‼️ሀገራዊ ጥሪ COVID19 😷 በተመለከተ
👇
@ethiotech2012
👉እንደምታቁት ኮሮና ቫይረስ በዓለም ብሎም በሀገራችን የተጠቂዎች ቁጥር እየጨመረ ነው።
ብዙ ሰዎች እየተጠቁ ያሉት ደሞ በመረጃ እጦት እንደሆነ በተደጋጋሚ እየተነገረ ነው።
ስለዚ ሁላችንም እንደ አንድ ዜጋ እዚህ ቻናል ላይ የሚለጠፋትን ወይንም POST የሚደረጉትን መረጃዎች ለሌሎች #Forward ወይንም #ሼር በማረግ ህይወት ይታደጉ።
ማን ያውቃል እናንተ ከዚህ ቻናል Forward ወይንም #ሼር ባረጋችሁት መረጃ ብዙ ሰው በቫይረሱ ከመያዝ ሊተርፍ ይችላልና እባካችሁ POST የሚደረጉትን ሼር ማረግ አትዘንጉ
‼️እስኪ ካሁን በኀላ POST የሚደረጉትን መረጃዎች ሼር አረጋለው የሚል 👍
@ethiotech2012👈
👇
@ethiotech2012
👉እንደምታቁት ኮሮና ቫይረስ በዓለም ብሎም በሀገራችን የተጠቂዎች ቁጥር እየጨመረ ነው።
ብዙ ሰዎች እየተጠቁ ያሉት ደሞ በመረጃ እጦት እንደሆነ በተደጋጋሚ እየተነገረ ነው።
ስለዚ ሁላችንም እንደ አንድ ዜጋ እዚህ ቻናል ላይ የሚለጠፋትን ወይንም POST የሚደረጉትን መረጃዎች ለሌሎች #Forward ወይንም #ሼር በማረግ ህይወት ይታደጉ።
ማን ያውቃል እናንተ ከዚህ ቻናል Forward ወይንም #ሼር ባረጋችሁት መረጃ ብዙ ሰው በቫይረሱ ከመያዝ ሊተርፍ ይችላልና እባካችሁ POST የሚደረጉትን ሼር ማረግ አትዘንጉ
‼️እስኪ ካሁን በኀላ POST የሚደረጉትን መረጃዎች ሼር አረጋለው የሚል 👍
@ethiotech2012👈
🖍አስርቱ ˝የመ˝ ሕጎች - ለኮሮና‼️
👉መታጠብ (በሳሙና / በሳኒታይዘር )
👉መጉመጥመጥ (ውሀ ለብ አርገህ በትንሽ ጨው)
👉መጥረግ (በአልኮል )
👉መራራቅ (ስትቆሙ/ስትቀመጡ )
👉መታቀብ (ከመጨባበጥ /ከንክኪ )
👉መተው (ስብሰባ/ህዝብ የሚበዛበት ቦታ
👉መቀመጥ (ቤትህ /ሆቴል ውስጥ )
👉መመገብ (በሽታ ለመቋቋም )
👉መከታተል (መረጃን ከታማኝ ምንጭ )
👉መፀለይ (ወደ ፈጣሪ )
✅VIA የዶክተር አለ 8809
#SHARE ይደረግ
👉መታጠብ (በሳሙና / በሳኒታይዘር )
👉መጉመጥመጥ (ውሀ ለብ አርገህ በትንሽ ጨው)
👉መጥረግ (በአልኮል )
👉መራራቅ (ስትቆሙ/ስትቀመጡ )
👉መታቀብ (ከመጨባበጥ /ከንክኪ )
👉መተው (ስብሰባ/ህዝብ የሚበዛበት ቦታ
👉መቀመጥ (ቤትህ /ሆቴል ውስጥ )
👉መመገብ (በሽታ ለመቋቋም )
👉መከታተል (መረጃን ከታማኝ ምንጭ )
👉መፀለይ (ወደ ፈጣሪ )
✅VIA የዶክተር አለ 8809
#SHARE ይደረግ
#TIGRAY
የትግራይ ክልል መንግሥት ባለፈው ሳምንት የኮሮና ቫይረስ መስፋፋትን ለመግታት ካወጠው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ አለመግባባት አንድ ወጣት በፖሊስ መገደሉ ተገለጸ።
ግድያው የተፈጸመው ናዕዴር አዴት በሚባል ወረዳ ውስጥ መሆኑን የአካባቢው ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር የማነ ኪዳነማሪም አረጋግጠዋል።
ግድያው የተፈጸመው ቅዳሜ መጋቢት 19/2012 ዓ.ም ናዕዴር አዴት ወረዳ ውስጥ ልዩ ቦታው ጅራ በተባለ ቀበሌ ውስጥ ሲሆን፤ ምክንያቱም በወጣው አዋጅ መሰረት ፖሊስ በመጠጥ ቤት ነበሩ ሰዎች እንዲበተኑ በማድረግ ላይ በነበረበት ጊዜ በተፈጠረ አለመግባባት እነደሆነ ተገልጿል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የትግራይ ክልል መንግሥት ባለፈው ሳምንት የኮሮና ቫይረስ መስፋፋትን ለመግታት ካወጠው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ አለመግባባት አንድ ወጣት በፖሊስ መገደሉ ተገለጸ።
ግድያው የተፈጸመው ናዕዴር አዴት በሚባል ወረዳ ውስጥ መሆኑን የአካባቢው ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር የማነ ኪዳነማሪም አረጋግጠዋል።
ግድያው የተፈጸመው ቅዳሜ መጋቢት 19/2012 ዓ.ም ናዕዴር አዴት ወረዳ ውስጥ ልዩ ቦታው ጅራ በተባለ ቀበሌ ውስጥ ሲሆን፤ ምክንያቱም በወጣው አዋጅ መሰረት ፖሊስ በመጠጥ ቤት ነበሩ ሰዎች እንዲበተኑ በማድረግ ላይ በነበረበት ጊዜ በተፈጠረ አለመግባባት እነደሆነ ተገልጿል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከአቶ ተመሥገን ጥሩነህ መግለጫ ፦
- የኮሮና ቫይረስ ካለባቸው ሁለቱ (2) ግለሰቦቹ ጋር ንክኪ እንዳላቸው የተጠረጠሩ 70 ሰዎች ወደ ለይቶ ሕክምና ክትትል ማድረጊያ ገብተዋል።
