#ፈረንሳይ
1ኛ ሳምንት - 12
2ኛ ሳምንት - 191
3ኛ ሳምንት - 653
4ኛ ሳምንት - 4499
#ኢራን
1ኛ ሳምንት - 2
2ኛ ሳምንት - 43
3ኛ ሳምንት - 245
4ኛ ሳምንት -4747
5ኛ ሳምንት - 12729
#ጣሊያን
1ኛ ሳምንት - 3
2ኛ ሳምንት - 152
3ኛ ሳምንት - 1036
4ኛ ሳምንት - 6362
5ኛ ሳምንት - 21157
#ስፔን
1ኛ ሳምንት - 8
2ኛ ሳምንት - 674
3ኛ ሳምንት - 6043
#ኢትዮጵያ
10ኛ ቀን - 11
🙄 ቀጣዮቹ ቀናት ለኢትዮጵያ በጣም ወሳኝ ናቸው። ቫይረሱን ጠንካራ እርምጃዎች ወስደን ማስቆም ካልቻልን ወደማንወጣው ቀውስ ውስጥ እያመራን ነው። በዚች ደቂቃ እንኳን ስንቶቻችን በየታክሲው፣ በየባቡሩ፣ በየመንገዱ፣ በስራ ቦታ፣ በት/ቤቶች የጤና ባለሞያዎች የመከሩንን እየተገበርን ነው??
#Share JOIN #Share
1ኛ ሳምንት - 12
2ኛ ሳምንት - 191
3ኛ ሳምንት - 653
4ኛ ሳምንት - 4499
#ኢራን
1ኛ ሳምንት - 2
2ኛ ሳምንት - 43
3ኛ ሳምንት - 245
4ኛ ሳምንት -4747
5ኛ ሳምንት - 12729
#ጣሊያን
1ኛ ሳምንት - 3
2ኛ ሳምንት - 152
3ኛ ሳምንት - 1036
4ኛ ሳምንት - 6362
5ኛ ሳምንት - 21157
#ስፔን
1ኛ ሳምንት - 8
2ኛ ሳምንት - 674
3ኛ ሳምንት - 6043
#ኢትዮጵያ
10ኛ ቀን - 11
🙄 ቀጣዮቹ ቀናት ለኢትዮጵያ በጣም ወሳኝ ናቸው። ቫይረሱን ጠንካራ እርምጃዎች ወስደን ማስቆም ካልቻልን ወደማንወጣው ቀውስ ውስጥ እያመራን ነው። በዚች ደቂቃ እንኳን ስንቶቻችን በየታክሲው፣ በየባቡሩ፣ በየመንገዱ፣ በስራ ቦታ፣ በት/ቤቶች የጤና ባለሞያዎች የመከሩንን እየተገበርን ነው??
#Share JOIN #Share
የሚባለውን የሚሰማ ከከፋው አደጋ ይድናል!
- አትጨባበጡ
- ተራራቁ
- አትሰባሰቡ
- የእጃችሁን ንፅህና ጠብቁ
- አስገዳጅ ካልሆነ አርፋችሁ ቤታችሁ ተቀመጡ
- በጋራ ለመዝናናት ጊዜው አሁን አይደለም
- በቡድን እራት ለመብላት ጊዜው አሁን አይደለም
- የጤና ባለሞያዎችን ምክር ስሙ፣ ተግብሩ
ለእራሳችሁ፣ ለቤተሰባችሁ ጤና አስቡ!
@ethiotech2012
- አትጨባበጡ
- ተራራቁ
- አትሰባሰቡ
- የእጃችሁን ንፅህና ጠብቁ
- አስገዳጅ ካልሆነ አርፋችሁ ቤታችሁ ተቀመጡ
- በጋራ ለመዝናናት ጊዜው አሁን አይደለም
- በቡድን እራት ለመብላት ጊዜው አሁን አይደለም
- የጤና ባለሞያዎችን ምክር ስሙ፣ ተግብሩ
ለእራሳችሁ፣ ለቤተሰባችሁ ጤና አስቡ!
