ኤልሮኢ:(⚜መንፈሳዊ ትምህርት⚜)
✍ …… እኛ ከየትኛው እንሆን ይሆን
አምስት ዓይነት ክርስቲያኖች
✝ አንደኛው ክርስቲያን
ዘወትር ከቤተ ክርስቲያንየማይለይ በየቀኑ እግሮቹ ወደ ቤተክርስቲያን የሚገሰግሱ ጠዋት ኪዳን ከሰዓት ቅዳሴ ማታ ሰርክ ጉባኤ የማይቀር ዘወትር የሚጸልይ የሚጾምስርዓተ ቤተ ክርስቲያንን ጠብቆ የሚኖር የሰበካ ጉባኤ አባል የሆነ ቤተ ክርስቲያንን በሚችለው የሚያገለግል ቤቱን ካህናት የባረኩትየሚቆርብ አስራቱን በኩራቱን የሚያወጣ ክርስትናን በተግባር የሚገልጠው ነው።
✝ ሁለተኛው ክርስቲያን
በሳምንት አንድ ቀን እሁድ እሁድ ብቻ ቤተ ክርስቲያን የሚሄድ
በሳምንት አንድ ቀን የሚጸልይ
ስድስት ቀን ሙሉ ቤተ ክርስቲያን ትዝ የማይለው በሳምንት አንድ ቀን የሚያስቀድስ ስድስቱን ቀን በግል ስራው የተጠመደ በሳምንት አንድ ቀን ብቻ ሂዶ እድር እቁብ አለብኝ ወንጌሉ ይጠር ትምህርቱ በዛ መርሃ ግብር ተንዛዛ ቅዳሴው ረዘመ የሚል በሳምንት አንድ ቀን መጥቶ ሥርዓቱ እስኪፈጸም መቆየት ያቃተው ከመንፈሳዊው ይልቅ ለዓለማዊ የሚያዳላው ነው።
✝ ሶስተኛው ክርስቲያን
በወር አንድ ቀን ብቻ ወራዊ በዓላትን ቆጥሮ ወደ ቤተ ክርስቲያን የሚሄደው ነው
(የመድኀኔዓም) (የማርያም) (የሚካኤል)ወዘተ
ዛሬ እኮ መድኀኔዓለም ነው ቤተ ክርስቲያን ልሂድ ብሎ ቀን ቆጥሮ የሚሄደው29 ቀን ሙሉ ቤተ ክረስቲያንን የረሳ ኪዳን አድርሶ የማያውቅ ወንጌል ቁጭ ብሎ የማይማር የማያስቀድስበወር አንድ ቀን ብቻ ቤተ ክርስቲያን ደርሶ የሚመለስ ለጸሎት ጊዜ የሌለውበቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የማይሳተፍ የሰበካ ጉባኤ መታወቂያ የሌለው የነፍስ አባቱን ስም እንኳየማያውቅ የነፍስ አባትህ ማነው? ተብሎ ሲጠየቅ እንትና እንትና ማን ነበር ረሳሁት የሚል የነፍስ አባቱን ሲያገባ ሲወልድ ሰው ሲሞትበት ብቻ የሚፈልግ ቤቱን አስባርኮ ጸበል አስረጭቶ የማያውቅ በልምድ ብቻ የሚኖረው ነው።
✝ አራተኛው ክርስቲያን
በዓመት አንድ ቀን በንግሥ ጊዜ ቤተ ክረርስቲያን የሚሄደው ነው
ዛሬ የዓመቱ ገብርኤል ነው
ዛሬ ጥምቀት ነው ብሎ የሚሄደው
364 ቀን ከቤተ ክርስቲያን ቀርቶ በዓመት አንድ ቀን ትዝ የሚለው