- ተጨማሪ ከግለሰቦቹ ጋር ንክኪ እንደነበራቸው የተገመቱ ሰዎችን የማፈላለጉ ሥራ ቀጥሏል።
- በባሕር ዳር፣ እንጅባራ፣ አዲስ ቅዳምና ቲሊሊ ከተሞች የተላለፈው የእንቅስቃሴ ገደብ የቫይረሱን የተጋላጭነት መጠን ለመቀነስ እንጅ ሙሉ በሙሉ ነፃነትን የሚጋፋ እገዳ ለመጣል ታስቦ አይደለም።
- በሌሎች ከተሞች መሠል የእንቅስቃሴ ገደብ ውሳኔ እንዲተገበር የሕዝብ ጥያቄ አለ። የሕዝቡን ለኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነት ለመቀነስ ሲባል በየተዋረዱ ያሉ ኮማንድ ፖስቶች ተግባራዊ ያደርጋሉ።
- ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ለማገዝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና ትምህርት ቤቶች አገልግሎት እንዲሰጡ ተዘጋጅተዋል።
ምንጭ፦ አብመድ
- የኮሮና ቫይረስ ካለባቸው ሁለቱ (2) ግለሰቦቹ ጋር ንክኪ እንዳላቸው የተጠረጠሩ 70 ሰዎች ወደ ለይቶ ሕክምና ክትትል ማድረጊያ ገብተዋል።
- ተጨማሪ ከግለሰቦቹ ጋር ንክኪ እንደነበራቸው የተገመቱ ሰዎችን የማፈላለጉ ሥራ ቀጥሏል።
- በባሕር ዳር፣ እንጅባራ፣ አዲስ ቅዳምና ቲሊሊ ከተሞች የተላለፈው የእንቅስቃሴ ገደብ የቫይረሱን የተጋላጭነት መጠን ለመቀነስ እንጅ ሙሉ በሙሉ ነፃነትን የሚጋፋ እገዳ ለመጣል ታስቦ አይደለም።
- በሌሎች ከተሞች መሠል የእንቅስቃሴ ገደብ ውሳኔ እንዲተገበር የሕዝብ ጥያቄ አለ። የሕዝቡን ለኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነት ለመቀነስ ሲባል በየተዋረዱ ያሉ ኮማንድ ፖስቶች ተግባራዊ ያደርጋሉ።
- ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ለማገዝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና ትምህርት ቤቶች አገልግሎት እንዲሰጡ ተዘጋጅተዋል።
ምንጭ፦ አብመድ
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 44 ደረሰ
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 164 ሰዎች ውስጥ አንድ ግለሰብ በኮሮና ቫይረስ መያዙ ተረጋገጠ።
በ24 ሰዓታት ውስጥ ምርመራ ከተደረገላቸው ሰዎች መካካል 26ቱ በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ንክኪ አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ መሆናቸውን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል።
ዛሬ በቫይረሱ የተያዙት ግለሰብ የ65 ዓመት ሴት ኢትዮጵያዊት ሲሆኑ የዱከም ከተማ ነዋሪና የውጭ ሃገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ግለሰቧ ተጓዳኝ ለሆነ በሽታ ወደ ህክምና ተቋም ከሄዱ በኋላ የቫይረሱን ምልክት በማሳየታቸው ነው ምርመራ የተደረገላቸው።
በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ግለሰቦች ቁጥር 44 የደረሰ ሲሆን ከእነዚህ መካከል አንድ ግለሰብ በጽኑ ህሙማን ማቆያ ይገኛሉ።
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 164 ሰዎች ውስጥ አንድ ግለሰብ በኮሮና ቫይረስ መያዙ ተረጋገጠ።
በ24 ሰዓታት ውስጥ ምርመራ ከተደረገላቸው ሰዎች መካካል 26ቱ በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ንክኪ አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ መሆናቸውን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል።
ዛሬ በቫይረሱ የተያዙት ግለሰብ የ65 ዓመት ሴት ኢትዮጵያዊት ሲሆኑ የዱከም ከተማ ነዋሪና የውጭ ሃገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ግለሰቧ ተጓዳኝ ለሆነ በሽታ ወደ ህክምና ተቋም ከሄዱ በኋላ የቫይረሱን ምልክት በማሳየታቸው ነው ምርመራ የተደረገላቸው።
በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ግለሰቦች ቁጥር 44 የደረሰ ሲሆን ከእነዚህ መካከል አንድ ግለሰብ በጽኑ ህሙማን ማቆያ ይገኛሉ።
#BREAKING
በኢትዮጵያ ሁለተኛው ሞት ተመዘገበ!