@ethiotech2012
ውድ ቤተሰቦቻችን በመጨረሻ ይህን እናስታውሳችሁ፦
- እጃችሁን በውሃና በሳሙና አዘውትራችሁ ታጠቡ ወይም አልኮል ባለው የጀርም ማጽጃ /ሳኒታይዘር/ እጃችሁን አፅዱ፤
- ሳል እና ማስነጠስ ካለባቸው ሰዎች ቢያንስ በ2 ሜትር ወይም በ2 እርምጃ ራቁ፤
- እጃችሁን ሳይታጠቡ አይናችሁን ፣ አፋችሁን እና አፍንጫችሁን አትንኩ፤
- ሰዎች በሚበዙባቸው ቦታዎች አትሂዱ፤
- በእጅ መጨባበጥ አቁሙ፤
- ማህበራዊ ርቀታችሁን ጠብቁ፤
- አስፈላጊ ካልሆነ በቀር ከቤታችሁ አትውጡ፤
- ወጣቶች እየተሰባሰባችሁ አትዋሉ፤
- ወቅቱ የምንዝናናበት አይደለም ተቆጠቡ፤
- ያልበሰሉ የእንስሳትና የአሳ ምግቦችን አትመገቡ፤
- ከምንም በላይ የጤና ባለሞያዎችን ምክር አዳምጡ፤ ተግብሩ፤
ረጅም እድሜን ከጤና ጋር እንመኝላችኃለን!
ሰላም እደሩ!
@ethiotech2012
- እጃችሁን በውሃና በሳሙና አዘውትራችሁ ታጠቡ ወይም አልኮል ባለው የጀርም ማጽጃ /ሳኒታይዘር/ እጃችሁን አፅዱ፤
- ሳል እና ማስነጠስ ካለባቸው ሰዎች ቢያንስ በ2 ሜትር ወይም በ2 እርምጃ ራቁ፤
- እጃችሁን ሳይታጠቡ አይናችሁን ፣ አፋችሁን እና አፍንጫችሁን አትንኩ፤
- ሰዎች በሚበዙባቸው ቦታዎች አትሂዱ፤
- በእጅ መጨባበጥ አቁሙ፤
- ማህበራዊ ርቀታችሁን ጠብቁ፤
- አስፈላጊ ካልሆነ በቀር ከቤታችሁ አትውጡ፤
- ወጣቶች እየተሰባሰባችሁ አትዋሉ፤
- ወቅቱ የምንዝናናበት አይደለም ተቆጠቡ፤
- ያልበሰሉ የእንስሳትና የአሳ ምግቦችን አትመገቡ፤
- ከምንም በላይ የጤና ባለሞያዎችን ምክር አዳምጡ፤ ተግብሩ፤
ረጅም እድሜን ከጤና ጋር እንመኝላችኃለን!
ሰላም እደሩ!
