ከዚ ቀደም የነበረውን ማንነቴን አሳታወስኩ 😭 ሰላት አልሰግም ነበር ለማየውም ለምሰማውም ነገር አልጨነቀም አላማየ ገንዘብ እንጂ ሌላ አልነበረም ጀናባ ሁኜ እንኳን ከአባየ ጋር መስጊድ እሄድ እና ከሰወች ጋር ተቀላቅየ እሰግድ ነበር !! ሰው ለመናቅ ለከት አልነበረብኝም ምኞቴ ውስጥ መጥፎ ነገር እንጂ ሌላ አልነበረም የጀሊልን ወሰን ሳምፅ ያሳለፍኩት ጊዜ አሳመመኝ
-----------
ታሪክ ነበረኝ ፣ ውስጡ የገነነ
ባሪያውን ያጠፋ ፣ ስሜትን ያመነ
እጁ ተጨማልቆ ድጋሚ ላይፀዳ
ታሪክ ነበረኝ ፣ እኔስ ተስፋን ሚከዳ
ማንነትን ያልተረዳ ፣ግዝፈትን ያቀለለ
ጊዜያዊን ደስታ ሰጥቶ ፣ስብእናን ያጎደለ
ምንገዱ ሲከፈት ብሩህ የመሰለኝ
ዘልአለም መዋዠቅ ልቤ ያታለለኝ
ምነው ጊዜው ከረፈደ አሁን ታወቀኝ
መመለሻ የሌለው መንገደኛ የዋለለ
መድረሻውን ሳያውቅ ከልካዩ የሌለ
ለጥፋት መሪ እንጂ ከጥፋቱ ዝቅታ
አስተካካይ የለው ከዝቅጠቱ ኮረብታ
ወንጀል ነው ፣ተቃራኒው ፅንፍ ያልተሰማ
ውርደት ነው፣አልታየም የልእልናው ሸማ
--------
ከሪማ ምን ያህል ሂወቴን ትቀይረዋለች?
ብጠይቃት እሽ እባላለሁ ወይስ?
አሁን ላይ ለምን ለሷ ተገቢ አልሆንም?
"ቁርአን ሂፍዝ ጀምሬያለሁ የሰላት ጊዜየን መስጊድ ነው ማሳልፈው (በርግጥ እሷ በእውቀት ትበልጠኛለች።)
ከገፅታም ሚያምር መልክ እና ቁመና ተሰጥቶኛል .የፈለገ ሂወቴ ቢበላሽ ከሌላ ሴት ጋር ምንም ግንኙነት የለኝም ።
አላማየን አውቂያለሁ በምን ምክኒያት ላትቀበለኝ ትችላለች? አላውቅም ብቻ ያቺ ጥቁር ሂጃብ ምትለብሰዋ ቀዯ ባለ ሃያእ እንስት ሌላ ነገር ለማሰብ ጊዜም አልሰጠቺኝም።
-----------
እውቀት ለመቅሰም ድርሴን ብወድም
ልሰማ ማልጄ መድረሳ ብሄድም፣
ጌታየን ላወድስ እልፍ ብፈልግም፣
፡እኔ ግን አልችልም
ካንቺ ሌላ እንዳስብ ሺ ምክንያት ባገኝም፣
አንቺን አለማሰብ ሀሳብ አይመስለኝም፣
አይ እኔ ምስኪኑ፣
ካንቺ ጋር ሆነና ልቤ ቃልኪዳኑ፣
በስምሽ ተሳስሮ ድምፄ እና ልሳኑ፣
ከሀለቃው ቁጭ ብሏል ስጋዬ በድኑ፣
፡
አስተማሪው እየለፈለፈ ባየውም፣
አይኔን ለአፍታ እንኳ ዳሩ ባልከድነውም፣
እውነት አልሻለሁ ምንም አላየሁም፣
--------
..ያንንም ይሄንንም እያልኩ ሂወቴ ቀጥሏል.. ማሂር ከስልጠናው ይልቅ የአልፋን ኩባንያ ለሰወች ሼር ማድረግ ተያይዞታል ማሜን ወደአልፋ አስገባው ። የክላስ ልጆቹን በሙሉ አስገባቸው በዛ ሁሉ ሰው ምን ያህል ዶላር እየቆጠረለት እንደሆነ አሰብኩት ። እነሱ ያስገቡትም ሰው ጥቅሙ ወደላይ ይወጣል ደሞ ታሳቢ ሚደረገው ገነንዘብ ብዙ ነው በ6 ሰው ብቻ ሀብታም ይሆኑ የለ ?
እሱማ የወሩ ከግሩፓችን ሳይሆን ከሙሉ አልፋ ልዩ ተሸላሚ እንደሚሆን እጠብቃለሁ ። ዛሬ እኛ ቤት መጦ የአልፋን ስልጠና በ online ፉአድን አስገብቶት የድሬ ልጆች እየገቡ እንደገቡ ነገረኝ እና ፉአድም ማሂርም ምን ያህል እንደሚሰሩ አሰብኩት በአንዱ የአልፋ ሲስተም ብቻ ።
የእሁዱ የአልፋ ቀን አጓጉቶኛል ምመረቅበት ቀን ነው በ21 ቀን ስልጠና በ online መሰልጠን ስላቆምኩ የአልፋ አካውንቴ የቆጠረውን ብር አላየሁትም ማየት እፈልጋለሁ ግን አሁድ ላውቀው ብፈልግም አላስቻለኝም አየሁት ..
887 ዶላር ሰርቷል !!! በሀገራችን እስከ 40 ሺ ምናምን ማለት ነው
በማሂር በኩል የዘረጋሁት መስመር ምን ያህል እንደጠቀመኝ አወቅኩት ። ግን ማሂር ስንት ሰርቶ ይሁን ? የሱን ብር እሁድ እነግርሃለው ብሎኛል ጓጓሁ እስኪመረቅስ ስንት ይሰራ ይሁን? ?
አላውቅም እኔኮ ማሂርን ስልጠናው ላይ አተኩር ስልጠናው ሂወትህን ሲቀይረው አእምሮህን መጠቀም ትጀምራለህ ። ቢዝነሱ ይደርሳል ምናምን ስለው አይሰማኝም ነበር። አይ ማሂ ታዋቂነቱን እና ምላሱን ተጠቅሞ ሸቅሎታል ።
እሁድ ቀን ሱፍ ለብሰን እንድንመጣ ታዘናል የዛሬ ወር እዚ ቦታ ላይ ስኬታማ ሰወችን አይቼ መች ነው እንደነሱ ምሆነው ብየ ነበር ። እሁድ ደሞ እኔ ወጥቼ ለናገር ነው ..
የእሁዱ ቀን ደረሰ ....
ይቀጥላል ...
@achacher
-----------
ታሪክ ነበረኝ ፣ ውስጡ የገነነ
ባሪያውን ያጠፋ ፣ ስሜትን ያመነ
እጁ ተጨማልቆ ድጋሚ ላይፀዳ
ታሪክ ነበረኝ ፣ እኔስ ተስፋን ሚከዳ
ማንነትን ያልተረዳ ፣ግዝፈትን ያቀለለ
ጊዜያዊን ደስታ ሰጥቶ ፣ስብእናን ያጎደለ
ምንገዱ ሲከፈት ብሩህ የመሰለኝ
ዘልአለም መዋዠቅ ልቤ ያታለለኝ
ምነው ጊዜው ከረፈደ አሁን ታወቀኝ
መመለሻ የሌለው መንገደኛ የዋለለ
መድረሻውን ሳያውቅ ከልካዩ የሌለ
ለጥፋት መሪ እንጂ ከጥፋቱ ዝቅታ
አስተካካይ የለው ከዝቅጠቱ ኮረብታ
ወንጀል ነው ፣ተቃራኒው ፅንፍ ያልተሰማ
ውርደት ነው፣አልታየም የልእልናው ሸማ
--------
ከሪማ ምን ያህል ሂወቴን ትቀይረዋለች?
ብጠይቃት እሽ እባላለሁ ወይስ?
አሁን ላይ ለምን ለሷ ተገቢ አልሆንም?
"ቁርአን ሂፍዝ ጀምሬያለሁ የሰላት ጊዜየን መስጊድ ነው ማሳልፈው (በርግጥ እሷ በእውቀት ትበልጠኛለች።)
ከገፅታም ሚያምር መልክ እና ቁመና ተሰጥቶኛል .የፈለገ ሂወቴ ቢበላሽ ከሌላ ሴት ጋር ምንም ግንኙነት የለኝም ።
አላማየን አውቂያለሁ በምን ምክኒያት ላትቀበለኝ ትችላለች? አላውቅም ብቻ ያቺ ጥቁር ሂጃብ ምትለብሰዋ ቀዯ ባለ ሃያእ እንስት ሌላ ነገር ለማሰብ ጊዜም አልሰጠቺኝም።
-----------
እውቀት ለመቅሰም ድርሴን ብወድም
ልሰማ ማልጄ መድረሳ ብሄድም፣
ጌታየን ላወድስ እልፍ ብፈልግም፣
፡እኔ ግን አልችልም
ካንቺ ሌላ እንዳስብ ሺ ምክንያት ባገኝም፣
አንቺን አለማሰብ ሀሳብ አይመስለኝም፣
አይ እኔ ምስኪኑ፣
ካንቺ ጋር ሆነና ልቤ ቃልኪዳኑ፣
በስምሽ ተሳስሮ ድምፄ እና ልሳኑ፣
ከሀለቃው ቁጭ ብሏል ስጋዬ በድኑ፣
፡
አስተማሪው እየለፈለፈ ባየውም፣
አይኔን ለአፍታ እንኳ ዳሩ ባልከድነውም፣
እውነት አልሻለሁ ምንም አላየሁም፣
--------
..ያንንም ይሄንንም እያልኩ ሂወቴ ቀጥሏል.. ማሂር ከስልጠናው ይልቅ የአልፋን ኩባንያ ለሰወች ሼር ማድረግ ተያይዞታል ማሜን ወደአልፋ አስገባው ። የክላስ ልጆቹን በሙሉ አስገባቸው በዛ ሁሉ ሰው ምን ያህል ዶላር እየቆጠረለት እንደሆነ አሰብኩት ። እነሱ ያስገቡትም ሰው ጥቅሙ ወደላይ ይወጣል ደሞ ታሳቢ ሚደረገው ገነንዘብ ብዙ ነው በ6 ሰው ብቻ ሀብታም ይሆኑ የለ ?
እሱማ የወሩ ከግሩፓችን ሳይሆን ከሙሉ አልፋ ልዩ ተሸላሚ እንደሚሆን እጠብቃለሁ ። ዛሬ እኛ ቤት መጦ የአልፋን ስልጠና በ online ፉአድን አስገብቶት የድሬ ልጆች እየገቡ እንደገቡ ነገረኝ እና ፉአድም ማሂርም ምን ያህል እንደሚሰሩ አሰብኩት በአንዱ የአልፋ ሲስተም ብቻ ።
የእሁዱ የአልፋ ቀን አጓጉቶኛል ምመረቅበት ቀን ነው በ21 ቀን ስልጠና በ online መሰልጠን ስላቆምኩ የአልፋ አካውንቴ የቆጠረውን ብር አላየሁትም ማየት እፈልጋለሁ ግን አሁድ ላውቀው ብፈልግም አላስቻለኝም አየሁት ..
887 ዶላር ሰርቷል !!! በሀገራችን እስከ 40 ሺ ምናምን ማለት ነው
በማሂር በኩል የዘረጋሁት መስመር ምን ያህል እንደጠቀመኝ አወቅኩት ። ግን ማሂር ስንት ሰርቶ ይሁን ? የሱን ብር እሁድ እነግርሃለው ብሎኛል ጓጓሁ እስኪመረቅስ ስንት ይሰራ ይሁን? ?
አላውቅም እኔኮ ማሂርን ስልጠናው ላይ አተኩር ስልጠናው ሂወትህን ሲቀይረው አእምሮህን መጠቀም ትጀምራለህ ። ቢዝነሱ ይደርሳል ምናምን ስለው አይሰማኝም ነበር። አይ ማሂ ታዋቂነቱን እና ምላሱን ተጠቅሞ ሸቅሎታል ።
እሁድ ቀን ሱፍ ለብሰን እንድንመጣ ታዘናል የዛሬ ወር እዚ ቦታ ላይ ስኬታማ ሰወችን አይቼ መች ነው እንደነሱ ምሆነው ብየ ነበር ። እሁድ ደሞ እኔ ወጥቼ ለናገር ነው ..
የእሁዱ ቀን ደረሰ ....
ይቀጥላል ...
@achacher
🤬1
❤️አልፋና ከሪማ 😭
ክፍል ሰባት 7⃣
(የምዕራፍ 1 የመጨረሻ ክፍል)
(ፀሀፊ ጃቢር ሙስጠፋ )
አልፋም ቤቴ ሆነ ፣ ከሪማም ባለዳ
ነፍሴም ተሸነፈች፣ በእንስቷ ጓዳ
የእሁዱ ቀን ደረሰ በሚያምር አለባበስ ፊትለፊት በኩራት ተቀምጫለሁ ። ፕሮግራሙ ጀመረ ብዙ ሰወች መናገር ጀምሩ .. አልፋ ላይ በገንዘብ እና በአስተሳሰብ ምትለወጠው ስልጠናውን ወደሂወትህ አምጥተህ ስተገብር ነው አእምሮህ ሲከፈት ብዙ ማይጠቅሙ ሃሳቦችን ውስጥህ ላይ ስታስወግድ የቀድሞ ልምድህን እርግፍ አርገህ ስትተው ከፈጣሪህም ከሰወችም ቅርብ ትሆናለህ ዛሬ ላይ በዚ 21 ቀን ውስጥ በደንብ የመጀመሪያውን ፓኬጅ ሰልጥነው የተመረቁ ልጆች እንመርቃለን አለ ሌሎችም ብዙ ሰወችም ንግግር አደረጉ ከዛም ወደመድረኩ ሁላችንንም ጠራን ..
የዛሬዋ ቀን ትለያለች 12 አመት ምናምን ተምረን ምንመረቀው ምርቃት እኮ ሂወቴን ቀጣይ ምን ላርገው የሚል ጭንቀት ነው ምናተርፈው ። በሂወትህ በለውጥህ ስትመረቅ ደስ አይልም ?
በዛ ላይ የሰራነው ዶላር ተነገረ በዚ ወር የበለጡኝ አሉ ግን እኔ ዶላሩ ብዙም አያሳስበኝም ። ወደቀጣዩ ፓኬጅ ስዘዋወር ነው ንግግር ማረገው ብየ እዛው ቦታየ ተመለስኩ ። ዛሬ ፉአድም ከድሬ መጥቷል በጣም ደስተኛ ነበርን በዚሁ የደስታ ሞራሌ ከሪማን እንደምወዳት ብነግራት ደስ ባለኝ ..
ግን ፈራሁ ። ከፕሮግራሙ መጠናቀቅ በኋላ ምሽቱን ስንጫወት እንደሙሽራ ሲያረጉኝ አመሸን በጣም ደስ አለኝ ሂወቴ በአንድ ወር መቀየሩ ሀሴት ውስጥ ከተተኝ።
በርግጥ እንዲቀየር የአብዱ ስልጠናም ጠቅሞኛል እንጂ ከመጀመሪያው ፓኬጅ ይልቅ 2 ሶስተኛው ትልቅ ተፅዕኖ አለው ሁለተኛው ሶስተኛው ከከዛሀው መጀመሪያ ከምታገኘው በላይ በዛ ያለ ተቆራጫም አለው ።
ዛሬ ላይ ለደረስኩበት ነገር አብዱም ከሪማም ትልቅ ሚና ተጫውተዋል ። ማሂር እና አብዱ ለምን ስለተለያየ የዲን አመለካከት ይጣላሉ ?? ለምን ሀሳባቸውን አይከባበሩም ። ለምን ማሜ ዛሬ ድረስ እዛች ሱቅ ይፈጋል ? ፉአድንስ 1 አመት ግቢ ከተማረ ይበቃዋል ሂወቱን እዚ ለምን አይቀጥልም?
ብዙ ብዙ ውስጤ የነበሩ ሀሳቦችን በግልፅ አወራንባቸው ። ያለንን የባህሪ ክፍተት ደፍነን ወደፊት እንደትልቅ Grop ብዙ ነገር ከአልፋም ጋር ተያይዞ ከዛ ውጭ መስራት እንደምንችል ተማመንን።
ለአላማችን መኖር እንዳለብን እና ከዚ በኋላ የደስታ ሂወት ለመኖር አሰብን ዛሬ ከመሸ እኔና ማሂር አብዱ ቤት ልንሄድ ፈልገናል እሱ ግን መሽቷል ምን ትሰራላቹ ብሎ ላለመውሰድ ሞከረ ። እኛ ግን አንሰማም አልነው እሱም ዛሬ ቤት አላድርም ማዘርን ደውየላታለሁ አምሽተን ስገባ ደስ አይልም ዛሬ አንሄድም ሲለን አርፈን ተቀመጥን ማታውን ስናብድ አሳለፍነው ድንገት ከመሃላችን ማሜ አንድ ቤት ተከራይተን መኖር እንዳለብን ሀሳብ አመጣ በጣም ገራሚ ሀሳብ ነው ። አብዱ ደስተኛ አለመሆኑን ስናይ ተውነው ።
አብዱና ማሜ ወደነማሂር ቤት ሊያድሩ ሄዱ ። እኔ ወደቤት ተቀነጠስኩ ።
ቤት በጣም መሽቶ ነበር ስገባ አባየን ዘየርኩት ሊቆጣ ሲል. ዛሬ የጀመርኩትን የስኬት ጅማሮ በፎቶ አሳየሁት በቀጣዩ ስመረቅ እጋብዛቹሃለው አልኩት ። ሁሉም ተደሰቱ የነሱን ደስታ ሳይ ከልቤ ተደሰትኩ አሁን በአጎቴ ምክኒያት ከተፈጠረው ችግር አንፃር የአሁኑ የነሱ ደስታ ትልቅ ቦታ አለው ለኔ።
ሰአቱ በጣም ሄደ 6:35 ይላል እነኡሚን አስተኛኋቸው እና ዛሬ ይህን ትልቅ ውለታ ለዋለልኝ ጌታ ለይል ሰግጄ አመስግኜ መተኛት እንዳለብኝ ተረዳሁ ለይል ሰግጄ ውብ እጆቼን ወደሰማይ ዘረጋሁ ።
ከልቤ አመሰገንኩት የእናቴን ደስታ አሳየኝ ብየ እየተንሰቀሰቅኩ ለመንኩት የሂወቴን መጨረሻ አሳምረው የአብዱንም የማሂርንም የሌሎችን ሂወት አሳምረው በወንድማማቾች መሀል ማንም እንዲገባ አትፍቀድ ። ከነሱ ውጭ ማንም የለኝም
ጀሊሉ በጨለማ ውስጥ ብርሃንን ታሳያለህ በሞተ ልቦና ነፍስ ትዘራለህ የታል ሚለምነኝ ምሰማው ባልከው የከበሩ ቃላት ይዤሃለው የከሪማን ነገር አደራ ብየ አነባሁ 😭
በወንጀል የቆሸሸ ባሪያህ ከፊትህ ተደፍቶ ያነባል .. ያልተፈቀዱለትን ልቅ ነገሮችን ያየበትን አይን አብስለት በዘረጋው እጁ አንተን ያመፀበት እጁቹን ማሀርታ ለግሳቸው ።
ያልሰገዳቸው ሰላቶች ትእዛዝህን የደፈሩ ውሳኔወች.. ነገ የፍርዱ ቀን አንገት ያስደፋዋልና ዛሬ ማንም ሳያውቅ ከመዝገቦቹ ሰርዘው ። ወንጀሉን ምረህ ፍላጎቱን አሳካለት በልኩ የተሰፋችውን ሀዋ ለግሰው ከከሪማ ጋር በዱንያ የጀነትን ሂወት አሳየው ።
ያረሂም እዘንልኝ ያ ከሪም አክብረኝ ያ ወዱድ ውደደኝ ሰወች ዘንድም አስወድደኝ ያገፋር ወንጀሌ በኔና ባንተ መካከል ይቅር ። የቀድሞየን ሂወት ለመተው አንተው እርዳኝ ቃልህን እንድሸመድድ እገዘኝ በስንዝር ስቀርብህ በክንድ ተጠጋኝ የደካሞች ደካማ ነኝ እና አንተው አበርታኝ ። ብየ ዱአየን ጨረስኩ
አገጬ ላይ ከተርገፈገፈው እንባ ባሻገር ሀሴት ተሰምቶኝ የመኝታ ዚክር ብየ ተኛሁ ።
በነገው ቀን ሲረፋፍድ ከማሂር ጋር እነ አብዱ ቤት ሄድን የአብዱን እናት ዘየርናት እና ያሰብነውን ዋና ነገር ባማረ መልኩ አደረግነው ..
