኩፋሌ 7፥1/ “በመጀመሪያው ወር መባቻም ምድር ታየች” እንዲል፡፡
# ዕንቁጣጣሽ
ዕንቁጣጣሽ የተባለበት ምክንያት አንደኛ “ዕንቁ - ዕፅ አመጣሽ” ብሎ የአበባውን አህጉራትን መፈንዳት ያመለክታል፡፡ ሁለተኛ ኖኅ ለሦስቱ ልጆቹ በእጣ ሲያካፍላቸው አፍሪካ ለካም ደረሰችው፡፡ በአፍሪካ ምድርም ሲገባ በመጀመሪያ
ያረፈው በኢትዮጵያ ነበር፡፡ ሀገሪቱም በአደይ አበባ አሸብርቃ ነበር፡፡ ወሩ ወርኀ
መስከረም በመሆኑ ደስ ብሎት ዕንቁ ዕጣ ወጣሽልኝ ይህችን ወቅት እንቁጣጣሽ ብሏታል፡፡ ሦስተኛው /1ነገ.10፥1-10/ ኢትዮጵያዊቷ ንግሥት ሣባ /መንሻ አዜብ የንጉሡን ጥበብ ከመስማት ማየትን መርጣ ወደ ንጉሥ ሰሎሞን ከብዙ ሠራዊቶቿ ጋር የእጅ በመያዝ ሄደች፡፡ ንጉሡም በደስታ ተቀብሎ እርሱም “እንቁ ለጣትሽ ወርኀ ጌጥ ይሁንሽ” በማለት አራት አይነት ቀለም የሚታይበት በቀንና በሌሊት የምታበራ ቀለበት ሰጥቷታል፡፡ ወሩም መስከረም ነበር፡፡ ከዚህ በመነሣት እንቁጣጣሽ የሚለው ስያሜ ወጥቷል፡፡
# ቅዱስ_ዮሐንስ
ሦስተኛው የአዲስ ዘመን ስያሜ ቅዱስ ዮሐንስ ነው፡፡ የመጥምቁ ዮሐንስ
ተግባር ለዘመነ ወንጌል በር ወይም መነሻ እንዲሆን ለኢትዮጵያ ዐውደ ዓመት
መስከረም አንድ ቀን እንዲከበር አባቶች ወስነዋል፡፡ /ድርሳነ ዮሐንስ አፈወርቅ
ገጽ 1-3/ መጽሐፈ ስንክሳር “የመስከረም ወር የተባረከ ነው፡፡ እርሱም የግብጽና የኢትዮጵያ ዓመቶች መጀመሪያ ነው፡፡ የዚህ ወር ቀኑና ሌሊቱ እኩል 12 ሰዓት ነው፡፡ ከዚህ በኋላ ቀኑ እየጎደለ ይሄዳል” እንዲል፡፡
በአጠቃላይ ዘመን መለወጫ ከላይ ባየናቸው የተለያየ ስያሜ ይጠራ እንጂ ዘመኑ አዲስ እየተባለ ቢጠራም አዲስ መሆን ያለበት ወርና ወቅቱ ብቻ ሳይሆን የእኛ የክርስቲያኖች ሥርዓት ነው፡፡ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ሰውነታችሁን አታርክሱ የእግዚአብሔር ማደሪያ ነውና እያለ በመዋዕለ ሥጋዌው ያስተምር ነበር፡፡ አዲስ ዓመት ሲመጣ በኀጥያት፣ በተንኮል፣ በክፋት የቆሸሸው ሰውነታችን በንስሓ፣ በቅዱስ ቊርባን፣ በመልካም ተግባር አዲስ ልናደርገው ይገባናል፡፡
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መልካም አዲስ አመት ይሁንልን
አሜን!!!
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
# ዘመን መለወጫ ምንድነው.?
# እንቁጣጣሽ ምንድነው..?
# አዲሱ ዓመት ለምን ቅዱስ ዮሐንስ ይባላል...?
ኢትዮጵያ የወራት ሁሉ መጀመሪያ መስከረም ነው፡፡ ይህ ወር ዘመን መለወጫ፣ ዕንቁጣጣሽ፣ ቅዱስ ዮሐንስ እየተባለ ይጠራል፡፡ ስለ አዲስ ዓመት በተለያየ ስም የመጠራቱ ታሪካዊ አመጣጥና ስያሜ መነሻ አሳቡ ምን እንደሆነ እንደሚከተለው እንመለከታለን፡፡
# ዘመን__መለወጫ
ዘመን መለወጫ መስከረም ወር የሆነበት ምክንያት “ብርሃናት /ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት/ የዓመት ዑደታቸውን በጳጉሜ ወር ጨርሰው በመስከረም ወር ስለሚጀምሩ ነው፡፡ ሌሊቱ ከቀኑ ጋር ይተካከላል፡፡ ዓመቱን ጠንቅቀው ቢቆጥሩ 366 ቀናት ይሆናል፡፡ “ሌሊቱም ከቀኑ ጋራ ይተካከላል፡፡ ዓመቱም ጠንቅቆ ቢቆጥሩት ሦስት መቶ ስልሳ አራት ቀን ይሆናል፡፡ /ሄኖክ.26፥44/ “ዘመናችንን እንደ ቀድሞ አድሱ” /ሰ.ኤር.5፥21/ከቆየ እንዲል፡፡ በዘመነ ኖኅ ዓለምን ንፍር ውኃ አጥለቅልቆት በኋላ ዳግመኛ ውኃው የጎደለበት በመሆኑ /ኩፋሌ 7፥1/ “በመጀመሪያው ወር መባቻም ምድር ታየች” እንዲል፡፡
# ዕንቁጣጣሽ
ዕንቁጣጣሽ የተባለበት ምክንያት አንደኛ “ዕንቁ - ዕፅ አመጣሽ” ብሎ የአበባውን አህጉራትን መፈንዳት ያመለክታል፡፡ ሁለተኛ ኖኅ ለሦስቱ ልጆቹ በእጣ ሲያካፍላቸው አፍሪካ ለካም ደረሰችው፡፡ በአፍሪካ ምድርም ሲገባ በመጀመሪያ
ያረፈው በኢትዮጵያ ነበር፡፡ ሀገሪቱም በአደይ አበባ አሸብርቃ ነበር፡፡ ወሩ ወርኀ
መስከረም በመሆኑ ደስ ብሎት ዕንቁ ዕጣ ወጣሽልኝ ይህችን ወቅት እንቁጣጣሽ ብሏታል፡፡ ሦስተኛው /1ነገ.10፥1-10/ ኢትዮጵያዊቷ ንግሥት ሣባ /መንሻ አዜብ የንጉሡን ጥበብ ከመስማት ማየትን መርጣ ወደ ንጉሥ ሰሎሞን ከብዙ ሠራዊቶቿ ጋር የእጅ በመያዝ ሄደች፡፡ ንጉሡም በደስታ ተቀብሎ እርሱም “እንቁ ለጣትሽ ወርኀ ጌጥ ይሁንሽ” በማለት አራት አይነት ቀለም የሚታይበት በቀንና በሌሊት የምታበራ ቀለበት ሰጥቷታል፡፡ ወሩም መስከረም ነበር፡፡ ከዚህ በመነሣት እንቁጣጣሽ የሚለው ስያሜ ወጥቷል፡፡