@ethiotech2012
‼️ሀገራዊ ጥሪ COVID19 😷 በተመለከተ
👇
@ethiotech2012
👉እንደምታቁት ኮሮና ቫይረስ በዓለም ብሎም በሀገራችን የተጠቂዎች ቁጥር እየጨመረ ነው።
ብዙ ሰዎች እየተጠቁ ያሉት ደሞ በመረጃ እጦት እንደሆነ በተደጋጋሚ እየተነገረ ነው።
ስለዚ ሁላችንም እንደ አንድ ዜጋ እዚህ ቻናል ላይ የሚለጠፋትን ወይንም POST የሚደረጉትን መረጃዎች ለሌሎች #Forward ወይንም #ሼር በማረግ ህይወት ይታደጉ።
ማን ያውቃል እናንተ ከዚህ ቻናል Forward ወይንም #ሼር ባረጋችሁት መረጃ ብዙ ሰው በቫይረሱ ከመያዝ ሊተርፍ ይችላልና እባካችሁ POST የሚደረጉትን ሼር ማረግ አትዘንጉ
‼️እስኪ ካሁን በኀላ POST የሚደረጉትን መረጃዎች ሼር አረጋለው የሚል 👍
@ethiotech2012👈
👇
@ethiotech2012
👉እንደምታቁት ኮሮና ቫይረስ በዓለም ብሎም በሀገራችን የተጠቂዎች ቁጥር እየጨመረ ነው።
ብዙ ሰዎች እየተጠቁ ያሉት ደሞ በመረጃ እጦት እንደሆነ በተደጋጋሚ እየተነገረ ነው።
ስለዚ ሁላችንም እንደ አንድ ዜጋ እዚህ ቻናል ላይ የሚለጠፋትን ወይንም POST የሚደረጉትን መረጃዎች ለሌሎች #Forward ወይንም #ሼር በማረግ ህይወት ይታደጉ።
ማን ያውቃል እናንተ ከዚህ ቻናል Forward ወይንም #ሼር ባረጋችሁት መረጃ ብዙ ሰው በቫይረሱ ከመያዝ ሊተርፍ ይችላልና እባካችሁ POST የሚደረጉትን ሼር ማረግ አትዘንጉ
‼️እስኪ ካሁን በኀላ POST የሚደረጉትን መረጃዎች ሼር አረጋለው የሚል 👍
@ethiotech2012👈
🖍አስርቱ ˝የመ˝ ሕጎች - ለኮሮና‼️
👉መታጠብ (በሳሙና / በሳኒታይዘር )
👉መጉመጥመጥ (ውሀ ለብ አርገህ በትንሽ ጨው)
👉መጥረግ (በአልኮል )
👉መራራቅ (ስትቆሙ/ስትቀመጡ )
👉መታቀብ (ከመጨባበጥ /ከንክኪ )
👉መተው (ስብሰባ/ህዝብ የሚበዛበት ቦታ
👉መቀመጥ (ቤትህ /ሆቴል ውስጥ )
👉መመገብ (በሽታ ለመቋቋም )
👉መከታተል (መረጃን ከታማኝ ምንጭ )
👉መፀለይ (ወደ ፈጣሪ )
✅VIA የዶክተር አለ 8809
#SHARE ይደረግ
👉መታጠብ (በሳሙና / በሳኒታይዘር )
👉መጉመጥመጥ (ውሀ ለብ አርገህ በትንሽ ጨው)
👉መጥረግ (በአልኮል )
👉መራራቅ (ስትቆሙ/ስትቀመጡ )
👉መታቀብ (ከመጨባበጥ /ከንክኪ )
👉መተው (ስብሰባ/ህዝብ የሚበዛበት ቦታ
👉መቀመጥ (ቤትህ /ሆቴል ውስጥ )
👉መመገብ (በሽታ ለመቋቋም )
👉መከታተል (መረጃን ከታማኝ ምንጭ )
👉መፀለይ (ወደ ፈጣሪ )
✅VIA የዶክተር አለ 8809
#SHARE ይደረግ
#TIGRAY
የትግራይ ክልል መንግሥት ባለፈው ሳምንት የኮሮና ቫይረስ መስፋፋትን ለመግታት ካወጠው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ አለመግባባት አንድ ወጣት በፖሊስ መገደሉ ተገለጸ።
ግድያው የተፈጸመው ናዕዴር አዴት በሚባል ወረዳ ውስጥ መሆኑን የአካባቢው ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር የማነ ኪዳነማሪም አረጋግጠዋል።
