AAU Tutorial
7.66K subscribers
1.18K photos
10 videos
523 files
984 links
This channel is designed to share information and to support AAU students.
For any comment or suggestion use: @haile_my
Download Telegram
AAU 22 XP list .xlsx
47 KB
BGI XP program: List of AAU students selected for the upcoming examination.
Calculus tutorial class schedule for 2nd year Economics students:
Friday 11:30-1:30
Class: 29 CBE(around old accounting classes)
Justice club
previously known as 'law and society club' is registering new and old members for the current academic year

Since its formation in 2013 E.C the club has conducted public seminar on September and since October the club was working towards making collaboration with the federal supreme court in their Public Legal Education program.

For the current academic year the club plans to give mentorship, seminars, public lecture and different other activities in collaboration with the law school and federal supreme court.

Requirements for registration:

Any student of Addis Ababa university is eligible to be a member of the club

for more information you can contact us @e_m_0_j_i

Please get registered and be part of our community. https://forms.gle/KrPwSBRuQaHPFimv5
This month Visionary program training topic: "Understanding the season and Change"
Trainer: Mr. Abrham Endale, Addis Ababa University lecturer.
Microeconomics I tutorial class schedule for 2nd year Economics, Management and PADM students:
Saturday at 2:30.
Class: Eshetu Chole G-7.
AAU Tutorial pinned «https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSezId65IZDh3NomzvRznz0wWOCS6ylO5FxHoAm9qKY8QShsaw/viewform?usp=sf_link»
Dear trainees,
Unfortunately, due to unforeseen circumstances we have postponed this week training to the next week.
ከመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የሚመረቁ ተማሪዎች በሰለጠኑባቸው ሙያዎች ብቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ እንዲወስዱ የሚጠበቀውን የመውጫ ፈተና ወደ ተግባር እንዲገባ ዝግጅት መደረጉን የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

የመውጫ ፈተናውን በተመለከተ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዝዳንቶች በተገኙበት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ምክክር እየተደረገ ይገኛል።

የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የምክክር መድረክ ባዘጋጀው ውይይት የመውጫ ፈተናው አስፈላጊነት፤ የፈተናው አወጣጥና አፈታተን እንዲሁም በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር እየተደረገበት ነው።

የምክክር መድረኩ ፕሬዝዳንት እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ጣሰው ወልደሃና (ፕ/ር) የመውጫ ፈተናው የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ፣ የምሩቃንን ክህሎትና እውቀት ለመፈተሽ እንዲሁም የሥራ ገበያን ለማሳደግ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።

የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታው ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ መንግስት በመጪዎቹ አምስት ዓመታት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ጠንካራ ትግበራ እና ርምጃዎችን እንደሚወስድ አንስተዋል።

በቀጣይ 5 ዓመታት አዲስ የመንግስት ዩኒቨርሲቲ እንደማይኖር የገለጹት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ይልቁንም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አቅም እና ጥራት ማሻሻል ላይ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።

በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙ ተመራቂ ተማራዎች ፈተናዉን እንዲወስዱ በቂ ዝግጅት መደረጉን ጠቁመዋል።

የመውጫ ፈተናው በእያንዳንዱ ዩኒቨርሲቲ በየሙያው እና ትምህርት ዘርፍ ተዘጋጅቶ የሚሰጥ ሲሆን ለዚህም ትግበራ ፖሊሲና ዝርዝር ማስፈፀሚያ መመሪያ መዘጋጀቱን ገልጸዋል።
©AMN