የበዓል ሰው የሆነ የነፍስ አባት የሌለው የሰበካ ጉባኤ መታወቂያ የሌለው ጸሎት አድርጎ ኪዳን አድርሶ ቅዳሴ አስቀድሶ ጾም ጹሞ ንስሐ ገብቶ የማያውቅ ኳስ ሲደግፍ ፊልም ሲያይ ቻት ሲያደርግ ካራንቡላ ፑል ሲጫዎት ጊዜውን በማባክን ራሱንበዓለማዊ ነገሮች ቢዚ ያደረገ ቤተ ክርስቲያን እንሂድ ሲሉት ቢዚ ነኝ የሚልሁለት ሰዓት ሙሉ ቁጭ ብሎ ኳስ የሚደግፍ ፊልም የሚያይ ሰላሳ ደቂቃ ወንጌል መማርየሚሰለቸው ዓለም አንቃየያዘቸው በሚያልፍ ነገር የሚታለለው ከመንፈሳዊ ነገር የራቀው ነው።
✝ አምስተኛው ክርስቲያን
በሕይወቱ ቤተክርስቲያንን የማያውቃት ነውክርስትና ሲነሳ እናቱ አዝላ ካመጣችው በሇላ ደግሞ ያልመጣ ለጠናቋይለጣኦት ሲገብር የኖረ በባእድ አምልኮ ተተብትቦ ተይዞ ቆሌ ጨሌ እያለ ኑሮ ሲሞት ለመቅበር ሰዎች ክርስቲያን ነው ብለው አስከሬኑን ወደ ቤተ ክረርስቲያን ያመጡት ስሙ ብቻ ክርስቲያን የተባለ የክርስትና ስራ ሰርቶ የማያውቅ በእሱ ምክንያት ከሰበካ ጉባኤ ጋራ ጭቅጭቅ የሚያስነሳ ሰበካ ጉባኤ ስለማለውቀው ኣይቀበርም የቤተ ክርስቲያን አባል አይደለም ሲል ዘመዶቹ ጎረቤቶቹ ክርስቲያን ነው ይቀበር ብለው የሚከራከሩለት ሰውን ግራ የሚያጋባ ከንቱ የሆነ ሰው ነው ።ክርስቲያኖች ሆይ እኔና እናንተ ከየትኛው ነን ???
@aleroe
✍ …… እኛ ከየትኛው እንሆን ይሆን
አምስት ዓይነት ክርስቲያኖች
✝ አንደኛው ክርስቲያን
ዘወትር ከቤተ ክርስቲያንየማይለይ በየቀኑ እግሮቹ ወደ ቤተክርስቲያን የሚገሰግሱ ጠዋት ኪዳን ከሰዓት ቅዳሴ ማታ ሰርክ ጉባኤ የማይቀር ዘወትር የሚጸልይ የሚጾምስርዓተ ቤተ ክርስቲያንን ጠብቆ የሚኖር የሰበካ ጉባኤ አባል የሆነ ቤተ ክርስቲያንን በሚችለው የሚያገለግል ቤቱን ካህናት የባረኩትየሚቆርብ አስራቱን በኩራቱን የሚያወጣ ክርስትናን በተግባር የሚገልጠው ነው።
✝ ሁለተኛው ክርስቲያን
በሳምንት አንድ ቀን እሁድ እሁድ ብቻ ቤተ ክርስቲያን የሚሄድ
በሳምንት አንድ ቀን የሚጸልይ
ስድስት ቀን ሙሉ ቤተ ክርስቲያን ትዝ የማይለው በሳምንት አንድ ቀን የሚያስቀድስ ስድስቱን ቀን በግል ስራው የተጠመደ በሳምንት አንድ ቀን ብቻ ሂዶ እድር እቁብ አለብኝ ወንጌሉ ይጠር ትምህርቱ በዛ መርሃ ግብር ተንዛዛ ቅዳሴው ረዘመ የሚል በሳምንት አንድ ቀን መጥቶ ሥርዓቱ እስኪፈጸም መቆየት ያቃተው ከመንፈሳዊው ይልቅ ለዓለማዊ የሚያዳላው ነው።
✝ ሶስተኛው ክርስቲያን
በወር አንድ ቀን ብቻ ወራዊ በዓላትን ቆጥሮ ወደ ቤተ ክርስቲያን የሚሄደው ነው