የአብዱን ትንሽ እህት ኢልሃንን ብዙ ልብሶች ገዝተን ሰርፕራይዝ አደረግናት በጣም ተደሰተች እየሮጠች ስትጠመጠምብኝ እንባ ነበር የቀረኝ በጣም ተደሰትኩ የህፃንን ደስታ ማየት እንዴት ያስደስታል ።
የአብዱ እናት እያለቀሰች አቀፈቺን ዱአም አደረገቺልን ።
እነማሜ እና ፉአድ ሲመጡ ዛሬ ኢልሃንን ቦሌ ስናዝናናት እንዋል ተባብለን ወደቦሌ አመራን ልክ እንደገባን የፈለገችውን የጨዋታ አይነት እንድትጫወት ቆርጠንላት ጩሀት እና ጫጫታ ውስጥ ገባን ። እኔና ፉአድ የሆነ ቦታ በተከፈተው ዘፈን መጨፈር ጀምረናል በሉት.
ልጆች ተሰብስበው ትንሽ ካዩን በኋላ አብረን እየዘለልን መቀወጥ ጀመርን የሆነ Parry አደረግነው ወደልጅነት ተመለስን በሉት ።
ማሂርም ከኢልሃን ጋር መኪና ውድድሩን ተያይዘውታል አብዱና ማሜ የእጅ ኳስ እየተጫወቱ ነው ማሂር ወደኛ መጣና እየጮሀ ማታ ትልቅ ሚነገርህ ነገር አለ ደስ ሚል ምናወራበት ልዩ ጉዳይ አለኝ እኔም ደስ አለኝ ።
በዛውም የከሪማን ጉዳይ ዛሬ ማታ ልነግራቸው ስለሆነ ማለት ነው
ቀን ሙሉ ስንዝናና ውለን ማታውን እነአብዱ ቤት ኢልሃን ስለተኛች አብዱ ተሸክሞ አስገባት ።
እዛው እነአብዱ ሰፈር ወዳለካፌ እንደምናመሽ ተነጋገርን ወጣን የዛሬው ቀንማ ሰኞ አይመስልም መግሪብ ሰግደን እራት እየበላን እዛው ሆንን።
ማሂር እየፈጠነ ዛሬ ሚነገር ትልቅ ነገር አለ አለን (እኔም በውስጤ የሰራውን ዶላር ሰርፕራይዝ ሊያረገን ነው ብየ አሰብኩ)
ግን ወዲያውን ከተፍ ብየ እኔም ምነግራቹህ ነገር አለ አልኩ ፉአድ ከማሂር እንጀምር ከሰሚር ሲል ጠየቀ?
ማሜ ከማሂር ይጀመር የሰሚር ትልቅ ነገር ይመስላል መጨረሻ ላይ ብንሰማው ይሻላል አለ አብዱ ቁጭ ብሎ ለብቻው እየተሽኮረመመ ይስቃል .. ማሂርም በቃ ላውራ ብሎ ጀመረ ..
የሆነ ሰው እያለ ወደአብዱ እየሳቀ እያመለካተ (እኛም አብዱ ምን ? ? ብለን ሰፍ አልን ) ማሂርም አብዱሻ ኡስታዛችን ፎንቃ ገብቶለታል ፍቅር ነገር እያጫወተው ነው አለ ማሜ ተመስጦ ምን? ማንን ማንን? አለ እኔም ማንን ነው ስል ?
ማሂር ያቺ ቆንጆዋ የመድረሳቸው ሀላፊ ልጅ አደበኛዋ ሁሌ ጥቁር ሂጃብ ምትለብሰው ልጅ እንዳለ .. ማሜ ከሪማን ? አለ .. ...
ክፍል ሰባት 7⃣
(የምዕራፍ 1 የመጨረሻ ክፍል)
(ፀሀፊ ጃቢር ሙስጠፋ )
አልፋም ቤቴ ሆነ ፣ ከሪማም ባለዳ
ነፍሴም ተሸነፈች፣ በእንስቷ ጓዳ
የእሁዱ ቀን ደረሰ በሚያምር አለባበስ ፊትለፊት በኩራት ተቀምጫለሁ ። ፕሮግራሙ ጀመረ ብዙ ሰወች መናገር ጀምሩ .. አልፋ ላይ በገንዘብ እና በአስተሳሰብ ምትለወጠው ስልጠናውን ወደሂወትህ አምጥተህ ስተገብር ነው አእምሮህ ሲከፈት ብዙ ማይጠቅሙ ሃሳቦችን ውስጥህ ላይ ስታስወግድ የቀድሞ ልምድህን እርግፍ አርገህ ስትተው ከፈጣሪህም ከሰወችም ቅርብ ትሆናለህ ዛሬ ላይ በዚ 21 ቀን ውስጥ በደንብ የመጀመሪያውን ፓኬጅ ሰልጥነው የተመረቁ ልጆች እንመርቃለን አለ ሌሎችም ብዙ ሰወችም ንግግር አደረጉ ከዛም ወደመድረኩ ሁላችንንም ጠራን ..
የዛሬዋ ቀን ትለያለች 12 አመት ምናምን ተምረን ምንመረቀው ምርቃት እኮ ሂወቴን ቀጣይ ምን ላርገው የሚል ጭንቀት ነው ምናተርፈው ። በሂወትህ በለውጥህ ስትመረቅ ደስ አይልም ?
በዛ ላይ የሰራነው ዶላር ተነገረ በዚ ወር የበለጡኝ አሉ ግን እኔ ዶላሩ ብዙም አያሳስበኝም ። ወደቀጣዩ ፓኬጅ ስዘዋወር ነው ንግግር ማረገው ብየ እዛው ቦታየ ተመለስኩ ። ዛሬ ፉአድም ከድሬ መጥቷል በጣም ደስተኛ ነበርን በዚሁ የደስታ ሞራሌ ከሪማን እንደምወዳት ብነግራት ደስ ባለኝ ..
ግን ፈራሁ ። ከፕሮግራሙ መጠናቀቅ በኋላ ምሽቱን ስንጫወት እንደሙሽራ ሲያረጉኝ አመሸን በጣም ደስ አለኝ ሂወቴ በአንድ ወር መቀየሩ ሀሴት ውስጥ ከተተኝ።
በርግጥ እንዲቀየር የአብዱ ስልጠናም ጠቅሞኛል እንጂ ከመጀመሪያው ፓኬጅ ይልቅ 2 ሶስተኛው ትልቅ ተፅዕኖ አለው ሁለተኛው ሶስተኛው ከከዛሀው መጀመሪያ ከምታገኘው በላይ በዛ ያለ ተቆራጫም አለው ።
ዛሬ ላይ ለደረስኩበት ነገር አብዱም ከሪማም ትልቅ ሚና ተጫውተዋል ። ማሂር እና አብዱ ለምን ስለተለያየ የዲን አመለካከት ይጣላሉ ?? ለምን ሀሳባቸውን አይከባበሩም ። ለምን ማሜ ዛሬ ድረስ እዛች ሱቅ ይፈጋል ? ፉአድንስ 1 አመት ግቢ ከተማረ ይበቃዋል ሂወቱን እዚ ለምን አይቀጥልም?
ብዙ ብዙ ውስጤ የነበሩ ሀሳቦችን በግልፅ አወራንባቸው ። ያለንን የባህሪ ክፍተት ደፍነን ወደፊት እንደትልቅ Grop ብዙ ነገር ከአልፋም ጋር ተያይዞ ከዛ ውጭ መስራት እንደምንችል ተማመንን።
ለአላማችን መኖር እንዳለብን እና ከዚ በኋላ የደስታ ሂወት ለመኖር አሰብን ዛሬ ከመሸ እኔና ማሂር አብዱ ቤት ልንሄድ ፈልገናል እሱ ግን መሽቷል ምን ትሰራላቹ ብሎ ላለመውሰድ ሞከረ ። እኛ ግን አንሰማም አልነው እሱም ዛሬ ቤት አላድርም ማዘርን ደውየላታለሁ አምሽተን ስገባ ደስ አይልም ዛሬ አንሄድም ሲለን አርፈን ተቀመጥን ማታውን ስናብድ አሳለፍነው ድንገት ከመሃላችን ማሜ አንድ ቤት ተከራይተን መኖር እንዳለብን ሀሳብ አመጣ በጣም ገራሚ ሀሳብ ነው ። አብዱ ደስተኛ አለመሆኑን ስናይ ተውነው ።
አብዱና ማሜ ወደነማሂር ቤት ሊያድሩ ሄዱ ። እኔ ወደቤት ተቀነጠስኩ ።
ቤት በጣም መሽቶ ነበር ስገባ አባየን ዘየርኩት ሊቆጣ ሲል. ዛሬ የጀመርኩትን የስኬት ጅማሮ በፎቶ አሳየሁት በቀጣዩ ስመረቅ እጋብዛቹሃለው አልኩት ። ሁሉም ተደሰቱ የነሱን ደስታ ሳይ ከልቤ ተደሰትኩ አሁን በአጎቴ ምክኒያት ከተፈጠረው ችግር አንፃር የአሁኑ የነሱ ደስታ ትልቅ ቦታ አለው ለኔ።
ሰአቱ በጣም ሄደ 6:35 ይላል እነኡሚን አስተኛኋቸው እና ዛሬ ይህን ትልቅ ውለታ ለዋለልኝ ጌታ ለይል ሰግጄ አመስግኜ መተኛት እንዳለብኝ ተረዳሁ ለይል ሰግጄ ውብ እጆቼን ወደሰማይ ዘረጋሁ ።
ከልቤ አመሰገንኩት የእናቴን ደስታ አሳየኝ ብየ እየተንሰቀሰቅኩ ለመንኩት የሂወቴን መጨረሻ አሳምረው የአብዱንም የማሂርንም የሌሎችን ሂወት አሳምረው በወንድማማቾች መሀል ማንም እንዲገባ አትፍቀድ ። ከነሱ ውጭ ማንም የለኝም
ጀሊሉ በጨለማ ውስጥ ብርሃንን ታሳያለህ በሞተ ልቦና ነፍስ ትዘራለህ የታል ሚለምነኝ ምሰማው ባልከው የከበሩ ቃላት ይዤሃለው የከሪማን ነገር አደራ ብየ አነባሁ 😭
በወንጀል የቆሸሸ ባሪያህ ከፊትህ ተደፍቶ ያነባል .. ያልተፈቀዱለትን ልቅ ነገሮችን ያየበትን አይን አብስለት በዘረጋው እጁ አንተን ያመፀበት እጁቹን ማሀርታ ለግሳቸው ።
ያልሰገዳቸው ሰላቶች ትእዛዝህን የደፈሩ ውሳኔወች.. ነገ የፍርዱ ቀን አንገት ያስደፋዋልና ዛሬ ማንም ሳያውቅ ከመዝገቦቹ ሰርዘው ። ወንጀሉን ምረህ ፍላጎቱን አሳካለት በልኩ የተሰፋችውን ሀዋ ለግሰው ከከሪማ ጋር በዱንያ የጀነትን ሂወት አሳየው ።
ያረሂም እዘንልኝ ያ ከሪም አክብረኝ ያ ወዱድ ውደደኝ ሰወች ዘንድም አስወድደኝ ያገፋር ወንጀሌ በኔና ባንተ መካከል ይቅር ። የቀድሞየን ሂወት ለመተው አንተው እርዳኝ ቃልህን እንድሸመድድ እገዘኝ በስንዝር ስቀርብህ በክንድ ተጠጋኝ የደካሞች ደካማ ነኝ እና አንተው አበርታኝ ። ብየ ዱአየን ጨረስኩ
አገጬ ላይ ከተርገፈገፈው እንባ ባሻገር ሀሴት ተሰምቶኝ የመኝታ ዚክር ብየ ተኛሁ ።
በነገው ቀን ሲረፋፍድ ከማሂር ጋር እነ አብዱ ቤት ሄድን የአብዱን እናት ዘየርናት እና ያሰብነውን ዋና ነገር ባማረ መልኩ አደረግነው ..
የአብዱን ትንሽ እህት ኢልሃንን ብዙ ልብሶች ገዝተን ሰርፕራይዝ አደረግናት በጣም ተደሰተች እየሮጠች ስትጠመጠምብኝ እንባ ነበር የቀረኝ በጣም ተደሰትኩ የህፃንን ደስታ ማየት እንዴት ያስደስታል ።
የአብዱ እናት እያለቀሰች አቀፈቺን ዱአም አደረገቺልን ።
እነማሜ እና ፉአድ ሲመጡ ዛሬ ኢልሃንን ቦሌ ስናዝናናት እንዋል ተባብለን ወደቦሌ አመራን ልክ እንደገባን የፈለገችውን የጨዋታ አይነት እንድትጫወት ቆርጠንላት ጩሀት እና ጫጫታ ውስጥ ገባን ። እኔና ፉአድ የሆነ ቦታ በተከፈተው ዘፈን መጨፈር ጀምረናል በሉት.
ልጆች ተሰብስበው ትንሽ ካዩን በኋላ አብረን እየዘለልን መቀወጥ ጀመርን የሆነ Parry አደረግነው ወደልጅነት ተመለስን በሉት ።
ማሂርም ከኢልሃን ጋር መኪና ውድድሩን ተያይዘውታል አብዱና ማሜ የእጅ ኳስ እየተጫወቱ ነው ማሂር ወደኛ መጣና እየጮሀ ማታ ትልቅ ሚነገርህ ነገር አለ ደስ ሚል ምናወራበት ልዩ ጉዳይ አለኝ እኔም ደስ አለኝ ።
በዛውም የከሪማን ጉዳይ ዛሬ ማታ ልነግራቸው ስለሆነ ማለት ነው
ቀን ሙሉ ስንዝናና ውለን ማታውን እነአብዱ ቤት ኢልሃን ስለተኛች አብዱ ተሸክሞ አስገባት ።
እዛው እነአብዱ ሰፈር ወዳለካፌ እንደምናመሽ ተነጋገርን ወጣን የዛሬው ቀንማ ሰኞ አይመስልም መግሪብ ሰግደን እራት እየበላን እዛው ሆንን።
ማሂር እየፈጠነ ዛሬ ሚነገር ትልቅ ነገር አለ አለን (እኔም በውስጤ የሰራውን ዶላር ሰርፕራይዝ ሊያረገን ነው ብየ አሰብኩ)
ግን ወዲያውን ከተፍ ብየ እኔም ምነግራቹህ ነገር አለ አልኩ ፉአድ ከማሂር እንጀምር ከሰሚር ሲል ጠየቀ?
ማሜ ከማሂር ይጀመር የሰሚር ትልቅ ነገር ይመስላል መጨረሻ ላይ ብንሰማው ይሻላል አለ አብዱ ቁጭ ብሎ ለብቻው እየተሽኮረመመ ይስቃል .. ማሂርም በቃ ላውራ ብሎ ጀመረ ..
የሆነ ሰው እያለ ወደአብዱ እየሳቀ እያመለካተ (እኛም አብዱ ምን ? ? ብለን ሰፍ አልን ) ማሂርም አብዱሻ ኡስታዛችን ፎንቃ ገብቶለታል ፍቅር ነገር እያጫወተው ነው አለ ማሜ ተመስጦ ምን? ማንን ማንን? አለ እኔም ማንን ነው ስል ?
ማሂር ያቺ ቆንጆዋ የመድረሳቸው ሀላፊ ልጅ አደበኛዋ ሁሌ ጥቁር ሂጃብ ምትለብሰው ልጅ እንዳለ .. ማሜ ከሪማን ? አለ .. ...
ልቤ ክው ድንግጥ አለ 😭 አብዱ ከሪማን ይወደታል የራሱ መድረሳ ልጅ ።
የመድረሳው ሃላፊ አብዱን ምን ያህል እንደሚወደው ሳስብ ደሞ ተሰማኝ
.. ምንም ሳልናገር አንዴ መጣሁ ብየ ወደመታጠቢያ ቤት አመራሁ .
--------
ትረዳው ይሆናል ፣ የፍቅርን ትኩሳት
ግሎ እንደሚያቃጥል፣ ልብ ላይ እንደሳት
ጊዜው ሲፈራረቅ ሲነጋ ሲመሽ
የጨለማ ጨረቃ የቀን ፀሀይ ነሽ
የበሰለ ልጅ መቼም ደጅ አያመሽም
ጥለሽኝ ይሆናል አንቺ ግድ የለሽም
መድሃኒት አልከጀልኩ ለምኔ ለምኔ
የአንቺ አይን እኮ ማረፊያ ነው ለኔ
ጨዋታውም ሀላሉም ሁሉም ደግ ነበር
ወንድም መቀስ ሁኖ መለያየት ባልነበር
-----------
ምዕራፍ 1 ተጠናቀቀ ።
ትኩረት !!