በኮሮና ቫይረስ በሽታ ምክንያት በሀገራችን በዛሬው እለት #ሁለተኛ ሰው ህይወት ማለፉን ስገልጽ በከፍተኛ ሀዘን ነው።
ታማሚው በለይቶ ማቆያ ከመጋቢት 24 ጀምሮ ህክምና ሲደረግላቸው የነበርና ከገቡበት ቀን ጀምሮ በጽኑ ህሙማን ክፍል ክትትል ላይ የነበሩ ናቸው። በዚህም የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን በእራሴና በጤና ሚንስቴር ስም እየገለጽኩ ለቤተሰቦቻቸው እና ለወዳጅዘመዶቻቸው ልባዊ መጽናናትን እመኛለሁ።
#ጤና_ሚንስትር #ዶር_ሊያታደሰ
👇
@ethiotech2012
በኢትዮጵያ ሁለተኛው ሞት ተመዘገበ!
በኮሮና ቫይረስ በሽታ ምክንያት በሀገራችን በዛሬው እለት #ሁለተኛ ሰው ህይወት ማለፉን ስገልጽ በከፍተኛ ሀዘን ነው።
ታማሚው በለይቶ ማቆያ ከመጋቢት 24 ጀምሮ ህክምና ሲደረግላቸው የነበርና ከገቡበት ቀን ጀምሮ በጽኑ ህሙማን ክፍል ክትትል ላይ የነበሩ ናቸው። በዚህም የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን በእራሴና በጤና ሚንስቴር ስም እየገለጽኩ ለቤተሰቦቻቸው እና ለወዳጅዘመዶቻቸው ልባዊ መጽናናትን እመኛለሁ።
#ጤና_ሚንስትር #ዶር_ሊያታደሰ
👇
@ethiotech2012
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#DrTedrosAdhanomGhebreyesus
በሁለት (2) የፈረንሳይ ተመራማሪ ሐኪሞች የተሰጠውን የኮቪድ-19 ክትባት በአፍሪካ መሞከር አለበት የሚል ሃሳብ የዓለም ጤና ድርጅት ጄነራል ዳይሬክተር " ዘረኛ" ሲሉ ተችተዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ጄነራል ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም " አፍሪካ ለማንኛውም ክትባት መሞከሪያ አትሆንም፣ መሆንም የለባትም" ብለዋል።
የሕክምና ባለሙያዎቹ ክትባቱ መሞከር ስላለበት ጉዳይ አስተያየት የሰጡት በቴሌቪዥን ይካሄድ በነበረ የቀጥታ ክርክር ወቅት ነው። ይህ የሐኪሞቹ አስተያየት ቁጣን የቀሰቀሰ ሲሆን አፍሪካውያንንን " መሞከሪያ አይጥ" አድርጎ ማሰብ ነው ብሏቸዋል።
ከዚህ አስተያየት በኋላ አንዱ ህክምና ባለሙያ ይቅርታ ጠይቀዋል። ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ስለኮሮና ቫይረስ መግለጫ በሚሰጡበት ወቅት ስለጉዳዩ ሲጠየቁ መናደዳቸው ተስተውሏል።
ከዚያም " የቅኝ ግዛት አብሾ" አልለቀቃቸውም ሲሉ መልሰዋል። "በ21ኛው ክፍለ ዘመን ከሳይንቲስት እንዲህ አይነት አስተያየት መስማት የተዋረደ፣ አሳፋሪ ነው።
እንዲህ ዓይነት ነገርን በማንኛውም ሁኔታ እናወግዛለን። እናም የማረጋግጥላችሁ ነገር ይህ በጭራሽ አይሆንም" ብለዋል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በሁለት (2) የፈረንሳይ ተመራማሪ ሐኪሞች የተሰጠውን የኮቪድ-19 ክትባት በአፍሪካ መሞከር አለበት የሚል ሃሳብ የዓለም ጤና ድርጅት ጄነራል ዳይሬክተር " ዘረኛ" ሲሉ ተችተዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ጄነራል ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም " አፍሪካ ለማንኛውም ክትባት መሞከሪያ አትሆንም፣ መሆንም የለባትም" ብለዋል።
የሕክምና ባለሙያዎቹ ክትባቱ መሞከር ስላለበት ጉዳይ አስተያየት የሰጡት በቴሌቪዥን ይካሄድ በነበረ የቀጥታ ክርክር ወቅት ነው። ይህ የሐኪሞቹ አስተያየት ቁጣን የቀሰቀሰ ሲሆን አፍሪካውያንንን " መሞከሪያ አይጥ" አድርጎ ማሰብ ነው ብሏቸዋል።
ከዚህ አስተያየት በኋላ አንዱ ህክምና ባለሙያ ይቅርታ ጠይቀዋል። ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ስለኮሮና ቫይረስ መግለጫ በሚሰጡበት ወቅት ስለጉዳዩ ሲጠየቁ መናደዳቸው ተስተውሏል።
ከዚያም " የቅኝ ግዛት አብሾ" አልለቀቃቸውም ሲሉ መልሰዋል። "በ21ኛው ክፍለ ዘመን ከሳይንቲስት እንዲህ አይነት አስተያየት መስማት የተዋረደ፣ አሳፋሪ ነው።
እንዲህ ዓይነት ነገርን በማንኛውም ሁኔታ እናወግዛለን። እናም የማረጋግጥላችሁ ነገር ይህ በጭራሽ አይሆንም" ብለዋል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#BackToWork
በቻይና ህይወት ወደመደበኛው ሁኔታ እየተመለሰ ይገኛል። ዛሬ ከባለፉት ቀናት እጅግ በተሻለ መልኩ በተለያዩ ከተሞች እንቅስቃሴዎች ጨምረዋል። ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ቻይና ዴይሊ ያጋራቸው ምስሎችም ይህንኑ የሚጠቁሙ ናቸው።
ሀገሪቷ ከወራት በኋላ በትላንትናው ዕለት አዲስ ሞት እንዳልተመዘገበ አሳውቃለች፤ 'አንዳንድ አካላት አሁንም ከሀገሪቱ የሚወጡ ሪፖርቶች ላይ እምነት እንደሌላቸው እየተናገሩ ነው።