# ቅዱስ_ዮሐንስ
ሦስተኛው የአዲስ ዘመን ስያሜ ቅዱስ ዮሐንስ ነው፡፡ የመጥምቁ ዮሐንስ
ተግባር ለዘመነ ወንጌል በር ወይም መነሻ እንዲሆን ለኢትዮጵያ ዐውደ ዓመት
መስከረም አንድ ቀን እንዲከበር አባቶች ወስነዋል፡፡ /ድርሳነ ዮሐንስ አፈወርቅ
ገጽ 1-3/ መጽሐፈ ስንክሳር “የመስከረም ወር የተባረከ ነው፡፡ እርሱም የግብጽና የኢትዮጵያ ዓመቶች መጀመሪያ ነው፡፡ የዚህ ወር ቀኑና ሌሊቱ እኩል 12 ሰዓት ነው፡፡ ከዚህ በኋላ ቀኑ እየጎደለ ይሄዳል” እንዲል፡፡
በአጠቃላይ ዘመን መለወጫ ከላይ ባየናቸው የተለያየ ስያሜ ይጠራ እንጂ ዘመኑ አዲስ እየተባለ ቢጠራም አዲስ መሆን ያለበት ወርና ወቅቱ ብቻ ሳይሆን የእኛ የክርስቲያኖች ሥርዓት ነው፡፡ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ሰውነታችሁን አታርክሱ የእግዚአብሔር ማደሪያ ነውና እያለ በመዋዕለ ሥጋዌው ያስተምር ነበር፡፡ አዲስ ዓመት ሲመጣ በኀጥያት፣ በተንኮል፣ በክፋት የቆሸሸው ሰውነታችን በንስሓ፣ በቅዱስ ቊርባን፣ በመልካም ተግባር አዲስ ልናደርገው ይገባናል፡፡
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መልካም አዲስ አመት ይሁንልን
አሜን!!!
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜ዝማሬ⚜)
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
የእለት የዓመት
ከዚህ ዕለት ከዚህ ዓመት ላደረሰን ሁላችንን /2/
የሰው ልጆች እድሜ ጥንቱንም ሲጀመር
ምን ቢወጣ ቢወርድ ቢበዛ ቢደመር
አንድ ቀን አይሞላም እንደአንተ አቆጣጠር /2/
አዝ . . .
ስለዚህ አምላክ ሆይ ክቡር ነው ቅዱስ ነው
ወደአንተ እንዲመለስ ቀን የሰጠኸው ሰው
ደካማ ነውና ሰው እድሜ ከራበው /2/
አዝ . . .
እጅግ አደንቃለሁ የአምላክን ጥበብ
ምድርን በአበባ ሰማይን በኮከብ
እንዳሸበረቃት አስተውዬ ሳስብ /2/
አዝ . . .
ከንቱ ካሳለፍኩት ጊዜዬን በዋዛ
ምን ያደርግልኛል ዘመኔ ቢበዛ
ደግሞም በጠቅላላ ዓለምን ብገዛ /2/
አዝ . . .
በከንቱ ጊዜያችን ፈጽሞ እንዳይጠፋ
በርትተን ከሠራን ያለአንዳች ነቀፋ
አምላክ የሚሰጠን አለን ፍጹም ተስፋ /2/
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
@aleroe
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
የእለት የዓመት
ከዚህ ዕለት ከዚህ ዓመት ላደረሰን ሁላችንን /2/
የሰው ልጆች እድሜ ጥንቱንም ሲጀመር
ምን ቢወጣ ቢወርድ ቢበዛ ቢደመር
አንድ ቀን አይሞላም እንደአንተ አቆጣጠር /2/
አዝ . . .
ስለዚህ አምላክ ሆይ ክቡር ነው ቅዱስ ነው
ወደአንተ እንዲመለስ ቀን የሰጠኸው ሰው
ደካማ ነውና ሰው እድሜ ከራበው /2/
አዝ . . .
እጅግ አደንቃለሁ የአምላክን ጥበብ
ምድርን በአበባ ሰማይን በኮከብ
እንዳሸበረቃት አስተውዬ ሳስብ /2/
አዝ . . .
ከንቱ ካሳለፍኩት ጊዜዬን በዋዛ
ምን ያደርግልኛል ዘመኔ ቢበዛ
ደግሞም በጠቅላላ ዓለምን ብገዛ /2/
አዝ . . .
በከንቱ ጊዜያችን ፈጽሞ እንዳይጠፋ
በርትተን ከሠራን ያለአንዳች ነቀፋ
አምላክ የሚሰጠን አለን ፍጹም ተስፋ /2/
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜ስነፅሁፍ⚜)
"ዘመኔን ባርኪልኝ!!"
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
እልፍ አመት ባወራ..... ቅኔ ብዘርፍልሽ
ምንም ቃል አጣሁኝ!..... በምን ልቀኝልሽ?
የሚስጥሬ ሙዳይ..... የሃሳቤ ብራና!
የደስታዬ ባህር.... የኑሮዬ ቃና!
ማርያም እመቤቴ.... የጌታዬ እናት
የአዲስ ተስፋ ብርሃን.... የሰማይ ጉልላት!
የአምላኬ ስጦታ.... ረቂቋ ማህደር
ፍቅርሽ ከልቤ ላይ....እንደዋለ ይደር!
ቢከፋኝ መፅናኛ..... ብጨነቅ ምሽጌ
በፍስሐው ዘመን..... መዋቢያ ማዕረጌ!
ፈጣሪ አክብሮሻል....መች አፍርብሻለው!