ታሪኩ ኖርማል ልብወለድ አይደለም በዚሁ እንድንገነዘብ እና ተግባር ላይ እንዲዋልበት አላማችንን እንድንቀይር ታስቦ የተፃፈ ነው እና ከታሪኩ ባሻገር ስለአልፋ የተነገሩት በሙሉ ልክ ናቸው ስለኩባንያው ኢንተርኔት ላይ እና የተለያየ ቦታ ጥናት አድርጉ ከዛ በመቀጠል የተወሰኑ ፕሮግራሞችን እየታደምን ከአስልጣኞች ጋር እያወራን ወደስኬታችን መገስገስ ይቻላል ስለአልፋ ማንኛውም ጥየቄ ጠይቁኝ እንሄደለን! ! እንገባለን እንለወጣለን ።
ቶሎ ወደተግባር እንድንገባ ፅሁፎቹን አረዘምኩ እንጂ 13 ክፍል ነበሩት ምዕራፍ 2 ባማረ አቀራረብ በቅርብ ጊዜ ይጀምራል ነገር ግን የብዙ እህት ወንድሞቻችን ችግር ስለሚገለፅበት እና ትልቅ ትምርት ስለተፈለገበት
ሼር ሼር ሼር ሼር እናድርግ !! ከሞላ ጎደል ሙስሊሙ ማህበረሰብ ላይ እውቅና ሲኖረው ከዚ በኋላ ሚሰሩ ስራወችም ቦታ ይኖራቸዋል! !
በቅርቡ በዩቱብ ቻናሌ በድምፅ ይጠብቁኝ ጃቢር ነበርኩኝ ጀዛኩሙላህ ኸይረን አስተያየታችሁን በጣም አፈልጋለሁ እኔን ለማግኘት በቴሌግራም አካውንት ያዋሩኝ👇👇👇
https://t.me/achacher
የመድረሳው ሃላፊ አብዱን ምን ያህል እንደሚወደው ሳስብ ደሞ ተሰማኝ
.. ምንም ሳልናገር አንዴ መጣሁ ብየ ወደመታጠቢያ ቤት አመራሁ .
--------
ትረዳው ይሆናል ፣ የፍቅርን ትኩሳት
ግሎ እንደሚያቃጥል፣ ልብ ላይ እንደሳት
ጊዜው ሲፈራረቅ ሲነጋ ሲመሽ
የጨለማ ጨረቃ የቀን ፀሀይ ነሽ
የበሰለ ልጅ መቼም ደጅ አያመሽም
ጥለሽኝ ይሆናል አንቺ ግድ የለሽም
መድሃኒት አልከጀልኩ ለምኔ ለምኔ
የአንቺ አይን እኮ ማረፊያ ነው ለኔ
ጨዋታውም ሀላሉም ሁሉም ደግ ነበር
ወንድም መቀስ ሁኖ መለያየት ባልነበር
-----------
ምዕራፍ 1 ተጠናቀቀ ።
ትኩረት !!
ታሪኩ ኖርማል ልብወለድ አይደለም በዚሁ እንድንገነዘብ እና ተግባር ላይ እንዲዋልበት አላማችንን እንድንቀይር ታስቦ የተፃፈ ነው እና ከታሪኩ ባሻገር ስለአልፋ የተነገሩት በሙሉ ልክ ናቸው ስለኩባንያው ኢንተርኔት ላይ እና የተለያየ ቦታ ጥናት አድርጉ ከዛ በመቀጠል የተወሰኑ ፕሮግራሞችን እየታደምን ከአስልጣኞች ጋር እያወራን ወደስኬታችን መገስገስ ይቻላል ስለአልፋ ማንኛውም ጥየቄ ጠይቁኝ እንሄደለን! ! እንገባለን እንለወጣለን ።
ቶሎ ወደተግባር እንድንገባ ፅሁፎቹን አረዘምኩ እንጂ 13 ክፍል ነበሩት ምዕራፍ 2 ባማረ አቀራረብ በቅርብ ጊዜ ይጀምራል ነገር ግን የብዙ እህት ወንድሞቻችን ችግር ስለሚገለፅበት እና ትልቅ ትምርት ስለተፈለገበት
ሼር ሼር ሼር ሼር እናድርግ !! ከሞላ ጎደል ሙስሊሙ ማህበረሰብ ላይ እውቅና ሲኖረው ከዚ በኋላ ሚሰሩ ስራወችም ቦታ ይኖራቸዋል! !
በቅርቡ በዩቱብ ቻናሌ በድምፅ ይጠብቁኝ ጃቢር ነበርኩኝ ጀዛኩሙላህ ኸይረን አስተያየታችሁን በጣም አፈልጋለሁ እኔን ለማግኘት በቴሌግራም አካውንት ያዋሩኝ👇👇👇
https://t.me/achacher
Telegram
ግጥምና ታሪኮች
በዚ Channel ★የራሴን የግጥም ስራዎችና በሌሎች ገጣሚያን የተሠሩ አሪፍ አሪፍ የግጥም ስራዎች★ እንዲሁም ተከታታይ መሳጭ ታሪኮችየምታገኙ ይሆናል አብራቹኝ ሁኑ @darkniha ላይ አውሩን
★ Anything አስተያየት እና ሀሳብ ካለዎት💛 for any comment
@darkniha
@dark_niha_bot
@Hanan_Akmel
★ Anything አስተያየት እና ሀሳብ ካለዎት💛 for any comment
@darkniha
@dark_niha_bot
@Hanan_Akmel
ከቅርብ ግዜ ወዲህ በቱርኮች እየተሰሩ ካሉ ምርጥ ምርጥ ታሪካዊ ፊልሞች የተመረጡትን #ኩሩሉስ_ኦስማን፣ #ናህደቱ_አልፕ_አርሰላን እና #የባርባሮስ ፊልሙችን ከዋናው ጣቢያ ተተርጉመው እንደተለቀቁ ወዲያ የሚያገኙበት ቻናል ነው። ተቀላቀሉን
👇👇👇
T.me/erto_osman1
👇👇👇
T.me/erto_osman1
ዲያስፖራው 1
.
(#ፈይሠል_አሚን)
.
You know....ለውጥ አለ ሲሉኝ ነው Excited ሆኜ DCን ትቼ የመጣሁት። በመጀመሪያ ልክ Airport ስገባ I was like "Oh...my God!" በቃ የቦሌን የአየር መንገድ Quality ሳይ፣ እኔ ከሐገር ስወጣ እንደነበሩት ዓይነት ላዳዎች በቢጫ Like ዘመናዊ ታክሲዎች ተተክተው ሳይ Wow! ኢትዮጵያ እንደ Europe ሆናለች ብዬ አመንኩ። ከቦሌ ጀምሮ ያሉት የመንገድ መብራቶች Plus በአበባ ያማሩ መንገዶች You know? በቃ ከDC እንዳልወጣሁ ነበር Imagine ያደረግኩት። በፊት ቦሌ ሲባል አለ የተባለው ቦታ London cafe ነበር። በቃ ሠለጠነ ሚባል ሰው ውሎው አውሮፕላን የሚመስለው ካፌ ውስጥ ነው።እንደውም ብዙ ሰው እዚያ Cafe ለመግባት ብር ሳይሆን Passport ሚያስፈልግ ስለሚመስለው አይገባም ነበር።
.
ልክ ድሮ አብዮት አደባባይ ሚባለው ጋር ስንደርስ መንገድ Crowded ሆኖ ስንቆም የቆሸሸ ልብስ የለበሱ ትንንሽ ልጆች "ጋሼ ዳቦ ግዛልኝ!" ብለው በመስኮት በኩል መጠያየቅ ጀመሩ።በአፋቸው የሆነ ኮዳ ነገር አጣብቀው ይዘዋል።ምንድነው ብዬ ስጠይቅ The driver told me It is ማስቲሽ! I couldn't believe it! እንዲህ ባደገች ሐገር...አበባ መንገድ ላይ ብቻ ሳይሆን ግድግዳ ላይ በሚበቅልባት የበለፀገች ሐገር እነዚህ ልጆች ማስቲካ ያኝካሉ ብዬ ስጠብቅ እንዴት ማስቲሽ ይስባሉ? That is weird!
.
To be honest. . .መጀመሪያ ያሰብኩት? why ማስቲሽ? I mean አፋቸው ተቀዶባቸው ነው? Don't judge me ማስቲሽ ከሊስትሮ ተርፎ Addiction ይሆናል ብዬ በፍፁም አልጠበቅኩም።
.
What is amazing about these kids was... ኮዳውን ከአፋቸው ላይ ለደቂቃ አያነሱም። እርግጥ they puff and pass....ግን ከኦክስጅን በላይ እንደሚያስፈልጋቸው ስለሚያስቡ በኮዶ they often get fights.
.
ፒያሣ አካባቢ አንድ ሆቴል ሩም ይዤ ትንሽ አርፌ አክ ስቴን ልጠይቅ ኳ ስ ሜዳ ሚባለው ሰፈር ሔድኩ። ኳስ 'ሚባል ነገር የለም፣ ድሮ ኳስ መጫወቻ የነበሩት ቦታዎች ላይ There is a lot of constructions. ደስ ይላል. ግን ስሰማ ከተጀመሩ አስራ አምስት ዓመታት አልፏቸዋል። ከአስራ አምስት ዓመት በፊት ሲጀመር የቀን ሥራ ይሠሩ የነበሩ ሰዎች ለጉልበታቸው payment ስላልተሠጣቸው ሴቶቹ የቀን ሠራተኞች ከሥር ጠላ ቤት በላስቲክ አድርገው ከፍተዋል. . .and the men ...እዛ እየመጡ ለብሶታቸው ሁለት ጣሳ ጠላ በCredit ይጠጣሉ።
.
ጠላ ቤቱ ላይ "ዱቤ ዛሬ የለም!" ቢልም ጠጪዎቹ "ዱቤ" ሚለውን አጥብቀው ስለሚያነቡት "እኛ ጠላ እንጂ ዱቤ መቆርጠም ምን ያደርግልናል" ብለው they still got drunk. this country ...በእውነቱ Got weird!
.
Maybe ይቀጥል ይሆናል. . .
.
ከወደዱት ለሚወዱት ሰው #ሼር ያድርጉ።
በሌላ ታሪክ እስክንገናኝ ደህና ቆዩ❤️
Join our channel :- @achacher
.
(#ፈይሠል_አሚን)
.
You know....ለውጥ አለ ሲሉኝ ነው Excited ሆኜ DCን ትቼ የመጣሁት። በመጀመሪያ ልክ Airport ስገባ I was like "Oh...my God!" በቃ የቦሌን የአየር መንገድ Quality ሳይ፣ እኔ ከሐገር ስወጣ እንደነበሩት ዓይነት ላዳዎች በቢጫ Like ዘመናዊ ታክሲዎች ተተክተው ሳይ Wow! ኢትዮጵያ እንደ Europe ሆናለች ብዬ አመንኩ። ከቦሌ ጀምሮ ያሉት የመንገድ መብራቶች Plus በአበባ ያማሩ መንገዶች You know? በቃ ከDC እንዳልወጣሁ ነበር Imagine ያደረግኩት። በፊት ቦሌ ሲባል አለ የተባለው ቦታ London cafe ነበር። በቃ ሠለጠነ ሚባል ሰው ውሎው አውሮፕላን የሚመስለው ካፌ ውስጥ ነው።እንደውም ብዙ ሰው እዚያ Cafe ለመግባት ብር ሳይሆን Passport ሚያስፈልግ ስለሚመስለው አይገባም ነበር።
.
ልክ ድሮ አብዮት አደባባይ ሚባለው ጋር ስንደርስ መንገድ Crowded ሆኖ ስንቆም የቆሸሸ ልብስ የለበሱ ትንንሽ ልጆች "ጋሼ ዳቦ ግዛልኝ!" ብለው በመስኮት በኩል መጠያየቅ ጀመሩ።በአፋቸው የሆነ ኮዳ ነገር አጣብቀው ይዘዋል።ምንድነው ብዬ ስጠይቅ The driver told me It is ማስቲሽ! I couldn't believe it! እንዲህ ባደገች ሐገር...አበባ መንገድ ላይ ብቻ ሳይሆን ግድግዳ ላይ በሚበቅልባት የበለፀገች ሐገር እነዚህ ልጆች ማስቲካ ያኝካሉ ብዬ ስጠብቅ እንዴት ማስቲሽ ይስባሉ? That is weird!
.
To be honest. . .መጀመሪያ ያሰብኩት? why ማስቲሽ? I mean አፋቸው ተቀዶባቸው ነው? Don't judge me ማስቲሽ ከሊስትሮ ተርፎ Addiction ይሆናል ብዬ በፍፁም አልጠበቅኩም።
.
What is amazing about these kids was... ኮዳውን ከአፋቸው ላይ ለደቂቃ አያነሱም። እርግጥ they puff and pass....ግን ከኦክስጅን በላይ እንደሚያስፈልጋቸው ስለሚያስቡ በኮዶ they often get fights.
.
ፒያሣ አካባቢ አንድ ሆቴል ሩም ይዤ ትንሽ አርፌ አክ ስቴን ልጠይቅ ኳ ስ ሜዳ ሚባለው ሰፈር ሔድኩ። ኳስ 'ሚባል ነገር የለም፣ ድሮ ኳስ መጫወቻ የነበሩት ቦታዎች ላይ There is a lot of constructions. ደስ ይላል. ግን ስሰማ ከተጀመሩ አስራ አምስት ዓመታት አልፏቸዋል። ከአስራ አምስት ዓመት በፊት ሲጀመር የቀን ሥራ ይሠሩ የነበሩ ሰዎች ለጉልበታቸው payment ስላልተሠጣቸው ሴቶቹ የቀን ሠራተኞች ከሥር ጠላ ቤት በላስቲክ አድርገው ከፍተዋል. . .and the men ...እዛ እየመጡ ለብሶታቸው ሁለት ጣሳ ጠላ በCredit ይጠጣሉ።
.
ጠላ ቤቱ ላይ "ዱቤ ዛሬ የለም!" ቢልም ጠጪዎቹ "ዱቤ" ሚለውን አጥብቀው ስለሚያነቡት "እኛ ጠላ እንጂ ዱቤ መቆርጠም ምን ያደርግልናል" ብለው they still got drunk. this country ...በእውነቱ Got weird!
.
Maybe ይቀጥል ይሆናል. . .
.
ከወደዱት ለሚወዱት ሰው #ሼር ያድርጉ።
በሌላ ታሪክ እስክንገናኝ ደህና ቆዩ❤️
Join our channel :- @achacher
ዲያስፖራው 2
.
(#ፈይሠል_አሚን)
.
Unfortunately ብዙ ለቅሶዎች ባሉበት ሰዓት ነው የመጣሁት። እየዞርኩ ለቅሶ መድረስ Like የዛሬ ዘጠኝ ዓመት የነበረውን ለቅሶ ሁሉ መሔድ ነበረብኝ። Isn't it weird ግን? I mean "እዚህ መጥቶ የአባቴን ለቅሶ ሳይደርስ ሔደ" ብለው ያስወሩብህና እንደ ክፉ ሰው እንድትታይ ያደርጋሉ።እሱ ብቻ አይደለም...ከዘጠኝ ዓመት በፊት የሞተውና ሥሙን የረሳኸውን ሰውዬ ሥሙን እየነሳ literally እየፈረጥክ እየተነሣህ፣ መሬት ላይ እየተንከባለልክ ካላለቀስክ They still gonna criticise! damn!
.
Anyhow, fairly ብዙ ለቅሶ ቤት ደርሻለሁ። አንዱ ለቅሶ ቤት ከcousinኔ ጋር ሔደን ገና በሩ ላይ ስንደርስ my cousin was like "ወይኔ መካሪዬ! መካሪዬ! የኔ አሳቢ! የኔ መልከ መልዓክ!" ብሎ እሪ አለ። I was like "what is going on dude! ተረጋጋ እንጂ!"
"ለለቅሶ ድምቀት ነው ሙድህ እንዲመጣ ብዬ ነው እንጂ ማን እንደሞተ አላውቅም!" Imagine አድርጉት! እኔን ለማስለቀስ ነው ለማያውቀው ሰው እንደዛ 'ሚንፈራፈረው።
Afterall...አንድ ሰላሳ ደቂቃ ተቀምጠን እንዳስተሳዘንን አንዱን ለቀስተኛ ማን እንደሞተ ስንጠይቀው የሁለት ዓመት ልጅ የእናቱን የወርቅ ቀለበት ውጦ እንደሞተ ነገረን። ለሁለት ዓመት ልጅ "መካሪዬ" ብሎ ያለቀሰው cousinኔ was like "እና ወርቁ አብሮ ተቀበረ? የት ነው የተቀበረው?"።
.
a lot of things never change here man! በተለይ በለቅሶ ዙሪያ ብዙ 'ማይቀየሩ typical የሐበሻ ባህሪዎች አሉ። Last year ሰላሳ ዓመት texas ውስጥ የኖረ ጓደኛችን ሞተ።የአስር ዓመት ልጅ ሆኖ ወደ አሜሪካ ስለመጣ በአርባ ዓመቱ ነው የሞተው። ግን ቤተሰቦቹ ኢትዮጵያ ካልተቀበረ ብለው አስቸገሩን። Everybody was like "ለሐገሩ አፈር ይብቃ! የሐገሩ ኢትዮጵያን ካልቀመሰ ነፍሱ አታርፍም" ምናምን አሉ። ብዙ ሐበሾች የኢትዮጵያን አፈር የገነት መግቢያ ቪዛ ነው የሚያስመስሉት። ኢትዮጵያን የካደ፣የማያውቃት ሁሉ ቤተሰቦቹ ኢትዮያጵያዊ ስለሆኑ ብቻ ኢትዮጵያ መቀበር አለበት ይላሉ።አንዳንዴ ኢትዮጵያን እንደ ትልቅ የአስከሬን ክፍል Imagine 'ሚያደርጓት ይመ ለኛል።
.
Anyways ከብዙ ትርምስ በኋላ ጓደኛችን በብዙ ምክንያቶች ኢትዮጵያ መሔድ እንደማይችል ሲታወቅ የኢትዮጵያ አፈር እንዲመጣ ሐሳብ ቀርቦ በአሜሪካ ምድር በኢትዮጵያ Organic አፈር የተቀበረ የመጀመሪያው ዲያስፖራ ለመሆን በቅቷል። tradition is hard man!
.
Maybe አይቀጥል ይሆናል😜. ..
.
ከወደዱት ለሚወዱት ሰው #ሼር ያድርጉ።
በቀጣይ ክፍል እስክንገናኝ ደህና ቆዩ❤️
Join our channel :- @achacher
.