ግድያው የተፈጸመው ቅዳሜ መጋቢት 19/2012 ዓ.ም ናዕዴር አዴት ወረዳ ውስጥ ልዩ ቦታው ጅራ በተባለ ቀበሌ ውስጥ ሲሆን፤ ምክንያቱም በወጣው አዋጅ መሰረት ፖሊስ በመጠጥ ቤት ነበሩ ሰዎች እንዲበተኑ በማድረግ ላይ በነበረበት ጊዜ በተፈጠረ አለመግባባት እነደሆነ ተገልጿል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የትግራይ ክልል መንግሥት ባለፈው ሳምንት የኮሮና ቫይረስ መስፋፋትን ለመግታት ካወጠው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ አለመግባባት አንድ ወጣት በፖሊስ መገደሉ ተገለጸ።
ግድያው የተፈጸመው ናዕዴር አዴት በሚባል ወረዳ ውስጥ መሆኑን የአካባቢው ፖሊስ አዛዥ ኢንስፔክተር የማነ ኪዳነማሪም አረጋግጠዋል።
ግድያው የተፈጸመው ቅዳሜ መጋቢት 19/2012 ዓ.ም ናዕዴር አዴት ወረዳ ውስጥ ልዩ ቦታው ጅራ በተባለ ቀበሌ ውስጥ ሲሆን፤ ምክንያቱም በወጣው አዋጅ መሰረት ፖሊስ በመጠጥ ቤት ነበሩ ሰዎች እንዲበተኑ በማድረግ ላይ በነበረበት ጊዜ በተፈጠረ አለመግባባት እነደሆነ ተገልጿል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከአቶ ተመሥገን ጥሩነህ መግለጫ ፦
- የኮሮና ቫይረስ ካለባቸው ሁለቱ (2) ግለሰቦቹ ጋር ንክኪ እንዳላቸው የተጠረጠሩ 70 ሰዎች ወደ ለይቶ ሕክምና ክትትል ማድረጊያ ገብተዋል።
- ተጨማሪ ከግለሰቦቹ ጋር ንክኪ እንደነበራቸው የተገመቱ ሰዎችን የማፈላለጉ ሥራ ቀጥሏል።
- በባሕር ዳር፣ እንጅባራ፣ አዲስ ቅዳምና ቲሊሊ ከተሞች የተላለፈው የእንቅስቃሴ ገደብ የቫይረሱን የተጋላጭነት መጠን ለመቀነስ እንጅ ሙሉ በሙሉ ነፃነትን የሚጋፋ እገዳ ለመጣል ታስቦ አይደለም።
- በሌሎች ከተሞች መሠል የእንቅስቃሴ ገደብ ውሳኔ እንዲተገበር የሕዝብ ጥያቄ አለ። የሕዝቡን ለኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነት ለመቀነስ ሲባል በየተዋረዱ ያሉ ኮማንድ ፖስቶች ተግባራዊ ያደርጋሉ።
- ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ለማገዝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና ትምህርት ቤቶች አገልግሎት እንዲሰጡ ተዘጋጅተዋል።
ምንጭ፦ አብመድ
- የኮሮና ቫይረስ ካለባቸው ሁለቱ (2) ግለሰቦቹ ጋር ንክኪ እንዳላቸው የተጠረጠሩ 70 ሰዎች ወደ ለይቶ ሕክምና ክትትል ማድረጊያ ገብተዋል።
- ተጨማሪ ከግለሰቦቹ ጋር ንክኪ እንደነበራቸው የተገመቱ ሰዎችን የማፈላለጉ ሥራ ቀጥሏል።
- በባሕር ዳር፣ እንጅባራ፣ አዲስ ቅዳምና ቲሊሊ ከተሞች የተላለፈው የእንቅስቃሴ ገደብ የቫይረሱን የተጋላጭነት መጠን ለመቀነስ እንጅ ሙሉ በሙሉ ነፃነትን የሚጋፋ እገዳ ለመጣል ታስቦ አይደለም።
- በሌሎች ከተሞች መሠል የእንቅስቃሴ ገደብ ውሳኔ እንዲተገበር የሕዝብ ጥያቄ አለ። የሕዝቡን ለኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነት ለመቀነስ ሲባል በየተዋረዱ ያሉ ኮማንድ ፖስቶች ተግባራዊ ያደርጋሉ።
- ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ለማገዝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና ትምህርት ቤቶች አገልግሎት እንዲሰጡ ተዘጋጅተዋል።