የክብሬ ሰንደቅ ነሽ!......"እኮራብሻለው!!"
እንዳለፈው ታሪክ......መንገዴን አፍኪልኝ!
ዛሬም በእቅፍሽ ነኝ!....."ዘመኔን ባርኪልኝ!"
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
@aleroe
"ዘመኔን ባርኪልኝ!!"
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
እልፍ አመት ባወራ..... ቅኔ ብዘርፍልሽ
ምንም ቃል አጣሁኝ!..... በምን ልቀኝልሽ?
የሚስጥሬ ሙዳይ..... የሃሳቤ ብራና!
የደስታዬ ባህር.... የኑሮዬ ቃና!
ማርያም እመቤቴ.... የጌታዬ እናት
የአዲስ ተስፋ ብርሃን.... የሰማይ ጉልላት!
የአምላኬ ስጦታ.... ረቂቋ ማህደር
ፍቅርሽ ከልቤ ላይ....እንደዋለ ይደር!
ቢከፋኝ መፅናኛ..... ብጨነቅ ምሽጌ
በፍስሐው ዘመን..... መዋቢያ ማዕረጌ!
ፈጣሪ አክብሮሻል....መች አፍርብሻለው!
የክብሬ ሰንደቅ ነሽ!......"እኮራብሻለው!!"
እንዳለፈው ታሪክ......መንገዴን አፍኪልኝ!
ዛሬም በእቅፍሽ ነኝ!....."ዘመኔን ባርኪልኝ!"
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 02/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፻፴፰፥፱(138፥9)
ወእመኒ ነሣእኩ ክንፈ ከመ ንስር
ወሠረርኩ እስከ ማኅለቅተ ባሕር
ህየኒ እዴከ ትመርሀኒ ወታነብረኒ የማንከ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ወይርአዩ አህዛብ በቅድመ አዕይንቲነ
በቀለ ደሞሙ ለአግበርቲከ ዘተክዕወ
ይባዕ ቅድሜከ ገዐሮሙ ለሙቁሓን
ቅዳሴ
👉ዘዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ (ኀቤከ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 02/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፻፴፰፥፱(138፥9)
ወእመኒ ነሣእኩ ክንፈ ከመ ንስር
ወሠረርኩ እስከ ማኅለቅተ ባሕር
ህየኒ እዴከ ትመርሀኒ ወታነብረኒ የማንከ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ወይርአዩ አህዛብ በቅድመ አዕይንቲነ
በቀለ ደሞሙ ለአግበርቲከ ዘተክዕወ
ይባዕ ቅድሜከ ገዐሮሙ ለሙቁሓን
ቅዳሴ
👉ዘዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ (ኀቤከ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ፡(⚜ምክር⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
✍.....ትህትና በአባቶች ሕይወትና ትምህርት ቀዳሚውን ስፍራ ይዞ ይገኛል። ቅዱስ ያዕቆብ እንዲህ ብሏል ስለ ትህትና ማስተማር እፈልጋለሁ። ደግሞ እፈራለሁ። ስለ እግዚአብሔር ለመናገር እንደሚፈራ ሰው እመስላለሁ። ምክንያቱም ትህትና መለኮት ሰው ሆኖ በምድር ሲገለጥ የተጠቀለለበት መጎናጸፊ ነውና። ሰው ሆኖ በአጭር ደረት በጠባብ ቁመት የመገለጡም ምሥጢር እጅግ አስደናቂ በሆነ በትህትናው ነው። ይሄ ሁኔታው ያስደነቀው ነቢዩ ኢሳይያስ "ያልተጠባበቅነውን የጽድቅ ሥራህን ባደረግህ ጊዜ ወረድህ፤ ተራሮችም በፊትህ ተንቀጠቀጡ" ኢሳ. 64፥4 ብሏል። ሰይጣን ትሁት ሰው ሲያይ የሚፈራው በትሁት ሰው ውስጥ የፈጠረውንና በትህትና ያሸነፈውን እግዚአብሔር ስለሚያየው ነው።
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
✍.....ትህትና በአባቶች ሕይወትና ትምህርት ቀዳሚውን ስፍራ ይዞ ይገኛል። ቅዱስ ያዕቆብ እንዲህ ብሏል ስለ ትህትና ማስተማር እፈልጋለሁ። ደግሞ እፈራለሁ። ስለ እግዚአብሔር ለመናገር እንደሚፈራ ሰው እመስላለሁ። ምክንያቱም ትህትና መለኮት ሰው ሆኖ በምድር ሲገለጥ የተጠቀለለበት መጎናጸፊ ነውና። ሰው ሆኖ በአጭር ደረት በጠባብ ቁመት የመገለጡም ምሥጢር እጅግ አስደናቂ በሆነ በትህትናው ነው። ይሄ ሁኔታው ያስደነቀው ነቢዩ ኢሳይያስ "ያልተጠባበቅነውን የጽድቅ ሥራህን ባደረግህ ጊዜ ወረድህ፤ ተራሮችም በፊትህ ተንቀጠቀጡ" ኢሳ. 64፥4 ብሏል። ሰይጣን ትሁት ሰው ሲያይ የሚፈራው በትሁት ሰው ውስጥ የፈጠረውንና በትህትና ያሸነፈውን እግዚአብሔር ስለሚያየው ነው።
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜ትምህርት⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
33ቱ የእመቤታችን በዓላት ሠላሳ ሦስቱ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዓላት እነዚህ ናቸው፡-
+ ነሐሴ 7- እመቤታችን የተፀነሰችበት ዕለት፡፡
+ ነሐሴ 16- ሥጋዋ የፈለሰበት/በልጇ ኃይል ከሞት ተለይታ የተነሣችበትና ወደ ሰማይ ያረገችበት ዕለት፡፡
+ ከነሐሴ 17 እስከ ነሐሴ 21 ድረስ ለ5 ቀናት ትንሣኤዋ እንደልጇ ትንሣኤ ይከበራል፡፡ የጌታ ትንሣኤ አንድ እሑድ ቀን መኾኗ የታወቀ ቢሆንም የትንሳኤው መታሰቢያ እስከ 50 ቀናት ማክበራችንን እናስታውስ የእመቤታችንም እንደዚሁ ነው፡፡
+ መስከረም 10- ሥጋን የለበሰች የምትመስለውና ብዙ ተአምራት ታደርግ የነበረችው የእመቤታችን ሥዕል ፄዴንያ ወደተባለ አገር ገብታ የተቀመጠችበትን ዕለት፡፡
