👉ሰበር ዜና‼️
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ሜጀር ጄኔራል ደግፌ በዲ ከኃላፊነታቸው ተነሱ። ኮሚሽኑንን ከዘጠኝ ወራት በላይ በሃላፊነት ሲመሩ የቆዩት ሜጀር ጄኔራል ደግፌ በዲ መነሳታቸው ተገልጿል፡፡
ኮሚሽነሩ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ ሰኔ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. ነበር የኮሚሽኑን የቀድሞ ሃላፊ አቶ ይህደጎ ሥዩምን ተክተው የተሾሙት።
ሜጀር ጄኔራል ደግፌ፣ ከኃላፊነታቸው በድንገት የተነሱበት ዝርዝር ምክንያት ለጊዜው ባይታወቅም፣ ማክሰኞ ሚያዝያ 1 ቀን 2011 ዓ.ም. የደረሳቸው የስንብት ደብዳቤ ግን ‹‹በጡረታ›› የሚል መሆኑ ታውቋል፡፡
ላለፉት ዘጠኝ ወራት ኮሚሽኑን ሲመሩ ቆይተው፣ ከሚያዝያ 1 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ በጡረታ ከኃላፊነታቸው ተነስተዋል፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ሜጀር ጄኔራል ደግፌ በዲ ከኃላፊነታቸው ተነሱ። ኮሚሽኑንን ከዘጠኝ ወራት በላይ በሃላፊነት ሲመሩ የቆዩት ሜጀር ጄኔራል ደግፌ በዲ መነሳታቸው ተገልጿል፡፡
ኮሚሽነሩ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ ሰኔ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. ነበር የኮሚሽኑን የቀድሞ ሃላፊ አቶ ይህደጎ ሥዩምን ተክተው የተሾሙት።
ሜጀር ጄኔራል ደግፌ፣ ከኃላፊነታቸው በድንገት የተነሱበት ዝርዝር ምክንያት ለጊዜው ባይታወቅም፣ ማክሰኞ ሚያዝያ 1 ቀን 2011 ዓ.ም. የደረሳቸው የስንብት ደብዳቤ ግን ‹‹በጡረታ›› የሚል መሆኑ ታውቋል፡፡
ላለፉት ዘጠኝ ወራት ኮሚሽኑን ሲመሩ ቆይተው፣ ከሚያዝያ 1 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ በጡረታ ከኃላፊነታቸው ተነስተዋል፡፡
#Breaking
የሶዳን ጦር የሀገሪቱን ብሄራዊ ራዲዮ ጣቢያ መያዙ ተሰምቷል።
የሀገሪቱ ጦር በብሄራዊ ራዲዮ ጣቢያው መግለጫ ይሰጣል ተብሎም ይጠበቃል።
ከዚያ በተጨማሪም የካርቱም ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ዝግ መደረጉ ተነግሯል።
የሀገሪቱ ብሄራዉ የቴሌቪዥን ጣቢያም የሀገሪቱ ጦር በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ወሳኝ የሆነ መግለጫ ይሰጣል ሲል አስታውቋል።
በርካታ የሱዳን ጦር ተሽከርካሪዎችም የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር የሚገኙበት ቤተ መንግስትን ከበው መቆማቸውን ነው ምንጮች የገለፁት።
ለወራት ፕሬዚዳንት አልበሽር ስልጣን እንዲለቁ ተቃውሞ ሲያሰሙ የነበሩ በርካታ ሱዳናውያን የሀገሪቱ ጦር እየወሰደ ያለውን እርምጃ ተከትሎም አደባባይ ላይ በመውጣት ደስታቸውን እየገለፁ መሆኑ ነው የተነገረው።
የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ከፍተኛ ተቃውሞ እየተደረገባቸው እንደሆነ ይታወሳል።
ምንጭ፦ www.aljazeera.com
የሶዳን ጦር የሀገሪቱን ብሄራዊ ራዲዮ ጣቢያ መያዙ ተሰምቷል።
የሀገሪቱ ጦር በብሄራዊ ራዲዮ ጣቢያው መግለጫ ይሰጣል ተብሎም ይጠበቃል።
ከዚያ በተጨማሪም የካርቱም ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ዝግ መደረጉ ተነግሯል።
የሀገሪቱ ብሄራዉ የቴሌቪዥን ጣቢያም የሀገሪቱ ጦር በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ወሳኝ የሆነ መግለጫ ይሰጣል ሲል አስታውቋል።
በርካታ የሱዳን ጦር ተሽከርካሪዎችም የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር የሚገኙበት ቤተ መንግስትን ከበው መቆማቸውን ነው ምንጮች የገለፁት።
ለወራት ፕሬዚዳንት አልበሽር ስልጣን እንዲለቁ ተቃውሞ ሲያሰሙ የነበሩ በርካታ ሱዳናውያን የሀገሪቱ ጦር እየወሰደ ያለውን እርምጃ ተከትሎም አደባባይ ላይ በመውጣት ደስታቸውን እየገለፁ መሆኑ ነው የተነገረው።
የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ከፍተኛ ተቃውሞ እየተደረገባቸው እንደሆነ ይታወሳል።
ምንጭ፦ www.aljazeera.com
#ሰበር_ዜና
የሱዳን ጦር ፕሬዚዳንት አልበሽርን ከስልጣን በማንሳት ስልጣኑን መቆጣጠሩን አስታወቀ።
በዚህ መሰረትም ሀገሪቱን ለሁለት ዓመታት የሚያስተዳድር የሽግግር መንግስት መቋቋሙን የሀገሪቱ መከላካያ ሚኒስትር አስታውቋል።
በተጨማሪም ለሶስት ወራት የሚቆይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁ ነው የተገለጸው።
ጦሩ ፕሬዚዳንት አልበሽርንም በቁጥጥር ስር ማዋሉም ተገልጿል።
የሱዳን ጦር ፕሬዚዳንት አልበሽርን ከስልጣን በማንሳት ስልጣኑን መቆጣጠሩን አስታወቀ።
በዚህ መሰረትም ሀገሪቱን ለሁለት ዓመታት የሚያስተዳድር የሽግግር መንግስት መቋቋሙን የሀገሪቱ መከላካያ ሚኒስትር አስታውቋል።
በተጨማሪም ለሶስት ወራት የሚቆይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁ ነው የተገለጸው።
ጦሩ ፕሬዚዳንት አልበሽርንም በቁጥጥር ስር ማዋሉም ተገልጿል።
#FakeImagesAlert
የሱዳን እንፎርሜሽን ሚንስተር ሀሰን ኢስማእል ከተደበቁበት ጉድጓድ በዚህ መልኩ በቁጥጥር ስር ዉለዋል የሚል ዜና በብዛት ሶሻል ሚዲያ ላይ ተዘግቧል፡፡ ነገር ግን ፎቶው ከመስከረም ጀምሮ ሶሻል ሚዲያ ላይ የነበረ ሲሆን በእኛ ሀገር ያለው ችግር በሌላም ዓለም የተለመደ ነው ያስብላል፡፡
የሱዳን እንፎርሜሽን ሚንስተር ሀሰን ኢስማእል ከተደበቁበት ጉድጓድ በዚህ መልኩ በቁጥጥር ስር ዉለዋል የሚል ዜና በብዛት ሶሻል ሚዲያ ላይ ተዘግቧል፡፡ ነገር ግን ፎቶው ከመስከረም ጀምሮ ሶሻል ሚዲያ ላይ የነበረ ሲሆን በእኛ ሀገር ያለው ችግር በሌላም ዓለም የተለመደ ነው ያስብላል፡፡
እናንት ያገሬ ልጆች ~ እሳቱን ለማጥፋት እየታገሉ ነው!
#ETHIOPIA | እሳቱን ባላችሁበት ሆናችሁ መታገል ለምትፈልጉ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የቀረበ መልእክት
አዲስ አበባ ላላችሁ የተፈጥሮ ተቆርቋሪ የስሜን ወዳጆች በሺህ የሚቆጠር የስሜን ሰው እሳቱን ለማጥፋት እየደከመ ነው።
"እኛ ምን እናድርግ?!" ለምትሉ ለእነኚህ ከቤታቸው ወጥተው ነበልባል ሥር ውለው ለሚያድሩ ወገኖች ምግብና ውሃ መግዣ ማውጣት ከቻላችሁ ስሜንን ለመታደግ እሳቱን እንደተፋለማችሁ ቁጠሩት።
እነኚህ ሁለት የሂሳብ አካውንቶችን መጠቀም ትችላላችሁ።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
Simen mountain national park zelaki,
acc.no 1000067261578
ወይም በደባርቅ ወጣቶች በተከፈተው
የኅብረት ባንክ
አካውንት ቁጥር 2060416618965015
Belayneh Abebe and or simon assefa and or Thomas Jejaw
የቻላችሁትን መደገፍ ትችላላችሁ።
ከደቡብ አፍሪካ ሄሊኮፕተር እስከሚመጣ ድረስ ዝም አይባል ነገር ...
#ETHIOPIA | እሳቱን ባላችሁበት ሆናችሁ መታገል ለምትፈልጉ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የቀረበ መልእክት
አዲስ አበባ ላላችሁ የተፈጥሮ ተቆርቋሪ የስሜን ወዳጆች በሺህ የሚቆጠር የስሜን ሰው እሳቱን ለማጥፋት እየደከመ ነው።
"እኛ ምን እናድርግ?!" ለምትሉ ለእነኚህ ከቤታቸው ወጥተው ነበልባል ሥር ውለው ለሚያድሩ ወገኖች ምግብና ውሃ መግዣ ማውጣት ከቻላችሁ ስሜንን ለመታደግ እሳቱን እንደተፋለማችሁ ቁጠሩት።
እነኚህ ሁለት የሂሳብ አካውንቶችን መጠቀም ትችላላችሁ።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
Simen mountain national park zelaki,
acc.no 1000067261578
ወይም በደባርቅ ወጣቶች በተከፈተው
የኅብረት ባንክ
አካውንት ቁጥር 2060416618965015
Belayneh Abebe and or simon assefa and or Thomas Jejaw
የቻላችሁትን መደገፍ ትችላላችሁ።
ከደቡብ አፍሪካ ሄሊኮፕተር እስከሚመጣ ድረስ ዝም አይባል ነገር ...