No More VPN
ለወራት ያህል በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ተጥሎ የነበረው ገደብ ተነስቷል።
ቴሌግራም ፣ ዩትዩብ ፣ ፌስቡክ ፣ ቲክቶክ መሰል የማህበራዊ ሚዲያዎች ከወራት በፊት (የካቲት ወር 2015 ዓ/ም) በተጣለባቸው ገደብ ያለ VPN መስራት እንዳቆሙ ይታወቃል።
ዛሬ ሰኞ ከሰዓታት ጀምሮ እነዚህ የማህበራዊ ሚዲያዎች ያለ VPN መስራት ጀምረዋል።
ለወራት ያህል በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ተጥሎ የነበረው ገደብ ተነስቷል።
ቴሌግራም ፣ ዩትዩብ ፣ ፌስቡክ ፣ ቲክቶክ መሰል የማህበራዊ ሚዲያዎች ከወራት በፊት (የካቲት ወር 2015 ዓ/ም) በተጣለባቸው ገደብ ያለ VPN መስራት እንዳቆሙ ይታወቃል።
ዛሬ ሰኞ ከሰዓታት ጀምሮ እነዚህ የማህበራዊ ሚዲያዎች ያለ VPN መስራት ጀምረዋል።
👍2❤1👏1
ሰበር መረጃ
አሁን በዚ ሰዓት ቴሌግራም ያለ VPN አይሰራም!
ይህ የሆነበት ምክንያት ምናልባትም የ12ኛ ክፍል ፈተና ዛሬ ስለተጀመረ ይመስለኛል!
አሁን በዚ ሰዓት ቴሌግራም ያለ VPN አይሰራም!
ይህ የሆነበት ምክንያት ምናልባትም የ12ኛ ክፍል ፈተና ዛሬ ስለተጀመረ ይመስለኛል!
👍1