ምንጭ፦ አብመድ
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 44 ደረሰ
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 164 ሰዎች ውስጥ አንድ ግለሰብ በኮሮና ቫይረስ መያዙ ተረጋገጠ።
በ24 ሰዓታት ውስጥ ምርመራ ከተደረገላቸው ሰዎች መካካል 26ቱ በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ንክኪ አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ መሆናቸውን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል።
ዛሬ በቫይረሱ የተያዙት ግለሰብ የ65 ዓመት ሴት ኢትዮጵያዊት ሲሆኑ የዱከም ከተማ ነዋሪና የውጭ ሃገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ግለሰቧ ተጓዳኝ ለሆነ በሽታ ወደ ህክምና ተቋም ከሄዱ በኋላ የቫይረሱን ምልክት በማሳየታቸው ነው ምርመራ የተደረገላቸው።
በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ግለሰቦች ቁጥር 44 የደረሰ ሲሆን ከእነዚህ መካከል አንድ ግለሰብ በጽኑ ህሙማን ማቆያ ይገኛሉ።
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 164 ሰዎች ውስጥ አንድ ግለሰብ በኮሮና ቫይረስ መያዙ ተረጋገጠ።
በ24 ሰዓታት ውስጥ ምርመራ ከተደረገላቸው ሰዎች መካካል 26ቱ በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር ንክኪ አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ መሆናቸውን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል።
ዛሬ በቫይረሱ የተያዙት ግለሰብ የ65 ዓመት ሴት ኢትዮጵያዊት ሲሆኑ የዱከም ከተማ ነዋሪና የውጭ ሃገር የጉዞ ታሪክ የሌላቸው መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
ግለሰቧ ተጓዳኝ ለሆነ በሽታ ወደ ህክምና ተቋም ከሄዱ በኋላ የቫይረሱን ምልክት በማሳየታቸው ነው ምርመራ የተደረገላቸው።
በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ግለሰቦች ቁጥር 44 የደረሰ ሲሆን ከእነዚህ መካከል አንድ ግለሰብ በጽኑ ህሙማን ማቆያ ይገኛሉ።
#BREAKING
በኢትዮጵያ ሁለተኛው ሞት ተመዘገበ!
በኮሮና ቫይረስ በሽታ ምክንያት በሀገራችን በዛሬው እለት #ሁለተኛ ሰው ህይወት ማለፉን ስገልጽ በከፍተኛ ሀዘን ነው።
ታማሚው በለይቶ ማቆያ ከመጋቢት 24 ጀምሮ ህክምና ሲደረግላቸው የነበርና ከገቡበት ቀን ጀምሮ በጽኑ ህሙማን ክፍል ክትትል ላይ የነበሩ ናቸው። በዚህም የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን በእራሴና በጤና ሚንስቴር ስም እየገለጽኩ ለቤተሰቦቻቸው እና ለወዳጅዘመዶቻቸው ልባዊ መጽናናትን እመኛለሁ።
#ጤና_ሚንስትር #ዶር_ሊያታደሰ
👇
@ethiotech2012
በኢትዮጵያ ሁለተኛው ሞት ተመዘገበ!
