Forwarded from AAU Act on Youth Empowerment Club
Dear trainees,
Unfortunately, due to unforeseen circumstances we have postponed this week training to the next week.
Unfortunately, due to unforeseen circumstances we have postponed this week training to the next week.
ከመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የሚመረቁ ተማሪዎች በሰለጠኑባቸው ሙያዎች ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ እንዲወስዱ የሚጠበቀውን የመውጫ ፈተና ወደ ተግባር እንዲገባ ዝግጅት መደረጉን የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
የመውጫ ፈተናውን በተመለከተ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዝዳንቶች በተገኙበት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ምክክር እየተደረገ ይገኛል።
የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የምክክር መድረክ ባዘጋጀው ውይይት የመውጫ ፈተናው አስፈላጊነት፤ የፈተናው አወጣጥና አፈታተን እንዲሁም በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር እየተደረገበት ነው።
የምክክር መድረኩ ፕሬዝዳንት እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ጣሰው ወልደሃና (ፕ/ር) የመውጫ ፈተናው የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ፣ የምሩቃንን ክህሎትና እውቀት ለመፈተሽ እንዲሁም የሥራ ገበያን ለማሳደግ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታው ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ መንግስት በመጪዎቹ አምስት ዓመታት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ጠንካራ ትግበራ እና ርምጃዎችን እንደሚወስድ አንስተዋል።
በቀጣይ 5 ዓመታት አዲስ የመንግስት ዩኒቨርሲቲ እንደማይኖር የገለጹት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ይልቁንም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አቅም እና ጥራት ማሻሻል ላይ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።
በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙ ተመራቂ ተማራዎች ፈተናዉን እንዲወስዱ በቂ ዝግጅት መደረጉን ጠቁመዋል።
የመውጫ ፈተናው በእያንዳንዱ ዩኒቨርሲቲ በየሙያው እና ትምህርት ዘርፍ ተዘጋጅቶ የሚሰጥ ሲሆን ለዚህም ትግበራ ፖሊሲና ዝርዝር ማስፈፀሚያ መመሪያ መዘጋጀቱን ገልጸዋል።
©AMN
የመውጫ ፈተናውን በተመለከተ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዝዳንቶች በተገኙበት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ምክክር እየተደረገ ይገኛል።
የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የምክክር መድረክ ባዘጋጀው ውይይት የመውጫ ፈተናው አስፈላጊነት፤ የፈተናው አወጣጥና አፈታተን እንዲሁም በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር እየተደረገበት ነው።
የምክክር መድረኩ ፕሬዝዳንት እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ጣሰው ወልደሃና (ፕ/ር) የመውጫ ፈተናው የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ፣ የምሩቃንን ክህሎትና እውቀት ለመፈተሽ እንዲሁም የሥራ ገበያን ለማሳደግ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።
የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታው ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ መንግስት በመጪዎቹ አምስት ዓመታት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ጠንካራ ትግበራ እና ርምጃዎችን እንደሚወስድ አንስተዋል።
በቀጣይ 5 ዓመታት አዲስ የመንግስት ዩኒቨርሲቲ እንደማይኖር የገለጹት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ይልቁንም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አቅም እና ጥራት ማሻሻል ላይ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።
በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙ ተመራቂ ተማራዎች ፈተናዉን እንዲወስዱ በቂ ዝግጅት መደረጉን ጠቁመዋል።
የመውጫ ፈተናው በእያንዳንዱ ዩኒቨርሲቲ በየሙያው እና ትምህርት ዘርፍ ተዘጋጅቶ የሚሰጥ ሲሆን ለዚህም ትግበራ ፖሊሲና ዝርዝር ማስፈፀሚያ መመሪያ መዘጋጀቱን ገልጸዋል።
©AMN
AAU Tutorial
Photo
Those of you who didn't take a notebook before, you can take today at room number 106.
https://forms.gle/2kHyc32DDZDxjgJr9
Registration deadline: Thursday, 7 April 2022 (Megabit 30, 2014 E.C.) at 4:00 pm
Registration deadline: Thursday, 7 April 2022 (Megabit 30, 2014 E.C.) at 4:00 pm
Google Docs
Career Development
Training Date: Friday 8 April 2022 ( Megabit 30/ 2014 ዓ.ም.)
Time: Afternoon at 1:30 pm (7:30 local time)
Venue: FBE Eshetu Chole Conference Hall
Time: Afternoon at 1:30 pm (7:30 local time)
Venue: FBE Eshetu Chole Conference Hall
Forwarded from AAU Act on Youth Empowerment Club
Those of you who want to attend the training but didn't register before, you can register via the link below until Friday afternoon:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSezId65IZDh3NomzvRznz0wWOCS6ylO5FxHoAm9qKY8QShsaw/viewform?usp=sf_link
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSezId65IZDh3NomzvRznz0wWOCS6ylO5FxHoAm9qKY8QShsaw/viewform?usp=sf_link
Google Docs
Visionary program training registration form
"Understanding the season and Change": a training by Mr. Abrham Endalew, Addis Ababa University lecturer and trainer.
For all 3rd year Economics students,
You can take your grade reports from CoBE registrar office starting form tomorrow.
You can take your grade reports from CoBE registrar office starting form tomorrow.
Forwarded from AAU Act on Youth Empowerment Club
Time: 8:50LT.
Venue: Eshetu Chole Hall, CoBE.
Venue: Eshetu Chole Hall, CoBE.