(#ፈይሠል_አሚን)
.
Unfortunately ብዙ ለቅሶዎች ባሉበት ሰዓት ነው የመጣሁት። እየዞርኩ ለቅሶ መድረስ Like የዛሬ ዘጠኝ ዓመት የነበረውን ለቅሶ ሁሉ መሔድ ነበረብኝ። Isn't it weird ግን? I mean "እዚህ መጥቶ የአባቴን ለቅሶ ሳይደርስ ሔደ" ብለው ያስወሩብህና እንደ ክፉ ሰው እንድትታይ ያደርጋሉ።እሱ ብቻ አይደለም...ከዘጠኝ ዓመት በፊት የሞተውና ሥሙን የረሳኸውን ሰውዬ ሥሙን እየነሳ literally እየፈረጥክ እየተነሣህ፣ መሬት ላይ እየተንከባለልክ ካላለቀስክ They still gonna criticise! damn!
.
Anyhow, fairly ብዙ ለቅሶ ቤት ደርሻለሁ። አንዱ ለቅሶ ቤት ከcousinኔ ጋር ሔደን ገና በሩ ላይ ስንደርስ my cousin was like "ወይኔ መካሪዬ! መካሪዬ! የኔ አሳቢ! የኔ መልከ መልዓክ!" ብሎ እሪ አለ። I was like "what is going on dude! ተረጋጋ እንጂ!"
"ለለቅሶ ድምቀት ነው ሙድህ እንዲመጣ ብዬ ነው እንጂ ማን እንደሞተ አላውቅም!" Imagine አድርጉት! እኔን ለማስለቀስ ነው ለማያውቀው ሰው እንደዛ 'ሚንፈራፈረው።
Afterall...አንድ ሰላሳ ደቂቃ ተቀምጠን እንዳስተሳዘንን አንዱን ለቀስተኛ ማን እንደሞተ ስንጠይቀው የሁለት ዓመት ልጅ የእናቱን የወርቅ ቀለበት ውጦ እንደሞተ ነገረን። ለሁለት ዓመት ልጅ "መካሪዬ" ብሎ ያለቀሰው cousinኔ was like "እና ወርቁ አብሮ ተቀበረ? የት ነው የተቀበረው?"።
.
a lot of things never change here man! በተለይ በለቅሶ ዙሪያ ብዙ 'ማይቀየሩ typical የሐበሻ ባህሪዎች አሉ። Last year ሰላሳ ዓመት texas ውስጥ የኖረ ጓደኛችን ሞተ።የአስር ዓመት ልጅ ሆኖ ወደ አሜሪካ ስለመጣ በአርባ ዓመቱ ነው የሞተው። ግን ቤተሰቦቹ ኢትዮጵያ ካልተቀበረ ብለው አስቸገሩን። Everybody was like "ለሐገሩ አፈር ይብቃ! የሐገሩ ኢትዮጵያን ካልቀመሰ ነፍሱ አታርፍም" ምናምን አሉ። ብዙ ሐበሾች የኢትዮጵያን አፈር የገነት መግቢያ ቪዛ ነው የሚያስመስሉት። ኢትዮጵያን የካደ፣የማያውቃት ሁሉ ቤተሰቦቹ ኢትዮያጵያዊ ስለሆኑ ብቻ ኢትዮጵያ መቀበር አለበት ይላሉ።አንዳንዴ ኢትዮጵያን እንደ ትልቅ የአስከሬን ክፍል Imagine 'ሚያደርጓት ይመ ለኛል።
.
Anyways ከብዙ ትርምስ በኋላ ጓደኛችን በብዙ ምክንያቶች ኢትዮጵያ መሔድ እንደማይችል ሲታወቅ የኢትዮጵያ አፈር እንዲመጣ ሐሳብ ቀርቦ በአሜሪካ ምድር በኢትዮጵያ Organic አፈር የተቀበረ የመጀመሪያው ዲያስፖራ ለመሆን በቅቷል። tradition is hard man!
.
Maybe አይቀጥል ይሆናል😜. ..
.
ከወደዱት ለሚወዱት ሰው #ሼር ያድርጉ።
በቀጣይ ክፍል እስክንገናኝ ደህና ቆዩ❤️
Join our channel :- @achacher
ዲያስፖራው 3
.
(#ፈይሠል_አሚን)
.
እናንተ የሐበሻ ሰዎች ግን what's wrong with you? ምንድነው ችግራችሁ? እንዴት ነው በየቀኑ በርበሬ የምትበሉት? this thing literally a drug. ሳስተውለው ሐበሾች ምግብ ከበሉ በኋላ ፊታቸው ፈካ ይላል።ተናደው ከነበረ ረ ስተውት መሣቅና መጫወት ይጀምራሉ። because በርበሬ is አደንዛዥ እፅ።
.
I don't know If you noticed ግን ብዙ ኢትዮጵያውያን የጨጓራ ታማሚዎች ናቸው። በዙሪያችሁ ቢያንስ አሥር የጨጓራ ታማሚዎችን መዘርዘር ትችላላችሁ። The main cause for that is በርበሬ እና የመልካም አስተዳደር እጦት ነው የሚል rumour አለ። ኢትዮጵያ ውስጥ በርበሬ ሳንጠቀም የምንበላው ምግብ በሶ ብቻ ይመስለ ኛል።
.
እዚህ ከመጣሁ ጊዜ አንስቶ በየሠርጉ እና በየለቅሶው እየዞርኩ በርበሬ ስበላ ጨጓራዬ damaged ሆነ መሰለኝ ህመም ይሰማኝ ጀመር። በኋላ ላይ ሲያስጨንቀኝ አንድ ሐኪም ጋር ሔጄ ስታይ እርጎ በብዛት እንደጠቀም ነገረኝና "ግን. . ." ብሎ አንድ አስገራሚ ነገር መከረኝ። "ግን...እርጎው ላይ ትንሽ በርበሬ ብትጨምርበት እንዴት ይጣፍጣል መሰለህ!" አላለኝም መሰላችሁ። a psycho doc!
.
I think ሐበሾች ቁጡ የሆንነው በተፈጥሮ ሳይሆን በበርበሬ ተጽዕኖ ነው። ከዐድዋ ድልና ከካራማራ ገድል ጀርባ በርበሬ አለ። በተሳፋሪና በወያላ(I am not sure this term is right) መሐል በሚነሡ ግጭቶች በርበሬ አስተዋጽኦ አለው። ከእያንዳንዱ ፍቺ ጀርባ በርበሬ ሚናው የሚናቅ አይደለም። እኛ ሐበሾች በበርበሬ ምክንያት አስተሳሰባችን ልክ አይመስለኝም። I just don't think we are okay. ጤነኛ አለመሆናችንን ማሣያ ማስረጃ የሚሆነው ደግሞ በርበሬ የበዛበትን ዶሮ እየበላን ከጎኑ ሚጥሚጣ አድርገን በግራ እጃችን ቃሪያ ይዘን ስንመገብ ነው። Damn!!!
.
#ክባዳም_ትረካዎች
.
ከወደዱት ለሚወዱት ሰው #ሼር ያድርጉ።
በቀጣይ ክፍል እስክንገናኝ ደህና ቆዩ❤️
Join our channel :- @achacher
.
(#ፈይሠል_አሚን)
.
እናንተ የሐበሻ ሰዎች ግን what's wrong with you? ምንድነው ችግራችሁ? እንዴት ነው በየቀኑ በርበሬ የምትበሉት? this thing literally a drug. ሳስተውለው ሐበሾች ምግብ ከበሉ በኋላ ፊታቸው ፈካ ይላል።ተናደው ከነበረ ረ ስተውት መሣቅና መጫወት ይጀምራሉ። because በርበሬ is አደንዛዥ እፅ።
.
I don't know If you noticed ግን ብዙ ኢትዮጵያውያን የጨጓራ ታማሚዎች ናቸው። በዙሪያችሁ ቢያንስ አሥር የጨጓራ ታማሚዎችን መዘርዘር ትችላላችሁ። The main cause for that is በርበሬ እና የመልካም አስተዳደር እጦት ነው የሚል rumour አለ። ኢትዮጵያ ውስጥ በርበሬ ሳንጠቀም የምንበላው ምግብ በሶ ብቻ ይመስለ ኛል።
.
እዚህ ከመጣሁ ጊዜ አንስቶ በየሠርጉ እና በየለቅሶው እየዞርኩ በርበሬ ስበላ ጨጓራዬ damaged ሆነ መሰለኝ ህመም ይሰማኝ ጀመር። በኋላ ላይ ሲያስጨንቀኝ አንድ ሐኪም ጋር ሔጄ ስታይ እርጎ በብዛት እንደጠቀም ነገረኝና "ግን. . ." ብሎ አንድ አስገራሚ ነገር መከረኝ። "ግን...እርጎው ላይ ትንሽ በርበሬ ብትጨምርበት እንዴት ይጣፍጣል መሰለህ!" አላለኝም መሰላችሁ። a psycho doc!
.
I think ሐበሾች ቁጡ የሆንነው በተፈጥሮ ሳይሆን በበርበሬ ተጽዕኖ ነው። ከዐድዋ ድልና ከካራማራ ገድል ጀርባ በርበሬ አለ። በተሳፋሪና በወያላ(I am not sure this term is right) መሐል በሚነሡ ግጭቶች በርበሬ አስተዋጽኦ አለው። ከእያንዳንዱ ፍቺ ጀርባ በርበሬ ሚናው የሚናቅ አይደለም። እኛ ሐበሾች በበርበሬ ምክንያት አስተሳሰባችን ልክ አይመስለኝም። I just don't think we are okay. ጤነኛ አለመሆናችንን ማሣያ ማስረጃ የሚሆነው ደግሞ በርበሬ የበዛበትን ዶሮ እየበላን ከጎኑ ሚጥሚጣ አድርገን በግራ እጃችን ቃሪያ ይዘን ስንመገብ ነው። Damn!!!
.
#ክባዳም_ትረካዎች
.
ከወደዱት ለሚወዱት ሰው #ሼር ያድርጉ።
በቀጣይ ክፍል እስክንገናኝ ደህና ቆዩ❤️
Join our channel :- @achacher
ዲያስፖራው 4
.
(#ፈይሠል_አሚን)
.
You know what? የሐበሻ አስተሳሰብ እስካልተቀየረ ድረስ ሐገሪቱ አደገች ማለት is Impossible. የከተማዋ ጽዳት እንደ ጤዛ ነው። ጠዋት ላይ a bunch of cleaners ፏ አድርገው ያፀዱና አምስት ሰዓት ላይ Every corner is a mess. የሦስት ሺህ ዘመን ታሪክ አለኝ የሚል ሕዝብ፣ ቀድማ የሠለጠነችው ሐገሬ ናት የሚል ዜጋ፣ On every radio station "ትልቅ ነበርን ትልቅ እንሆናለን" የሚል ትውልድ እንዴት አጥር ሥር ይሸናል? እንዴት መንገድ ላይ ይናፈጣል? Is that normal ግን? በአክሱም ጊዜ አጥር ሥር ይሸናል? በዛጉዌ ዘመን ቆሻሻ መንገድ ላይ ይጣላል? How is መንገድ ላይ መሽናት Make Ethiopia great?
.
እምዬ አሜሪካ ላይ እኮ እንኳን ሰው ውሻ ራሱ አጥር ሥር አይሸናም። even ዝንቦች በጣም ንፁህ ከመሆናቸው የተነሣ እጃቸው ላይ የሚያራግፉት ቆሻሻ የለም፣ዝም ብለው ፊትህ ላይ አርፈው ሰላም ብለው ነው የሚነሡት፤እሱ ራሱ Rare ነው። You can't even differentiate ዝንብና ንብ! በቃ አይለዩም።
.
እዚህ ግን ሰው ለመሽናት ጉዞውን አቋርጦ አጥር ሥር ይሸናል። አንድ ወዳጄ ሲነግረኝ አንዱ ክፍለ ሐገር እየ ሔደ ሹፌሩን ጮክ ብሎ "ማነህ ሹፌር! እስቲ ሜዳ ስታገኝ አቁምልኝና ልራ!" አለው። ሜዳ ላይ? No shame? disgusting. Yuck!!
.
መርካቶ ሔጄ ነበር። መሐል መንገድ ላይ በዚያ ትርምስ ውስጥ እንደ ጓጉንቸር አፍንጫውን አስጩኾ የሚናፈጥ ሰው ዐየሁ። የአፍሪካ ታላቁ ገበያ ነው ብለን Proud 'ምናደርግበት ገበያ ሽታው ዕቃ አያስገዛህም።ብትገዛም ጉንፋን እንዳይዝህ ስትል አትከራከርም።
.
እስቲ ፒያሣ ሒድ! On every corner There is traditional ፖፖ! ውሃ እንዳይቀዱ ውሃ በወር ስለምትመጣ ጀሪካኖች ሁሉ ፖፖ ሆነው ሕዝቡን ያገለግላሉ? I have a question for you ውሃ የለም እያለ የሚነጫነጭ ሕዝብ ምን ጠጥቶ ነው የሚሸናው? መልሱልኝ!
.
ከወደዱት ለሚወዱት ሰው #ሼር ያድርጉ።
በሌላ ታሪክ እስክንገናኝ ደህና ቆዩ❤️
Join our channel :- @achacher
.
(#ፈይሠል_አሚን)
.
You know what? የሐበሻ አስተሳሰብ እስካልተቀየረ ድረስ ሐገሪቱ አደገች ማለት is Impossible. የከተማዋ ጽዳት እንደ ጤዛ ነው። ጠዋት ላይ a bunch of cleaners ፏ አድርገው ያፀዱና አምስት ሰዓት ላይ Every corner is a mess. የሦስት ሺህ ዘመን ታሪክ አለኝ የሚል ሕዝብ፣ ቀድማ የሠለጠነችው ሐገሬ ናት የሚል ዜጋ፣ On every radio station "ትልቅ ነበርን ትልቅ እንሆናለን" የሚል ትውልድ እንዴት አጥር ሥር ይሸናል? እንዴት መንገድ ላይ ይናፈጣል? Is that normal ግን? በአክሱም ጊዜ አጥር ሥር ይሸናል? በዛጉዌ ዘመን ቆሻሻ መንገድ ላይ ይጣላል? How is መንገድ ላይ መሽናት Make Ethiopia great?
.
እምዬ አሜሪካ ላይ እኮ እንኳን ሰው ውሻ ራሱ አጥር ሥር አይሸናም። even ዝንቦች በጣም ንፁህ ከመሆናቸው የተነሣ እጃቸው ላይ የሚያራግፉት ቆሻሻ የለም፣ዝም ብለው ፊትህ ላይ አርፈው ሰላም ብለው ነው የሚነሡት፤እሱ ራሱ Rare ነው። You can't even differentiate ዝንብና ንብ! በቃ አይለዩም።
.
እዚህ ግን ሰው ለመሽናት ጉዞውን አቋርጦ አጥር ሥር ይሸናል። አንድ ወዳጄ ሲነግረኝ አንዱ ክፍለ ሐገር እየ ሔደ ሹፌሩን ጮክ ብሎ "ማነህ ሹፌር! እስቲ ሜዳ ስታገኝ አቁምልኝና ልራ!" አለው። ሜዳ ላይ? No shame? disgusting. Yuck!!
.
መርካቶ ሔጄ ነበር። መሐል መንገድ ላይ በዚያ ትርምስ ውስጥ እንደ ጓጉንቸር አፍንጫውን አስጩኾ የሚናፈጥ ሰው ዐየሁ። የአፍሪካ ታላቁ ገበያ ነው ብለን Proud 'ምናደርግበት ገበያ ሽታው ዕቃ አያስገዛህም።ብትገዛም ጉንፋን እንዳይዝህ ስትል አትከራከርም።
.
እስቲ ፒያሣ ሒድ! On every corner There is traditional ፖፖ! ውሃ እንዳይቀዱ ውሃ በወር ስለምትመጣ ጀሪካኖች ሁሉ ፖፖ ሆነው ሕዝቡን ያገለግላሉ? I have a question for you ውሃ የለም እያለ የሚነጫነጭ ሕዝብ ምን ጠጥቶ ነው የሚሸናው? መልሱልኝ!
.
ከወደዱት ለሚወዱት ሰው #ሼር ያድርጉ።
በሌላ ታሪክ እስክንገናኝ ደህና ቆዩ❤️
Join our channel :- @achacher
ዲያስፖራው 5
.
ሠርግ Invite ተደረግኩ።ጉዴን እስካውቅው ድረስ I was so happy to be there. እኔ እንደ አሜሪካ ሀገር ሠርግ ቅልብጭ ያለ ሁሉም ነገር ቶሎ የሚከወን ነበር የመሰለኝ። ለካ እንደ ሐበሻ የሰዓት ሐብት ያለው ሕዝብ የለም። Everyone was ready to waste time. what a ጉድ is that?
.
የተፈጠረው እንዲህ ነው.. . .
የተጠራሁበት ካርድ ላይ በናንተ አቆጣጠር 7:00 AM ላይ ተገኙ ቢልም እኔ ጠሪ አክባሪ ብዬ I was there 30 minutes earlier. unfortunately በዚያ ሰዓት ሙሽራው ተኝቶ ነበር። Can you Imagine that?
.
ከሁለት ሰዓታት በኋላ አንዳንድ ሰዎች ወደ አዳራሹ መምጣት ሲጀምሩ ሙሽራው ገና ሙሽሪትን ሊያመጣ He was on the way. What a ጉድ is that?
.
What bugs me was ....ሙሽራው ሙሽሪት በር ላይ ሲደርስ የሙሽሪት ቤተሰቦች "አና ስገባም ሠርገኛ፣ደጅ ይተኛ!" አላሉም? ስንት እና ስንት እንግዳ በአርፋጅ ሙሽራ ምክንያት ምሣ ሳይበላ አሥር ሰዓት ድረስ መፆሙ ሳይበቃ "እንግባ አትገቡም!" እየተባባሉ ሌላ Mess ይፈጥራሉ? ጠሪ ተጠሪም ቀልደኛ የሆነባት ሀገር!
.
To be honest እኔ ቡፌ ያነሣሁት 11:00 ሊል ሲል ነው። በጣም ርቦኝ ስለነበር በአስተናጋጅ ተደግፌ ነው ቡፌውን የዞርኩት። For the next three days የምግብ ሰዓቴ ተዛብቶ ሥም የሌለው Meal ነበር ስበላ የነበረው።
.
እንዲህ የምታ ሰቃዩን ሙሽሮች እንደ Jennifer Lopez ትዳር ትዳራችሁን ስክነት ያሳጣው! እንደ Angelina jolie ፍርድ ቤት ለፍርድ ቤት ያመላልሳችሁ! ብዬ መራገም Fair አይደለም ብዬ እንጂ እራገም ነበር።
.