+ መስከረም 21 ትከብራለች፡፡ አርዮስን ለማውገዝ በ326 ዓ.ም በኒቅያ የተሰበሰቡት ቅዱሳን ከሚያዝያ እስከ መስከረም 21 ቀን ድረስ በመሆኑ የመስከረም ማርያም (ብዙኃን ማርያም)
ተብሎ በዓሏ ይከበራል፡፡ እንዲሁም ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ የክርስቶስን ቅዱስ መስቀል ወደ ግሸን ደብረ ከርቤ ገዳም በመስከረም 21 ቀን ስላስገቡ ምእመናን በዓሉን በግሸን ማርያም ያከብሩታል፡፡
+ ጥቅምት 21- ትከብራለች/የምትታሰብበት የግዝት በዓል ነው፡፡
+ ኅዳር 6- ወደ ግብጽ አገር ተሰዳ ስትመለስ ቁስቋም በምትባል ሀገር ገብታ ያረፈችበት ዕለት፡፡
+ ኅዳር 21- ጽላተ ሙሴ አክሱም ቤተ መቅደስ ተሠርቶላት በክብር ያረፈችበት ዕለት፡፡ ዳግመኛም ካህኑ ዘካርያስ የእመቤታችን ምሳሌ የሆነውን የመቅረዝ ፋና ሲበራ ያየበት ዕለት ነው፡፡
+ ታኅሣሥ 3-በሦስት ዓመቷ ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት ዕለት፡፡
+ ታኅሣሥ 21 ትከብራለች፡፡ የምትታሰብበት የግዝት በዓል ነው፡፡
+ ታኅሣሥ 22- ብሥራተ ገብርኤል (ቅዱስ ደቅስዮስ እመቤታችን ጌታን የፀነሰችበትን የመጋቢት 29 ቀንን በዓል በዚህ ዕለት አከበረ)፡፡
+ ታኅሣሥ 28- ጌታችንን የወለደችበት የመታሰቢያ በዓል (በ4 ዓመት አንድ ጊዜወርሃ ጳጉሜን 6 ቀን ስትሆን ልደት በ28 ይውላል)፡፡
+ ታኅሣሥ 29- ጌታችንን በድንግልና የወለደችበት የመታሰቢያ በዓል፡፡
+ ጥር 21- እመቤታችን በ64 ዓመቷ ያረፈችበት ዕለት፡፡
+ የካቲት 16- ከልጇ ታላቅ ቃልኪዳን የተቀበለችበት ዕለት፡፡
+ የካቲት 21 ትከብራለች/የምትታሰብበት የግዝት በዓል ነው፡፡
+ መጋቢት 21 ትከብራለች/የምትታሰብበት የግዝት በዓል ነው፡፡
+ መጋቢት 29 ትከብራለች/ጌታችንን የፀነሰበት ጥንተ በዓል፡፡
+ ሚያዝያ 21 ትከብራለች/የምትታሰብበት የግዝት በዓል ነው፡፡
+ ግንቦት 1- እመቤታችን የተወለደችበት ዕለት፡፡
+ ግንቦት 21- በደብረ ምጥማቅ በገሃድ ተገልጻ ታላቅ ተአምር ያደረገችበት፡፡
+ ግንቦት 22- በደብረ ምጥማቅ ለተሰበሰቡ ምእመናን በግልጽ በመታየት ትነጋገራቸው ነበር፡፡
+ ግንቦት 23- በደብረ ምጥማቅ ለተሰበሰቡ ምእመናን በግልጽ በመታየት ትነጋገራቸው ነበር፡፡
+ግንቦት 24- እመቤታችን ተወዳጅ ልጇን ይዛ ከአረጋዊ ዮሴፍና ሰሎሜ ጋር በመሰደድ ግብፅ አገር የገባችበት ዕለት፡፡
+ ግንቦት 25- ተወዳጅ ልጇ የደረቁ በትሮችን ተክሎ በተአምራት ያለመለመበት ዕለት፡፡
+ ሰኔ 8- ተወዳጅ ልጇ ከደረቅ ዓለት ላይ ውኃ ያፈለቀበት፡፡
+ ሰኔ 21- ጌታችን ሰኔ 20 ተገልጦ ሐዋርያቱን ተሰብስቦ በስሟ ቤተ ክርስቲያን ከሠራላት በኋላ በቀጣዩ ቀን ቅዳሴ ቤቷን ያከበረበት ዕለት ነው፡፡
+ሐምሌ 21 ትከብራለች/የምትታሰብበት የግዝት በዓል ነው፡፡
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
33ቱ የእመቤታችን በዓላት ሠላሳ ሦስቱ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዓላት እነዚህ ናቸው፡-
+ ነሐሴ 7- እመቤታችን የተፀነሰችበት ዕለት፡፡
+ ነሐሴ 16- ሥጋዋ የፈለሰበት/በልጇ ኃይል ከሞት ተለይታ የተነሣችበትና ወደ ሰማይ ያረገችበት ዕለት፡፡
+ ከነሐሴ 17 እስከ ነሐሴ 21 ድረስ ለ5 ቀናት ትንሣኤዋ እንደልጇ ትንሣኤ ይከበራል፡፡ የጌታ ትንሣኤ አንድ እሑድ ቀን መኾኗ የታወቀ ቢሆንም የትንሳኤው መታሰቢያ እስከ 50 ቀናት ማክበራችንን እናስታውስ የእመቤታችንም እንደዚሁ ነው፡፡
+ መስከረም 10- ሥጋን የለበሰች የምትመስለውና ብዙ ተአምራት ታደርግ የነበረችው የእመቤታችን ሥዕል ፄዴንያ ወደተባለ አገር ገብታ የተቀመጠችበትን ዕለት፡፡
+ መስከረም 21 ትከብራለች፡፡ አርዮስን ለማውገዝ በ326 ዓ.ም በኒቅያ የተሰበሰቡት ቅዱሳን ከሚያዝያ እስከ መስከረም 21 ቀን ድረስ በመሆኑ የመስከረም ማርያም (ብዙኃን ማርያም)
ተብሎ በዓሏ ይከበራል፡፡ እንዲሁም ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ የክርስቶስን ቅዱስ መስቀል ወደ ግሸን ደብረ ከርቤ ገዳም በመስከረም 21 ቀን ስላስገቡ ምእመናን በዓሉን በግሸን ማርያም ያከብሩታል፡፡
+ ጥቅምት 21- ትከብራለች/የምትታሰብበት የግዝት በዓል ነው፡፡
+ ኅዳር 6- ወደ ግብጽ አገር ተሰዳ ስትመለስ ቁስቋም በምትባል ሀገር ገብታ ያረፈችበት ዕለት፡፡
+ ኅዳር 21- ጽላተ ሙሴ አክሱም ቤተ መቅደስ ተሠርቶላት በክብር ያረፈችበት ዕለት፡፡ ዳግመኛም ካህኑ ዘካርያስ የእመቤታችን ምሳሌ የሆነውን የመቅረዝ ፋና ሲበራ ያየበት ዕለት ነው፡፡
+ ታኅሣሥ 3-በሦስት ዓመቷ ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት ዕለት፡፡
+ ታኅሣሥ 21 ትከብራለች፡፡ የምትታሰብበት የግዝት በዓል ነው፡፡
+ ታኅሣሥ 22- ብሥራተ ገብርኤል (ቅዱስ ደቅስዮስ እመቤታችን ጌታን የፀነሰችበትን የመጋቢት 29 ቀንን በዓል በዚህ ዕለት አከበረ)፡፡
+ ታኅሣሥ 28- ጌታችንን የወለደችበት የመታሰቢያ በዓል (በ4 ዓመት አንድ ጊዜወርሃ ጳጉሜን 6 ቀን ስትሆን ልደት በ28 ይውላል)፡፡