(የመድኀኔዓም) (የማርያም) (የሚካኤል)ወዘተ
ዛሬ እኮ መድኀኔዓለም ነው ቤተ ክርስቲያን ልሂድ ብሎ ቀን ቆጥሮ የሚሄደው29 ቀን ሙሉ ቤተ ክረስቲያንን የረሳ ኪዳን አድርሶ የማያውቅ ወንጌል ቁጭ ብሎ የማይማር የማያስቀድስበወር አንድ ቀን ብቻ ቤተ ክርስቲያን ደርሶ የሚመለስ ለጸሎት ጊዜ የሌለውበቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የማይሳተፍ የሰበካ ጉባኤ መታወቂያ የሌለው የነፍስ አባቱን ስም እንኳየማያውቅ የነፍስ አባትህ ማነው? ተብሎ ሲጠየቅ እንትና እንትና ማን ነበር ረሳሁት የሚል የነፍስ አባቱን ሲያገባ ሲወልድ ሰው ሲሞትበት ብቻ የሚፈልግ ቤቱን አስባርኮ ጸበል አስረጭቶ የማያውቅ በልምድ ብቻ የሚኖረው ነው።
✝ አራተኛው ክርስቲያን
በዓመት አንድ ቀን በንግሥ ጊዜ ቤተ ክረርስቲያን የሚሄደው ነው
ዛሬ የዓመቱ ገብርኤል ነው
ዛሬ ጥምቀት ነው ብሎ የሚሄደው
364 ቀን ከቤተ ክርስቲያን ቀርቶ በዓመት አንድ ቀን ትዝ የሚለው
የበዓል ሰው የሆነ የነፍስ አባት የሌለው የሰበካ ጉባኤ መታወቂያ የሌለው ጸሎት አድርጎ ኪዳን አድርሶ ቅዳሴ አስቀድሶ ጾም ጹሞ ንስሐ ገብቶ የማያውቅ ኳስ ሲደግፍ ፊልም ሲያይ ቻት ሲያደርግ ካራንቡላ ፑል ሲጫዎት ጊዜውን በማባክን ራሱንበዓለማዊ ነገሮች ቢዚ ያደረገ ቤተ ክርስቲያን እንሂድ ሲሉት ቢዚ ነኝ የሚልሁለት ሰዓት ሙሉ ቁጭ ብሎ ኳስ የሚደግፍ ፊልም የሚያይ ሰላሳ ደቂቃ ወንጌል መማርየሚሰለቸው ዓለም አንቃየያዘቸው በሚያልፍ ነገር የሚታለለው ከመንፈሳዊ ነገር የራቀው ነው።
✝ አምስተኛው ክርስቲያን
በሕይወቱ ቤተክርስቲያንን የማያውቃት ነውክርስትና ሲነሳ እናቱ አዝላ ካመጣችው በሇላ ደግሞ ያልመጣ ለጠናቋይለጣኦት ሲገብር የኖረ በባእድ አምልኮ ተተብትቦ ተይዞ ቆሌ ጨሌ እያለ ኑሮ ሲሞት ለመቅበር ሰዎች ክርስቲያን ነው ብለው አስከሬኑን ወደ ቤተ ክረርስቲያን ያመጡት ስሙ ብቻ ክርስቲያን የተባለ የክርስትና ስራ ሰርቶ የማያውቅ በእሱ ምክንያት ከሰበካ ጉባኤ ጋራ ጭቅጭቅ የሚያስነሳ ሰበካ ጉባኤ ስለማለውቀው ኣይቀበርም የቤተ ክርስቲያን አባል አይደለም ሲል ዘመዶቹ ጎረቤቶቹ ክርስቲያን ነው ይቀበር ብለው የሚከራከሩለት ሰውን ግራ የሚያጋባ ከንቱ የሆነ ሰው ነው ።ክርስቲያኖች ሆይ እኔና እናንተ ከየትኛው ነን ???