#ፈይሠል_አሚን
.
ከወደዱት ለሚወዱት ሰው #ሼር ያድርጉ።
በሌላ ታሪክ እስክንገናኝ ደህና ቆዩ❤️
Join our channel :- @achacher
.
ሠርግ Invite ተደረግኩ።ጉዴን እስካውቅው ድረስ I was so happy to be there. እኔ እንደ አሜሪካ ሀገር ሠርግ ቅልብጭ ያለ ሁሉም ነገር ቶሎ የሚከወን ነበር የመሰለኝ። ለካ እንደ ሐበሻ የሰዓት ሐብት ያለው ሕዝብ የለም። Everyone was ready to waste time. what a ጉድ is that?
.
የተፈጠረው እንዲህ ነው.. . .
የተጠራሁበት ካርድ ላይ በናንተ አቆጣጠር 7:00 AM ላይ ተገኙ ቢልም እኔ ጠሪ አክባሪ ብዬ I was there 30 minutes earlier. unfortunately በዚያ ሰዓት ሙሽራው ተኝቶ ነበር። Can you Imagine that?
.
ከሁለት ሰዓታት በኋላ አንዳንድ ሰዎች ወደ አዳራሹ መምጣት ሲጀምሩ ሙሽራው ገና ሙሽሪትን ሊያመጣ He was on the way. What a ጉድ is that?
.
What bugs me was ....ሙሽራው ሙሽሪት በር ላይ ሲደርስ የሙሽሪት ቤተሰቦች "አና ስገባም ሠርገኛ፣ደጅ ይተኛ!" አላሉም? ስንት እና ስንት እንግዳ በአርፋጅ ሙሽራ ምክንያት ምሣ ሳይበላ አሥር ሰዓት ድረስ መፆሙ ሳይበቃ "እንግባ አትገቡም!" እየተባባሉ ሌላ Mess ይፈጥራሉ? ጠሪ ተጠሪም ቀልደኛ የሆነባት ሀገር!
.
To be honest እኔ ቡፌ ያነሣሁት 11:00 ሊል ሲል ነው። በጣም ርቦኝ ስለነበር በአስተናጋጅ ተደግፌ ነው ቡፌውን የዞርኩት። For the next three days የምግብ ሰዓቴ ተዛብቶ ሥም የሌለው Meal ነበር ስበላ የነበረው።
.
እንዲህ የምታ ሰቃዩን ሙሽሮች እንደ Jennifer Lopez ትዳር ትዳራችሁን ስክነት ያሳጣው! እንደ Angelina jolie ፍርድ ቤት ለፍርድ ቤት ያመላልሳችሁ! ብዬ መራገም Fair አይደለም ብዬ እንጂ እራገም ነበር።
.
#ፈይሠል_አሚን
.
ከወደዱት ለሚወዱት ሰው #ሼር ያድርጉ።
በሌላ ታሪክ እስክንገናኝ ደህና ቆዩ❤️
Join our channel :- @achacher
👍1
አንድ አጭር የፍቅር ታሪክ ልጋብዛቹ!!!
በአንድ ወቅት ሁለት እጅግ የሚዋደዱ ፍቅረኛማቾች ነበሩ፡፡
በፍቅራቸው ሙሉ አካባቢው ይቀናባቸዋል፡፡ ከእለታት አንድ ቀን
ግን በአንድ ሆቴል ልጆቷ በድንገት ከሌላ ወንድ ጋር ትታያለች፡፡
በዚህ ሰአት የሆነ ሰው ደውሎ "ና የፍቅረኛህን ቅሌት ተመልከት"
ብሎ ይነግረዋል፡፡
ልጁም ካለበት በፍጥነት ሲመጣ ክፍል ይዘው
ገብተዋል፡፡ ገቡ ወደ ተባለበት ክፍል ቀርቦ ሲያዳምጥ ከውስጥ
ይሳሳቃሉ።
እስከመጨረሻው የመታገስ አቅም አልነበረውም፡፡ በኔ ላይ ሌላ
ወንድ ? ሲል ይናደዳል ፡፡ በዚህ ግዜ የሷ ጉዋደኛ የሆነች
ልታፅናናው ትቀርበዋለች፡፡ እሱም አጋጣሚውን
በመጠቀም እንደውም ላስቀናት በሚል እሷ በምታየው ቦታ
ጓደኛዋን እየወሰደ ያዝናናታል እንደፍቅረኛ አድርጎ ለሰው ያወራል፡፡
ከ ወር ቡሀላ ፍቅረኛው ሞተች፡፡ በዚህ ግዜ በእናቷ በኩል አንድ
ደብዳቤ አስቀምጣለት ነበር፡፡ እሱ የኔ ግፍ ነው ብሎ በቀብር
ስርአቱ ላይ እንኳን አልተገኘም፡፡ እናትየዋ ባለበት ሄዳ የልጇ አደራ
የሆነውን ደብዳቤውን ሰጠችው፡፡ ደብዳቤው ይህን ይላል፡፡
"ውዴ የኔ ፍቅር አንተ አዝነክብኛል እኔ ግንተደስቻለው፡፡ ያን ቀን ሆቴል ደውዬ እንድትመጣ ያደረኩት እኔ ነኝ፡፡
በዛ ክፍል ውስጥ ምንም አልተፈጠረም፡፡ አንተ በኔ ተናደክ
ወደሌላ ሴት እንድትሄድ የሰራውት ድራማ ነበር፡፡ በሀዘንህ ሰአት
ያፅናናችክ ጉዋደኛዬ እኔ ነኝ የላኳት፡፡ እሷ በጣም ትወድካለች ፡፡
እንዳትተዋት፡፡ አንተ እኔን ለማስቀናት ፍቅር ስትሰጣት ሳይ እኔ
እደሰት ነበር፡፡ ያንን ፍቅር ከልብህ አድርገው፡፡ ደስታህን አይቼ
በመሞቴ እድለኛ ነኝ፡፡ ቢያንስ ብቻክን አልተውኩህም፡፡ ይሄንን
ያደረኩት ዶክተሩ ባለብኝ ካንሰር ምክንያት ለመሞት ቢበዛ 30ቀን ብቻ
እንደቀረኝ ስለነገረኝ ነው፡፡"
"ፍቅር ማለት አብረው ላሉት ብቻ ሳይሆን ትተውት ለሚሄዱትም
ደስታ መጨነቅ ነው፡፡"
Share & Join:- @achacher
For any comment:- @darkniha
በአንድ ወቅት ሁለት እጅግ የሚዋደዱ ፍቅረኛማቾች ነበሩ፡፡
በፍቅራቸው ሙሉ አካባቢው ይቀናባቸዋል፡፡ ከእለታት አንድ ቀን
ግን በአንድ ሆቴል ልጆቷ በድንገት ከሌላ ወንድ ጋር ትታያለች፡፡
በዚህ ሰአት የሆነ ሰው ደውሎ "ና የፍቅረኛህን ቅሌት ተመልከት"
ብሎ ይነግረዋል፡፡
ልጁም ካለበት በፍጥነት ሲመጣ ክፍል ይዘው
ገብተዋል፡፡ ገቡ ወደ ተባለበት ክፍል ቀርቦ ሲያዳምጥ ከውስጥ
ይሳሳቃሉ።
እስከመጨረሻው የመታገስ አቅም አልነበረውም፡፡ በኔ ላይ ሌላ
ወንድ ? ሲል ይናደዳል ፡፡ በዚህ ግዜ የሷ ጉዋደኛ የሆነች
ልታፅናናው ትቀርበዋለች፡፡ እሱም አጋጣሚውን
በመጠቀም እንደውም ላስቀናት በሚል እሷ በምታየው ቦታ
ጓደኛዋን እየወሰደ ያዝናናታል እንደፍቅረኛ አድርጎ ለሰው ያወራል፡፡
ከ ወር ቡሀላ ፍቅረኛው ሞተች፡፡ በዚህ ግዜ በእናቷ በኩል አንድ
ደብዳቤ አስቀምጣለት ነበር፡፡ እሱ የኔ ግፍ ነው ብሎ በቀብር
ስርአቱ ላይ እንኳን አልተገኘም፡፡ እናትየዋ ባለበት ሄዳ የልጇ አደራ
የሆነውን ደብዳቤውን ሰጠችው፡፡ ደብዳቤው ይህን ይላል፡፡
"ውዴ የኔ ፍቅር አንተ አዝነክብኛል እኔ ግንተደስቻለው፡፡ ያን ቀን ሆቴል ደውዬ እንድትመጣ ያደረኩት እኔ ነኝ፡፡
በዛ ክፍል ውስጥ ምንም አልተፈጠረም፡፡ አንተ በኔ ተናደክ
ወደሌላ ሴት እንድትሄድ የሰራውት ድራማ ነበር፡፡ በሀዘንህ ሰአት
ያፅናናችክ ጉዋደኛዬ እኔ ነኝ የላኳት፡፡ እሷ በጣም ትወድካለች ፡፡
እንዳትተዋት፡፡ አንተ እኔን ለማስቀናት ፍቅር ስትሰጣት ሳይ እኔ
እደሰት ነበር፡፡ ያንን ፍቅር ከልብህ አድርገው፡፡ ደስታህን አይቼ
በመሞቴ እድለኛ ነኝ፡፡ ቢያንስ ብቻክን አልተውኩህም፡፡ ይሄንን
ያደረኩት ዶክተሩ ባለብኝ ካንሰር ምክንያት ለመሞት ቢበዛ 30ቀን ብቻ
እንደቀረኝ ስለነገረኝ ነው፡፡"
"ፍቅር ማለት አብረው ላሉት ብቻ ሳይሆን ትተውት ለሚሄዱትም
ደስታ መጨነቅ ነው፡፡"
Share & Join:- @achacher
For any comment:- @darkniha
ደስ የሚል ታሪክ ነው!!!
ሁለት ሰዎች በአንድ ሆስፒታል ክፍል ውስጥ አልጋ ይዘው ተኝተዋል! ... ሁለቱም በጠና ታመው በአምላክ እጅ ተይዘዋል። አንደኛው ሳንባው የቋጠረውን ውሀ ለማድረቅ ሲባል
ለሰአታት ያህል አልጋው ላይ ቁጭ እንዲል ይደረጋል ... አልጋው የሚገኘው በክፍሉ ብቸኛ ከሆነው መስኮት አጠገብ ነው። ሌላኛው ህመምተኛ ደግሞ በተቃራኒው ለሰአታት
በጀርባው እንዲተኛ ይደረጋል።
እነዚህ ህሙማን በቆይታቸው ብዙ ተጨዋውተዋል። ስለ ቤተሰቦቻቸው፣ ስለ ኑሯቸው፣
በወታደር ቤት ስለሰጡት አገልግሎት፣ የእረፍት ጊዜያቸውን የት እንደሚያሳልፉ... ወዘተ
አውርተዋል።
ከመስኮት አጠገብ ያለው ህመምተኛ ቁጭ በሚልበት ሰአት ወደ ውጭ እየተመለከተ
ሁሉን ነገር በጀርባ ለተኛው ሰው ይገልጽለታል። ".....በሚያማምሩ ዛፎች የተከበበ ሀይቅ ይታየኛል ... በሀይቁ ላይ ዳኪዬዎች ይዋኛሉ...... ህጻናት ደግሞ ከወረቀት የሰሩትን መርከቦች በሀይቁ ዳርቻ በማስቀመጥ ይጫወታሉ... ፍቅረኛሞች በአንድ
እጆቻቸው አበባ በሌላው ደግሞ ተቃቅፈው ሀይቁን ይዞራሉ .. ከሀይቁ ባሻገር ውብ
የሆነ ከተማ ይታየኛል .... ህፃናቶችም በደስታ ይቦርቃሉ " በማለት ዘወትር የሚያየውን ሁሉ በሚያምር አገላለፅ ይተርክለታል! ... በዚህ
አይነት ሁኔታ ሳምንታት አለፉ።
አንድ ማለዳ ነርስዋ ገላቸውን ልታጥብ ውሀ ይዛ መጣች። ከመስኮት አጠገብ ያለው
በሽተኛ ግን በህይወት አልነበረም። በጣም ደነገጠች። ጓደኛውም እንዲሁ አዘነ።
ነርስዋ አስከሬኑን በቶሎ እንዲያነሱ ሰዎች ሌሎች ነርሶችን ጠርታ አዘዘቻቸቸው! ... ያ ብቻውን የቀረው በሽተኛ አልጋውን ከመስኮቱ አጠገብ ሊወስዱለት ይችሉ እንደሆነ ጠየቀ። ወሰዱለት። በመስኮት ለማየት በጣም ቸኩሏል። ቀና ብሎ ወደ ውጭ ተመለከተ። ከመስኮቱ ባሻገር ያለው ጥቁር ቀለም የተቀባ ግድግዳ ብቻ ነው። ደነገጠ!!!
"ምን ሆንክ?" አለቸው ነርሰዋ። "ሰዉዬው ብዙ አስደሳች ነገሮችን በዚህ መስኮት
አሻግሮ ይመለከት ነበር" አላት። "ኧረ ሰዉዬው ማየት የማይችል አይነስውር ነበር
አለችው።"
ልብ የሚነካ ነገር.... ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ። ለካስ እሱን ለማስደሰትና የመኖር ተስፋ
ለመስጠት ነበር ያን ሁሉ ነገር ፈጥሮ የሚያወራው።
Share & Join:- @achacher
For any comment:- @darkniha
ሁለት ሰዎች በአንድ ሆስፒታል ክፍል ውስጥ አልጋ ይዘው ተኝተዋል! ... ሁለቱም በጠና ታመው በአምላክ እጅ ተይዘዋል። አንደኛው ሳንባው የቋጠረውን ውሀ ለማድረቅ ሲባል
ለሰአታት ያህል አልጋው ላይ ቁጭ እንዲል ይደረጋል ... አልጋው የሚገኘው በክፍሉ ብቸኛ ከሆነው መስኮት አጠገብ ነው። ሌላኛው ህመምተኛ ደግሞ በተቃራኒው ለሰአታት
በጀርባው እንዲተኛ ይደረጋል።
እነዚህ ህሙማን በቆይታቸው ብዙ ተጨዋውተዋል። ስለ ቤተሰቦቻቸው፣ ስለ ኑሯቸው፣
በወታደር ቤት ስለሰጡት አገልግሎት፣ የእረፍት ጊዜያቸውን የት እንደሚያሳልፉ... ወዘተ
አውርተዋል።
ከመስኮት አጠገብ ያለው ህመምተኛ ቁጭ በሚልበት ሰአት ወደ ውጭ እየተመለከተ
ሁሉን ነገር በጀርባ ለተኛው ሰው ይገልጽለታል። ".....በሚያማምሩ ዛፎች የተከበበ ሀይቅ ይታየኛል ... በሀይቁ ላይ ዳኪዬዎች ይዋኛሉ...... ህጻናት ደግሞ ከወረቀት የሰሩትን መርከቦች በሀይቁ ዳርቻ በማስቀመጥ ይጫወታሉ... ፍቅረኛሞች በአንድ
እጆቻቸው አበባ በሌላው ደግሞ ተቃቅፈው ሀይቁን ይዞራሉ .. ከሀይቁ ባሻገር ውብ
የሆነ ከተማ ይታየኛል .... ህፃናቶችም በደስታ ይቦርቃሉ " በማለት ዘወትር የሚያየውን ሁሉ በሚያምር አገላለፅ ይተርክለታል! ... በዚህ
አይነት ሁኔታ ሳምንታት አለፉ።
አንድ ማለዳ ነርስዋ ገላቸውን ልታጥብ ውሀ ይዛ መጣች። ከመስኮት አጠገብ ያለው
በሽተኛ ግን በህይወት አልነበረም። በጣም ደነገጠች። ጓደኛውም እንዲሁ አዘነ።
ነርስዋ አስከሬኑን በቶሎ እንዲያነሱ ሰዎች ሌሎች ነርሶችን ጠርታ አዘዘቻቸቸው! ... ያ ብቻውን የቀረው በሽተኛ አልጋውን ከመስኮቱ አጠገብ ሊወስዱለት ይችሉ እንደሆነ ጠየቀ። ወሰዱለት። በመስኮት ለማየት በጣም ቸኩሏል። ቀና ብሎ ወደ ውጭ ተመለከተ። ከመስኮቱ ባሻገር ያለው ጥቁር ቀለም የተቀባ ግድግዳ ብቻ ነው። ደነገጠ!!!