+ ታኅሣሥ 29- ጌታችንን በድንግልና የወለደችበት የመታሰቢያ በዓል፡፡
+ ጥር 21- እመቤታችን በ64 ዓመቷ ያረፈችበት ዕለት፡፡
+ የካቲት 16- ከልጇ ታላቅ ቃልኪዳን የተቀበለችበት ዕለት፡፡
+ የካቲት 21 ትከብራለች/የምትታሰብበት የግዝት በዓል ነው፡፡
+ መጋቢት 21 ትከብራለች/የምትታሰብበት የግዝት በዓል ነው፡፡
+ መጋቢት 29 ትከብራለች/ጌታችንን የፀነሰበት ጥንተ በዓል፡፡
+ ሚያዝያ 21 ትከብራለች/የምትታሰብበት የግዝት በዓል ነው፡፡
+ ግንቦት 1- እመቤታችን የተወለደችበት ዕለት፡፡
+ ግንቦት 21- በደብረ ምጥማቅ በገሃድ ተገልጻ ታላቅ ተአምር ያደረገችበት፡፡
+ ግንቦት 22- በደብረ ምጥማቅ ለተሰበሰቡ ምእመናን በግልጽ በመታየት ትነጋገራቸው ነበር፡፡
+ ግንቦት 23- በደብረ ምጥማቅ ለተሰበሰቡ ምእመናን በግልጽ በመታየት ትነጋገራቸው ነበር፡፡
+ግንቦት 24- እመቤታችን ተወዳጅ ልጇን ይዛ ከአረጋዊ ዮሴፍና ሰሎሜ ጋር በመሰደድ ግብፅ አገር የገባችበት ዕለት፡፡
+ ግንቦት 25- ተወዳጅ ልጇ የደረቁ በትሮችን ተክሎ በተአምራት ያለመለመበት ዕለት፡፡
+ ሰኔ 8- ተወዳጅ ልጇ ከደረቅ ዓለት ላይ ውኃ ያፈለቀበት፡፡
+ ሰኔ 21- ጌታችን ሰኔ 20 ተገልጦ ሐዋርያቱን ተሰብስቦ በስሟ ቤተ ክርስቲያን ከሠራላት በኋላ በቀጣዩ ቀን ቅዳሴ ቤቷን ያከበረበት ዕለት ነው፡፡
+ሐምሌ 21 ትከብራለች/የምትታሰብበት የግዝት በዓል ነው፡፡
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 05/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፴፱፥፭(39፥5)
ብዙኅ ገበርከ እግዚኦ አምላኪየ መንክረከ
ወአልቦ ዘይመስሎ ለሕሊናከ
አይዳዕኩ ወነገርኩ ወበዝኀ እምኁልቍ
ምስባክ ዘቅዳሴ
አዋልደ ንግሥት ለክብርከ
ወትቀወወም ንግሥት በየማንከ
በአልባሰ ወርቅ ዑፅፍት ወኁብርት
ቅዳሴ
ዘሰለስቱ ምዕት (ግሩም)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 05/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፴፱፥፭(39፥5)
ብዙኅ ገበርከ እግዚኦ አምላኪየ መንክረከ
ወአልቦ ዘይመስሎ ለሕሊናከ
አይዳዕኩ ወነገርኩ ወበዝኀ እምኁልቍ
ምስባክ ዘቅዳሴ
አዋልደ ንግሥት ለክብርከ
ወትቀወወም ንግሥት በየማንከ
በአልባሰ ወርቅ ዑፅፍት ወኁብርት
ቅዳሴ
ዘሰለስቱ ምዕት (ግሩም)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 07/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፭፥፱(5፥9)
ወጸልሐዉ በልሳናቲሆሙ
ኵንኖሙ እግዚኦ ወይደቁ በውዴቶሙ
ወበከመ ብዝኀ ሕብሎሙ ስድዶሙ
ምስባክ ዘቅዳሴ
እስመ መምህረ ሕግ ይሁብ በረከተ
ወየሐውር እምኃይል ውስተ ኃይል
ወያስተርኢ አምላከ አማልክት በጽዮን
ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ (ጎሥዓ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 07/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፭፥፱(5፥9)
ወጸልሐዉ በልሳናቲሆሙ
ኵንኖሙ እግዚኦ ወይደቁ በውዴቶሙ
ወበከመ ብዝኀ ሕብሎሙ ስድዶሙ
ምስባክ ዘቅዳሴ
እስመ መምህረ ሕግ ይሁብ በረከተ
ወየሐውር እምኃይል ውስተ ኃይል
ወያስተርኢ አምላከ አማልክት በጽዮን
ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ (ጎሥዓ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
መስከረም 08/01/2013 ዓ.ም
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፻፲፰፥፷፩(118፥61)
ወእምቃልከ ደንገፀኒ ልብየ
ወበቃልከ ተፈሣሕኩ
ከመ ዘረከበ ምህርካ ብዙኀ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ካህናቲከ ይለብሱ ጽድቀ
ወጸድቃኒከ ትፍሥሕተ ይትፌሥሑ
በእንተ ዳዊት ገብርከ
ምስባክ ዘቅዳሴ ተለዋጭ
ይትፌሣሕ ጻድቅ ሶበ ይሬኢ በቀለ
ወይትሐፀብ እዴሁ በደመ ኃጥእ
ወይብል ሰብእ ቦኑ እንጋ ፍሬ ለጻድቅ
ቅዳሴ
ዘኤጲፋንዮስ (ዐቢይ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
መስከረም 08/01/2013 ዓ.ም
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፻፲፰፥፷፩(118፥61)
ወእምቃልከ ደንገፀኒ ልብየ
ወበቃልከ ተፈሣሕኩ
ከመ ዘረከበ ምህርካ ብዙኀ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ካህናቲከ ይለብሱ ጽድቀ
ወጸድቃኒከ ትፍሥሕተ ይትፌሥሑ
በእንተ ዳዊት ገብርከ
ምስባክ ዘቅዳሴ ተለዋጭ
ይትፌሣሕ ጻድቅ ሶበ ይሬኢ በቀለ
ወይትሐፀብ እዴሁ በደመ ኃጥእ
ወይብል ሰብእ ቦኑ እንጋ ፍሬ ለጻድቅ
ቅዳሴ
ዘኤጲፋንዮስ (ዐቢይ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ :(⚜መንፈሳዊ ስነፅሁፍ⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ትህትና
ልበ ትሁታን፡ ብፁዕ ናቸውና
እግዚአብሔርን አዩት፡ በንፁህ ህሊና
እስኪ ከቅዱሳን ፡ጉረኛ ማን አለ?