የቻይና ዜጎች ከከተማ እንዲወጡ እንዲሁም እንዲንቀሳቀሱ ተፈቅዷል ፤ የህዝብ መዝናኛ ቦታዎች ፣ የቱሪስት መዳረሻዎች አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል።
ከሶስት ሺ በላይ ዜጎቿን የተነጠቀችው ቻይና በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷልም ብላለች።
ምንጭ፦ ቻይና ዴይሊ, ቢቢሲ
በቻይና ህይወት ወደመደበኛው ሁኔታ እየተመለሰ ይገኛል። ዛሬ ከባለፉት ቀናት እጅግ በተሻለ መልኩ በተለያዩ ከተሞች እንቅስቃሴዎች ጨምረዋል። ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ቻይና ዴይሊ ያጋራቸው ምስሎችም ይህንኑ የሚጠቁሙ ናቸው።
ሀገሪቷ ከወራት በኋላ በትላንትናው ዕለት አዲስ ሞት እንዳልተመዘገበ አሳውቃለች፤ 'አንዳንድ አካላት አሁንም ከሀገሪቱ የሚወጡ ሪፖርቶች ላይ እምነት እንደሌላቸው እየተናገሩ ነው።
የቻይና ዜጎች ከከተማ እንዲወጡ እንዲሁም እንዲንቀሳቀሱ ተፈቅዷል ፤ የህዝብ መዝናኛ ቦታዎች ፣ የቱሪስት መዳረሻዎች አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል።
ከሶስት ሺ በላይ ዜጎቿን የተነጠቀችው ቻይና በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷልም ብላለች።
ምንጭ፦ ቻይና ዴይሊ, ቢቢሲ
#DrLiaTadesse
በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወቅታዊ ሁኔታ፦
• አጠቃላይ የተከናወነ የላብራቶሪ ምርመራ - 2271
• በ24 ሰዓት የተከናወነ ላብራቶሪ ምርመራ - 264
• ዛሬ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠ - 8
• በቫይረሱ ተይዘው በለይቶ ህክምና ያሉ - 44
• በፅኑ ህክምና ላይ ያሉ - 1
• ያገገሙ - 4
• በበሽታው ህይወታቸው ያለፈ - 2
• ወደሀገራቸው የተመለሱ - 2
• እስካሁን በበሽታው የተያዙ - 52
@ethiotech2012
በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወቅታዊ ሁኔታ፦
• አጠቃላይ የተከናወነ የላብራቶሪ ምርመራ - 2271
• በ24 ሰዓት የተከናወነ ላብራቶሪ ምርመራ - 264
• ዛሬ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠ - 8
• በቫይረሱ ተይዘው በለይቶ ህክምና ያሉ - 44
• በፅኑ ህክምና ላይ ያሉ - 1
• ያገገሙ - 4
• በበሽታው ህይወታቸው ያለፈ - 2
• ወደሀገራቸው የተመለሱ - 2
• እስካሁን በበሽታው የተያዙ - 52
@ethiotech2012
በPUK የተዘጋን ሲም ካርድ እንዴት በቀላሉ መክፈት እንችላለን?
▁▁▂▂▃▄▅▄▃▂▂▁▁
👉❉በመጀመሪያ ይህን ዘዴ ከመሞከራችን በፊት ሁልጊዜም 994 በመደወል የኢትዮቴሌኮም ኦፕሬተሮችን በማናገር puk code ማግኘት እንችላለን።
እንዲሁም ሲም ካርድ ስንገዛ አብሮት የሚሰጠን ካርድ ላይ ያለውን ኮድ መጠቀም እንችላለን
😘ካልሆነ ደሞ እቺን ቀላል ዘዴ በድሮ የኖኪያ ቀፎ ላይ በመጠቀም ሲም ካርዳችንን መክፈት እንችላለን።
Today I Will Tell You How To Unblock A Sim Card Without Puk.
Its Very Simple And Easy Method.
The first thing to do is always to call ethiotelecom operators at 994 and ask for your puk code.
But you can also use this trick if you have an old Nokia phone
Follow These Below Lines -
ዘዴው እንድሚከተለው አቅርቤዋለሁ
■ First Of All Take Your Phone In Your Hand...
በመጀመሪያ ለዚህ ስራ የምንጠቀመበትን ቀፎ እናዘጋጃለን
■ After That Put The Blocked Sim Card In The Phone.. የተዘጋውን ሲም ካርድ ቀፎ ውስጥ እናስገባለን ከዛ ስልኩን እናበራለን
■ Then Switch off The Phone For Two Minutes, And Remove The Sim From Phone..
ልክ PUK ሲጠይቀን ቀፏዋን እናጠፋና ሲም ካርዱን ለሁለት ደቂቃ ያህል እናወጣለን
■ After That Put Back The Sim Again, Then Switch On The Phone..
ከሁለት ደቂቃ በኅላ ሲም ካርዱን መልሰን በማስገባት ቀፏችንን እናበራለን
■ After That Enter This Secret Code *22233421# Its All Then Press A New Pin As You Wish Like - *121# Etc..