"ምን ሆንክ?" አለቸው ነርሰዋ። "ሰዉዬው ብዙ አስደሳች ነገሮችን በዚህ መስኮት
አሻግሮ ይመለከት ነበር" አላት። "ኧረ ሰዉዬው ማየት የማይችል አይነስውር ነበር
አለችው።"
ልብ የሚነካ ነገር.... ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ። ለካስ እሱን ለማስደሰትና የመኖር ተስፋ
ለመስጠት ነበር ያን ሁሉ ነገር ፈጥሮ የሚያወራው።
Share & Join:- @achacher
For any comment:- @darkniha
#ላንጠቅማት ነገር
ከቦታዉ ካልሆነ ሁሉም
#በራሱ
ሆኗል ሳቅም ለቅሶ ላይ
#ማልቀሱ
ሲያመን ህመመቻን በጋራ
#ታማሚ
ራዕያችን ካልሆነ ሩቅ
#አላሚ
በራችን ክፍት ነዉ ብለን
#ለፍቅር
ክፉ ጠባቂ በሩን ዘግቶት
#ቢቀር
ደፍረሶ እስኪጠራ ላለመጠበቅ
#ብሎ
ደፍቶት ሲሄድ ኩባያዉንም
#ጥሎ
ተኖ አየጠፋ ፍቅር
#ከልባችን
ጠፍቶ እያያን አንቆም
#ከደጃችን
የሰቃይ ቤት በደም
#የሰከረዉ
ፍቅር ሰለጠፋ ወገኑን
#ሲከዳዉ
ቃል ጠፋ ሚወጣ
#ከአንደበቴ
ወገኔ እየሞተ ፍቅር
#በማጣቴ
ጥቅሜ ለምኗ ነዉ ለዚች ብሩክ
#ምድር
ሰኖር ከነስተት ካለቦታዬ
#ብፈጠር
#ከዳዊት#
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@bewketuseyoum19
@bewketuseyoum19
ከቦታዉ ካልሆነ ሁሉም
#በራሱ
ሆኗል ሳቅም ለቅሶ ላይ
#ማልቀሱ
ሲያመን ህመመቻን በጋራ
#ታማሚ
ራዕያችን ካልሆነ ሩቅ
#አላሚ
በራችን ክፍት ነዉ ብለን
#ለፍቅር
ክፉ ጠባቂ በሩን ዘግቶት
#ቢቀር
ደፍረሶ እስኪጠራ ላለመጠበቅ
#ብሎ
ደፍቶት ሲሄድ ኩባያዉንም
#ጥሎ
ተኖ አየጠፋ ፍቅር
#ከልባችን
ጠፍቶ እያያን አንቆም
#ከደጃችን
የሰቃይ ቤት በደም
#የሰከረዉ
ፍቅር ሰለጠፋ ወገኑን
#ሲከዳዉ
ቃል ጠፋ ሚወጣ
#ከአንደበቴ
ወገኔ እየሞተ ፍቅር
#በማጣቴ
ጥቅሜ ለምኗ ነዉ ለዚች ብሩክ
#ምድር
ሰኖር ከነስተት ካለቦታዬ
#ብፈጠር
#ከዳዊት#
ከወደዱት ለወዳጆ ያጋሩ
@bewketuseyoum19
@bewketuseyoum19
"ሀፍሲ"
ክፍል አንድ
ፀሐፊ፦ ኑዕማን ኢድሪስ
... "አብዛኞቹ ወጣቶች ለራሳቸዉ ያላቸዉ አመለካከት የወደቀ ከመሆኑ የተነሳ የዘቀጠ የህይወት እርከኖች ለማሳለፍ ተገደዋል። ... " የዐመሉን ሷሊህ ጀመዓ ሀላፊ የሆነዉ ወጣት ኡስማን ጀመዓዉ በሚያደርገዉ ወርሀዊ ሹራ ላይ በቁጭት እየተናገረ ነዉ። ጀመዓዉ ምንም እንኳ በአምስት አባላቶች የሚንቀሳቀስ ማህበር ቢሆንም ብዙ ወጣቶችን ከሱሰኝነት አላቋል። በእድሜ የገፉ አረጋዉያንን መርዳትና የደሰሰ ጎጇቸዉን መጠገን የወጣቶቹ የእለት ተእለት ተግባር ነዉ። ኡስማን የጀመዓዉ መስራችና አሚር ነዉ። ሁሉም ያከብሩታቱት ይታዘዙታል፤ በጀመዓዉ የሚሰሩ ስራዎቹ ሁሉ የሱ የመጨረሻ ዉስኔዎች የተላለፉበት ናቸዉ። ንግግሩን ቀጥሏል "... ወጣትነት ትልቅ ፈተና ነዉ። እኛን አላህ ጠብቆን እንጂ ምናልባትም ከሱሰኞቹና አልባሌ ቦታ ከሚዉሉት ልንሆን እንችል ነበር አልሐምዱሊላህ ስለዚህ መስራት አለብን ከመጥፎ ነገር ጠባቂዉ አላህ ቢሆንም እኛ ሰበብ ልንሆን ግድ ይለናል። ደግሞ እንችላለን! (በቁጭት) የምትጨምሩት ሀሳብ ካለ ..." አለና ሁሉንም በአይኑ ቃኘ። "ሀፍሲ ሀሳብ አለሽ?" ብሎ የጀመዓዉ ገንዘብ ያዥ የሆነችዉን ሀፍሷን ተመለከተ። ሀፍሷ እጅግ በጣም ዉብና በሁሉም ሰዎች ተወዳጅ የሆነች ልጅ ናት። ወንዶች በዉበቷ ይፈዙባታል። በዚህ አመት የማግባት እቅድ የሌለዉ ወጣት እሷን ሲመለከት ዛሬዉኑ ካላገባኃት ብሎ ሀሳቡን ይቀይራል፤ ያገባም ቢሆን ለሁለተኝነት ይመኛታል። ሁለተኛ የማግባት አቅሙ ከሌለዉ ደግሞ ወይኔ ባላገባሁ ብሎ ይቆጫል። ቆንጆ መባል ብቻ አይገልጻትም። ሴቶች በአለባበሷ ይቀኑባታል። እሷ የለበሰችዉን አይነት ልብስ ፈልገዉ ይገዛሉ እንደሷ ግን አያምርባቸዉም። "ዋናዉ ከመስቀያዉ ነዉ" ይባል የለ። ልብሱ የሷ ድምቀት ሳይሆን እሷ ለልብሱ ዉበትና ድምቀት ነች።
... ሀፍሷ በኡስማን የቁጭት ንግግር ተመስጣ ነበር። አስተያየት የመስጠትም ሀሳብ ሆነ በሱ ሀሳብ ላይ የምትጨምረዉ ሀሳብ አልነበራትም። ነገር ግን የተሰጣትን እድል ለመጠቀም ያክል "ቢስሚላህ ..." ብላ ንግግሯን ጀመረች "... ኡስማን በሰጠዉ ሀሳብ ሁሉ እስማማለሁ። መስራት እንዳለብን ይሰማኛል። ከአንችልም መንፈስ ወጥተን እንችላለንን ማንገብ አለብን። እኛ ወጣቶችን በአስተሳሰብ እንቀይራለን ብለን እስከተሰባሰብን ድረስ ራሳችንን ቀይረን ለስራ እንነሳሳ፤ ለተቸገሩና ለአረገዉያኖች ደግሞ ስጡ የተባልነዉ ከሰጪዎች ተቀብለን እንድረስላቸዉ። ... በዚህ ወር እንሰራለን ብለን ያቀድናቸዉን ስራዎች ለመስራት ሁላችንም ወደስራ እንግባ። አላህ ይገዘን።" ብላ ንግግሯን ቋጨች። ኡስማንና ሙቤ ትኩር ብለዉ በተመስጦ እያዮዋት ፈዘዉ ነበር። ነገሩ ወንዶቹ እነሱ ብቻ ሆኖ እንጂ በሚሊኒየም አዳራሽ ሙሉ አስር ሺ ወንዶችን ሰብስበን እሷ መድረክ ላይ ወጥታ ንግግር ብታደርግ ሁሉም በንግግሯ ይመሰጡ ነበር። ሀፍሲ ዉበቷ ብቻ ሳይሆን አንደበቷ ይማርካል። ...ከአምስቱ አባላቶች ዉስጥ ሳሪና ሙቤ የሀፍሲ ጓደኞች ሲሆኑ፤ ነኢማ ደግሞ በኡስማን በኩል የተገኘች የጀመዓዉ አባል ናት።
.
... "ኢንሻ አላህ በቀጣይ ወር ሹራ እስክንገናኝ ሁላችንም የተሰጠንን ስራ በአግባቡ እንስራ። ሳሪ ደግሞ የጀመዓዉ አባል ሆኖ ለመስራት የተስማማዉን ጓደኛሽን ቀጣዩ ሹራ ላይ እንዲገኝ ይዘሽዉ ነይ! ማን ነበር ስሙ?" ብሎ ሳሪን ጠየቃት "ዴቭ" አለችዉ። "ኢንሻ አላህ በቀጣይ ወር ዴቭና ሸኽ አጃኢቡን ጨምረን ሰባት ሁነን የምነሰባሰብ ይሆል። የዛሬዉን ሹራ በዚህ ጨርሰናል" አለ። (ሸኽ አጃኢቡ የጀመዓዉ አማካሪ፤ ለጀመዓዉ አባላት ደግሞ መካሪ አባት ናቸዉ)
... ሁሉም ከቢሮዉ በመዉጣት ላይ እንዳሉ ዑስማን ከተቀመጠበት ተነስቶ "ሀፍሲ" ብሎ ተጣራ። ሀፍሲ ወደኃላ ዘወር ስትል ወደ ወንበሮቹ ተመልሳ እንድትቀመጥ በእጁ ጋበዛት። "ሳሪ ዉጭ ጠብቂኝ" ብላ ወደ ዉስጥ ተመለሰች።
.
... አንገቱን እንደማቀርቀር አደረገና ፀጉሩን በእጆቹ እያሻሸ "ሀፍሲ ምናልባት እንደሌሎቹ ወንዶች ቃላትን አሽሞንሙኜ ዉበትሽን ላላደንቅ እችላለሁ። ነገር ግን አንድ ጥያቄ ነዉ የጠየቅኩሽ ሳትመልሽልኝ ሶስት ወር አለፈሽ። አሉታዊም ይሁን አዎንታዊ ምላሽሽን በጉጉት እየጠበቅኩ ነዉ። ... ሀፍሲ ላገባሽ እፈልጋለሁ። ታገቢኛለሽ?" ብሎ ጠየቃት....... ይቀጥላል
#ክፍል_ሁለት...⓶ ይቀጥላል
Share & Join:- @achacher
For any comment:- @darkniha
ክፍል አንድ
ፀሐፊ፦ ኑዕማን ኢድሪስ
... "አብዛኞቹ ወጣቶች ለራሳቸዉ ያላቸዉ አመለካከት የወደቀ ከመሆኑ የተነሳ የዘቀጠ የህይወት እርከኖች ለማሳለፍ ተገደዋል። ... " የዐመሉን ሷሊህ ጀመዓ ሀላፊ የሆነዉ ወጣት ኡስማን ጀመዓዉ በሚያደርገዉ ወርሀዊ ሹራ ላይ በቁጭት እየተናገረ ነዉ። ጀመዓዉ ምንም እንኳ በአምስት አባላቶች የሚንቀሳቀስ ማህበር ቢሆንም ብዙ ወጣቶችን ከሱሰኝነት አላቋል። በእድሜ የገፉ አረጋዉያንን መርዳትና የደሰሰ ጎጇቸዉን መጠገን የወጣቶቹ የእለት ተእለት ተግባር ነዉ። ኡስማን የጀመዓዉ መስራችና አሚር ነዉ። ሁሉም ያከብሩታቱት ይታዘዙታል፤ በጀመዓዉ የሚሰሩ ስራዎቹ ሁሉ የሱ የመጨረሻ ዉስኔዎች የተላለፉበት ናቸዉ። ንግግሩን ቀጥሏል "... ወጣትነት ትልቅ ፈተና ነዉ። እኛን አላህ ጠብቆን እንጂ ምናልባትም ከሱሰኞቹና አልባሌ ቦታ ከሚዉሉት ልንሆን እንችል ነበር አልሐምዱሊላህ ስለዚህ መስራት አለብን ከመጥፎ ነገር ጠባቂዉ አላህ ቢሆንም እኛ ሰበብ ልንሆን ግድ ይለናል። ደግሞ እንችላለን! (በቁጭት) የምትጨምሩት ሀሳብ ካለ ..." አለና ሁሉንም በአይኑ ቃኘ። "ሀፍሲ ሀሳብ አለሽ?" ብሎ የጀመዓዉ ገንዘብ ያዥ የሆነችዉን ሀፍሷን ተመለከተ። ሀፍሷ እጅግ በጣም ዉብና በሁሉም ሰዎች ተወዳጅ የሆነች ልጅ ናት። ወንዶች በዉበቷ ይፈዙባታል። በዚህ አመት የማግባት እቅድ የሌለዉ ወጣት እሷን ሲመለከት ዛሬዉኑ ካላገባኃት ብሎ ሀሳቡን ይቀይራል፤ ያገባም ቢሆን ለሁለተኝነት ይመኛታል። ሁለተኛ የማግባት አቅሙ ከሌለዉ ደግሞ ወይኔ ባላገባሁ ብሎ ይቆጫል። ቆንጆ መባል ብቻ አይገልጻትም። ሴቶች በአለባበሷ ይቀኑባታል። እሷ የለበሰችዉን አይነት ልብስ ፈልገዉ ይገዛሉ እንደሷ ግን አያምርባቸዉም። "ዋናዉ ከመስቀያዉ ነዉ" ይባል የለ። ልብሱ የሷ ድምቀት ሳይሆን እሷ ለልብሱ ዉበትና ድምቀት ነች።
... ሀፍሷ በኡስማን የቁጭት ንግግር ተመስጣ ነበር። አስተያየት የመስጠትም ሀሳብ ሆነ በሱ ሀሳብ ላይ የምትጨምረዉ ሀሳብ አልነበራትም። ነገር ግን የተሰጣትን እድል ለመጠቀም ያክል "ቢስሚላህ ..." ብላ ንግግሯን ጀመረች "... ኡስማን በሰጠዉ ሀሳብ ሁሉ እስማማለሁ። መስራት እንዳለብን ይሰማኛል። ከአንችልም መንፈስ ወጥተን እንችላለንን ማንገብ አለብን። እኛ ወጣቶችን በአስተሳሰብ እንቀይራለን ብለን እስከተሰባሰብን ድረስ ራሳችንን ቀይረን ለስራ እንነሳሳ፤ ለተቸገሩና ለአረገዉያኖች ደግሞ ስጡ የተባልነዉ ከሰጪዎች ተቀብለን እንድረስላቸዉ። ... በዚህ ወር እንሰራለን ብለን ያቀድናቸዉን ስራዎች ለመስራት ሁላችንም ወደስራ እንግባ። አላህ ይገዘን።" ብላ ንግግሯን ቋጨች። ኡስማንና ሙቤ ትኩር ብለዉ በተመስጦ እያዮዋት ፈዘዉ ነበር። ነገሩ ወንዶቹ እነሱ ብቻ ሆኖ እንጂ በሚሊኒየም አዳራሽ ሙሉ አስር ሺ ወንዶችን ሰብስበን እሷ መድረክ ላይ ወጥታ ንግግር ብታደርግ ሁሉም በንግግሯ ይመሰጡ ነበር። ሀፍሲ ዉበቷ ብቻ ሳይሆን አንደበቷ ይማርካል። ...ከአምስቱ አባላቶች ዉስጥ ሳሪና ሙቤ የሀፍሲ ጓደኞች ሲሆኑ፤ ነኢማ ደግሞ በኡስማን በኩል የተገኘች የጀመዓዉ አባል ናት።
.
... "ኢንሻ አላህ በቀጣይ ወር ሹራ እስክንገናኝ ሁላችንም የተሰጠንን ስራ በአግባቡ እንስራ። ሳሪ ደግሞ የጀመዓዉ አባል ሆኖ ለመስራት የተስማማዉን ጓደኛሽን ቀጣዩ ሹራ ላይ እንዲገኝ ይዘሽዉ ነይ! ማን ነበር ስሙ?" ብሎ ሳሪን ጠየቃት "ዴቭ" አለችዉ። "ኢንሻ አላህ በቀጣይ ወር ዴቭና ሸኽ አጃኢቡን ጨምረን ሰባት ሁነን የምነሰባሰብ ይሆል። የዛሬዉን ሹራ በዚህ ጨርሰናል" አለ። (ሸኽ አጃኢቡ የጀመዓዉ አማካሪ፤ ለጀመዓዉ አባላት ደግሞ መካሪ አባት ናቸዉ)
... ሁሉም ከቢሮዉ በመዉጣት ላይ እንዳሉ ዑስማን ከተቀመጠበት ተነስቶ "ሀፍሲ" ብሎ ተጣራ። ሀፍሲ ወደኃላ ዘወር ስትል ወደ ወንበሮቹ ተመልሳ እንድትቀመጥ በእጁ ጋበዛት። "ሳሪ ዉጭ ጠብቂኝ" ብላ ወደ ዉስጥ ተመለሰች።
.
... አንገቱን እንደማቀርቀር አደረገና ፀጉሩን በእጆቹ እያሻሸ "ሀፍሲ ምናልባት እንደሌሎቹ ወንዶች ቃላትን አሽሞንሙኜ ዉበትሽን ላላደንቅ እችላለሁ። ነገር ግን አንድ ጥያቄ ነዉ የጠየቅኩሽ ሳትመልሽልኝ ሶስት ወር አለፈሽ። አሉታዊም ይሁን አዎንታዊ ምላሽሽን በጉጉት እየጠበቅኩ ነዉ። ... ሀፍሲ ላገባሽ እፈልጋለሁ። ታገቢኛለሽ?" ብሎ ጠየቃት....... ይቀጥላል
#ክፍል_ሁለት...⓶ ይቀጥላል
Share & Join:- @achacher
For any comment:- @darkniha
👍1
"ሀፍሲ"
ክፍል ሁለት
ፀሀፊ፦ ኑዕማን ኢድሪስ
"... ሀፍሲ ላገባሽ እፈልጋለሁ። ታገቢኛለሽ?" ብሎ ጠየቃት።
በጣም ፈራች። ኡስማን እስካሁን ከምታዉቃቸዉ ወንዶች ሁሉ የተሻለ ነዉ። አላማ ያለዉ፤ ዲኑን የሚኻድም፤ የዱንያ ሪዝቅም የማይጎለዉ ሊወደድ የሚችል ወንድ ነዉ። ነገር ግን ይሄንን ጥያቄ ከዚህ በፊት ይጠይቃት እንጂ ተመሳሳይ ጥያቄዎች በቤተሰቧችና በጓደኟቿ በኩል ስለሚመጡ የኡስማንን ጥያቄ አስታዉሳዉ አታቅም።
"... ኡስሚ" አለች እየፈራች። "እስካሁን ከማዉቃቸዉ ወንዶች አንተ የተሻልክ ነክ ቢሆንም በዚህ አመት ተመራቂ ተማሪ እንደሆንኩ ታዉቃለህ። በዚያ ላይ የጀመዓዉ ስራም ስላለ ጊዜ ከመጣበቡ የተነሳ ያንተ ጥያቄ ትዝ ብሎኝ አያዉቅም። በጣም ይቅርታ ኡስሚ አሁን ግን ልረዳክ እፈልጋለሁ ጊዜ ስጠኝ ልሰብበትና ቀጣይ ወር ስንገናኝ መልሱን እነግረሀለሁ።" ብላዉ ከተቀመጠችበት እየተነሳች "ኡስሚ ሳሪ እየጠበቀችኝ ነዉ ልሂድ"
"እሺ ሂጂ አታስቁሚያት ስንገናኝ ግን መልስሽን እጠብቃለሁ።" ብሏት ተሰነባብተዉ ከቢሮዉ ወጣች።
ኡስማን ሀፍሲን ሲበዛ ይወዳታል። እሷን የማያስብበትና የማይመኝበት አንዲትም ደቂቃ አታልፍም። ነገር ግን ግኑኝነታቸዉ በሀላል እንዲሆን ስለሚፈልግ ለትዳር ከመጠየቅ ዉጭ ለስራ ሲደዋወሉም ሆነ ሲገናኙ በጣም ጥንቃቄ ያደርጋል።
... ለረጅም ሰአት ቢሮ ዉስጥ ተቀምጦ "ቀጣይ ወር ስንገናኝ ምን ትመልስልኝ ይሆን?" እያለ ያስባል። ረጅሙን የሀሳብ ጉዞ ተጉዞ ሀፍሲ እሱን ለማግባት ፍቃደኛ ሁና፤ ሽማግሌ ልኮ፤ አግብቷት፤ በደስታ የፍቅር ህይወት እየኖሩ፤ ሚያማማሩ ልጆች ወልደዉ ከልጆቻቸዉ ጋር አብረዉ እየተጫወቱ፤ የሞቀ ቤት ዉስጥ የሞቀ ፍቅር እየተጎነጩ ....... በመሀል ብንን አለና በራሱ ተገረመ። "ሰዉ ተኝቶ ብቻ ሳይሆን ቆሞም ያልማል" ብሎ በመደነቅ ፈገገ። እንደገና መለስ ብሎ ያለመዉ ሁሉ እዉን እንዲሆንለት አንገቱን ወደ ላይ ቀና በማድረግ "ኢላሂ ምርጫዋ አድርገኝና ምኞቴን አሳካልኝ" ዱዐ አደረገ።
... ቀናቶች እየሄዱ ነዉ። ሀፍሷ ተመራቂ ተማሪ በመሆኗ ጥናቴዊ ፅሁፏ ላይ ሙሉ ቀኗን ታሳልፍለች። ማታ ደግሞ ለጀመዓዉ ገቢ እንዴት ማሰባሰብ እንዳለባት በማሰብ እናትና አባቷን በኸይር ስራዉ ላይ ታሳትፍቸዋለች። ታማክራቸዋለች። የሀፍሲ አባት ነጋዴ ስለሆነ ሀብታም ከሚባሉት ዉስጥ ነዉ። ብዙ አህለል ኸይራቶችንም በአባቷና በአባቷ ጓደኞች በኩል ስለምታገኝ ገቢ በማሰባሰቡ ረገድ ሀፍሲ የጀመዓዉ የጀርባ አጥንት ነች።
በዚህ ወር ብቻ በሷ በኩል እስከ ስድሳ ሺህ ብር መሰብሰብ ስለቻለች በሹራዉ ወቅት የምታቀርበዉን ሪፖርት በማዘጋጀት ላይ ነች።
ሪፖርቱን በፅሁፍም ጭምር ስለሆነ የሚያቀርቡት ከምሽቱ ሁለት ሰአት አከባቢ አልጋዋ ላይ ተቀምጣ ላፕቶፗን ከፈተች። ነገር ግን ቀኑን ሙሉ ለጥናታዊ ፅሁፏ መረጃ ለማግኘት ቃለ-መጠይቅ ስታደርግ ስለዋለች ድክም ብሏታል። መጻፍ ግዴታ ስለሆነ ብቻ ትንሽ ለመጻፍ እየሞከረች ተንቀሳቃሽ ስልኳ አቃጨለ " ላ ላ ላ ነህታጁል ማላ ከይነዝዳዱ ጀማላ..." የሚለዉ የሀሙድ ነሽዳ ነበር። ስልኳን ስትመለከተዉ የኡስማን ቁጥር ነበር።
"ሄሎ ኡስሚ"
"አሰላሙዓለይኩም ሀፍሲ"
"ወአለይከሰላም" ... ሰላምታ ከተለዋወጡ በኃላ
"ሀፍሲ እሁድ ጧት 2:30 ሹራ አለ። መቅረት አይቻለም።" ብሎ ቆፍጠን ያለ ትእዛዝ አስተላለፈ።
"እ ዛሬ ቀኑ ማን ነዉ?" ሁኔታዎች ከመደራረባቸዉ የተነሳ ቀኑ ሁሉ ጠፍቶባታል።
"አሁን ጁመዓ ሚረሳ ቀን ነዉ?"
