AAU Tutorial
7.65K subscribers
1.18K photos
10 videos
522 files
984 links
This channel is designed to share information and to support AAU students.
For any comment or suggestion use: @haile_my
Download Telegram
ለቢ.ኢ.ኮ.ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ

ለነሐሴ 13 ለተመራቂ ተማሪዎች ሊሰጥ የነበረው (CAREER ADVICE) ስልጠና በቡሄ በዓል ምክንያት ወደ ነገ ማክሰኞ ማለትም ነሐሴ 18, 2013 ዓ.ም. ከቀኑ 11:00 ላይ መዛወሩ ይታወሳል። ማንኛውም ተመራቂ የሆነ የኮሌጃችን ተማሪ ሊወስደው የሚገባ ስልጠና በመሆኑ ለዚህ ስልጠና ምንም አይነት ቅድመ ምዝገባ ሳናካሂድ ለሁሉም ተመራቂ መደበኛ ተማሪዎች ክፍት አድርገናል (ለዚህ ስልጠና ብቻ)። በመሆኑም በአራቱም ት/ት ክፍሎች የዘንድሮ ተመራቂዎች በሙሉ እንድትገኙ ተጋብዛችዃል። በቅርቡ ተመርቃችሁ ወደ ስራ አለሙ ስትገቡ ስንቅ የሚሆኗችሁ እጅግ ጠቃሚ መረጃዎችን÷ ክህሎቶችን እና ልምዶችን በስልጠናው ላይ እንደምታገኙ አምናለሁ ። ስልጠናው የሚካሄደው በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ትልቁ አዳራሽ ነው።
ስልጠናው ላይ የተሳተፋችሁ በሙሉ አቴንዳንስ መፈረም እንዳትዘነጉ በዚህ አጋጣሚ ለማሳሰብ እወዳለሁ። ።
በዚህ አጋጣሚ ለመጀመሪያ እና ሁለተኛ አመት ተማሪዎች ሊሰጥ የታሰበው PERSONAL DEVELOPMENT ስልጠና: ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል። ወደፊት በዚሁ ቻነላችን ላይ የምናሳውቅ ሲሆን: በትእግስት እንድጠብቁ እየገለፅኩ÷ የስልጠናዎቻችን መረጃዎችን ማግኘት ላልቻሉ ተማሪዎች : በዚህ ቻነል ላይ ሊከታተሉ እንደሚችሉ እየገለፃችሁ እና ሊንኩን በማጋራት @CareerDevelopmentCoBE የማስተዋወቅ ስራ ሁላችሁም እንድሰሩ እና የመረጃ ፍሰታችን በተማሪዎቻችን መካከል እንዲጠናከር የበኩላችሁን አበርክቶ እንድታደርጉ በአክብሮት እጠይቃለሁ። ውጤታማ የትምህርት እና የስልጠና ጊዜን ተመኘሁ።

ነጋሽ ሙላቱ,
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የተማሪዎች ሙያ ማበልፀጊያ ማእከል ሀላፊ
Mandela Washingoton Fellowship Information Session:

When: Tuesday, August 24, 2021
Here's the direct link.

https://statedept.zoomgov.com/j/1600513346?pwd=aURFYU1tK2tzZ1lPelFuUkF5UXB2dz09
በኤፍቢ ግቢ ላይብራሪ ላይ ያለው የወንበር እጥረት ችግር።
Forwarded from AAU Study Circle
To get more information join via the link below: https://t.me/aaututorial
Special Training Arrangements with Certificates for CoBE Students of the CoBE
The College's SCDC office has agreed with ህብር የበጎ አድራጎት ድርጅት to offer three more consecutive soft skill trainings for our students.
The next training is scheduled for Saturday ነሐሴ 22, 2013 (August 28, 2021) afternoon at 2:00 pm (8:00 local time) to be held at Eshetu Chole Building Hall.

Training Topic: “Change Management”

This training is limited for 150 regular students of the College of Business and Economics. A student registered and enrolled in this training is automatically entitled for the upcoming two more training, and finally will receive a training certificate signed by both CoBE and ህብር። Please don't register for the training if you cannot fully attend all the three training. If you want to decline the offer, you should inform our SCDC office immediately. A student doing so and deprives chances of other students, will be prevented from registering for other training opportunities to come from our office.

Registration will be conducted through Google form that I will share with you the link tonight around 9:00 pm. Then, we will notify the first 150 applicants selected for the training by tomorrow. First-register-first-select principle applies.

Keep watching our channel.
Negash, SCDC Head, CoBE, Addis Ababa University
To get more information join via the link below: https://t.me/aaututorial
በዚህ በጎ ፍቃድ ተግባር ላይ መሳተፍ ምትፈልጉ ተማሪዎች በቅደም ተከተል ሙሉ ስማችሁን፣ የትምህርት ክፍል፣ ስንተኛ ዓመት እንደሆናችሁ እንዲሁም ስልክ ቁጥራችሁን @kalleo ላይ ላኩ።
Change Management Training Selected.xlsx
43 KB
Dear all
Attached here, you will find the list generated from the google form. It is ranked as per the time of your registration. since we received too many applications, we decided to increase the number to 200. So, the first 200 applicants are selected for the training.
Please come on time for the training. It will start just at 2:00 pm (8:00 Local Time) Tomorrow Saturday Afternoon (August 28, 2021).

Venue is Eshetu Chole Building Conference Hall.

SCDC, CoBE, AAU
Forwarded from AAU Study Circle
ውድ ተማሪዎቻችን የትኛውን መጽሐፍ እንዲለቀቅላችሁ ትፈልጋላችሁ?
Final Results
49%
የኢ.ኦ.ተ. ቤ.ክ ታሪክ
27%
አፄ ምኒሊክ እና የኢትዮጵያ አንድነት
6%
አደፍርስ
19%
የጉለሌው ሰካራም
AAU Tutorial pinned «Special Training Arrangements with Certificates for CoBE Students of the CoBE The College's SCDC office has agreed with ህብር የበጎ አድራጎት ድርጅት to offer three more consecutive soft skill trainings for our students. The next training is scheduled for Saturday ነሐሴ…»
Dear Cahnge Management Trainees
Please come on time for the training. The door will be closed 8:10 local time.

Negash