ልክ ቀፏችን ሲበራ
ይህንን *22233421# ሚስጥራዊ ኮድ እናስገባና ከዛ አዲስ ባለ ኣራት ቁጥር ፒንኮድ ስናስገባ ሲም ካርዳችን ይከፈታል ማለት ነው።
share &Join Us
▁▁▂▂▃▄▅▄▃▂▂▁▁
👉❉በመጀመሪያ ይህን ዘዴ ከመሞከራችን በፊት ሁልጊዜም 994 በመደወል የኢትዮቴሌኮም ኦፕሬተሮችን በማናገር puk code ማግኘት እንችላለን።
እንዲሁም ሲም ካርድ ስንገዛ አብሮት የሚሰጠን ካርድ ላይ ያለውን ኮድ መጠቀም እንችላለን
😘ካልሆነ ደሞ እቺን ቀላል ዘዴ በድሮ የኖኪያ ቀፎ ላይ በመጠቀም ሲም ካርዳችንን መክፈት እንችላለን።
Today I Will Tell You How To Unblock A Sim Card Without Puk.
Its Very Simple And Easy Method.
The first thing to do is always to call ethiotelecom operators at 994 and ask for your puk code.
But you can also use this trick if you have an old Nokia phone
Follow These Below Lines -
ዘዴው እንድሚከተለው አቅርቤዋለሁ
■ First Of All Take Your Phone In Your Hand...
በመጀመሪያ ለዚህ ስራ የምንጠቀመበትን ቀፎ እናዘጋጃለን
■ After That Put The Blocked Sim Card In The Phone.. የተዘጋውን ሲም ካርድ ቀፎ ውስጥ እናስገባለን ከዛ ስልኩን እናበራለን
■ Then Switch off The Phone For Two Minutes, And Remove The Sim From Phone..
ልክ PUK ሲጠይቀን ቀፏዋን እናጠፋና ሲም ካርዱን ለሁለት ደቂቃ ያህል እናወጣለን
■ After That Put Back The Sim Again, Then Switch On The Phone..
ከሁለት ደቂቃ በኅላ ሲም ካርዱን መልሰን በማስገባት ቀፏችንን እናበራለን
■ After That Enter This Secret Code *22233421# Its All Then Press A New Pin As You Wish Like - *121# Etc..
ልክ ቀፏችን ሲበራ
ይህንን *22233421# ሚስጥራዊ ኮድ እናስገባና ከዛ አዲስ ባለ ኣራት ቁጥር ፒንኮድ ስናስገባ ሲም ካርዳችን ይከፈታል ማለት ነው።
share &Join Us
ዛሬ በኢትዮጵያ ውስጥ በኮሮና ቫይረስ እንደተያዙ ሪፖርት ከተደረጉት 9 ሰዎች መካከል (ከታማሚ 9) ከኢኳቶሪያል ጊኒ ዜግነት ካለው ውጪ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው።
ከኢትዮጵያውያኑ መካከል ደግሞ ሶስት (3) ወጣቶች ከጅቡቲ የመጡ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ናቸው። በጅቡቲ ቫይረሱ እጅግ በጣም በፍጥነት እየጨመረ ነው። ከመጀመሪያው ኬዝ አንስቶ በቲክቫህ የተቀመጡትን የጅቡቲን መረጃዎች መለስ ብላችሁ ተመልከቱ።
ትላንትም እንደገለፅነው በጅቡቲ መስመር ያለው እንቅስቃሴ ከፍተኛ ጥንቃቄ ካልተደረገበት ከፍተኛ ዋጋ የሚያስከፍል ነው። መንግስት ያለውን አቅም ተጠቅሞ በጅቡቲ በኩል ያሉ እንቅስቃሴዎችን ሊቆጣጠር ይገባል።
ከኢትዮጵያውያኑ መካከል ደግሞ ሶስት (3) ወጣቶች ከጅቡቲ የመጡ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ናቸው። በጅቡቲ ቫይረሱ እጅግ በጣም በፍጥነት እየጨመረ ነው። ከመጀመሪያው ኬዝ አንስቶ በቲክቫህ የተቀመጡትን የጅቡቲን መረጃዎች መለስ ብላችሁ ተመልከቱ።
ትላንትም እንደገለፅነው በጅቡቲ መስመር ያለው እንቅስቃሴ ከፍተኛ ጥንቃቄ ካልተደረገበት ከፍተኛ ዋጋ የሚያስከፍል ነው። መንግስት ያለውን አቅም ተጠቅሞ በጅቡቲ በኩል ያሉ እንቅስቃሴዎችን ሊቆጣጠር ይገባል።
ቴክ ባይ አብርሃም እራሶን ከኮሮና ቫይረስ ይጠብቁ ዘንድ መልዕክቱን ያስተላልፋል!!
በሀገራችን የተከሰተውን የኮሮናቫይረስ በማስመልከት ያዘጋጀውን የጥንቃቄ መልዕክት እስከ ሚያዚያ 30 ይሄንን መልክት ለ 30 ሰው ሼር ለሚያረጉ ደንበኞች የ 250 MB ኢንተርኔት ስጦታ ሽልማት አዘጋጅቷል
👌ከናንተ የሚጠበቀው ከአሁን ጀምሮ ይሄንን መልክት ለ 30 ሰዎች ሼር ማረግ ብቻ ነው
https://t.me/Abraham_Neo
👉ለወዳጅ ዘመድዎ ሼር በማረግ ብቻ ተጠቃሚ ይሁኑ
👉ታላቁ የቴክ ቻናላችንን ለመቀላቀል👇👇👇
https://t.me/ethiotech2012
ታድያ በቀላል መንገድ ስጦታ አፈሳቹ ማለት ነው
ፍጠኑ ጀምሩ መልካም እድል
በቤትዎ ይቆዩ
ርቀትዎን ይጠብቁ
አሁኑኑ ሼር ማድረግ ይጀምሩ
Good Luck
በሀገራችን የተከሰተውን የኮሮናቫይረስ በማስመልከት ያዘጋጀውን የጥንቃቄ መልዕክት እስከ ሚያዚያ 30 ይሄንን መልክት ለ 30 ሰው ሼር ለሚያረጉ ደንበኞች የ 250 MB ኢንተርኔት ስጦታ ሽልማት አዘጋጅቷል
👌ከናንተ የሚጠበቀው ከአሁን ጀምሮ ይሄንን መልክት ለ 30 ሰዎች ሼር ማረግ ብቻ ነው
https://t.me/Abraham_Neo
👉ለወዳጅ ዘመድዎ ሼር በማረግ ብቻ ተጠቃሚ ይሁኑ
👉ታላቁ የቴክ ቻናላችንን ለመቀላቀል👇👇👇
https://t.me/ethiotech2012
ታድያ በቀላል መንገድ ስጦታ አፈሳቹ ማለት ነው
ፍጠኑ ጀምሩ መልካም እድል
በቤትዎ ይቆዩ
ርቀትዎን ይጠብቁ
አሁኑኑ ሼር ማድረግ ይጀምሩ
Good Luck
Telegram
Abraham
❤️❤️❤️
💻የኮምፒውተር ኪቦርዳችን ላይ ከላይ የሚገኙትን (F1-F12) በተኖች ጥቅማቸውን ያውቁ ኖሯል?