በኮሮና ቫይረስ በሽታ ምክንያት በሀገራችን በዛሬው እለት #ሁለተኛ ሰው ህይወት ማለፉን ስገልጽ በከፍተኛ ሀዘን ነው።
ታማሚው በለይቶ ማቆያ ከመጋቢት 24 ጀምሮ ህክምና ሲደረግላቸው የነበርና ከገቡበት ቀን ጀምሮ በጽኑ ህሙማን ክፍል ክትትል ላይ የነበሩ ናቸው። በዚህም የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን በእራሴና በጤና ሚንስቴር ስም እየገለጽኩ ለቤተሰቦቻቸው እና ለወዳጅዘመዶቻቸው ልባዊ መጽናናትን እመኛለሁ።
#ጤና_ሚንስትር #ዶር_ሊያታደሰ
👇
@ethiotech2012
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#DrTedrosAdhanomGhebreyesus
በሁለት (2) የፈረንሳይ ተመራማሪ ሐኪሞች የተሰጠውን የኮቪድ-19 ክትባት በአፍሪካ መሞከር አለበት የሚል ሃሳብ የዓለም ጤና ድርጅት ጄነራል ዳይሬክተር " ዘረኛ" ሲሉ ተችተዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ጄነራል ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም " አፍሪካ ለማንኛውም ክትባት መሞከሪያ አትሆንም፣ መሆንም የለባትም" ብለዋል።
የሕክምና ባለሙያዎቹ ክትባቱ መሞከር ስላለበት ጉዳይ አስተያየት የሰጡት በቴሌቪዥን ይካሄድ በነበረ የቀጥታ ክርክር ወቅት ነው። ይህ የሐኪሞቹ አስተያየት ቁጣን የቀሰቀሰ ሲሆን አፍሪካውያንንን " መሞከሪያ አይጥ" አድርጎ ማሰብ ነው ብሏቸዋል።
ከዚህ አስተያየት በኋላ አንዱ ህክምና ባለሙያ ይቅርታ ጠይቀዋል። ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ስለኮሮና ቫይረስ መግለጫ በሚሰጡበት ወቅት ስለጉዳዩ ሲጠየቁ መናደዳቸው ተስተውሏል።
ከዚያም " የቅኝ ግዛት አብሾ" አልለቀቃቸውም ሲሉ መልሰዋል። "በ21ኛው ክፍለ ዘመን ከሳይንቲስት እንዲህ አይነት አስተያየት መስማት የተዋረደ፣ አሳፋሪ ነው።
እንዲህ ዓይነት ነገርን በማንኛውም ሁኔታ እናወግዛለን። እናም የማረጋግጥላችሁ ነገር ይህ በጭራሽ አይሆንም" ብለዋል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በሁለት (2) የፈረንሳይ ተመራማሪ ሐኪሞች የተሰጠውን የኮቪድ-19 ክትባት በአፍሪካ መሞከር አለበት የሚል ሃሳብ የዓለም ጤና ድርጅት ጄነራል ዳይሬክተር " ዘረኛ" ሲሉ ተችተዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ጄነራል ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም " አፍሪካ ለማንኛውም ክትባት መሞከሪያ አትሆንም፣ መሆንም የለባትም" ብለዋል።
የሕክምና ባለሙያዎቹ ክትባቱ መሞከር ስላለበት ጉዳይ አስተያየት የሰጡት በቴሌቪዥን ይካሄድ በነበረ የቀጥታ ክርክር ወቅት ነው። ይህ የሐኪሞቹ አስተያየት ቁጣን የቀሰቀሰ ሲሆን አፍሪካውያንንን " መሞከሪያ አይጥ" አድርጎ ማሰብ ነው ብሏቸዋል።
ከዚህ አስተያየት በኋላ አንዱ ህክምና ባለሙያ ይቅርታ ጠይቀዋል። ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ስለኮሮና ቫይረስ መግለጫ በሚሰጡበት ወቅት ስለጉዳዩ ሲጠየቁ መናደዳቸው ተስተውሏል።
ከዚያም " የቅኝ ግዛት አብሾ" አልለቀቃቸውም ሲሉ መልሰዋል። "በ21ኛው ክፍለ ዘመን ከሳይንቲስት እንዲህ አይነት አስተያየት መስማት የተዋረደ፣ አሳፋሪ ነው።
እንዲህ ዓይነት ነገርን በማንኛውም ሁኔታ እናወግዛለን። እናም የማረጋግጥላችሁ ነገር ይህ በጭራሽ አይሆንም" ብለዋል።
ምንጭ፦ ቢቢሲ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#BackToWork