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
ነሐሴ 04/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፲፱፥፩(19፥1)
ይስማዕከ እግዚአብሔር በዕለተ ምንዳቤከ
ወይቁም ለከ ስሙ ለአምላከ ያዕቆብ
ወይፈኑ ለከ ረድኤተ እመቅደሱ…
ምስባክ ዘቅዳሴ
እግዚኦ በኃይልከ ይትፌሣሕ ንጉሥ
ወቡዙኃ ይትሐሠይ በአድኅኖትከ
ፍትወተ ነፍሱ ወሀብኮ
ቅዳሴ
👉ዘእግዝእትነ አው ዘቄርሎስ
@aleroe
ነሐሴ 04/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፲፱፥፩(19፥1)
ይስማዕከ እግዚአብሔር በዕለተ ምንዳቤከ
ወይቁም ለከ ስሙ ለአምላከ ያዕቆብ
ወይፈኑ ለከ ረድኤተ እመቅደሱ…
ምስባክ ዘቅዳሴ
እግዚኦ በኃይልከ ይትፌሣሕ ንጉሥ
ወቡዙኃ ይትሐሠይ በአድኅኖትከ
ፍትወተ ነፍሱ ወሀብኮ
ቅዳሴ
👉ዘእግዝእትነ አው ዘቄርሎስ
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
ነሐሴ 05/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፷፰፥፲፰(68፥18)
ወአንሰ በጸሎትየ ኀበ እግዚአብሔር
ሣህሉ ለእግዚአብሔር በጊዜሁ
እንዘ ብዙኅ ሣህልከ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ወትሠይመኒ ውስተ ርእሰ ሕዝብ
ሕዝብ ዘኢየአምር ተቀንየ ሊተ
ውስተ ምስማዐ ዕዝን ተሠጥዉኒ
ቅዳሴ
👉ዘእግዝእትነ አው ግሩም
@aleroe
ነሐሴ 05/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፷፰፥፲፰(68፥18)
ወአንሰ በጸሎትየ ኀበ እግዚአብሔር
ሣህሉ ለእግዚአብሔር በጊዜሁ
እንዘ ብዙኅ ሣህልከ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ወትሠይመኒ ውስተ ርእሰ ሕዝብ
ሕዝብ ዘኢየአምር ተቀንየ ሊተ
ውስተ ምስማዐ ዕዝን ተሠጥዉኒ
ቅዳሴ
👉ዘእግዝእትነ አው ግሩም
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
ነሐሴ 06/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፵፯፥፲፩(47፥11)
ይትፌሥሓ አድባረ ጽዮን
ምስባክ ዘቅዳሴ
ወይሰግዳ ሎቱ አዋልደ ጢሮስ በአምኃ
ወለገጽኪ ይትመሐለሉ ኩሎሙ አሕዛብ ብዑላነ ምድር
ኩሉ ክብራ ለወለተ ንጉሠ ሐሴቦን
ቅዳሴ
👉ዘእግዝእትነ አው ግሩም
@aleroe
ነሐሴ 06/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፵፯፥፲፩(47፥11)
ይትፌሥሓ አድባረ ጽዮን
ምስባክ ዘቅዳሴ
ወይሰግዳ ሎቱ አዋልደ ጢሮስ በአምኃ
ወለገጽኪ ይትመሐለሉ ኩሎሙ አሕዛብ ብዑላነ ምድር
ኩሉ ክብራ ለወለተ ንጉሠ ሐሴቦን
ቅዳሴ
👉ዘእግዝእትነ አው ግሩም
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
ነሐሴ 07/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፹፮፥1(86፥1)