▂▂▂▂▂▂▂▂▂▂▂▂
➢ካላወቃችሁ አትጨነቁ!! ዛሬ የተወሰነ ጥቅማቸውን እናሳያችኋለን፡፡ እነዚህን የኪይቦርድ በተኖች ከዚህ በፊት ድምፅ ለመጨመር እንዲሁም የብርሃን መጠን ለማስተካከል ተጥቀምውባቸው ይሆናል፡፡
➢ነገር ግን ጥቅማቸው ከዚህ ከፍ ያለ ነው ሁሉም ኮምፒውተር በሚያስብል ሁኔታ እነዚህን በተኖች ይዞ ነው የሚመጣው፡፡ እና ምንም ማስተካከል ሳያስፈልግ መጠቀም እንችላለን። ይሁን እንጂ አንዳንድ ኮምፒውተሮች ላይ እነዚህን በተኖች ለመጠቀም FN የሚለውን በተን በቅድሚያ መንካት አለብን::
🏹ከF1 እስከ F12 ያሉትን በተኖች ጥቅም አንድ በአንድ ከስር ዘርዝረናል ....
🗣ሼር በማድረግ ከራስዎ አልፈው ለሌሎችም ይትረፉ፡፡
🔌የ F1 ጥቅሞች
► ከ”Windows ቁልፍ (button) ጋር በጋራ ስንነካው help menuን ያመጣልናል፡፡
► Excel እና Word በምንጠቀምበት ወቅት ከ Control ጋር በጋራ ስንነካው Hides or displays ribbon menu ያደርግልናል፡፡
🧾የ F2 ጥቅሞች
◕ Alt + Ctrl + F2 - opens Document Library in Microsoft Office
◕ Allows you to edit the selected folder or file name in Windows Explorer
📉የ F3 ጥቅሞች
► Opens search feature in Windows Explorer
► Shift + F3 - lets you change from lowercase to uppercase to all caps in Word
► Opens find feature in Firefox and Chrome
📎የ F4 ጥቅሞች
◕ Alt + F4 closes window
◕ Places the cursor in the address bar in Explorer
🔏የ F5 ጥቅሞች
► Starts slideshow in Power Point
► Refreshes Internet browser pages
► Opens Find and Replace in Microsoft Office
🎞የ F6 ጥቅሞች
◕ Goes to the next page in a split screen in Microsoft Word
◕ Ctrl + F6 lets you easily switch between Word documents
💻የ F7 ጥቅሞች
► Alt + F7 does a spelling and grammar check in Microsoft Word
► Shift + F7 open Thesaurus in Microsoft Word
❒የ F8 ጥቅሞች
◕ In Excel, enables extend mode for arrow keys
◕ Enables safe mode in Windows
🗞የ F9 ጥቅሞች
► Ctrl + F9 inserts empty fields into Word
► Updates fields in Word
❒የ F10 ጥቅሞች
◕ Opens menu bar
◕ Ctrl + F10 maximizes window in Word
◕ Shift + F10 does the same thing as a right click
🗳የ F11 ጥቅሞች
► Exits and enter full screen mode in browsers
► Shift + F11 adds a new spreadsheet in Excel
📬የ F12 ጥቅሞች
◕ Opens Save As in Word
◕ Shift + F12 saves Word document
◕ Ctrl + F12 opens Word document
❖ ውድ ቤተሰቦች ድጋፋችሁን ቻናላችንን ሼር በማድረግ እንድትተባበሩን በትህትና እንጠይቃለን።
┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈
@Ethiotech2012
▂▂▂▂▂▂▂▂▂▂▂▂
➢ካላወቃችሁ አትጨነቁ!! ዛሬ የተወሰነ ጥቅማቸውን እናሳያችኋለን፡፡ እነዚህን የኪይቦርድ በተኖች ከዚህ በፊት ድምፅ ለመጨመር እንዲሁም የብርሃን መጠን ለማስተካከል ተጥቀምውባቸው ይሆናል፡፡
➢ነገር ግን ጥቅማቸው ከዚህ ከፍ ያለ ነው ሁሉም ኮምፒውተር በሚያስብል ሁኔታ እነዚህን በተኖች ይዞ ነው የሚመጣው፡፡ እና ምንም ማስተካከል ሳያስፈልግ መጠቀም እንችላለን። ይሁን እንጂ አንዳንድ ኮምፒውተሮች ላይ እነዚህን በተኖች ለመጠቀም FN የሚለውን በተን በቅድሚያ መንካት አለብን::
🏹ከF1 እስከ F12 ያሉትን በተኖች ጥቅም አንድ በአንድ ከስር ዘርዝረናል ....