እኔ አውቃለሁ፡ አንተን ወዲያ ያለ!
ለሰው ልጅ ትህትና: በውነት ያስፈልጋል
እንደ አንበሳ ማጉራት :ለትዝብት ይሰጣል
ዲያቢሎስ በትዕቢት :እንዲያ ተወጥሮ
ያልሰራውን ሰራሁ ሲል: ትልቅ ውሸት ፈጥሮ
ከጥልቁ ወደቀ፡ ከዚያ ከጨለማ
ክብር እንዳልነበረው፡ ከኢዮር ራማ
ጥሩ ይመስለዋል፡ አየ ሰው ሞኙ
በጉራ ሲናገር፡ ማይታወቅ ከቶ ማይገኙ
ትህትና አሳይቷል፡ ሰባቱን ሰማያት
መንገድን ይጠርጋል፡በጎውን ለማየት
እድል ያስጥሀል፡ በሰማይ በገነት
ጉራን አውልቃችሁ ፡ትህትናን ልበሱ
ክርስቶስ አሳይቶናል እሱን አስታውሱ፡፡
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ትህትና
ልበ ትሁታን፡ ብፁዕ ናቸውና
እግዚአብሔርን አዩት፡ በንፁህ ህሊና
እስኪ ከቅዱሳን ፡ጉረኛ ማን አለ?
እኔ አውቃለሁ፡ አንተን ወዲያ ያለ!
ለሰው ልጅ ትህትና: በውነት ያስፈልጋል
እንደ አንበሳ ማጉራት :ለትዝብት ይሰጣል
ዲያቢሎስ በትዕቢት :እንዲያ ተወጥሮ
ያልሰራውን ሰራሁ ሲል: ትልቅ ውሸት ፈጥሮ
ከጥልቁ ወደቀ፡ ከዚያ ከጨለማ
ክብር እንዳልነበረው፡ ከኢዮር ራማ
ጥሩ ይመስለዋል፡ አየ ሰው ሞኙ
በጉራ ሲናገር፡ ማይታወቅ ከቶ ማይገኙ
ትህትና አሳይቷል፡ ሰባቱን ሰማያት
መንገድን ይጠርጋል፡በጎውን ለማየት
እድል ያስጥሀል፡ በሰማይ በገነት
ጉራን አውልቃችሁ ፡ትህትናን ልበሱ
ክርስቶስ አሳይቶናል እሱን አስታውሱ፡፡
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 09/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፹፬፥፲፪(84፥12)
እግዚአብሔርኒ ይሁብ ምሕረቶ
ወምድርኒ ትሁብ ፍሬሃ
ጽድቅ የሐውር ቅድሜሁ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ደምፁ ወተሐምጉ ማያቲሆሙ
ወአደለቅለቁ አድባር እምኃይሉ
ፈለግ ዘይውኅዝ ያስተፌሥሕ ሀገረ እግዚአብሔር
ቅዳሴ
ያዕቆብ ዘሥሩግ (ተንሥኡ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 09/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፹፬፥፲፪(84፥12)
እግዚአብሔርኒ ይሁብ ምሕረቶ
ወምድርኒ ትሁብ ፍሬሃ
ጽድቅ የሐውር ቅድሜሁ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ደምፁ ወተሐምጉ ማያቲሆሙ
ወአደለቅለቁ አድባር እምኃይሉ
ፈለግ ዘይውኅዝ ያስተፌሥሕ ሀገረ እግዚአብሔር
ቅዳሴ
ያዕቆብ ዘሥሩግ (ተንሥኡ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
መስከረም 10/01/2013 ዓ.ም
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፩፥፪(1፥2)
ወዘሕጎ ያነብብ መዓልተ ወሌሊተ
ወይከውን ከመ ዕፅ እንተ ትክልት ኀበ ሙኀዘ ማይ
እንተ ትሁብ ፍሬሃ በበጊዜሃ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ምድርኒ ወሀበት ፍሬሃ፤
ወይባርከነ እግዚአብሔር አምላክነ፤
ወይባርከነ እግዚአብሔር።
ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ (ጎሥዓ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
መስከረም 10/01/2013 ዓ.ም
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፩፥፪(1፥2)
ወዘሕጎ ያነብብ መዓልተ ወሌሊተ
ወይከውን ከመ ዕፅ እንተ ትክልት ኀበ ሙኀዘ ማይ
እንተ ትሁብ ፍሬሃ በበጊዜሃ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ምድርኒ ወሀበት ፍሬሃ፤
ወይባርከነ እግዚአብሔር አምላክነ፤
ወይባርከነ እግዚአብሔር።
ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ (ጎሥዓ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 12/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፸፪፥፰(72፥8)
ሐለዩ ወነበቡ ከንቶ
ወነበቡ ዓመፃ ውስተ አርያም
ወአንበሩ ውስተ ሰማይ አፋሆሙ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ይትዐየን መልአከ እግዚአብሔር ዐውዶሙ
ለእለ ይፈርህዎ ወያድኅኖሙ
ጠዐሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር
ቅዳሴ
👉ዘቄርሎስ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 12/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፸፪፥፰(72፥8)
ሐለዩ ወነበቡ ከንቶ
ወነበቡ ዓመፃ ውስተ አርያም