በቻይና ህይወት ወደመደበኛው ሁኔታ እየተመለሰ ይገኛል። ዛሬ ከባለፉት ቀናት እጅግ በተሻለ መልኩ በተለያዩ ከተሞች እንቅስቃሴዎች ጨምረዋል። ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ቻይና ዴይሊ ያጋራቸው ምስሎችም ይህንኑ የሚጠቁሙ ናቸው።
ሀገሪቷ ከወራት በኋላ በትላንትናው ዕለት አዲስ ሞት እንዳልተመዘገበ አሳውቃለች፤ 'አንዳንድ አካላት አሁንም ከሀገሪቱ የሚወጡ ሪፖርቶች ላይ እምነት እንደሌላቸው እየተናገሩ ነው።
የቻይና ዜጎች ከከተማ እንዲወጡ እንዲሁም እንዲንቀሳቀሱ ተፈቅዷል ፤ የህዝብ መዝናኛ ቦታዎች ፣ የቱሪስት መዳረሻዎች አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል።
ከሶስት ሺ በላይ ዜጎቿን የተነጠቀችው ቻይና በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷልም ብላለች።
ምንጭ፦ ቻይና ዴይሊ, ቢቢሲ
በቻይና ህይወት ወደመደበኛው ሁኔታ እየተመለሰ ይገኛል። ዛሬ ከባለፉት ቀናት እጅግ በተሻለ መልኩ በተለያዩ ከተሞች እንቅስቃሴዎች ጨምረዋል። ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ቻይና ዴይሊ ያጋራቸው ምስሎችም ይህንኑ የሚጠቁሙ ናቸው።
ሀገሪቷ ከወራት በኋላ በትላንትናው ዕለት አዲስ ሞት እንዳልተመዘገበ አሳውቃለች፤ 'አንዳንድ አካላት አሁንም ከሀገሪቱ የሚወጡ ሪፖርቶች ላይ እምነት እንደሌላቸው እየተናገሩ ነው።
የቻይና ዜጎች ከከተማ እንዲወጡ እንዲሁም እንዲንቀሳቀሱ ተፈቅዷል ፤ የህዝብ መዝናኛ ቦታዎች ፣ የቱሪስት መዳረሻዎች አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል።
ከሶስት ሺ በላይ ዜጎቿን የተነጠቀችው ቻይና በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷልም ብላለች።
ምንጭ፦ ቻይና ዴይሊ, ቢቢሲ
#DrLiaTadesse
በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወቅታዊ ሁኔታ፦
• አጠቃላይ የተከናወነ የላብራቶሪ ምርመራ - 2271
• በ24 ሰዓት የተከናወነ ላብራቶሪ ምርመራ - 264
• ዛሬ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠ - 8
• በቫይረሱ ተይዘው በለይቶ ህክምና ያሉ - 44
• በፅኑ ህክምና ላይ ያሉ - 1
• ያገገሙ - 4
• በበሽታው ህይወታቸው ያለፈ - 2
• ወደሀገራቸው የተመለሱ - 2
• እስካሁን በበሽታው የተያዙ - 52
@ethiotech2012
በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወቅታዊ ሁኔታ፦
• አጠቃላይ የተከናወነ የላብራቶሪ ምርመራ - 2271
• በ24 ሰዓት የተከናወነ ላብራቶሪ ምርመራ - 264
• ዛሬ በበሽታው መያዛቸው የተረጋገጠ - 8
• በቫይረሱ ተይዘው በለይቶ ህክምና ያሉ - 44
• በፅኑ ህክምና ላይ ያሉ - 1
• ያገገሙ - 4
• በበሽታው ህይወታቸው ያለፈ - 2
• ወደሀገራቸው የተመለሱ - 2
• እስካሁን በበሽታው የተያዙ - 52
@ethiotech2012
በPUK የተዘጋን ሲም ካርድ እንዴት በቀላሉ መክፈት እንችላለን?
▁▁▂▂▃▄▅▄▃▂▂▁▁
👉❉በመጀመሪያ ይህን ዘዴ ከመሞከራችን በፊት ሁልጊዜም 994 በመደወል የኢትዮቴሌኮም ኦፕሬተሮችን በማናገር puk code ማግኘት እንችላለን።
እንዲሁም ሲም ካርድ ስንገዛ አብሮት የሚሰጠን ካርድ ላይ ያለውን ኮድ መጠቀም እንችላለን
😘ካልሆነ ደሞ እቺን ቀላል ዘዴ በድሮ የኖኪያ ቀፎ ላይ በመጠቀም ሲም ካርዳችንን መክፈት እንችላለን።
Today I Will Tell You How To Unblock A Sim Card Without Puk.