"እ.. እሺ ትንሽ ቢዚ ስለሆንኩ ነዉ ኡስሚ አልቀርም ኢንሻ አላህ!" ብላዉ ተሰነባበቱ። ደክሟትም ስለነበር ብዙም ሳታናግረዉ፤ የጀመረችዉን ፅሁፍ ሳትጨርስ እንቅልፍ ተኛች።
.
.
.
... ዛሬ እሁድ ነዉ። ሀፍሲ ማቅረብ ያሉባት ሁለት ሪፖርቶች አሉ። አንደኛዉን በደንብ አድርጋ ፅፋለች። ሁለተኛዉን ግን ወሩን ሙሉ ረስታዉ ወደ ሹራ ለመሄድ ከቤት ስትነሳ ነዉ ያስታወሰችዉ። በራሷ አፈረች። "በቁም ነገር ጠይቆኝ እንዴት ስለሱ ማሰብ አቃተኝ?" ብላ ራሷን ወቀሰች። ትንሽ ከተረጋጋች በኃላ እንደገና ስላቀረበላት ጥያቄ ማሰብ ጀመረች። አስር ደቂቃ በማይሞላ ጊዜ ዉስጥ ግን መልሷ "አይሆንም" እንደሆነ ወሰነች!። መግደርደርም ሆነ እሱን ማስጠበቅ አልፈለገችም። "ለሱ ከወንድምነትና ከጀመዓ አሚርነት የዘለለ አመለካከት የለኝም። ስለዚህ አልሆነዉም!።"
ሸኽ አጃዒቡ፣ ኡስማን፣ ሀፍሲ፣ ሙቤና ነኢማ በሹራ ሰአት ቀጠሯቸዉን አክብረዉ የተገኙ ሲሆን ሳሪና አዲሱ እንግዳ ዴቭ እየተጠበቁ ነዉ። ሁለቱ እስከሚመጡ ብለዉ ሸኽ አጃኢቡ ቀልድና ቁም ነገሩን እያዋዙ ያስቋቸዋል።
"ልጆቼ በስህተት መንገድ ላይ ያለን ሰዉ ስትመልሱ ሂክማን ተጠቀሙ..." ሸኽ አጃኢቡ አብዛኛዉ ሰዉ የሚያዉቃቸዉ ወጣቶችን ለስለስ ባለአንደበት ሲገስፁ፤ አንዳንዴም በቀልድ መልክ ጎንተል እያደረጉ ሲመክሩ ነዉ። ታድያ ሂክማን አብዘተዉ ይወዷታል።
"... አንድዎ ሸኽ ዘንዳ የኔ ቢጤ ደረሳ መፅሀፍ ተወሶ ሲመልስላቸዉ ኪታቡ ወጥ በወጥ አድርጎት ነበር። ታዲያ እኚህ ሸኽ ወጣቱን ክፉ ንግግር አልተናገሩቱም። እሱ እንዳስቀየማቸዉ እሳቸዉ አላስቀየሙትም። ዳግመኛ መፅሀፍ ለመዋስ ሲመጣ የጠየቃቸዉን መፅሀፍ ሲሰጡት ከመጽሀፉ ጋር አክለዉ የወጥ ማድረጊያ ሰሀን ሰጡት... ማስተማር ማለት እንዲህም አይደል።" ብለዉ ለራሳቸዉ ፈገግ አሉ።
በመሃል ሳሪ "አሰላሙዓለይኩም" ብላ ወደ ቢሮ ገባች። ሁሉም አንድ ላይ "ወአለይኩም ሰላም" ብለዉ መለሱ። ሳሪ ከኃላዋ አስከትላዉ የገባችዉ ዴቭ ገና ሲገባ ነበር ትንሿን ቢሮ በተቀባዉ ሽቶ ያወዳት። ሁሉም አይናቸዉ እሱ ላይ አረፈ። በተለይ ሀፍሲ ፈዛ ቀረች። ክፍት ወደሆነዉ ወንበር ሂዶ እስከሚቀመጥ ድረስ አይኖቿን መንቀል አልቻለችም።
#ክፍል_ሶስት⓷.... ይቀጥላል ...
Share & Join:- @achacher
For any comment:- @darkniha
ክፍል ሁለት
ፀሀፊ፦ ኑዕማን ኢድሪስ
"... ሀፍሲ ላገባሽ እፈልጋለሁ። ታገቢኛለሽ?" ብሎ ጠየቃት።
በጣም ፈራች። ኡስማን እስካሁን ከምታዉቃቸዉ ወንዶች ሁሉ የተሻለ ነዉ። አላማ ያለዉ፤ ዲኑን የሚኻድም፤ የዱንያ ሪዝቅም የማይጎለዉ ሊወደድ የሚችል ወንድ ነዉ። ነገር ግን ይሄንን ጥያቄ ከዚህ በፊት ይጠይቃት እንጂ ተመሳሳይ ጥያቄዎች በቤተሰቧችና በጓደኟቿ በኩል ስለሚመጡ የኡስማንን ጥያቄ አስታዉሳዉ አታቅም።
"... ኡስሚ" አለች እየፈራች። "እስካሁን ከማዉቃቸዉ ወንዶች አንተ የተሻልክ ነክ ቢሆንም በዚህ አመት ተመራቂ ተማሪ እንደሆንኩ ታዉቃለህ። በዚያ ላይ የጀመዓዉ ስራም ስላለ ጊዜ ከመጣበቡ የተነሳ ያንተ ጥያቄ ትዝ ብሎኝ አያዉቅም። በጣም ይቅርታ ኡስሚ አሁን ግን ልረዳክ እፈልጋለሁ ጊዜ ስጠኝ ልሰብበትና ቀጣይ ወር ስንገናኝ መልሱን እነግረሀለሁ።" ብላዉ ከተቀመጠችበት እየተነሳች "ኡስሚ ሳሪ እየጠበቀችኝ ነዉ ልሂድ"
"እሺ ሂጂ አታስቁሚያት ስንገናኝ ግን መልስሽን እጠብቃለሁ።" ብሏት ተሰነባብተዉ ከቢሮዉ ወጣች።
ኡስማን ሀፍሲን ሲበዛ ይወዳታል። እሷን የማያስብበትና የማይመኝበት አንዲትም ደቂቃ አታልፍም። ነገር ግን ግኑኝነታቸዉ በሀላል እንዲሆን ስለሚፈልግ ለትዳር ከመጠየቅ ዉጭ ለስራ ሲደዋወሉም ሆነ ሲገናኙ በጣም ጥንቃቄ ያደርጋል።
... ለረጅም ሰአት ቢሮ ዉስጥ ተቀምጦ "ቀጣይ ወር ስንገናኝ ምን ትመልስልኝ ይሆን?" እያለ ያስባል። ረጅሙን የሀሳብ ጉዞ ተጉዞ ሀፍሲ እሱን ለማግባት ፍቃደኛ ሁና፤ ሽማግሌ ልኮ፤ አግብቷት፤ በደስታ የፍቅር ህይወት እየኖሩ፤ ሚያማማሩ ልጆች ወልደዉ ከልጆቻቸዉ ጋር አብረዉ እየተጫወቱ፤ የሞቀ ቤት ዉስጥ የሞቀ ፍቅር እየተጎነጩ ....... በመሀል ብንን አለና በራሱ ተገረመ። "ሰዉ ተኝቶ ብቻ ሳይሆን ቆሞም ያልማል" ብሎ በመደነቅ ፈገገ። እንደገና መለስ ብሎ ያለመዉ ሁሉ እዉን እንዲሆንለት አንገቱን ወደ ላይ ቀና በማድረግ "ኢላሂ ምርጫዋ አድርገኝና ምኞቴን አሳካልኝ" ዱዐ አደረገ።
... ቀናቶች እየሄዱ ነዉ። ሀፍሷ ተመራቂ ተማሪ በመሆኗ ጥናቴዊ ፅሁፏ ላይ ሙሉ ቀኗን ታሳልፍለች። ማታ ደግሞ ለጀመዓዉ ገቢ እንዴት ማሰባሰብ እንዳለባት በማሰብ እናትና አባቷን በኸይር ስራዉ ላይ ታሳትፍቸዋለች። ታማክራቸዋለች። የሀፍሲ አባት ነጋዴ ስለሆነ ሀብታም ከሚባሉት ዉስጥ ነዉ። ብዙ አህለል ኸይራቶችንም በአባቷና በአባቷ ጓደኞች በኩል ስለምታገኝ ገቢ በማሰባሰቡ ረገድ ሀፍሲ የጀመዓዉ የጀርባ አጥንት ነች።
በዚህ ወር ብቻ በሷ በኩል እስከ ስድሳ ሺህ ብር መሰብሰብ ስለቻለች በሹራዉ ወቅት የምታቀርበዉን ሪፖርት በማዘጋጀት ላይ ነች።
ሪፖርቱን በፅሁፍም ጭምር ስለሆነ የሚያቀርቡት ከምሽቱ ሁለት ሰአት አከባቢ አልጋዋ ላይ ተቀምጣ ላፕቶፗን ከፈተች። ነገር ግን ቀኑን ሙሉ ለጥናታዊ ፅሁፏ መረጃ ለማግኘት ቃለ-መጠይቅ ስታደርግ ስለዋለች ድክም ብሏታል። መጻፍ ግዴታ ስለሆነ ብቻ ትንሽ ለመጻፍ እየሞከረች ተንቀሳቃሽ ስልኳ አቃጨለ " ላ ላ ላ ነህታጁል ማላ ከይነዝዳዱ ጀማላ..." የሚለዉ የሀሙድ ነሽዳ ነበር። ስልኳን ስትመለከተዉ የኡስማን ቁጥር ነበር።
"ሄሎ ኡስሚ"
"አሰላሙዓለይኩም ሀፍሲ"
"ወአለይከሰላም" ... ሰላምታ ከተለዋወጡ በኃላ
"ሀፍሲ እሁድ ጧት 2:30 ሹራ አለ። መቅረት አይቻለም።" ብሎ ቆፍጠን ያለ ትእዛዝ አስተላለፈ።
"እ ዛሬ ቀኑ ማን ነዉ?" ሁኔታዎች ከመደራረባቸዉ የተነሳ ቀኑ ሁሉ ጠፍቶባታል።
"አሁን ጁመዓ ሚረሳ ቀን ነዉ?"
"እ.. እሺ ትንሽ ቢዚ ስለሆንኩ ነዉ ኡስሚ አልቀርም ኢንሻ አላህ!" ብላዉ ተሰነባበቱ። ደክሟትም ስለነበር ብዙም ሳታናግረዉ፤ የጀመረችዉን ፅሁፍ ሳትጨርስ እንቅልፍ ተኛች።
.
.
.
... ዛሬ እሁድ ነዉ። ሀፍሲ ማቅረብ ያሉባት ሁለት ሪፖርቶች አሉ። አንደኛዉን በደንብ አድርጋ ፅፋለች። ሁለተኛዉን ግን ወሩን ሙሉ ረስታዉ ወደ ሹራ ለመሄድ ከቤት ስትነሳ ነዉ ያስታወሰችዉ። በራሷ አፈረች። "በቁም ነገር ጠይቆኝ እንዴት ስለሱ ማሰብ አቃተኝ?" ብላ ራሷን ወቀሰች። ትንሽ ከተረጋጋች በኃላ እንደገና ስላቀረበላት ጥያቄ ማሰብ ጀመረች። አስር ደቂቃ በማይሞላ ጊዜ ዉስጥ ግን መልሷ "አይሆንም" እንደሆነ ወሰነች!። መግደርደርም ሆነ እሱን ማስጠበቅ አልፈለገችም። "ለሱ ከወንድምነትና ከጀመዓ አሚርነት የዘለለ አመለካከት የለኝም። ስለዚህ አልሆነዉም!።"
ሸኽ አጃዒቡ፣ ኡስማን፣ ሀፍሲ፣ ሙቤና ነኢማ በሹራ ሰአት ቀጠሯቸዉን አክብረዉ የተገኙ ሲሆን ሳሪና አዲሱ እንግዳ ዴቭ እየተጠበቁ ነዉ። ሁለቱ እስከሚመጡ ብለዉ ሸኽ አጃኢቡ ቀልድና ቁም ነገሩን እያዋዙ ያስቋቸዋል።
"ልጆቼ በስህተት መንገድ ላይ ያለን ሰዉ ስትመልሱ ሂክማን ተጠቀሙ..." ሸኽ አጃኢቡ አብዛኛዉ ሰዉ የሚያዉቃቸዉ ወጣቶችን ለስለስ ባለአንደበት ሲገስፁ፤ አንዳንዴም በቀልድ መልክ ጎንተል እያደረጉ ሲመክሩ ነዉ። ታድያ ሂክማን አብዘተዉ ይወዷታል።
"... አንድዎ ሸኽ ዘንዳ የኔ ቢጤ ደረሳ መፅሀፍ ተወሶ ሲመልስላቸዉ ኪታቡ ወጥ በወጥ አድርጎት ነበር። ታዲያ እኚህ ሸኽ ወጣቱን ክፉ ንግግር አልተናገሩቱም። እሱ እንዳስቀየማቸዉ እሳቸዉ አላስቀየሙትም። ዳግመኛ መፅሀፍ ለመዋስ ሲመጣ የጠየቃቸዉን መፅሀፍ ሲሰጡት ከመጽሀፉ ጋር አክለዉ የወጥ ማድረጊያ ሰሀን ሰጡት... ማስተማር ማለት እንዲህም አይደል።" ብለዉ ለራሳቸዉ ፈገግ አሉ።
በመሃል ሳሪ "አሰላሙዓለይኩም" ብላ ወደ ቢሮ ገባች። ሁሉም አንድ ላይ "ወአለይኩም ሰላም" ብለዉ መለሱ። ሳሪ ከኃላዋ አስከትላዉ የገባችዉ ዴቭ ገና ሲገባ ነበር ትንሿን ቢሮ በተቀባዉ ሽቶ ያወዳት። ሁሉም አይናቸዉ እሱ ላይ አረፈ። በተለይ ሀፍሲ ፈዛ ቀረች። ክፍት ወደሆነዉ ወንበር ሂዶ እስከሚቀመጥ ድረስ አይኖቿን መንቀል አልቻለችም።
#ክፍል_ሶስት⓷.... ይቀጥላል ...
Share & Join:- @achacher
For any comment:- @darkniha
👍1
" #ሀፍሲ ".