ወአንበሩ ውስተ ሰማይ አፋሆሙ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ይትዐየን መልአከ እግዚአብሔር ዐውዶሙ
ለእለ ይፈርህዎ ወያድኅኖሙ
ጠዐሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር
ቅዳሴ
👉ዘቄርሎስ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
መስከረም 13/01/2013 ዓ.ም
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፻፩፥፳፬(101፥24)
ኢትስደኒ በመንፈቀ ዓመትየ
ለትውልደ ትውልድ ዓመቲከ
አንተ እግዚኦ አቅደምከ ሣርሮታ ለምድር
ምስባክ ዘቅዳሴ
ብፁዓን እለ ተኀድገ ሎሙ ኃጢእቶሙ
ወእለ ኢሐሰበ ሎሙ ኩሎ ጌጋዮሙ
ብፁዕ ብእሱ ዘኢኈለቁ ሎቱ እግዚአብሔር ኃጢአቶ
ቅዳሴ
ዘባስልዮስ (እግዚኦ መሐረነ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
መስከረም 13/01/2013 ዓ.ም
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፻፩፥፳፬(101፥24)
ኢትስደኒ በመንፈቀ ዓመትየ
ለትውልደ ትውልድ ዓመቲከ
አንተ እግዚኦ አቅደምከ ሣርሮታ ለምድር
ምስባክ ዘቅዳሴ
ብፁዓን እለ ተኀድገ ሎሙ ኃጢእቶሙ
ወእለ ኢሐሰበ ሎሙ ኩሎ ጌጋዮሙ
ብፁዕ ብእሱ ዘኢኈለቁ ሎቱ እግዚአብሔር ኃጢአቶ
ቅዳሴ
ዘባስልዮስ (እግዚኦ መሐረነ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 14/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፺፭፥፲፩(95፥11)
ወትትከወስ ባሕር በምልዓ
ትትኃሠይ ገዳም ወኵሉ ዘውስቴታ
ውእተ አሚረ ይትፌሥሑ ኵሉ ዕፀወ ገዳም
ምስባክ ዘቅዳሴ
ወወሀብኮሙ ትእምርተ ለእለ ይፈርሁከ
ከመ ያምስጡ እምገጸ ቅሥት
ወይድኀኑ ፍቁራኒከ
ቅዳሴ
ዘዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ (ኀቤከ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 14/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፺፭፥፲፩(95፥11)
ወትትከወስ ባሕር በምልዓ
ትትኃሠይ ገዳም ወኵሉ ዘውስቴታ
ውእተ አሚረ ይትፌሥሑ ኵሉ ዕፀወ ገዳም
ምስባክ ዘቅዳሴ
ወወሀብኮሙ ትእምርተ ለእለ ይፈርሁከ
ከመ ያምስጡ እምገጸ ቅሥት
ወይድኀኑ ፍቁራኒከ
ቅዳሴ
ዘዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ (ኀቤከ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ :(⚜መንፈሳዊ ስነ ፅሁፍ⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
"አትናቅ"
በዘር በወገንህ: ከመመካት ራቅ
የፈለገ ቢወድቅ: የፈለገ ቢደቅ
ሰው ሆነህ ተፈጥረህ፡ ሰዎችን አትናቅ!
ያደርገዋልና የተዋረዱን: ከፍ የከበሩትን ዝቅ::
ቢኖርህ አትመካ ፡ሙሉ አካል ከጤና
ምን ትሆን ወደፊት ፡ከቶ አታውቅምና፡፡
አለኝ ብለህ አትናቅ: ወርቅ ብር ገንዘብ
ሀላፊ ነው እና: ጌታ እንዳይታዘብ::
የሚመካ ቢኖር፡ ኑ ከዚህ አለ ሀይል
(ትምክህትህ በሌላ አይሁን)
በእግዚአብሔር ማዳን ነው፡ በመከራው መስቀል::
አላዛርም ነዌም ፡ደሀውም ሀብታሙም
ክፉው ዘረኛውም፡ ከቶም ያልፋል ሁሉም
በጎ ስራ ግና፡ ይኖራል ዘላለም፡፡
(በእርሱ ፊት)
ዘርህ አንተ ምነው፡ ቅማንት ወይ አማራ?
ይህን አትጠየቅ! ስምክን አትጠራ!
( ምነው ታዲያ )
ዘሬን እየጠራህ፡ ማለትህ አህያ¡
ምርጥ ነን ማለትህ: ሰውስ ከኛ ወዲያ!
አህያን ብታውቃት፡ ጌታ ሰጧታል ክብር
የከበረ አምላኳ ፡ተቀምጦባት ነበር፡፡
በአንድ አምላክ ተበጅተን፡ከአንድ አዳም ተፈጥረን፡
ከሰዎች ልዩ ነን፡ ማለትህ ምን ይሆን?
(እርሱ ይወቅልህ)
በዘር በወገንህ: ከመመካት ራቅ፣
የፈለገ ቢወድቅ: የፈለገ ቢደቅ፣
ሰው ሆነህ ተፈጥረህ፡ ሰዎችን አትናቅ!
ያደርገዋልና የተዋረዱን: ከፍ የከበሩትን ዝቅ::
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
"አትናቅ"
በዘር በወገንህ: ከመመካት ራቅ
የፈለገ ቢወድቅ: የፈለገ ቢደቅ
ሰው ሆነህ ተፈጥረህ፡ ሰዎችን አትናቅ!
ያደርገዋልና የተዋረዱን: ከፍ የከበሩትን ዝቅ::
ቢኖርህ አትመካ ፡ሙሉ አካል ከጤና
ምን ትሆን ወደፊት ፡ከቶ አታውቅምና፡፡
አለኝ ብለህ አትናቅ: ወርቅ ብር ገንዘብ
ሀላፊ ነው እና: ጌታ እንዳይታዘብ::
የሚመካ ቢኖር፡ ኑ ከዚህ አለ ሀይል
(ትምክህትህ በሌላ አይሁን)
በእግዚአብሔር ማዳን ነው፡ በመከራው መስቀል::
አላዛርም ነዌም ፡ደሀውም ሀብታሙም
ክፉው ዘረኛውም፡ ከቶም ያልፋል ሁሉም
በጎ ስራ ግና፡ ይኖራል ዘላለም፡፡
(በእርሱ ፊት)
ዘርህ አንተ ምነው፡ ቅማንት ወይ አማራ?
