AB Profit Hub
3.79K subscribers
407 photos
66 videos
56 files
1.21K links
Download Telegram
🔥3
Link ስትከፍቱ ABTECH የሚል ያለበትን ብቻ ነው
ሌሎቹ ማስታወቂያ ናቸው።
2👍1
እዚህ Channel ግን reaction የለምwhy always me
ቢያንስ 10
👍20👏7🤔2💔1🆒1
👍4
https://timebucks.com/?refID=227713668

TimeBuks እሳካሁን ያልስራ አለ?
News የምትፈልጉ።
1
Forwarded from ኢትዮ BBC
የተሳፈሩበት ዶልፊን ተሽከርካሪ ነዳጅ በመጨረሱ ምክንያት ሴኖትራክ ላይ የተሳፈሩ 8 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ህይወታቸው አለፈ

በቄለም ወለጋ ዞን ሰዮ ደንታ ወረዳ አሸዋ የጫነ ገልባጭ ሴኖ ትራክ ላይ የተሳፈሩ ተጓዦች በደረሰባቸው የተሽከርካሪ መገልበጥ አደጋ የስምንት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ ዋና መምሪያ አስታወቋል።

የዞኑ ፖሊስ ዋና መምርያ የትራፊክ ደህንነት ቁጥጥር አስተባባሪ ምክትል ኢንስፔክተር ሞቲ ጉዲሳ ለብስራት ሬዲዮ እንደተናገሩት መጋቢት 19 ቀን 2018 ዓም 3:30   ከ20 በላይ የሚሆኑ መንገደኞች ከደንቢ ዶሎ ከተማ ወደ አሺ ሙጌ ወረዳ በአንድ የሕዝብ ማመላለሻ ዶልፊን ተሽከርካሪ ተሳፍረው ሲጓዙ ተሽከርካሪዎ መንገድ ላይ ነዳጅ በመጨረሱ የተነሳ ተሳፋሪዎቹ  አሸዋ የጫነ ሴኖትራክ የጭነት ተሽከርካሪ ላይ ለመሳፈር ተገደዋል።

የተሳፈሩበት የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3-35460 ኢቲ የሆነው አሸዋ የጫነ ሴኖ ትራክ የጭነት ተሽከርካሪ፣ ነዳጅ ጨርሶ ከቆመው የሕዝብ ማመላለሻው ዶልፊን የወረዱትን ከሃያ በላይ ተጓዦች በጫነው አሸዋው ላይ አሳፍሮ ወደ ሙጊ ከተማ ሲጓዝ ደንታ ቀበሌ፣ አባ ጃራ  ቀረብቾ፣ የተባለ ስፍራ ሲደርስ በመገልበጡ ወዲያውኑ የስምንት ሰዎች ህይወት አልፋል።

በአደጋው  6 ወንዶች እና 2 ሴቶች ሕይወታቸው ያለፈ ሲሆን ከሟቾቹ ሁለቱ ሕፃናት ናቸው።በ 12 ሰዎች ላይ ከባድ የመቁሰል አደጋ የደረሰ ሲሆን ከዚያ ውስጥ 7ወንዶች እና 5 ሴቶች እንደሆኑ ምክትል ኢንስፔክተር ሞቲ ጉዲሳ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።

አደጋውን ያደረሰው የሴኖ ትራኩ የጭነት አሽከርካሪ ለግዜው ከህግ ቢሰወርም ክትትል እየተደረገበት ይገኛል። ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎችም ደንቢ ዶሎ ከተማ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።

@ethio_BBC1
8💔5