🗣ሼር በማድረግ ከራስዎ አልፈው ለሌሎችም ይትረፉ፡፡
🔌የ F1 ጥቅሞች
► ከ”Windows ቁልፍ (button) ጋር በጋራ ስንነካው help menuን ያመጣልናል፡፡
► Excel እና Word በምንጠቀምበት ወቅት ከ Control ጋር በጋራ ስንነካው Hides or displays ribbon menu ያደርግልናል፡፡
🧾የ F2 ጥቅሞች
◕ Alt + Ctrl + F2 - opens Document Library in Microsoft Office
◕ Allows you to edit the selected folder or file name in Windows Explorer
📉የ F3 ጥቅሞች
► Opens search feature in Windows Explorer
► Shift + F3 - lets you change from lowercase to uppercase to all caps in Word
► Opens find feature in Firefox and Chrome
📎የ F4 ጥቅሞች
◕ Alt + F4 closes window
◕ Places the cursor in the address bar in Explorer
🔏የ F5 ጥቅሞች
► Starts slideshow in Power Point
► Refreshes Internet browser pages
► Opens Find and Replace in Microsoft Office
🎞የ F6 ጥቅሞች
◕ Goes to the next page in a split screen in Microsoft Word
◕ Ctrl + F6 lets you easily switch between Word documents
💻የ F7 ጥቅሞች
► Alt + F7 does a spelling and grammar check in Microsoft Word
► Shift + F7 open Thesaurus in Microsoft Word
❒የ F8 ጥቅሞች
◕ In Excel, enables extend mode for arrow keys
◕ Enables safe mode in Windows
🗞የ F9 ጥቅሞች
► Ctrl + F9 inserts empty fields into Word
► Updates fields in Word
❒የ F10 ጥቅሞች
◕ Opens menu bar
◕ Ctrl + F10 maximizes window in Word
◕ Shift + F10 does the same thing as a right click
🗳የ F11 ጥቅሞች
► Exits and enter full screen mode in browsers
► Shift + F11 adds a new spreadsheet in Excel
📬የ F12 ጥቅሞች
◕ Opens Save As in Word
◕ Shift + F12 saves Word document
◕ Ctrl + F12 opens Word document
❖ ውድ ቤተሰቦች ድጋፋችሁን ቻናላችንን ሼር በማድረግ እንድትተባበሩን በትህትና እንጠይቃለን።
┈┈┈┈••●◉❖◉●••┈┈┈
@Ethiotech2012
👍1
ብቸኝነት የሚሰማን ከሰው ሳይሆን ከእግዚአብሔር ስንርቅ ነው
ሰው የለኝም በማለት በተሟጠጠ ተስፋ ይህንን ቃል የተናገረው መፃጉዕ ነው
ወዳጄ አንተም እንደ መፃጉዕ በዙሪያህ ሰው የለኝም ብለህ ተስፋ ቆርጠህ ይሆናል
👉የሚቀርብህ ሁሉ ያለህን ነገር ብቻ አይቶ እንደሚጠጋህ አዉቀህ የልብ ወዳጅ በማጣትህ አዝነህ ይሆናል
👉ብትወድቅ ቀና የሚያደርግህ ብትዴናቀፍ እኔን የሚል ጓዴኛ የለኝም ትል ይሆናል
👉 ትላንትና በሰርግህ ላይ ነጭ ለብሰው ካንት ጋር ሲዘምሩ የነበሩ ሰዎች ዛሬ በለቅሶክ ላይ ብን ብለው ጠፍተው ተስፋ እንድትቆርጥ አድርገውክ ይሆናል
👉 ትላንት አጃቢ የበዛልህ ሰው ዛሬ ብቻህን ቁመህ ይሆናል
🤏ወንድሜ በዚህ አትደነቅ
👇
@ethiotech2012
👉ከክርስቶስ እጅ እንጀራና ዓሳ በበረከት የነበሩ ሰዎች መች በመስቀሉ ቀን ከእርሱ ጋር ቆሙ
👉ውሃው ወደ ወይን ጠጅ ሲቀየር በሰርጉ ላይ ነበሩ ደሙ ሲፈስ ግን በቀራኒዎ አልነበሩም
👉 ታድያ ህይወት ለሰጣቸውና ለሞተልቸው ምግበ ነፍስ ምግበ ስጋ ለሰጣቸው ለክርስቶስ ያልሆነ ሰው ላንተ ይሆናል ብለህ ታስባለህ
ሰው ሸንበቆ ነው ከተደገፍከው ይሰበራል ተሰብሮም አይቀርም ይወጋሃል
ወንድሜ ያንተም ነገር ይኽ ነው፡
ወዳጆችህ ቀን አይተው ቢከዱህ
ዘመዶችህ ማጣትህን አይተው ገሸሽ ቢያደርጉህ
ብቻህን ከራስህ ጋር ብትቆም አትደነቅ