መሰረታቲሃ ውስተ አድባር ቅዱሳን።
ያበድሮን እግዚአብሔር ለአናቅጸ ጽዮን
እምኩሉ ተዐይኒሁ ለያዕቆብ።
ምስባክ ዘቅዳሴ
ብፁዕ ብእሲ ዘአንተ ገሠጽኮ እግዚኦ
መዘመሀርኮ ሕገከ
ከመ ይትገኀሥ እመዋዕለ እኩያት
ቅዳሴ
👉ዘእግዝእትነ
@aleroe
ነሐሴ 07/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፹፮፥1(86፥1)
መሰረታቲሃ ውስተ አድባር ቅዱሳን።
ያበድሮን እግዚአብሔር ለአናቅጸ ጽዮን
እምኩሉ ተዐይኒሁ ለያዕቆብ።
ምስባክ ዘቅዳሴ
ብፁዕ ብእሲ ዘአንተ ገሠጽኮ እግዚኦ
መዘመሀርኮ ሕገከ
ከመ ይትገኀሥ እመዋዕለ እኩያት
ቅዳሴ
👉ዘእግዝእትነ
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
ነሐሴ 08/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፹፪፥፫(82፥3)
ወተጓኀለውዎሙ ምክረ ለሕዝብከ
ወተማከሩ ዲበ ቅዱሳኒከ
ወይቤሉ ንዑ ንሥርዎሙ እምአሕዛብ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ወድቀት እሳት ወኢርኢክዋ ለፀሐይ
ዘእንበለ ይትዐወቅ ሦክክሙ ሕለተ ኮነ
ከመ ሕያዋን በመዓቱ ይውኅጠክሙ
ቅዳሴ
👉ዘእግዝእትነ (ጎሥዓ)
@aleroe
ነሐሴ 08/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፹፪፥፫(82፥3)
ወተጓኀለውዎሙ ምክረ ለሕዝብከ
ወተማከሩ ዲበ ቅዱሳኒከ
ወይቤሉ ንዑ ንሥርዎሙ እምአሕዛብ
ምስባክ ዘቅዳሴ
ወድቀት እሳት ወኢርኢክዋ ለፀሐይ
ዘእንበለ ይትዐወቅ ሦክክሙ ሕለተ ኮነ
ከመ ሕያዋን በመዓቱ ይውኅጠክሙ
ቅዳሴ
👉ዘእግዝእትነ (ጎሥዓ)
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
ነሐሴ 11/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፶፱፥፭(59፥5)
አድኅን በየማንከ ወስምዐኒ
እግዚአብሔር ነበበ በመቅደሱ
እትፌሣሕ ወአትካፈል ምህርካ…
ምስባክ ዘቅዳሴ
ህየንተ አበውኪ ተወልዱ ለኪ ደቂቅ
ወተሰይሚዮሙ መላእክተ ለኩሉ ምድር
ወይዘክሩ ስመኪ በኩሉ ትውልደ ትውልድ
ቅዳሴ
👉ዘእግዝእትነ (ጎሥዓ)
@aleroe
ነሐሴ 11/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘነግህ
መዝ ፶፱፥፭(59፥5)
አድኅን በየማንከ ወስምዐኒ
እግዚአብሔር ነበበ በመቅደሱ
እትፌሣሕ ወአትካፈል ምህርካ…
ምስባክ ዘቅዳሴ
ህየንተ አበውኪ ተወልዱ ለኪ ደቂቅ
ወተሰይሚዮሙ መላእክተ ለኩሉ ምድር
ወይዘክሩ ስመኪ በኩሉ ትውልደ ትውልድ
ቅዳሴ
👉ዘእግዝእትነ (ጎሥዓ)
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
ነሐሴ 14/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘቅዳሴ
ዘአዘዝከ መድኀኒቶ ለያዕቆብ
ብከ ንወግኦሙ ለኩሎሙ ፀርነ
ወበስምከ ናኀስሮሙ ለእለ ቆሙ ላዕሌነ
ወንጌል
ማቴ 17÷14-24
ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ
@aleroe
ነሐሴ 14/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘቅዳሴ
ዘአዘዝከ መድኀኒቶ ለያዕቆብ
ብከ ንወግኦሙ ለኩሎሙ ፀርነ
ወበስምከ ናኀስሮሙ ለእለ ቆሙ ላዕሌነ
ወንጌል
ማቴ 17÷14-24
ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ
@aleroe
"እኛ እንዘምራለን"| "Egna Enzemeralen"
ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ|@orthodox_mezmurs
ኤልሮኢ:(⚜ዝማሬ⚜)
#እኛ_እንዘምራለን
እኛ እንዘምራለን ጠላት ይጨነቃል
የደስታቸው ምንጩ ከወዴት ነው ይላል
የሰላም መፍሰሻ አንቺ ነሽ ደስታችን
የመስቀል ስር ሰነድ ማርያም እናታችን
#አዝ
በልባችን ደስታ ፊታችን የበራው
ስለት ሰንሰለቱን ልጅሽ ሰብሮልን ነው
ሞት መሻገሪያችን ድልድይ ከመከራ
የምስራቅ ልጅ ፀሃይ የኛ ትንሳኤ ነው
#አዝ
የመድሃኒት መዝገብ ይቁስላችን ጤና
ከርስቱ እንዳንጎድል በተስፋ እንደፀና
ልጅዋን ደስታ ለሚል የደስታምንጭ ሆና
ሀዘን በዕርስዋ እርቋል ስላዘኑት አዝና
#አዝ
የሊቀ ካህናቱ የክርስቶስ እናት
እርሱ ዝናብ ሲሆን እርሷ ደመና ናት
ሲጠብቅ እረኛ ሲርበን በግ ያልነው
አልፋና ኦሜጋ የድንግል ልጅዋ ነው
@aleroe
#እኛ_እንዘምራለን
እኛ እንዘምራለን ጠላት ይጨነቃል
የደስታቸው ምንጩ ከወዴት ነው ይላል
የሰላም መፍሰሻ አንቺ ነሽ ደስታችን
የመስቀል ስር ሰነድ ማርያም እናታችን
#አዝ
በልባችን ደስታ ፊታችን የበራው
ስለት ሰንሰለቱን ልጅሽ ሰብሮልን ነው
ሞት መሻገሪያችን ድልድይ ከመከራ
የምስራቅ ልጅ ፀሃይ የኛ ትንሳኤ ነው
#አዝ
የመድሃኒት መዝገብ ይቁስላችን ጤና
ከርስቱ እንዳንጎድል በተስፋ እንደፀና
ልጅዋን ደስታ ለሚል የደስታምንጭ ሆና
ሀዘን በዕርስዋ እርቋል ስላዘኑት አዝና
#አዝ
የሊቀ ካህናቱ የክርስቶስ እናት
እርሱ ዝናብ ሲሆን እርሷ ደመና ናት
ሲጠብቅ እረኛ ሲርበን በግ ያልነው
አልፋና ኦሜጋ የድንግል ልጅዋ ነው
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜መንፈሳዊ ስነፅሁፍ⚜)
በደብረ ታቦር
መለኮት ተገለጠ በደማቅ ብርሃን አበራ
በተቀደሰው የታቦር ተራራ።
የአብ አባትነት የወልድ ልጅነት
በግልጽ ታወቀ ተነገረ በእውነት
ዮሐንስ ጴጥሮስን ያዕቆብን ጠርቶ
ሙሴን ከመቃብር ከሙታን አንሥቶ
ከብሔረ ሕያዋን ኤልያስን አምጥቶ
በአምላክነቱ ፍጹም አንጸባርቆ
በሕያው መለኮቱ በብርሃን ደምቆ
አብም ተገለጠ በብሩህ ደመና
የምወደው ልጄ ክርስቶስ ነውና።
እርሱን ብቻ ሰሙት እስከ ዘለዓለም
ሕይወት በእርሱ ነው ያለርሱ አትድኑም።
ብሎ ስለልጁ በግለጽ መሰከረ
አምላክነቱንም በተግባር ነገረ።
ከሀብታሙ ገበያው
@aleroe
በደብረ ታቦር
መለኮት ተገለጠ በደማቅ ብርሃን አበራ
በተቀደሰው የታቦር ተራራ።
የአብ አባትነት የወልድ ልጅነት
በግልጽ ታወቀ ተነገረ በእውነት
ዮሐንስ ጴጥሮስን ያዕቆብን ጠርቶ
ሙሴን ከመቃብር ከሙታን አንሥቶ
ከብሔረ ሕያዋን ኤልያስን አምጥቶ