Its Very Simple And Easy Method.
The first thing to do is always to call ethiotelecom operators at 994 and ask for your puk code.
But you can also use this trick if you have an old Nokia phone
Follow These Below Lines -
ዘዴው እንድሚከተለው አቅርቤዋለሁ
■ First Of All Take Your Phone In Your Hand...
በመጀመሪያ ለዚህ ስራ የምንጠቀመበትን ቀፎ እናዘጋጃለን
■ After That Put The Blocked Sim Card In The Phone.. የተዘጋውን ሲም ካርድ ቀፎ ውስጥ እናስገባለን ከዛ ስልኩን እናበራለን
■ Then Switch off The Phone For Two Minutes, And Remove The Sim From Phone..
ልክ PUK ሲጠይቀን ቀፏዋን እናጠፋና ሲም ካርዱን ለሁለት ደቂቃ ያህል እናወጣለን
■ After That Put Back The Sim Again, Then Switch On The Phone..
ከሁለት ደቂቃ በኅላ ሲም ካርዱን መልሰን በማስገባት ቀፏችንን እናበራለን
■ After That Enter This Secret Code *22233421# Its All Then Press A New Pin As You Wish Like - *121# Etc..
ልክ ቀፏችን ሲበራ
ይህንን *22233421# ሚስጥራዊ ኮድ እናስገባና ከዛ አዲስ ባለ ኣራት ቁጥር ፒንኮድ ስናስገባ ሲም ካርዳችን ይከፈታል ማለት ነው።
share &Join Us
▁▁▂▂▃▄▅▄▃▂▂▁▁
👉❉በመጀመሪያ ይህን ዘዴ ከመሞከራችን በፊት ሁልጊዜም 994 በመደወል የኢትዮቴሌኮም ኦፕሬተሮችን በማናገር puk code ማግኘት እንችላለን።
እንዲሁም ሲም ካርድ ስንገዛ አብሮት የሚሰጠን ካርድ ላይ ያለውን ኮድ መጠቀም እንችላለን
😘ካልሆነ ደሞ እቺን ቀላል ዘዴ በድሮ የኖኪያ ቀፎ ላይ በመጠቀም ሲም ካርዳችንን መክፈት እንችላለን።
Today I Will Tell You How To Unblock A Sim Card Without Puk.
Its Very Simple And Easy Method.
The first thing to do is always to call ethiotelecom operators at 994 and ask for your puk code.
But you can also use this trick if you have an old Nokia phone
Follow These Below Lines -
ዘዴው እንድሚከተለው አቅርቤዋለሁ
■ First Of All Take Your Phone In Your Hand...
በመጀመሪያ ለዚህ ስራ የምንጠቀመበትን ቀፎ እናዘጋጃለን
■ After That Put The Blocked Sim Card In The Phone.. የተዘጋውን ሲም ካርድ ቀፎ ውስጥ እናስገባለን ከዛ ስልኩን እናበራለን
■ Then Switch off The Phone For Two Minutes, And Remove The Sim From Phone..
ልክ PUK ሲጠይቀን ቀፏዋን እናጠፋና ሲም ካርዱን ለሁለት ደቂቃ ያህል እናወጣለን
■ After That Put Back The Sim Again, Then Switch On The Phone..
ከሁለት ደቂቃ በኅላ ሲም ካርዱን መልሰን በማስገባት ቀፏችንን እናበራለን
■ After That Enter This Secret Code *22233421# Its All Then Press A New Pin As You Wish Like - *121# Etc..
ልክ ቀፏችን ሲበራ
ይህንን *22233421# ሚስጥራዊ ኮድ እናስገባና ከዛ አዲስ ባለ ኣራት ቁጥር ፒንኮድ ስናስገባ ሲም ካርዳችን ይከፈታል ማለት ነው።
share &Join Us