( ✍ፀሐፊ፦ ኑዕማን ኢድሪስ
. ልብ አንጠልጣይ ታሪክ
#ክፍል_ሶስት⓷
... ዴቭ ትክክለኛ ሰሙ ዳዉድ ነዉ። ዳዉድ ከመሆኑ (እስልምናን ከመቀበሉ) በፊት ዳዊት ነበር። አላህ ቀጥተኛዉን መንገድ የመራዉ ማህበራዊ ሚዲያ በሚጠቀምበት ወቅት የኡስታዝ አቡ ሀይደርን ትምህርት ተከታትሎ ነዉ። በተለይ ፖስተር ሀይሉ እና ኡስታዝ አቡ ሀይደር ያደረጉትን ሀይማኖታዊ ዉይይት በተመለከተ ጊዜ የእስልምና ትክክለኛነት ተገለጠለት። በቤተሰቦቹ ከፍተኛ ጫና ቢያድርበትም እስልምናን ከተቀበለ በኃላ እስላማዊ ዒልምን በማደን የእዉቀት አድማሱን አስፍቷል። አሁን ደግሞ ኸይር ስራዎች ላይ ለመሳተፍ የዐመሉን ሷሊህ ጀመዓ አባል ሆኗል።
ክፍት ወደሆነዉ ወንበር ሲቀመጥ ከሀፍሲ ፊት ለፊት ነበር። ሀፍሲን የሆነ ቦታ አይቷታል ነገር ግን የት እንዳያት ማስታወስ አልቻለም። ትዝ የሚለዉ ነገር እሷን ባያት ጊዜ አጠገቡ ለነበረዉ ጓደኛዉ ቆንጆ እንደሆነች ነግሮታል።
ሸኽ አጃኢቡ "እንግዲህ ሁሉም ተሟሉማ አደል?" አሉ ኡስማንን እያዩ። አይኑን ከሀፍሲ ላይ አልነቀለም። እሷም በተመሳሳይ በአይኗቿ ዴቭን አልተፍታችዉም። "አዎ ተሟልተዋል። እንጀምር..." አለና "ለአዲሱ አባላችን ራሳችንን እናስተዋውቅና ሹራችንን እንጀምራለን" ብሎ ራሱን ማስተዋወቅ ጀመረ። "ኡስማን እባላለሁ በሒሳብ አያያዝ (አካዉንቲንግ) የመጀመሪያ ድግሪ ሲኖረኝ አሁን ላይ በንግድ ስራ ተሰማርቻለሁ።" ከሱ በመቀጠል የሀፍሲ ተራ ነዉ። ዴቭ የዚችን ዉብ ልጅ ማንነት ለማወቅ ጓጉቷል። "ሀፍሷ እባላለሁ። የክሊኒካል ፋርማሲ ተመራቂ ተማሪ ነኝ" በጣም አጭር ነበር። ዴቭ ማወቅ የፈለገበት ድረስ አልተጓዘችም። የትዳር ሁኔታ መገለጽ ነበረበት። ሁሉም በየተራ ራሳቸዉን ካስተዋወቁ በኃላ ኡስማን "በመጨረሻ አዲሱ የጀመዓችን አባል ራሱን ያስተዋውቀናል" በማለት እድሉን ለዴቭ ሰጠዉ።
"ዳዉድ እባላለሁ። ከአዳማ ዩኒቨርሲቲ በኮምፒዉተር ሳይንስ የተመረቅኩ ሲሆን አሁን በግል ድርጅት ዉስጥ ተቀጥሬ በመስራት ላይ እገኛለሁ።" በተመሳሳይ ሁኔታ ሀፍሲ ማወቅ የፈለገችዉን ዴቭ አልገለጸም። "ምናልባትም ባለትዳር ይሆናል" ብላ አሰበች።
.
.
.
"ደስ የሚል ጀመዓ ነዉ። እናንተን በመተዋወቄ ደስ ብሎኛል።" አለ ዴቭ። ከቢሮ እንደወጡ ሳሪ ዴቭንና ሀፍሷን አስተዋውቃቸዋለች። ስማቸዉን ድጋሜ ከመተዋወቅ የዘለለ ግን ሌላ ነገር አላወሩም።
"ሳሪ ወደ ሰፈር ነሻ?"
"አዎ ዴቭ ትሸኘናለህ?" አለችዉ የሀፍሲን ፍቃደኝነት ለማወቅ ወደሷ እየተመለከተች
"እኔም ወደሰፈር ነኝ። አብረን እንሂድ!" ብሎ መኪናዉን ከፈተላቸዉ።
"ዱሩን ገደሉን ባህሩን ጥሼ
ጥሪ ደርሶኛል ልምጣ መልሼ
የጉድጓዱን ጥግ ያን አስፈሪዉን
ያልፈዋል እግሬ ጥቁር ዋሻዉን
አልፈራም አልፈራም ........" ለስራና ለወኔ የሚያነሳሳዉን ተወዳጅ ነሽዳ በትንሹ ተከፍቶ እያዳመጡ ነዉ። ከሶማሌ ተራ ተነስተዉ ወደ ጦር ሀይሎች እያመሩ ነዉ። ሀፍሲ ምን እንደምታወራ ግራ ገብቷታል። ከኃለ ወንበር ሁና በመኪናዉ ስፖኪዮዎ በጨረፍታ ትመለከተዋለች። እሱም በተመሳሳይ ቀና እያለ ያያታል። በጣም ተፈራርተዋል። ድንገት አይኖቻቸዉ ሲገጣጠሙ ሁለቱም በድንጋጤ ያቀረቅራሉ። መተያየታቸዉ ያቁም እንጂ ልቦቻቸዉ የተገጣጠሙ ይመስላሉ።
... ለማፍቀር ማሰብ አያስፈልገዉም። ፍቅር በተፈጥሮ የሚለገስ ቅጽበታዊ የልብ መሻት ነዉ። አዎ! ሀፍሲ በጣም ብዙ ወንዶችን ታዉቃለች። በጓደኝነትም፣ ለትዳርም የሚመጡ አያሌ ናቸዉ። ነገር ግን ስለ ፍቅርም ሆነ ስለ ትዳር አስባም ሁና አልማ አታዉቅም። ከኡስማን የጋብቻ ጥያቄ ዉጭ ሁሉንም ፊት ለፊት እንደማትፈልጋቸዉ ነግራቸዋለች። የኡስማንን ጥያቄ ግን አሁንም አልመለሰችለትም።
ከሹራዉ ከመዉታቸዉ በፊት ሸኽ አጃኢቡ በጣም አስቸኳይ ለሆነ ሀጃቸዉ ፈልገዉት ኡስማን ሀፍሲን የማናገር እድል አላገኘም። አራት ወር ሙሉ ሲጠብቀዉ የነበረዉን የጋብቻ ጥያቄ መልሱን ሳያዉቀዉ አሁንም ሌላ ቀን ሊያስቆጥር ነዉ።
"ዴቭ እዚህ ልዉረድ ሀፍሲ ቤተል ስለሆነች እሷን ሸኛት። ደሞ ትዛዝ ነዉ።" ብላ እየሳቀች ከመኪናዉ ልትወርድ ስትል ሀፍሲ "ኧረ አታስቸግሪዉ በታክሲ መሄድ እችላለዉ።" አለች ለመግደርደር ያክል ነበር።
"በይ አትቅበጪ አዝዤዋለሁ ያደርስሻል"
"ታዛዥ ነኝ አለቃ!" የዴቭ መልስ ነበር።
ከፒያሳ ጀምረዉ ጦርሀይሎች እስከሚደርሱ ሳሪ ብቻ እያወራች ነበር። አሁን ግን ሳሪ ወርዳለች። ዴቭ በዝምታ ሊያስደብራት አልፈለገም።
"ዝምተኛ ነሽ ልበል። ጓደኛሽንኮ በወሬ አላገዝሻትም።" ወሬ ለመጀመር ያክል እንጂ እየፈራ ነበር።
"አይ ዝምተኛ እንኳ አይደለሁም!" አጭር መልስ ደነገጠ። የማዉራት ፍላጎት አይኖራት ይሆናል ብሎ በማሰብ በደጋሜ ፈራ ተባ እያለ "ያዉ የኔ ስራ ካንቺ ጋር ያገናኘዋል መሰል። የኮምፒዉተር ባለሙያ ስለሆንኩ የጀመዓዉን ስራዎች በማህበራዊ ሚዲያ ማስተዋወቅና ገንዘብ ማሰባሰብ ነዉ"
"ልክ ነህ በጥሩ ሁኔታ እንደምሰራ ተስፋ አደርጋለሁ!" ሀፍሲ ስለጀመዓዉ ከልቧ ትጨነቃለች። ሰዉ መርዳት ያስደስታታል። የተቸገሩ ሰዎች በሷ ምክንያት ሲያገኙ፤ ለተከፉ ሰዎች የሳቅና የደስታ ሰበብ መሆን ሁሌም ምትመኘዉ ነዉ።
"ኢንሻ አላህ ከአላህ ጋር ጥሩ እሰራለሁ ብዬ አስባለሁ። ስለዚህ አንዳንድ መረጃዎች ካንቺ እፈልጋለሁ"
"እዚጋ ልዉረድ?" አለችዉ። ደነገጠ። ከጦር ሀይሎች ቤተል ቅርብ መሆኑን ዘንግቶት ብዙ እንጓዛለን ብሎ አስቦ ነበር። መኪናዉን የመንገዱን ዳር ካስያዘ በኃላ ወደሷ ዙሮ በደንብ አያት እዉነትም ዉብ ነች። "ጨረቃ የጥቁሩ ሰማይ ድምቀት እንደሆነችዉ ሁሉ ሀፍሲ ለዚች አለም ዉበት ናት።" ብሎ አሰበ።
"ስልክ ቁጥርሽን ስጭኝና ሚያስቸግረኝ ነገር ካለ እየደወልኩ እጠይቅሽለሁ።"
#ክፍል_አራት⓸... ይቀጥላል......
Share & Join:- @achacher
For any comment:- @darkniha
( ✍ፀሐፊ፦ ኑዕማን ኢድሪስ
. ልብ አንጠልጣይ ታሪክ
#ክፍል_ሶስት⓷
... ዴቭ ትክክለኛ ሰሙ ዳዉድ ነዉ። ዳዉድ ከመሆኑ (እስልምናን ከመቀበሉ) በፊት ዳዊት ነበር። አላህ ቀጥተኛዉን መንገድ የመራዉ ማህበራዊ ሚዲያ በሚጠቀምበት ወቅት የኡስታዝ አቡ ሀይደርን ትምህርት ተከታትሎ ነዉ። በተለይ ፖስተር ሀይሉ እና ኡስታዝ አቡ ሀይደር ያደረጉትን ሀይማኖታዊ ዉይይት በተመለከተ ጊዜ የእስልምና ትክክለኛነት ተገለጠለት። በቤተሰቦቹ ከፍተኛ ጫና ቢያድርበትም እስልምናን ከተቀበለ በኃላ እስላማዊ ዒልምን በማደን የእዉቀት አድማሱን አስፍቷል። አሁን ደግሞ ኸይር ስራዎች ላይ ለመሳተፍ የዐመሉን ሷሊህ ጀመዓ አባል ሆኗል።
ክፍት ወደሆነዉ ወንበር ሲቀመጥ ከሀፍሲ ፊት ለፊት ነበር። ሀፍሲን የሆነ ቦታ አይቷታል ነገር ግን የት እንዳያት ማስታወስ አልቻለም። ትዝ የሚለዉ ነገር እሷን ባያት ጊዜ አጠገቡ ለነበረዉ ጓደኛዉ ቆንጆ እንደሆነች ነግሮታል።
ሸኽ አጃኢቡ "እንግዲህ ሁሉም ተሟሉማ አደል?" አሉ ኡስማንን እያዩ። አይኑን ከሀፍሲ ላይ አልነቀለም። እሷም በተመሳሳይ በአይኗቿ ዴቭን አልተፍታችዉም። "አዎ ተሟልተዋል። እንጀምር..." አለና "ለአዲሱ አባላችን ራሳችንን እናስተዋውቅና ሹራችንን እንጀምራለን" ብሎ ራሱን ማስተዋወቅ ጀመረ። "ኡስማን እባላለሁ በሒሳብ አያያዝ (አካዉንቲንግ) የመጀመሪያ ድግሪ ሲኖረኝ አሁን ላይ በንግድ ስራ ተሰማርቻለሁ።" ከሱ በመቀጠል የሀፍሲ ተራ ነዉ። ዴቭ የዚችን ዉብ ልጅ ማንነት ለማወቅ ጓጉቷል። "ሀፍሷ እባላለሁ። የክሊኒካል ፋርማሲ ተመራቂ ተማሪ ነኝ" በጣም አጭር ነበር። ዴቭ ማወቅ የፈለገበት ድረስ አልተጓዘችም። የትዳር ሁኔታ መገለጽ ነበረበት። ሁሉም በየተራ ራሳቸዉን ካስተዋወቁ በኃላ ኡስማን "በመጨረሻ አዲሱ የጀመዓችን አባል ራሱን ያስተዋውቀናል" በማለት እድሉን ለዴቭ ሰጠዉ።
"ዳዉድ እባላለሁ። ከአዳማ ዩኒቨርሲቲ በኮምፒዉተር ሳይንስ የተመረቅኩ ሲሆን አሁን በግል ድርጅት ዉስጥ ተቀጥሬ በመስራት ላይ እገኛለሁ።" በተመሳሳይ ሁኔታ ሀፍሲ ማወቅ የፈለገችዉን ዴቭ አልገለጸም። "ምናልባትም ባለትዳር ይሆናል" ብላ አሰበች።
.
.
.
"ደስ የሚል ጀመዓ ነዉ። እናንተን በመተዋወቄ ደስ ብሎኛል።" አለ ዴቭ። ከቢሮ እንደወጡ ሳሪ ዴቭንና ሀፍሷን አስተዋውቃቸዋለች። ስማቸዉን ድጋሜ ከመተዋወቅ የዘለለ ግን ሌላ ነገር አላወሩም።
"ሳሪ ወደ ሰፈር ነሻ?"
"አዎ ዴቭ ትሸኘናለህ?" አለችዉ የሀፍሲን ፍቃደኝነት ለማወቅ ወደሷ እየተመለከተች
"እኔም ወደሰፈር ነኝ። አብረን እንሂድ!" ብሎ መኪናዉን ከፈተላቸዉ።
"ዱሩን ገደሉን ባህሩን ጥሼ
ጥሪ ደርሶኛል ልምጣ መልሼ
የጉድጓዱን ጥግ ያን አስፈሪዉን
ያልፈዋል እግሬ ጥቁር ዋሻዉን
አልፈራም አልፈራም ........" ለስራና ለወኔ የሚያነሳሳዉን ተወዳጅ ነሽዳ በትንሹ ተከፍቶ እያዳመጡ ነዉ። ከሶማሌ ተራ ተነስተዉ ወደ ጦር ሀይሎች እያመሩ ነዉ። ሀፍሲ ምን እንደምታወራ ግራ ገብቷታል። ከኃለ ወንበር ሁና በመኪናዉ ስፖኪዮዎ በጨረፍታ ትመለከተዋለች። እሱም በተመሳሳይ ቀና እያለ ያያታል። በጣም ተፈራርተዋል። ድንገት አይኖቻቸዉ ሲገጣጠሙ ሁለቱም በድንጋጤ ያቀረቅራሉ። መተያየታቸዉ ያቁም እንጂ ልቦቻቸዉ የተገጣጠሙ ይመስላሉ።
... ለማፍቀር ማሰብ አያስፈልገዉም። ፍቅር በተፈጥሮ የሚለገስ ቅጽበታዊ የልብ መሻት ነዉ። አዎ! ሀፍሲ በጣም ብዙ ወንዶችን ታዉቃለች። በጓደኝነትም፣ ለትዳርም የሚመጡ አያሌ ናቸዉ። ነገር ግን ስለ ፍቅርም ሆነ ስለ ትዳር አስባም ሁና አልማ አታዉቅም። ከኡስማን የጋብቻ ጥያቄ ዉጭ ሁሉንም ፊት ለፊት እንደማትፈልጋቸዉ ነግራቸዋለች። የኡስማንን ጥያቄ ግን አሁንም አልመለሰችለትም።
ከሹራዉ ከመዉታቸዉ በፊት ሸኽ አጃኢቡ በጣም አስቸኳይ ለሆነ ሀጃቸዉ ፈልገዉት ኡስማን ሀፍሲን የማናገር እድል አላገኘም። አራት ወር ሙሉ ሲጠብቀዉ የነበረዉን የጋብቻ ጥያቄ መልሱን ሳያዉቀዉ አሁንም ሌላ ቀን ሊያስቆጥር ነዉ።
"ዴቭ እዚህ ልዉረድ ሀፍሲ ቤተል ስለሆነች እሷን ሸኛት። ደሞ ትዛዝ ነዉ።" ብላ እየሳቀች ከመኪናዉ ልትወርድ ስትል ሀፍሲ "ኧረ አታስቸግሪዉ በታክሲ መሄድ እችላለዉ።" አለች ለመግደርደር ያክል ነበር።
"በይ አትቅበጪ አዝዤዋለሁ ያደርስሻል"
"ታዛዥ ነኝ አለቃ!" የዴቭ መልስ ነበር።
ከፒያሳ ጀምረዉ ጦርሀይሎች እስከሚደርሱ ሳሪ ብቻ እያወራች ነበር። አሁን ግን ሳሪ ወርዳለች። ዴቭ በዝምታ ሊያስደብራት አልፈለገም።
"ዝምተኛ ነሽ ልበል። ጓደኛሽንኮ በወሬ አላገዝሻትም።" ወሬ ለመጀመር ያክል እንጂ እየፈራ ነበር።
"አይ ዝምተኛ እንኳ አይደለሁም!" አጭር መልስ ደነገጠ። የማዉራት ፍላጎት አይኖራት ይሆናል ብሎ በማሰብ በደጋሜ ፈራ ተባ እያለ "ያዉ የኔ ስራ ካንቺ ጋር ያገናኘዋል መሰል። የኮምፒዉተር ባለሙያ ስለሆንኩ የጀመዓዉን ስራዎች በማህበራዊ ሚዲያ ማስተዋወቅና ገንዘብ ማሰባሰብ ነዉ"
"ልክ ነህ በጥሩ ሁኔታ እንደምሰራ ተስፋ አደርጋለሁ!" ሀፍሲ ስለጀመዓዉ ከልቧ ትጨነቃለች። ሰዉ መርዳት ያስደስታታል። የተቸገሩ ሰዎች በሷ ምክንያት ሲያገኙ፤ ለተከፉ ሰዎች የሳቅና የደስታ ሰበብ መሆን ሁሌም ምትመኘዉ ነዉ።
"ኢንሻ አላህ ከአላህ ጋር ጥሩ እሰራለሁ ብዬ አስባለሁ። ስለዚህ አንዳንድ መረጃዎች ካንቺ እፈልጋለሁ"
"እዚጋ ልዉረድ?" አለችዉ። ደነገጠ። ከጦር ሀይሎች ቤተል ቅርብ መሆኑን ዘንግቶት ብዙ እንጓዛለን ብሎ አስቦ ነበር። መኪናዉን የመንገዱን ዳር ካስያዘ በኃላ ወደሷ ዙሮ በደንብ አያት እዉነትም ዉብ ነች። "ጨረቃ የጥቁሩ ሰማይ ድምቀት እንደሆነችዉ ሁሉ ሀፍሲ ለዚች አለም ዉበት ናት።" ብሎ አሰበ።
"ስልክ ቁጥርሽን ስጭኝና ሚያስቸግረኝ ነገር ካለ እየደወልኩ እጠይቅሽለሁ።"
#ክፍል_አራት⓸... ይቀጥላል......
Share & Join:- @achacher
For any comment:- @darkniha
👍1