ይህን አትጠየቅ! ስምክን አትጠራ!
( ምነው ታዲያ )
ዘሬን እየጠራህ፡ ማለትህ አህያ¡
ምርጥ ነን ማለትህ: ሰውስ ከኛ ወዲያ!
አህያን ብታውቃት፡ ጌታ ሰጧታል ክብር
የከበረ አምላኳ ፡ተቀምጦባት ነበር፡፡
በአንድ አምላክ ተበጅተን፡ከአንድ አዳም ተፈጥረን፡
ከሰዎች ልዩ ነን፡ ማለትህ ምን ይሆን?
(እርሱ ይወቅልህ)
በዘር በወገንህ: ከመመካት ራቅ፣
የፈለገ ቢወድቅ: የፈለገ ቢደቅ፣
ሰው ሆነህ ተፈጥረህ፡ ሰዎችን አትናቅ!
ያደርገዋልና የተዋረዱን: ከፍ የከበሩትን ዝቅ::
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 15/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፻፳፭፥፮(125፥6)
ወጾሩ ዘርዖሙ
ወሶበ የአትዉ መጽኡ እንዘ ይትፌሥሑ
ወፆሩ ከላስስቲሆሙ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ብፁዕ ዘኀረይኮ ወዘተወከፍኮ
ወዘኀየርኮ ውስተ አዕፃዲከ
ጸገብነ እግዚአ እምበረከተ ቤትከ
ቅዳሴ
ዘዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ (ኀቤከ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 15/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፻፳፭፥፮(125፥6)
ወጾሩ ዘርዖሙ
ወሶበ የአትዉ መጽኡ እንዘ ይትፌሥሑ
ወፆሩ ከላስስቲሆሙ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ብፁዕ ዘኀረይኮ ወዘተወከፍኮ
ወዘኀየርኮ ውስተ አዕፃዲከ
ጸገብነ እግዚአ እምበረከተ ቤትከ
ቅዳሴ
ዘዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ (ኀቤከ)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 16/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፹፮፥፪(86፥2)
ያበድሮን እግዚአብሔር ለአናቅጸ ጽዮን
እምኵሉ ተዐይኒሁ ለያዕቆብ
ነኪር ነገሩ በእንቲአኪ ሀገረ እግዚአብሔር
ምስባክ ዘቅዳሴ
እቤ አዐቅብ አፉየ ከመ ኢይስሐት በልሳንየ
ወአንበርኩ ዐቃቤ ለአፉየ
ሶበ ይትቃወሙኒ ኃጥኣን ቅድሜየ
ምስባክ ዘቅዳሴ ተለዋጭ
አሠንያ እግዚኦ በሥምረትከ ለጽዮን
ወይትሐነፃ አረፋቲሃ ለኢየሩሳሌም
አመ ትሠምር መሥዋዕተ ጽድቅ
ቅዳሴ
👉ዘእግዚእነ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 16/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፹፮፥፪(86፥2)
ያበድሮን እግዚአብሔር ለአናቅጸ ጽዮን
እምኵሉ ተዐይኒሁ ለያዕቆብ
ነኪር ነገሩ በእንቲአኪ ሀገረ እግዚአብሔር
ምስባክ ዘቅዳሴ
እቤ አዐቅብ አፉየ ከመ ኢይስሐት በልሳንየ
ወአንበርኩ ዐቃቤ ለአፉየ
ሶበ ይትቃወሙኒ ኃጥኣን ቅድሜየ
ምስባክ ዘቅዳሴ ተለዋጭ
አሠንያ እግዚኦ በሥምረትከ ለጽዮን
ወይትሐነፃ አረፋቲሃ ለኢየሩሳሌም
አመ ትሠምር መሥዋዕተ ጽድቅ
ቅዳሴ
👉ዘእግዚእነ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል ⚜)
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 17/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፶፱፥፬(59፥4)
ወወሀብኮሙ ትእምርተ ለእለ ይፈርሁከ
ከመ ያምስጡ እምገጸ ቅሥት
ወይድኀኑ ፍቁራኒከ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ወወሀብኮሙ ትእምርተ ለእለ ይፈርሁከ
ከመ ያምስጡ እምገጸ ቅሥት
ወይድኀኑ ፍቁራኒከ።
ወንጌል ዘቅዳሴ
የማቴዎስ ወንጌል ም. ፰ ቊ. ፲፮-፲፯ - ፳፰
ምስባክ ዘቅዳሴ ተለዋጭ
ወረከብናሁ ውስተ ዖም ገዳም
ንበውዕ እንከሰ ውስተ አብያቲሁ ለእግዚአብሄር
ወንሰግድ ውስተ መካን ኀበ ቆመ እግረ እግዚእነ
ትርጉም
መዝሙረ ዳዊት ም. ፻፴፪ ቊ. ፮ - ፯
ወንጌል ዘቅዳሴ
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፱፥፳፭-፳፰
ቅዳሴ
ዘዮሐንስ አፈወርቅ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መስከረም 17/01/2013 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፶፱፥፬(59፥4)
ወወሀብኮሙ ትእምርተ ለእለ ይፈርሁከ
ከመ ያምስጡ እምገጸ ቅሥት
ወይድኀኑ ፍቁራኒከ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ወወሀብኮሙ ትእምርተ ለእለ ይፈርሁከ
ከመ ያምስጡ እምገጸ ቅሥት
ወይድኀኑ ፍቁራኒከ።
ወንጌል ዘቅዳሴ
የማቴዎስ ወንጌል ም. ፰ ቊ. ፲፮-፲፯ - ፳፰
ምስባክ ዘቅዳሴ ተለዋጭ
ወረከብናሁ ውስተ ዖም ገዳም
ንበውዕ እንከሰ ውስተ አብያቲሁ ለእግዚአብሄር
ወንሰግድ ውስተ መካን ኀበ ቆመ እግረ እግዚእነ
ትርጉም
መዝሙረ ዳዊት ም. ፻፴፪ ቊ. ፮ - ፯
ወንጌል ዘቅዳሴ
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፱፥፳፭-፳፰
ቅዳሴ
ዘዮሐንስ አፈወርቅ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
@aleroe