በአምላክነቱ ፍጹም አንጸባርቆ
በሕያው መለኮቱ በብርሃን ደምቆ
አብም ተገለጠ በብሩህ ደመና
የምወደው ልጄ ክርስቶስ ነውና።
እርሱን ብቻ ሰሙት እስከ ዘለዓለም
ሕይወት በእርሱ ነው ያለርሱ አትድኑም።
ብሎ ስለልጁ በግለጽ መሰከረ
አምላክነቱንም በተግባር ነገረ።
ከሀብታሙ ገበያው
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜የዕለቱ ምስባክና ወንጌል⚜)
ነሐሴ 15/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘቅዳሴ
ውስተ ኵሉ ምድር ወፅአ ነገሮሙ
ወእስከ አጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ፤
ወውስተ ፀሓይ ሤመ ጽላሎቶ።
ወንጌል ዘቅዳሴ
የማቴዎስ ወንጌል ም. ፲ ቊ. ፩ - ፵፪
ቅዳሴ
👉ዘሐዋርያት (ዘበደኃሪ)
@aleroe
ነሐሴ 15/12/2012 ዓ.ም
ምስባክ ዘቅዳሴ
ውስተ ኵሉ ምድር ወፅአ ነገሮሙ
ወእስከ አጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ፤
ወውስተ ፀሓይ ሤመ ጽላሎቶ።
ወንጌል ዘቅዳሴ
የማቴዎስ ወንጌል ም. ፲ ቊ. ፩ - ፵፪
ቅዳሴ
👉ዘሐዋርያት (ዘበደኃሪ)
@aleroe
ኤልሮኢ:(⚜ዝማሬ⚜)
#ኢትዮጵያንና_ህዝቦቿን
ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን /2/
ድንበር የሚጠብቁትን /2/
ጠብቅ እግዚአብሔር ሠራዊቷን /4/
የደም መሬት አትሁን ደም አይፍሰስባት
ካንተ የመነጨ ሰላም ይስፈንባት
አሽናፊ እንድትሆን ለስምህ ተገዝታ
አይንህን ሳትመልስ እያት ጠዋት ማታ
#አዝ
ሰንሰለት ሲፀና ለመከራ ፈርቶ
ኢትዮጲያዊ መልኩን አይቀይርም ከቶ
ድንቁን ብርሃን ያያል ወቶ ከጨለማ
በመንገዱ ሁሉ አዳኝ ቀኝ ቀድማ
#አዝ
እጅግ የፈተናት ተናቅሎላት መርዙ
ከእግሮቿ በታች ጠላቶች ይገዙ
ደጅ ስትጠና እጆቿን ዘርግታ
ጠብቅ ሠራዊቿን ዱሩ እንዳይፈታ
#አዝ
ከራሳቸው ይልቅ ኢትዮጵያን ወደዱ
ደም ከፍለው ሊያቆዮት በዱር ተሰደዱ
በሃሩር በውርጩ የሆኗትን አጥር
በማይፋቅ ቀለም ፃፋቸው ለክብር
ሊቀ-መዘምራን ዲያቆን ቴድሮስ ዮሴፍ
@aleroe
#ኢትዮጵያንና_ህዝቦቿን
ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን /2/
ድንበር የሚጠብቁትን /2/
ጠብቅ እግዚአብሔር ሠራዊቷን /4/
የደም መሬት አትሁን ደም አይፍሰስባት
ካንተ የመነጨ ሰላም ይስፈንባት
አሽናፊ እንድትሆን ለስምህ ተገዝታ
አይንህን ሳትመልስ እያት ጠዋት ማታ
#አዝ
ሰንሰለት ሲፀና ለመከራ ፈርቶ
ኢትዮጲያዊ መልኩን አይቀይርም ከቶ
ድንቁን ብርሃን ያያል ወቶ ከጨለማ
በመንገዱ ሁሉ አዳኝ ቀኝ ቀድማ
#አዝ
እጅግ የፈተናት ተናቅሎላት መርዙ
ከእግሮቿ በታች ጠላቶች ይገዙ
ደጅ ስትጠና እጆቿን ዘርግታ
ጠብቅ ሠራዊቿን ዱሩ እንዳይፈታ
#አዝ
ከራሳቸው ይልቅ ኢትዮጵያን ወደዱ
ደም ከፍለው ሊያቆዮት በዱር ተሰደዱ
በሃሩር በውርጩ የሆኗትን አጥር
በማይፋቅ ቀለም ፃፋቸው ለክብር
ሊቀ-መዘምራን ዲያቆን ቴድሮስ ዮሴፍ
@aleroe