🙏 ግን በዚህ መካከል አንድ ነገር አስተውል
ጊዜን አይቶ የማይከዳ
በሁኔታወች ይማይለዋዎጥ
ሁልጊዜ ሰው ለሌላቸው ቀድም የሚደርስ
የጭንቅ ቀን ባለውለታ
የቁርጥ ቀን ወዳጅ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነው
እርሱ ከአንተ ጋር መሆኑን ካመንክ ሰው የለኝም እያልክ የምታንጎራጉረው መዝሙር ግጥሙም ዜማውም ይቀየራል
ወዳጄ ወደ ኋላ ተመልሰና ታሪክን አጥና
ዮሴፍን ወንድሞቹ ሽጠውት ወደ ግብጽ ሲወርድ ሰው አልነበረውም እግዚአብሔር ግን በጌታው በጲጥፋራ ቤት ከፍ ከፍ አደረገው
በጌታው ሚስት ተንኮል ወደ ወኅኒ ቤት በተወረወረ
ጊዜ ሰው አልነበረውም እግዚአብሔር ግን ከ ወኅኒ ቤት አውጥቶ በባዕድ አገር ገዥ አደረገው
እንደ ጋኔን ቅናተኛ የለም ቅናቱ ግን በሰው ልጆች ላይ እንጂ እርሱን በሚመስሉ አጋንንት ላይ አይደለም ሰው ግን በገዛ ወንድሙ ላይ ይቀናል በአጋንንት ላይ እንኳ በጭራሽ የማይደረግ በገዛ ቤተሰቡ ላይ ይቀናል ታድያ እንደዚህ አይነት ሰው እንደት ይቅርታን ያገኛል እንዴት ምህረት ቸርነትን ይገኛል።
Share @ethiotech2012
✍ቅዱስ ዮሀንስ አፈወርቅ
Facebook:Tech By Abraham
YouTube:-Tech By Abraham
Telegram:-Tech By Abraham
Twitter:-@abraham_neo
Instagram:-@Abraham_Alemiye
LinkedIn:-Abraham Alemye
ሰው የለኝም በማለት በተሟጠጠ ተስፋ ይህንን ቃል የተናገረው መፃጉዕ ነው
ወዳጄ አንተም እንደ መፃጉዕ በዙሪያህ ሰው የለኝም ብለህ ተስፋ ቆርጠህ ይሆናል
👉የሚቀርብህ ሁሉ ያለህን ነገር ብቻ አይቶ እንደሚጠጋህ አዉቀህ የልብ ወዳጅ በማጣትህ አዝነህ ይሆናል
👉ብትወድቅ ቀና የሚያደርግህ ብትዴናቀፍ እኔን የሚል ጓዴኛ የለኝም ትል ይሆናል
👉 ትላንትና በሰርግህ ላይ ነጭ ለብሰው ካንት ጋር ሲዘምሩ የነበሩ ሰዎች ዛሬ በለቅሶክ ላይ ብን ብለው ጠፍተው ተስፋ እንድትቆርጥ አድርገውክ ይሆናል
👉 ትላንት አጃቢ የበዛልህ ሰው ዛሬ ብቻህን ቁመህ ይሆናል
🤏ወንድሜ በዚህ አትደነቅ
👇
@ethiotech2012
👉ከክርስቶስ እጅ እንጀራና ዓሳ በበረከት የነበሩ ሰዎች መች በመስቀሉ ቀን ከእርሱ ጋር ቆሙ
👉ውሃው ወደ ወይን ጠጅ ሲቀየር በሰርጉ ላይ ነበሩ ደሙ ሲፈስ ግን በቀራኒዎ አልነበሩም
👉 ታድያ ህይወት ለሰጣቸውና ለሞተልቸው ምግበ ነፍስ ምግበ ስጋ ለሰጣቸው ለክርስቶስ ያልሆነ ሰው ላንተ ይሆናል ብለህ ታስባለህ
ሰው ሸንበቆ ነው ከተደገፍከው ይሰበራል ተሰብሮም አይቀርም ይወጋሃል
ወንድሜ ያንተም ነገር ይኽ ነው፡
ወዳጆችህ ቀን አይተው ቢከዱህ
ዘመዶችህ ማጣትህን አይተው ገሸሽ ቢያደርጉህ
ብቻህን ከራስህ ጋር ብትቆም አትደነቅ
🙏 ግን በዚህ መካከል አንድ ነገር አስተውል
ጊዜን አይቶ የማይከዳ
በሁኔታወች ይማይለዋዎጥ
ሁልጊዜ ሰው ለሌላቸው ቀድም የሚደርስ
የጭንቅ ቀን ባለውለታ
የቁርጥ ቀን ወዳጅ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነው
እርሱ ከአንተ ጋር መሆኑን ካመንክ ሰው የለኝም እያልክ የምታንጎራጉረው መዝሙር ግጥሙም ዜማውም ይቀየራል
ወዳጄ ወደ ኋላ ተመልሰና ታሪክን አጥና
ዮሴፍን ወንድሞቹ ሽጠውት ወደ ግብጽ ሲወርድ ሰው አልነበረውም እግዚአብሔር ግን በጌታው በጲጥፋራ ቤት ከፍ ከፍ አደረገው
በጌታው ሚስት ተንኮል ወደ ወኅኒ ቤት በተወረወረ
ጊዜ ሰው አልነበረውም እግዚአብሔር ግን ከ ወኅኒ ቤት አውጥቶ በባዕድ አገር ገዥ አደረገው
እንደ ጋኔን ቅናተኛ የለም ቅናቱ ግን በሰው ልጆች ላይ እንጂ እርሱን በሚመስሉ አጋንንት ላይ አይደለም ሰው ግን በገዛ ወንድሙ ላይ ይቀናል በአጋንንት ላይ እንኳ በጭራሽ የማይደረግ በገዛ ቤተሰቡ ላይ ይቀናል ታድያ እንደዚህ አይነት ሰው እንደት ይቅርታን ያገኛል እንዴት ምህረት ቸርነትን ይገኛል።
Share @ethiotech2012
✍ቅዱስ ዮሀንስ አፈወርቅ
Facebook:Tech By Abraham
YouTube:-Tech By Abraham
Telegram:-Tech By Abraham
Twitter:-@abraham_neo
Instagram:-@Abraham_Alemiye
LinkedIn:-Abraham Alemye